Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዴ ኤን ኝ ጅስ ያሎ ጉጭንሣብር በያ ርርጨጩ ትርጉም ር የሾከሎ ቪበኪቭኑ ክስኩሙ ኪስባቸኞሚክ ሲተ ዩክቨቫክጁቬት ተርጉሃቹና ዝዝሙት ክጁቬኳ ዮተገክቨገክክ ትሙጅቭሏኒኳ ክ ካቫብዬኬቪጅ ቪዩቪ ኒኪ ቭኙኝ ዚጡኣኀ ከክጪከዮካኣኘ ዝግጅት ዩጾቪ ጫኢኳክ ቭኘ ዘኩከበበ ትርጉም ዩኩፍሎፍ ከህዘበኩ ቪሸነከዚጧገኝ ጋ የጅብልበ ሕዲስ ጓብዬልሀ ወ መብቱ ቨህገ የተጠበቅ ነው ላቨ ክፎከ ቪፎዩፎፐሃህፎ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ቀኑ ታላቅና ከባድ ቀን ነው። ይህ ከአላህ ፍትሀዊነትና ጥበበኛነት ጋር ፍፁም የሚሄድ አይደለም አላህ እንዲህ ይላል ይመ ሠር ይ ። የሚል ነው ቂያማ መቅረቡን የሚያመላክቱ የተለያዩ ምልክቶች አሉ አላህጩ እንዲህ ይላል ለ።
ዲናቻሥ ፌፅነታፖረ ያዕፅው መሰታ መፇዶ ጎው ለፅታቹ ሙስሊም ዘግበውታል ጅብሪል ለረሱል ላቀረባቸው አምስት ጥያቄዎች መልስ ካገኘ በኋላ ፈጥኖ በመውጣት ከሰፃቦች ተሰወረ ሰው ተመስሎ በመጣው ጅብሪል ሁኔታና እያወቀ በመጠየቁ ግራ የተጋቡት ሶሀቦች ማንነቱን ለማወቅ ተከትለው ወጡ ሆኖም ዱካው የለም የውሀ ሽታ ሆነባቸው ቀደም ሲል የቀረበው «ሀዲሱ ጀብሪል» ወይም በአሊሞች አገላለፅ «የሀዲሶች ሁሉ እናት» በታላቅ ቁምነገር የተሞላ ነው ነብዩ ስለአስልምና ማዕዘናት ስለአርካነል ኢስላም ስለእምነት ማዕዘናት ስለአርካነል ኢማን ስለኢህሳን እና የቂያማ ምልክቶች ተጠይቀው ምላሽ የሰጡበት ከመሆኑም በላይ ሀዲሱ የዲናችን ጥቅል መርሆዎች የተካተቱበት ነው ዲን ደረጃዎች ያሉት ሰዎች ከነዚህ ደረጃዎች አንፃር ሲታዩ ወይም ሲለኩ አንድ አይደሉም ከመካከላቸው ሙስሊም ከዚያም ሙአእሚን ከዚያም ሙህሲን አለ አንድ ሰው ሙስሊም ሳይሆን ሙዕሚን ሙዕሚን ሳይሆን ሙህሲን ሊሆን አይችልም እነዚህ ደረጃዎች አንዱ በአንዱ ላይ የተነባበሩና አንዱ ሌላውን ተከትሎ የሚመጡ ናቸው ከዚህ በመቀጠል በሀዲሱ ውስጥ ያሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አንድ በአንድ በመለየት የተሰጣቸውን ትንታኔ ወይም ማብራሪያ አናያለን በዚህ መፅሀፍና ውስጥ የተጠቀሱት ሀዲሶች በሙሉ በሶሂህ ወይም በሀሰን ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው ናቸው ኤኤ ጡጮሙሙጮጡሙጮጮጩሙ መበ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ የዘዲሱ ትኀተና ሸርህ በመጀመሪያ ጅብሪል ወደ ረሱል ሲመጣ የነበረውን ሁኔታና በሰሀቦች ላይ ያደረውን ስሜት የጅብሪልን አለባበስና የአቀማመጥ ስርአት በተመለከተ የተሰጠው ማብራሪያና ከዚህ የምንቀስመው ትምህርት በመቀጠልም በረሱል እና በጅብሪል መካከል የተደረገው ዋናው የጥያቄና መልስ ሄደት ማብራሪያ ይቀርባል «ከነቭዩ ዘኀጅ ተቅቸምክገ ከ» ከነብዩ ጋር በመቀመጥ የተለያዩ ኢልሞችን እውቀትን መቅሰም የሱሀቦች አንዱ ተግባር ነበር በአንድ ወቅት ስለዲናቸው ነብዩን አየጠየቁ ባለበት ሁፄታ ከዚህ በፊት አይተውት የማያውቁት እንግዳ ሰው ብቅ አለ ግለሰቡን አንድም የሚያውቀው ሰው የለም። » ይህ ጥያቄ አንድ ሙስሊም ስለኢስላም መሰረታዊ ማዕዘናት ማወቅ ያለበት መሆኑን ያስረዳል ወደ ኢስላም መጠጋቱ ወይም መሕርነ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ሙስሊም ነኝ» ማለቱ ብቻ በቂ አይደለምና ኢስላምን ጠንቅቆ ሳያውቅ አንዴት ኢስላማዊ ተግባራትን ሊፈፅም ይችላል። አንድን ነገር ሳያውቁ መተግበር አይቻልም ነብያችን ለጅብሪል የሰጡት ምላሽ የሚከተለው ነው ኢስላም ማለት ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ ብሎ መመስከር ሶላትን መስገድ ዘካን መስጠት ብ የረመዷን ወርን መቋቫፆምና አቅም ላለው ሰው ለሀጅ ስራ የአላህን ቤት መጎብኘት ነው ረሱል ከሰጡት ምላሽ የምንረዳው ኢስላም በእነዚህ አምስት መሰረቶች ላይ የተገነባ መሆኑን ነው አንድ ሙስሊም በልቡ አምኖ እነዚህን አምስት የአስልምና መሰረቶች የመፈፀም ግዴታ አለበት ሆኖም ከእነዚህ አምስት የኢስላም መሰረቶች መካከል ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህና ሶላትን ቢተውና ረመዷንን ቢጾም ዘካን ቢሰጥ ሀጅ ቢያደርግና እንደ እውነት መናገር በመልካም ማዘዝ ከመጥፎ ነገሮች መከልከል ዝምድናን መቀጠል ወዘተ ያሉ ዋጅቦችንና ተወዳጅ ነገሮችን ቢሰራ ስራው ተቀባይነት የለውም። የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ሙፅፈም ማፅሦፖ ሙዕፈምቻ ፅጳይና ዕምታ ፅኃፅም ያሆኑታታ ፅው ጎው «ኢስላም» ማለት ሼይኹል ኢስላም እንደ ገለጹት አምልኮትን ፍፁም ለአላህ ብቻ በማድረግ በተውሂድ ታዛዥነትን ማሳየትና ለአላህ ትአዛዝ አጅ መስጠት አንዲሁም ከማጋራትና ከሙሽሪኮች አጋሪዎች መራቅ ማለት ነው ጥቅል ትርጓሜው ይህ ነው ረሱል ለጅብሪል የገለጺቸው አምስቱ የኢስላም ማዕዘናት ዝርዝር ማብራሪያ አንደሚከተለው ቀርባቧል የጠጀዉጠሷዚዩጡ ጣስዘገነ ታሥታቱ ያምዕዕረንነፖ ቃታቻ ሪሃሪደታ ያደሯ ጴጎ ጴሰሪጎሳሁሥ ብሎ መመስከር ማለት አላህን በብቸኝነት ማምለክ ግዴታ መሆኑን መመስከር ማለት ነው ሙመድ ረታታጎሥ ብሎ መመስከር ደግሞ ነብዩን በመከተል እና በመታዘዝ ብቸኛ ማድረግ ማለት ነው ምክንያቱም እርሳቸው ከአላህ የወረደው መልዕክት ብቸኛ አድራሽ ናቸውና እነዚህ ሁለት የምስክርነት ቃሎች ተነጣጥለው የሚታዩ አይደሉም አንድ ሰው አንደኛውን ትቶ በሌላኛው ብቻ ቢመሰክር ምስክርነቱ ተቀባይነት የለውም ከዚህ በተጨማሪ ሁለቱ የምስክርነት ቃላት ተቀባይነት የሚኖራቸው በአፍ ስለተነገሩ ብቻ ሳይሆን በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ጭምር መሆን አለበት «አሽሀዱ አንላኢላሀ» በሚለው ቃል ውስጥ «ላ» የምትለው ቃል አፍራሽ ስትሆን ከአላህ ውጭ ለማንም የሚፈጸም አምልኮትን የምታወግዝ ነች «ኢለላህ» የሚለው ሀረግ ደግሞ በአውነት ሊመለክ የሚገባው አላህ ብቻ መሆኑን ያረጋግጣል «ኢላህ» የሚለው ቃል ትርጉሙ «መዕፅቡድ» ወይም «የሚመለክ» ማለት ነው ስለሆነም «ላኢላሀ ኢለላህ» ማለት «ዕ ዕሰታፇሮ ኋውፖ ዖሟመኃ ይጎም ማለት የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ነው ከአላህ ውጭ የሚመለክ ሁሉ የውሸት ተመላኪ በመሆኑ ይህ የምስክርነት ቃል የውሰት ተመላኪን ሁሉ ውድቅ ያደርጋል በሌላ በኩል አሁን በአለንበት ዘመን «ጴጎ ጴፅሥ በማለት ከመሰከሩ በኋላ ከአላህ ውጭ ያሉ አካላትን የሞቱ ሰዎችን ጭምር መንፈሳዊ አርዳታ በመጠየቅ የሚያመልኩ ሰዎች አሉ በሽርክ አድፍ ተበክለው እያለ «ሙዕፈም ንሥ በማለት ይሞግታሉ ስለዚህም ላኢላሀ ኢለላህን በተገቢው መንገድ አላሉትም ለአፍ ያህል ቢሉም በሽርክ ተግባር አፍርሰውታልና «ሙሀመድ ያላጎ መሳሪሃያታኛ ናሃው» ብሎ መመስከር ማለት ደግሞ «ሙሀመድ ኤ መያ ፅሰዎሥቻና ያድኖፇ ሀ መሳሷሪለፖሦጆ ለድረሃ ዖጎትፖው መያፖት ፅረጋወኃሥ» ማለት ነው በዚህ የምስክርነት ቃል ሙሀመድጁ የአላህ መልእክተኛ መሆናቸውን ስናረጋግጥ በውስጥም በውጭም መሆን አለበት ይህም ማለት በልብ አምኖ በምላስ መናገር ማለት ነው አንድ ሰው በምላሱ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን አረጋግጦ በልቡ ተቃዋሚ ከሆነ ይህ ሰው «ሙናፊቅ» ይባላል « ነ ፀጨ ረ መናፍቃ። ፈጠራ ቢድን ጎው ማጋኛውም ፈድ ደፇም ጥመኙ ጎው ስለሆነም አንድ ሙስሊም አምነቱና የአምልኮ ተግባሩ ተቀባይነት እንዲኖረው ሙሪመሮድ ያጎላጎ መሳጳሪያፖኛ አቡዳውድቲርሚዚይና ኢብን ማጀህ ዘግበውታል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ናሃፖው። ከእናንተ በፊት የነበር ህዝቦችን ያጠፋቸው አግባብ ያልህኑ ጥያቄውችን ማብዛታቸው እን ስለ ነብዮቻቸው መወዝገባቸው ነበር አንድን ነገር ካዘዝኳችሁ የቻላችሁትን ያህል ለመተግበር ምክሩ አንድን ነገር ከከለከልኳችሁ ግን ተቆጠቡ አሉት ሙስሊም ዘግበዉታል ምስጋና ለአላህ ይገባውና የሀጅ ግዴታነቱ በህይወት ዘመን አንድ ጊዜ ብቻ ነው ሆኖም አንድ ሰው ግዴታ የተደረገበትን ሀጅ ከፈፀመ በጊላ አንዴም ሆነ ከዚያ በላይ በድጋሚ የሚፈፅመው ሀጅ በትርፍ ይያዝለታል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ዙበተኛው የጅብፀበ ጥዌ «ስለኢማን ይንገሩኝ። ጋሮ ዕመፇድ ማሰወድ የሚለው ቃል ደግሞ የተግባርን አስፈላጊነት ያመላክታል «ይሯያዕም ራታታሥቹ ፅዕጴማፇ ቀረጋጫሜፎቻ ለጋፍ ሺኔው የሚለው ደግሞ «ሀያዕ» የሚለው የአረብኛ ቃል በሸሪአዊ ትርጉሙ አንድ ሰው አላህ ያዘዘውን መልካም ስራ የከለከለውን መጥፎ ተግባር እንዲርቅ የሚያስገድድ ውስጣዊ ስሜትና ግፊት ማለት ነው የሚለውን ቃል የተጠቀምኩት ከዚህ ውጭ ሊተካው የሚችል ሌላ ቃል ስላላገኘው ነው ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበዉታል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ የልብ ስራን ያመላክታል ይህ ሀዲስ «ጴማሥ የነዚህ ሶስት ነገሮች ማለትም የንግግር የልብ እምነትና የተግባር ጥምር ውጤት መሆኑን ይጠቁማል ስለሆነም አቅም አያለው ስራን ወይም ተግባርን ከነአካቴው አውቆ የተወ ሰው «ሙስሊም» ወይም «ሙእሚን» አይባልም ከኢስላም ተግባራት ውስጥ የተወሰነውን የተወ የአምነት ጉድለት ይኖርበታል ወይም ከከሀዲ ሊፈረጅ ይችላል ለምሳሌ አንድ ሰው ሶላትን ሆን ብሎም ይሁን በቸልተኝነት ከነአካቴው ከተወ የአብዛኛው የአህሉሱና አቋም «ከኢስላም ጎዳና ይወጣል» የሜል ነው ከሶላትና ከሸሀደተይን ላኢላሀ ኢለላህ ሙሀመድ ረሱሉላህ ውጭ ካሉ ተግባራት መካከል አንዱን የአምልኮ ተግባር ግዴታነት ተቀብሎ ሳይፈፅም ቢቀር እምነቱ ጎደሎ ይሆናል ስለሆነም ከሽርክ በታች ያሉ ወንጀሎችን ለፈጸመ ግለሰብ የሚሰጠው አይነት ብይን ይሰጠዋል በመሆኑም ኢስላምንና ኢማንን ማጣመር ግድ ነውትክክለኛ ኢማን የሁለቱ ድምር ውጤት ነው አንድ ሰው በኢስላም ላይ ብቻ ተወስኖ ኢማንን ከተወ ከሙናፊቆች ይፈረጃል። ይህ ሁኔታ ከዚህ በፊት እንደተገለፀው በረሱል ዘመን በነበሩ ሙናፊቆች ላይ ይታይ የነበረ ሀቅ ነው ውጫቸው ሰልሞ ውስጣቸው ግን አልተቀበለውም ነበርነፁ ለምሳሌ ይሰግዳሉ ይ ፆማሉ ጅሀድ ይወጣሉ ወዘተ ነገር ግን እየሰሩት ያለውን ተግባር በውስጣቸው አያምኑበትም ነበር ለዚህም ነው አላህ ከመጨረሻው የአሳት አዘቅት ውስጥ ለዘላለሙ ሊዘፍቃቸው ቀጠሮ የያዘላቸው የማይሻር የከፋ ቀጠር በአንፃሩ አንድ ሰው ውስጡ ተቀብሉሎ በይፋ ካልመሰከረና ካልተገበረ «ሙስሊም» አይባልም የመካ ሙሽሪኮች አይሁዶችና ነሷራዎች የሙሀመድን ትክክለኛ መልዕክተኛነት በልባቸው ያውቁት ነበር ነገር ግን ይህን በይፋ ተናገሩ ወይም መስክሩ በተባሉ ጊዜ አልመሰከሩም አላህ አንዲህ ይላል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ የኖ ሠዉ «ፖ ያ ያሟታሀ ሮ ዳጋጽደሚሟይጎፇሀ ፅዕጳሳረፇምፖ ዳናውቃጋ ዳጄነፐታም ሳሪቻፖው ጴዳጎታዝታሀም ምጆቻ ፅጎህ ፇ። ኢማን በስድስት ማዕዘናት ማለትም በአላህ በመላኢካዎቹ በመዓህፍቱ በመልእክተኞቹና በመጨረሻው ቀን እንዲሁም መልካምም ይሁን መጥፎ በአላህ ውሳኔ የሚከናወን መሆኑን በማመን ላይ የተገነባ ነው የእነዚህ ማዕዘናት ዝርዝር ማብራሪያቸው በሚከተለው መንገድ ቀርቧል የመዉቭቨጠኒርጡ ጣሺዘኀኘ ያጎጎ ማመ «በአላህ ማመን» ማለት አላህ ብቸኛና ተጋሪ የሌለው አምልኮት የሚገባው መልካም የሆነ ስሞችና ደጋግ ባህሪያት የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ያሉት መሆኑን ማመን ነው በአላህ ማመን ሶስት ዓይነት የተውሂድ ክፍሎችን ያካትታል ተውሂደ አልሩቡቢያ አላህን በጌትነቱ ብቸኛ ማድረግ ተውሂደል ኡሉህያ አላህን በአምልኮ ብቸኛ ማድረግ እና ተውሂዱል አስማኢ ወሲፋት አላህን በስሞቹና በባህርያቱ ብቸኛ ማድረግ አንድ ሰው ሙዕሚንነቱ ሊረጋገጥ የሚችለው በእነዚህ ሶስት የተውሂድ ክፍሎች ሙሉ በሙሉ ሲያምን ነው አንዳንድ ሰዎች «አንድ ሙስሊም የአላህን መኖር ብቻ ካመነ ሙዕሚን ነው» ይላሉፅ ይህ እጅግ የተሳሳተ አመለካከት ነውአምኝነት በሶስቱም የተውሂድ ክፍሎች ማመንን ይጠይቃል ከነዚህ አንዱ ከጎደለ «በአላህ አምኗል» ሊባል አይችልም ተውሂደ አልሩቡቢያ በአላህብቸኛ ጌትነት ማመን ማለት አላህ በመፍጠር በማስተናበር ፍጡራን በህይወት ለመኖር የሚያስፈልጋቸውን ነገር ሁሉ በማዘጋጀትና በመለገስ ህይወት በመስጠትና በመንፈግ ጭምር ብቸኛ አምላክ መሆኑን ማመን ማለት ነው ይህንን የእምነት ክፍል በምድር ላይ የሚያስተባብሉ ሰዎች በጣም ጥቂት ናቸው ሙእአሚኑትም ከሀዲውም የሩቡቢያን የእምነት ክፍል አረጋጋጭ ነው ለዚህም ማስረጃው ይሄፄ ነው። እነዚህን ቡድኖች አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ቢኖር ከአላህ ስሞች ወይም ባህርያት ወይም ከሁለቱም የተወሰኑትን የሚክዱ መሆናቸው ነው ስለሆነም ጥፋታቸው እኩል ነው አንድ ሰው በአንዱ የአላህ ስም ወይም ባህሪ ከካደ አንደ አማኝ አይቆጠርም ከሰለፎች አንዱ እንዲህ ይላል የሰለፎች ጎዳና አላህ ስለራሱ ነብዩም ስለአላህ የገለጹትን ባህሪ ሳያጣምሙ ትርጉም አልባ ሳያደርጉ እንዴት የሚል ጥያቄ ሳያነሱና ከምንም ነገር ጋር ሳያመሳስሉ ማረጋገጥ ነው ኩበስተኛው ማጣቪቢዘገኘ መጴሶቻ ማመፇ «መላኢካ» ማለት «መለክ» ከሚለው ስርወ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም «መልእክተኛ» ማለት ነው በመላኢካ ማመን ማለት «መላኢካዎች አላህ ከኑር ብርሀን የፈጠራቸው የአላህን ትዕዛዝ የማይነቅፉ የተለያየ የስራ ድረሻ ያላቸውና ከሰው ልጅ አይታ ስውር የሆኑ ህያው ሰራዊቶች ናቸው ብሎ ማመን» ማለት ነውር ሙስሊም ከምዕመናን እናት አዒሻ በዘገቡት ሀዲስ የአላህ መልእክተኛ» አንዲህ ብለዋል ሠ ዕላ ደራ ዕራ ራሠ ሂጋ ቃ ሥራ አዩ ዴን ፍ ፅ። ቻታ ያሚሟያውፉቋዖታፉነያሩ ጋጠፊሥቻ ዖጆኑ ታጠፃፃቋዎመማፖ ጴፊሟረ ፁ መላኢካዎችን እኛ በአይናችን ልናያቸው አንችልም ከእኛ የሚጠበቀው መኖራቸውን የተለያዩ የስራ ዘርፎች እንዳላቸውና አላህ ከሰጣቸው የስራ ሀላፊነት ፍፁም የማያፈነግጡ መሆናቸውን በእርግጠኝነት ማመን ብቻ ነውር ሙዕሚኖች መላኢካን በተመለከተ መጥፎ አመለካከት አንደ ያዙት ቡድኖች መሆን የለባቸውም ለምሳሌ አይሁዶች «ጅብሪል ጠላታችን ነው ቁርዓንን ከጅብሪል ውጭ ሌላ መላኢካ ቢያወርደው ኖሮ አናምን ነበር» ብለዋል አላህ ይህን በተመለከተ እንዲህ ይላል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ። ም ወ«ደቻ ኋድቻ ለፅቻሥዎ ሪታረ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ እነዚህና መሰል የቁርአን አንቀጾች የሙሽሪኮች አባባል ምን ያህል የተሳሳተ መሆኑን ያስረዳሉፎ ይህ እጅግ የተዛባና የተሳሳተ ግምታቸው የአምነታቸውን ከንቱነት የሚያጋልጥ ነው ነሷራዎች «ኢሳ የአላህ ልጅ ነው» በማለት ለአላህ ወንድ ልጅን እንዳደረጉለት ሁሉ ሙሽሪኮች በበኩላቸው «አላህ ሴት ልጆች አሉት» አሉ በህይወት ዘመኑ ጋሻና መከታ የሚሆንና የሚጦር ከሞት በኋላ ደግሞ ስሙን ከምድር በላይ የሚያውል ወንድም ሆነ ሴት ልጅ የሚያስፈልገው የሰው ልጅ ብቻ ነው አላህ ግን ከዚህ ሁሉ የጠራ ጌታ ነው ሸሪክ የለውም አንድም እሱን የሚመስልም የለም አርሱ የተብቃቃ ልጅም ሆነ ሌላ የማያስፈልገው ብቸኛ ጌታ ነው ቦስተሻጡ ጣስዘገነ ከአላህ በተወረዱ መፃህፍት ማመን አላህ የሰው ልጆችን ወደ ትክክለኛው ጎዳና ለመምራትና ከባጢል ከውሸት ጎዳናዎች ለማራቅ የአርሱን ንግግርና ሸሪዓዎች ትእአዛዛትንና ክልከላዎችን ያቀፉ መጽሀፎችን ለነብያት ማውረዱን ማመን ሶስተኛው የኢማን ማዕዘን ነው አላህ ወደ ነብያት ያወረዳቸው መጽሀፍት አጅግ በርካታ ሲሆኑ ቁጥራቸውን ከአላህ በስተቀር የሚያውቅ የለም ከነዚህ መፃህፍት መካከል የተወሰኑት ብቻ በቁርአን ተገልፀውልናል አነሱም ሱሁፍ ለነቢዩ ኢብራሂምና ሙሳፊ ተውራት ለነቢዩ ሙሳል ዘቡር ለነቢዩ ዳውድ» ኢንጅል ለነቢዩ ኢሳ እና ቁርአን ለነቢዩ ሙሀመድጩጁ ናቸው አላህ በቁርአኑ እነዚህንና በስም ያልተጠቀሱ ሌሎች መፃህፍት ማውረዱን ስለገለፀ ለማንኛውም ሙስሊም አላህ በቁርዓኑ በስም የገለጸውንም ሆነ ያልገለጸውን አምኖ መቀበል ይኖርበታል ከአላህ ከወረዱት መፃህፍት ሁሉ በደረጃ ትልቁ ቁርአን መሆኑንም ማመን ያስፈልጋል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ከጹተሻኛጡ ማስዘገ በመልዕክተኞች ማመን ከመጀመሪያ አስከ መጨረሻ በተላኩት የአላህ መልዕክተኞች ሁሉ ስማቸው በቁርዓን በተገለጸውም ሆነ ባልተገለጸው ማመን ማለት ነው አንድ ሰው በሌሎች ነብያት አምኖ በአንዱ ነብይ ብቻ ቢክድ ሁሉንም ነብያት እንደ ካደ ይቀጠራል ለምሳሌ አይሁዶች በሁሉም ነብያት አምነው የሙሀመድንጩ እና የኢሳን ነብይነት ካዱጵ አንደዚሁ ክርስቲያኖች በሁሉም ነብያት አምነው የሙሀመድን ጩ ነብይነት እንደ ካዱት ማለት ነው አላህ በከፊል አምኖ በከፊል የሚክድን ሰው ስራ አይቀበልም አላህ እንዲህ ይላል ዳዲ ሃ ። ነፅ» ኤፈ ራይ ሂሬ አፍ «ፊዚፖ ዕሪለጎሀኖ ይመሳዳታምቻ ዖሟይፉፍ ፅላጎሀና መሳዳያታምሞጅም መሳጓሳሰዕሳ መሰዖ ዖሚሟፈልፆ ዳኣዚዴዖፖ በዳውም ሠዷፄሥጅ ጳርነት ኖምው ኔዳ ኃዕሃሪ በምድራችን ላይ የመጀመሪያው ነብይ አደምጩ የመጀመሪያው መልእክተኛ ረሱል ደግሞ ኑህጩ ሲሆኑ የመጨረሻው ረሱል ሙሀመድ ናቸው አላህ እንዲህ ይላል ጊዮ » ዉሯ ጀቋፒሂ » «ኛ ወደ ኑሀና ዕረታ ያቋ መደ ጎሩፖ ቀቤፊሙ ወረድፇ ወደ ጋታም ሰወረድ» ኒኔዳ ሣ በዘመናችን ያለ ማንኛውም ሙስሊም ካለንበት ዘመን ውጭ የነበሩ ሁሉም ሩሱሎችና ነብያት የሰውን ልጅ ከክህደት ጎዳና ለመታደግ ከአላህ የተላኩ መሆናቸውን በጥቅል ማመን ያለበት የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ሲሆን ነብዩ ሙሀመድ በመጡበት ጉዳይ ላይ ግን በዝርዝር ማመን የግድ ይለዋል ኸከምስተኛጡ ጣዝዘገ በመጨረሻው ቀን ማመን ይህ ዕለት ከባድነቱንና ፍፁም አስጨናቂነቱን የሚያመላክቱ ብዙ ስያሜዎች አሉት በአለተ ትንሳኤ ሰዎች ከመቃብራቸው ወጥተው ከአላህ ፊት ስለሚቆሙ ይህ ዕለት «የቂያማ ዕለት» ተብሎ ይጠራል «የመጨረሻው ቀን» ተብሎም ይጠራል። እንዲህ ቢሆን ኖሮ የሚለው ንግግር ለሰይጣን ስራ በር ይከፍታል» ሙስሊም ዘግበዉታል የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ አንተ የአሰብከው ጉዳይ እንዲሳካልህ ምክንያት የሆኑ ነገሮችን ከተገበርክ በኋላ ባልከው መንገድ ሳይፈጸም ቢቀር አላህ ያልሻው ያልፈቀደው ነገር ሊፈጸም አንደማይችል መገንዘብ አለብህ። እንዲፈጸምልህ የፈለከውን ጉዳይ በተመለከተ ለአንተ መልካሙ ነገር ጉዳዩ አለመፈጸሙ ሊሆን ይችላል አንድ ሙአሚን ህይወቱን መምራት ያለበት ማንኛውንም ጉዳይ ወደ አላህ በማስጠጋትና በአላህ ብቻ በመመካት መሆን አለበት ይህ ማለት ግን ከእሱ የሚጠበቅበትን ተግባር መስራት የለበትም ማለት አይደለም አንድ ነገር ያለምክንያት እንደማይገኝ ማመን አለበትሖ ለአለመው ነገር መሳካት ምክንያት ሰበብ የሆኑ ነገሮችን ለግብር ይውጣ ያህል መስራት ተገቢ አይደለም በቁርጠኝነት መስራት አለበት ሆኖም ግን ምክንያት በሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ መደገፍና ሙሉ በሙሉ እምነት መጣል ተገቢ አይደለም ከእሱ የሚጠበቀው ለአለመው ጉዳይ መሳካት ምክንያት ሊሆኑ የሚችሉ ነገሮችን እያስገኘ በአላህም መመካት ነው በአላህ ቀዲና ቀደር አምነት ውስጥ ሌላው የሚካተተው ጉዳይ ባሮች ስራቸውን በፍላጎታቸው መርጠው የሚተገብሩ መሆናቸው ነው «ጀብርያእ የሚባሉ ቡድኖች «የሰው ልጆች ተግባራቸውን የሚፈጽሙት አላህ አሰገድዲቸው ነው» ይላሉ ይህ በጣም የተሳሳተ አመለካከት ነው የሰው ልጅ አለማዊ ህይወቱን የሚመራው አስቦና አቅዶ በራሱ ፍላጎት እንደ ሆነ ሁሉ አምልኮታዊ ተግባሩን ማለትም ሶላቱን የሚሰግደው ጾሙን የሚዖፆመው ዘካውን የሚሰጠውና ሌሎች ኢስላማዊ ተግባራትን የሚፈፅመው በራሱ ፍላጎት መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው ከዚህ በተቃራኒ አንድ ሙስሊም ባይሰግድ ባይዖም ወይም የወንጀል ተግባር ስርቆት ዚና ወዘተ ቢፈፅም በራሱ ፍላጎትና ምርጫ ነው የፈፀመው ማንም ያስገደደው አካል የለም የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ኛ የሰው ልጅ ራሱ መርጦ የሰራው ተግባር ውጤቱ መልካም ከሆነ ይመነዳል መጥፎ ከሆነም ይቀጣል «ሁሉም የስራውን ያገኛል» የሚባለውም ለዚህ ነው ሆኖም ወንጀል የሰራው ሰው በሀይል የተገደደ ለአቅመ አዳም ያልደረሰ ህፃን አእምሮው ጤነኛ ያልሆነ ወይም በእንቅልፍ ላይ ያለ ሰው ከሆነ በሰራው ሀጢያት ተጠያቂ አይደለም «ሙእተዚላዎች» በበኩላቸው ከጀብርያዎች በተቃራኒ «የአላህ ቀዷና ቀደር የሚባል ነገር የለም የሰው ልጅ ስራውን የሚፈጥረው እራሱ ነው» ይላሉ አህሉሱና ያላቸው አቋም መካከለኛ ነው የሰው ልጆች እቅድንና ምክንያትን መሰረት አድርገው ስራቸውን ይሰራሉ ነገር ግን ስራው ስኬት ሊኖረው የሚችለው የአላህ ፈቃድ ሲኖር ብቻ ነው ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት የኢማንና የኢስላም ማዕዘናት ናቸው ኢማንና ኢስላም በዲኑ ውስጥ ታላላቅ ደረጃዎች ናቸው ሁለቱም በአንድ ላይ ከተወሱ ኢስላም በገሀድ የሚሰራ ተግባር ኢማን ደግሞ የልብ ተግባር ተብሎ ሊተረጎም ይችላል አንዱ ከሌላው ተነጥሎ ከተወሳ ግን አንዱ ካለ ሌላው ትርጉም ስለሌለው የሌላውን ትርጉም ያቅፋል። ይህ የአህሉ ሱና አቋም ከሙርጅዓዎች አቋም ተቃራኒ ነው ሙርጅዓዎች «እምነት አይጨምርም አይቀንስም አምነት አንድ ነው ተግባር ከእምነት አይቆጠርም እምነት ከቀልብ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ውስጥ ያለ ነገር ብቻ ነው» ይላሉ ከመረጃ አንፃር ስናየው ይህ አባባል ያለ ምንም ጥርጥር ስህተት ነው ከዚህ በተቃራኒው የኸዋሪጅ ቡድን «ከሽርክ ውጭ ያለም ቢሆን ከባድ ወንጀልን የሰራ ሰው ከሀዲ ነው» ይላሉ ኢማን እንዳለው ሙሉ በሙሉ አይቀበሉም ሙርጅዓዎች በበኩላቸው «የፈለገውን ወንጀል ቢሰራ ሙሉ አምነት አለው ከኢስላም ጎዳና አይወጣም» ይላሉ ይህ በነርሱ መካከል ያለ ተቃርኖ ነው ትክክለኛው የሀቅ ባለቤቶች አቋም ግን «ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል» የሚል ነው «ሙዕተዚላ» የሚባለው ፊርቃ ቡድን በበኩሉ በአዲስ መልክ ከሁለቱም ቡድኖች የተለየ ሀሳብ ይዞ ብቅ ብላልሱ «ታላላቅ ወንጀሎችን የሚሰሩ ሰዎችን ሙዕሚን አንላቸውም ከሀዲም አንላቸውም በሁለቱ መካከል ያለ ነው» ይላሉ ሙዕተዚላዎችን ከኸዋሪጆች ጋር የሚያስማማቸው ነጥብ «አንድ ሰው በወንጀል ላይ ሆኖ ወደ አላህ በተውበት ሳይመለስ ከሞተ በአሳት ውስጥ ዘውታሪ ነው» የሚል አቋም መያዛቸው ነው «በምድራዊ ህይወት ግን በሙእሚንና በካፊር መካከል ያለ ቦታ ነው ያለው» ይላሉ ይህ አመለካከት ጤናማ አእምሮ ያለው ሰው የሚያስበው ነው ለማለት አስቸጋሪ ነው አላህ እንዲህ ይላል «ሏርረታ ያ ያፈጠራቻዶ ነጎው። ፅ የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ትፅዛዛችን የሌለበትን ስራ የሰራ ስራው ተመላሽ ነው ተቀባይነት የለውም ሙስሊም ከዓኢሻ ዘግበውታል በጅብሪል ሀዲስ ውስጥ ነብዩ የኢህሳንን ምንነት «አላህን ልክ እንደምታየው ሆነህ ልታመልክ ነው» በሚል አጭር ነገር ግን ሰፊ ትንታኔን በያዘ አነጋገር ተርጉመውታል። ውያ ለፉሦ ታያው ኋታ ደይይሪሷቋናኛ የሚል ነው ኢህሳንን በሚመለከት ባጭሩ ለአንድ ሙስሊም በላጩ ነገር አላህን ልክ ከፊትለፊቱ እንደሚያየው አድርጎ ማምለክ ነው አላህን ልክ የሚያየው ያህል አድርጎ ለመገዛት የእምነት ጥንካሬው ከሌለው ነብዩ የኢህሳንን ስቤሌተኛውጡ የጅብዚበ ፕቄቁ ሁለተኛ ደረጃ አስቀምጠዋል «አንተ ባታየውም እንኳ እርሱ ያይሀልና» አላህ እንደሚያይህ በማሰብና በመፍራት ተገዛው ከዚህ የምንረዳው «አላህ ያየኛል» ብለን ማምለክ እንዳለብን ነው አላህ ሰሚም ተመልካችም ነውና በማንኛውም ቦታ ብንሆን «አላህ ተመልካችና ተቆጣጣሪዬ ነው» ብለን ትአዛዙን መፈጸምና የከለከለውን መከልከል አለብን «እስኪ ስለቂያማ ትንሳኤ ሰአት ይንገሩኝ። የሚለው ይገኝበታል «ሰአቱ ቂያማ ሁሉም ከመቃብሩ ተነስቶ ከጌታው ፊት ለፍርድ የሚቆምበት ቀን የዚህች ምድራዊ ህይወት ዱንያ ፍጻሜና የመጨረሻው አለም የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ መጀመሪያ ነው በዚህ ማመን ደግሞ ከአርካነል ኢማን ከኢማን ማእዘናት አንዱ ነው በዚህ ያላመነ ሙስሊም አይባልም አላህ እንዲህ ይላል ዖ ። ፍዕ ዖሥጀው ምቲሇ ዳሪደድምሥሦምምፖ ጳታውዎቀምያ ለዎቋ ውፅዕጠ ለዎሮቋ ጎው ሪተቃማ ሰዓቷን የሚመለከት እውቀት በአላህ ብቻ የተገደበ ነው አንዳንድ ምሁር ነን ባዮችና ተፈላሳፊ ሰዎች የሂሳብ ቀመር እየሰሩ «ትንሳኤ ይህን ያህል ጊዜ ቀረው» እያሉ ህዝብን ለማጭበርበር የሚሞክሩ ቢሆንም ይህ መላምታቸው ከማጭበርበር የዘለለ ነገር አይደለምቋ በፈረንጆች አቆጣጠር አመት ሲሞላ «የአለም ፍፃሜ ይሆናል» ሲባልና መገናኛ ብዙሀንን ሲያጨናንቅ የነበረው ጩኸት ለዚህ አብነት ነው የዚህ አይነቱ ተግባር ቅንጣት ዝንፍ በማይለው የአላህ ቃል ላይ የሚፈፀም ልክ የለሽ ቅጥፈት ነውር ማንም ሰው ትንሳኤ የሚከሰተው በዚህ ጊዜ ወይም አመት ነው» ማለት አይችልም ይህን አይነቱ ግምት ልክ የለሽ ቅጥፈት ነው ነብዩ ለጅብሪል የሰጡት መልስም «ፖጨጭው ዕያጨጭው ያሃያጎጠ ውፇታፖ ዖጎውም የሚል ነው ጥበቡ ያለው ስለቂያማ ሰዓት መቼ እንደሚከሰት መጠየቁ ላይ ሳይሆን ለዚያ ቀን ምን ልስራ ከማለትና ራስን ከማዘጋጀት ላይ ነው የጅቭልበ ከዲስ ሻቭሴሲያ ስምስተሻጡ የጅቭሷበ ጥያቄ « ስለምልክቶቿ ይንገሩኝ።