Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መጽሐፍ ቅዱስ እይሆንምን። ቅዱሳት መጻሕፍት የስፈታት መንገድ በመከተፅ ስሐዋርያት ቤተ ክርስቲፀገ ተከታሁችም ሀነ ስስሳው ሰው በሚጠቅም መገገድ ክቅርቦከስ አኒ ሳስሆን መጽሐዔ ቅዱስ ሬሱ ይናገር ማስት ትዕቅ በዐዋዊነት ነው።
» የውሃ ጥምቀት ለዳግም ልደት ወሳኝ ጉዳይ ነው »« የውሃ ጥምቀት በጥልቅ ውሃ ካልተካሄደ ሰዎችን እአያድንም ሪኃ የውሃ ጥምቀት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ካልተካሄደ ስዎችን አያድንምኀኀዓኀዓኀዓዓኀዓኅ«ዓዛ» በመንፈስ ቅዱስ ያልተጠመቀ ሰው ድነት አያገኝም ምልክቱም ልሳን መናገር ነው ኀጉኀኀዓዓዓ ዓዓ ዓ። እንዲሁም ድነትን ለማግኘት ዳግም መወለድ እጅግ ወሳኝ ጐዳይ መሆኑን ይገልጻሉ ይህ አቋማቸው ከወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት መሠረተ እምነት ጋር የሚያመሳስላቸው ቢሆንም ዳግም ልደት የሚገኘው የሚከተሉት አራት ቅድመ ሁኔዎች ተሟልተው ሲገኙ ብቻ ነው ይኸውም እምነት ንስሓ የውሃ ጥምቀት በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅ የሚለው አስተምህሮእቸው ግን ቦተለይ የመጨረሻዎቹ ሁለቱ ከቃለ እግዚአብሔር ትምህርት ጋር ፍጽም የማይገጥም ነው እንደ ድርጅቱ አስተምህሮ እምነት ቢባል እንዲያው ሥጋዊ የሆነ ፅውቀት ብቻ ሳይሆን ምግባራዊ መሰጠትንና መታመንን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ከተለወጠ ሕይወት ውስጥ የሚገኝ ፍሬ ነው እንዲሁም ንስሓ ከኀጢአት ወደ ጽድቅ ሙሉ ስሙሉ መመለስ ነው ከሚለው የድርጅቱ አስተምሀሮ ጋር የወንጌሳውያን አብያተ ክርስቲያናት የሚስማሙ ቢሆንም የውሃ ጥምቀት ለዳግም ልደት ወሳኝ ጐዳይ ነው የውሃ ጥምቀት ኀጢአትን ያጥባል የውሃ ጥምቀት የታለመለትን ዐላማ ማለትም ዳግም ልደት ማስገኘትንና ኀጢአትን ማጠብ ከዳር ማድረስ የሚችለው በጥልቅ ውሃ ማጥመቅ ሲቻል ብቻ ነው እንዲሁም የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ሰድነት እስፈሳጊ ጐዳይ ሲሆን አንድ ሰው በመንፈስ ቅዱስ ሰመጠመቁ ሁነኛ ምልክት በልሳን መናገር ነው የሚለው አስተምህሮአቸው ግን ከብሉያትና ከሐዲሳት ትምህርት ጋር አለመጣጣሙ ወይም ባይተዋር መሆኑ ብቻ ሳይሆን ዐበይት ከሚባሉትም ክርቲያናዊ አሰተምህሮዎች ጋር በአጅጉ የሚጣረስየሚቃረን ነው ቅድሚያ የሐዋርያት ቤተ ከርስቲያንን የድነት አስተምህሮ የድርጅቱን ጽሑፎች በዋቢነት በማቅረብ በርእሰ ጐዳዩ ላይ የሚሰጡትን ማብራሪያ ከተመለከትን በኋላ ይህ ትምህርት ከቃለ እግዚአብሔር ጋር ምን ያህል ይጣጣማል የሚለውን ጐዳይ በጥልቀት ለመፈተሸ አንሞክራለን በመቀጠልም መጽሐፍ ቅዱስ ድነትን አስመልክቶ የሚያስተምረውን ትምህርት የድርጅቱን የድነት አስተምህሮ ማረቅማስተካከል በሚያሰችል መልኩ ከቃኘን በኋላ የድርጅቱን የአስተምህሮ ስሕተት አጐልተው የሚያሳዩ እንዲሁም ግራና ቀኙን ሳያንናዝቡ በየዋህነት የድርጅቱን መሠረተ አምነት የተቀበሉ ሰዎች ቆም ብለው አስተምህሮውን እንዲመረምሩ ሊረዷቸው የሚችሏቸውን ቀሩልፍ ጥያቄዎች እናቀርባለን ድነት በሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ሰው ሁሉ ኀጢአተኛ ነው የመጀመሪያው ስው ኀጢአትን የማያውቅ ቅዱስ ሙሉ ፍጹም ሆኖ በእግዚአብሔር አምሳል መፈጠሩንና አንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በንነት ሲመላስስ መኖሩን እናምናስን ዘፍጥረት በኋላ ግን ሰው በገንዛ ምኞቱ የእግዚአብሔርን ትኣዛዝ በመተላለፍ እንደ ወደቀ ወደ ምድርም ፍዳ ከኀጢአት ጋር እንደ ተጣለ መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳል ዘፍጥረት ኀጢአትም ስሰው ሁሉ ተረፈ ፎሜ ይዲ ምሎቷታፆ ሐዎዋርፆዊም ዜፇ ያረነዕሯያቻ ያዳምታች ላቀዳም አንቀጽ አንዲሁም የሚከተሉትን የድርጅቱን መጻሕፍት ይመልክቱ ሁሉም መጻሕፍት የተጻፉት በተክለ ማርያም ገዛኸኝ ነው ባላግጸዳሌርራ መጽኃፍ ፈልቱ ገጽ ለድ። ቄላስይስ ሐዋርያት ሥራ ሮሜ ዮሐንስ ማቴዎስ ልንገነዘበው የሚገባን ዋናው ነገር በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ስኀጢኣት ሥርየት በጥልቅ ውሃ ውስጥ ስንጠመቅ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር መቀበራችንን ነው ሮሜ ይህም በመስቀል ላይ በሞተልን ጊዜ በአፈሰሰልን ውሃና ደም ውስጥ በማስፍ ዘላለማዊውን የሞት ዕዳ ቀብረን በአዲስ ሕይወት ለመኖር አዲሱን አዳም ክርስቶስን መልበሳችንን ያስረዳል ዕብራውያን ሮሜ ሩ ሪፆ የውሃ ጥምቀት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ካልተካሄደ ሰዎችን አያድንም የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን የውሃ ጥምቀት በኢየሱስ ከርስቶስ ስም ከልተካሄደ ሰዎችን አያድንም ለሚለው ትምህርቱ የሚያቀርበው ማስረጃ የሚከተለው ነው በማቴዎስ የተነገረው ቃል በነጠላ ቀ። ሦስተኛ በመጽሐፍ ቅዱስ ሳይጠመቁ ወይም ከመጠመቃቸው በፊት ድነት ያገኙ ወይም በመንፈስ ቅዱስ የተጠመቁ ወይም የተሞሉ ሰዎች እንዳሉ በግልጽ ይነግረናል ሉቃስ ሐዋርያት ሥራ በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅም ሆነ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት ደግሞ የዘላሰምን ሕይወት የማግኘት ምልክት እንደ ሆነ ቃለ ከላይ ለማየት እንደ ሞከርነው የሐዋርያት ቤተ ክርሰቲያን መሥራች ቄሰ ተክለ ማርያም ገዛኸኝ በተደጋጋሚነት ይህ ሰው የጸደቀው የውሃ ጥምቀት ለድነት በማያሰፈልግበት በአሮጌው ኪዳን ነው ብለው ሲሞግቱ ይታያል። ቦረፍተ ነገሩ አንድ ሳይሆን ሁለት ከሆነ ደግሞ ኀጢአታችሁ ይሠረይ ዘንድ የሚለው ማስሪያ አንቀጽ ተጠመቁ ወደሚስው ቃል ሊተላስፍ አይችልም ይህ ደግሞ የውሃ ጥምቀት ኀጢአትን ያስተሠርያል ስሚለው ትምሀርት ድጋፍ እንደማይሆን የሚያሳይ ነው ስስዚህ ስዋስዋዊ አገባቡን መሠረት አድርገን ጥቅሱን እንተርጐኩጐመው ብንል የክፍሉ ትምህርት እንደሚክተስው ይሆናል ንስሓ ግቡ ኀጢአታችሁ ይሠረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁም በኢየሱስ ስም ተጠመቁ ክፍሉ አንድ ፀረፍተ ነገር ሳይሆን ሁለት ዐረፍተ ነገር መሆኑ የኀጢአት ሥርየት ክመጠመቅ ጋር የሚገናኝ እንዳልሆነ አንዱ ንስሓ መግባት ቀዳሚ ሌላው የውሃ ጥምቀት ደግሞ ተከታይ የመጀመሪያው የኀጢአት ሥርየት የሚያስገኝ ሁለተኛው ደግሞ ኀጢአቱ የተሠረየችስት ስው የሚፈጽመው ሥርሀት እንደ ሆነ የሚገልጽ ነው ከዚህ በተጨማሪ በ የታተመው የአማርኛ ቅጅ ዘንድ ብሎ የተረጐመው ግሪኩ ሔይስ ርዜ የሚስውን ቃል ሲሆን ቃሉ ምክንያትን የሚያሳይ ዐቢይ ሐረግ ነው ፍሀ ህ ይህ ቃል ከተሳቢ ሙያ አፀርርህሄር ርኽ ጋር ተያይዞ ቢቀርብ አቅጣጫን ሀልከሃ ፐህበኒ ሮ ደክርሀሆቋጳናያ ዐዘክሮያፀያህእፀሄሃ ፐበፎበ ርሰ ነላናሃ ኣበ ሯህር ነሳ ከፎጸርቢ ሃርየ ሪ የሚያሳይ ብቻ ሳይሆን በዚህ ምክንያት ከዚህ የተነሣ በዚህ መሠረት ወዘተ የሚለውን ትርጐም ሊወክል ይችላል ይህ ማለት እያንዳንዳችሁ በኢየሉስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ የሚስው ዐረፍተ ነገር ንስሓ ግቡ ኀጢአታችሁ ይሠረይ ዘንድ በሚለው ዐረፍተ ነገር ላይ መሠረት እንደሚያደርግ የሚያሳይ ነው አንዱ ቀዳሚ ሁለተኛው ደግሞ ተከታይእንደ ፈረስና ንስሓ መግባት እንደ ጋሪ የውሃ ጥምቀት ማስት ነው ሔይስ የሚለው የግሪክ ቃል በዚህ መልኩ የተተረጐመባቸው በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች አሉ ለምሳሌ የሚከተሉትን ክፍሎች ይመለከቷል ማቴዎስ ማርቆስ ስለዚህ የክፍሉ አጠቃሳይ ትምህርት ንስሓ መግባት የኀጢአት ሥርየት እንደሚስጥ እንዲሁም ንስሓ በመግባቱ የኀጢአት ሥርየት ያገኘ ሰው መጠመቅ እንዳለበት አንዱ ቀዳሚ ንስሓ መግባት ሌላው ተከታይ መጠመቅ እንደ ሆነ የሚያስተምር እንጂ ጥምቀት የኀጢአት ሥርየት እንደሚሰጥ የሚናገር ክፍል አይደለም ይህ ሰዋስዋዊ ማስረጃ አጥጋቢ አይደስም ብሎ የሚያስብ ሰው እንኳ ቢኖር አይደስም የሚል ሰው ላስመሆኑ የግሪክ ስዋስው መሠረት ያደረገ ማስረጃ ማቅረብ እንደሚጠበቅበት መዘንጋት የስበትም ልብ ሊላቸው የሚገቡት ሌሎች መሠረታዊ ነጥቦችም አሉ ይኸውም በ ለኀጢአት ሥርየት የሚለው ሐረግ የመጥምቁ ዮሐንስን ጥምቀት ለመግስጽ ጥቅም ሳይ ውሏል ሉቃስ ማርቆስ ነገር ግን ማንም ስው አፉን ሞልቶ የዮሐንስ ጥምቀት የስዎችን ኀጢአት ያጥባልያስተሠርያል አይልም የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መምህራን ራሳቸው እንዲህ ዐይነቱ እምነት የላቸውም ምክንያቱም በመጥምቁ ዮሐንስ ጥምቀት የሚጠመቁ ስዎች ለንስሓቸው ምልክት ይሆን ዘንድ በውሃ እንደሚጠመቁ በግልጥ ስስሚገነዘብ ነው ጥምቀት የስዎችን ኀጢአት ቢያጥብ ኖሮ በመጥምቁ ዮሐንስ ጥምቀት የተጠመቁ ስዎች ነዛ ልዌ ርሀደደዘአ ያያርዐዘ ዐ ሀዜ አሠሠ ዩፀ። ልክ እንደዚሁ ሁሱ የውሃ ጥምቀት አንድ ሰው በአዲሱ ኪዳን ውስጥ መግባቱን የኀጢአት ሥርየት ማግኘቱን ወዘተ የሚያውጅበት ትእምርትምልክት እንጂ ትእምርቱምልክቱ ራሱ በአዲሱ ኪዳን ውስጥ ያሰገባል የኀጢእት ሥርየት ያስገኛል ብሎ ማስተማር ፍጹም ስሕተት ነው በዚህ ስፍራ ልብ ልንለው የሚገባን ተጨማሪው ነጥብ የመልእክቱ ጸሓፊ የሆነው ሉቃስም ሆነ የክፍሉ ተናጋሪ ጴጥሮስ የኀጢአት ሥርየት የውሃ ጥምቀትን ሳይጨምር በሰሙ በማመን ብቻ እንደሚገኝ ገልጸዋል የሚከተሉትን ክፍሎች ይመለከቷል ሉቃለ ሐዋርያት ሥራ ሌላው ጥምቀት ለኀጢአት ሥርየት አስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚሰው ሐሳብ ለኀጢእት ሥርየት በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን ብቻ በቂ እንደ ሆነ ከሚናገሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባባት ጋር የሚቃረን ነው ዮሐንስ ሮሜ ሮሜ ኤፌሶን ወዘተ የሐዋርያት ሥራ አሁንስ ለምን ትዘገያለህ። ርኪ ፎሃ ነና ኩህ ርከ በሰ ፎሰበር ነ በፎ ፍሰ ከር በሦዩከ ዐ ከቨር የሚለወጡበት ሂደት ነውና ይህም ለኒቆዲሞስ አስደንጋጭ ጐዳይ ነው ኢየሱስ እያስ ያስው ከሕግ ውጪ ያሉ አሕዛብ ንስሓ እንደሚያስፈልጋቸው ልክ እንደዚያው እንተም የሕግ መምህሩ ንስሓ ያስፈልግሃል ነው በዚህ ክፍል ላይ የሚገኘው ውሃ ምን ያመስክታል የሚለው ጐዳይ እስካሁን ከተመለከትነውም በላይ በርካታ ትርጐሞቸ ያሉት ቢሆንም ርስቲያናዊ ጥምቀትን የሚያሳይ ነው ይህም ለዳግም ልደት እስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚለው ትንተና በአማራጭነት ከቀረቡትከሚቀርቡ ትንተናዎች በሙሉ እሳማኝነቱ እጅግ ደካማ የመሆኑን ያህል ውሃ ክርስቲያናዊ ጥምቀትን ያመለክታል የሚለው ትንተና ከከፍሉ የሰዋስው እወቃቀር ከዐውዱ መሠረታዊ ትምህርት እንዲሁም ከሐዲስ ኪዳን ጠቅላላ ትምህርት ጋር በእጅጉ የሚጣረስ ነውና ውሃ የሚለው ቃል መንፈስ ቅዱስን የሚያመለክት ነው የሚለው ትንተና ከቀረቡት አማራጭ ትንተናዎች መኻል ጠንካራውና ብዙ እሳማኝ ነጥቦችን የያዘ ነው በአጠቃላይ ይህን ክፍል መሠረት በማድረግ የውሃ ጥምቀት ለድነት አስፈላጊ ነው የሚለው አስተምህሮ ከዐውዱ የሚገኙትን መረጃዎ በቅጡ ያላገናዘበ እንዲሁም የሐዲስ ኪዳንን እስተምህሮ በስፋት ያላመሳከረ ነው ሮሜ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ አንድንሆን የተጠመቅን ከሞቱ ጋር አንድ አንሆን ዘንድ አንደ ተጠመቅን አታውቁምን። በቅድሚያ እኛ በተፈጥሮ ከአዳም ጋር ያለንን እንድነት በመቀጠልም ከኢየሱስ ጋር መንፈሳዊ በሆነ ዳግም ልደት ያለንን ጥምረት በማብራራቱ ሳላይ ነው ዮሐንስ ስለዚህ በቆሮንቶስ እይታ ሮሜ ያየነው ከሆነ ጥምቀት አንድ የመሆን ምልክት እንደ ሆነ እንገነዘባሰን ስለዚህ ከክርስቶስ ጋር እንድ የሚያደርገን የውሃ ጥምቀት እይደለም የውሃ ጥምቀት እንድነታችንን የምናላይበት ሜዳዊውጫዊ ሥርዐት ነው ስለዚህ የውሃ ጥምቀት ሳይሆን ከክርስቶስ ጋር በእምነት አንድ መሆናችን ነው ድነት የሚያስገኝልን ከክርስቶስ ጋር እንድ መሆን ማስትም ከእርሱ ጋር ለኀ ጢአት ሞተን ከእርሱ ጋር በትንሣኤ ሞትን ድል እድርገን መነሣት ነው ሮሜ የውሃ ጥምቀት ለዳግም ልደት እስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚል አንዳችም ትምህርት የለውም ቲቶ ስሳደረግነው የጽድቅ ሥራ ሳይሆን ከምሕረቱ የተነሣ አዳነን ያዳነንም ዳግም ልደት በሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ መታደስ ነው ቄበፀ ተክለ ማርያም ገዛኸኝም ሆኑ እሜሪካውያኑ የድርጅቱ ጸሓፍት ይህ ክፍል የውሃ ጥምቀት ዳግም ልደት እንደሚያስገኝ ያስተምራል ይበሉ እንጂ በክፍሉ ውስጥ ጥምቀት የሚል ቃል አልተጠቀሰም በዕብራውያን ላይ በምናቀርበው ሐቲት እንደምናየው ዳግም ልደት የምናገኘውም ሆነ ከእኩይ ኅሊና የምንነጻው የኢየሱስን ደም በእምነት በመረጨት ወይም በመታጠብ ብቻ ነው ራእይ ግልጽ እንደሚያደርገው ሰዎች ከኀጢእታቸው የሚነጹት በኢየሱስ ክርስቶስ ደም እንጂ በውሃ ጥምቀት አይደስም ሩ« እንደ ክፍሉ ትምህርት መታጠብ የሚለው ቃል የሚያመለክተው ዳግም ልደትን እንጂ የውሃ ጥምቀትን አይደለም በአጠቃላይ ቲቶ ስለውሃ ጥምቀት የሚያስተምር ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም በእምነት በመታጠብ ስለሚገኘው ዳግም ልደት ነውሱ ምንም እንኳ የውሃ ጥምቀት የሕግ ሥራ ሳይሆን የጽድቅ ሥራ ቢሆንም የውሃ ጥምቀት እኛ የምንተገብረው ጐዳይ እስከ ሆነ ድረስ ሥራ ነው ክፍሉ ራሱ ግልጽ እንደሚያደርገው ድነት ያገኘነው እኛ ስሳደረግነው እንዲሁም ስስምናደርገው የጽድቅ ሥራ ሳይሆን ከምሕረቱ የተነሣ ብቻ ነው የዳንነው በውሃ ጥምቀት እንዳልሆነ ሁሉ ቲቶ የውሃ ጥምቀት ለዳግም ልደት አስፈላጊ ጐዳይ ነው አይልም ገላትያ ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና ሀመር ገፅህ ጀህቢፔሃ ዩይጨጠሸክገቪሞፔዩ እፀ። ልክ አንደ ሮሜ ቆሮንቶስ እንዲሁም ገላትያ ሁሉ ቁላስይስ ጥምቀት የሚስለው ቃል በእጅ የማይከናወነውን መንፈሳዊ ጥምቀት የሚያሳይ ተምካሌታዊ ገለጻ ነው ይህም አንድን ሰው ክክርስቶስ ሞት መቀበር አንዲሁም ትንሣኤ ጋር አንድ እንዲሆን ያደርገዋል ይህም በስው አጅ የሚክናወን ጐዳይ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት የሚሆን ጐዳይ ነው በአጠቃላይ ቁላስይስ የውሃ ጥምቀት ስዳግም ልደት አስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚል ትምህርት የስውም ቆሮንቶስ አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎች ብንሆን ጨዋዎች ብንሆን እኛ ሁላችን ባንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና ሁላችንም አንዱን መንፈስ ጠጥተናል ቄስ ተክስ ማርያም ገዛኸኝም ሆኑ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መምህራን ይህ ክፍል የውሃ ጥምቀት የክርስቶስ አንዲሁም የቤተ ክርስቲያን አካል ስመሆን መሠረታዊ ጐዳይ እንደ ሆነ ያስተምራል ባዮች ናቸው ይህን ትምህርት ሳለመቀበል በርካታ ምክንያቶች አሉ ክፍሱ ስለ ውሃ ጥምቀት ያስተምራል ይባል እንጂ ክፍሉ ስስ ውሃ ጥምቀት የሚያስተምር አይደስም መጽሐፍ ቅዱስ በውሃ መጠመቅ እንዳስ ሐዋርያት ሥራ በአሳት መጠመቅ እንዳስ ማቴዎስ በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅ እንዳለ ማቴዎስ ሐዋርያት ሩ ሥራ በኢየሱስ መጠመቅ አንዳስ ሮሜ ያስተምራል። ሱ አይሁድ የኢየሱስን መሲሕነት ለመቀበል ፈቃደኛ ባይሆኑም እንኳ አሟሟቱ ብሉያት ስሰ መሲሑ ከሚናገሩት እውነት ጋር አንድ መሆኑን ለማሳሰብ እንዲሁም ኢየሱስ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማስረገጥ ነው ሐዋርያው ዮሐንስ መልእክቱን በሚጽፍበት ወቅት ዶሲትዝም በመባል የሚታወቀው ኑፋቄ እይሎ የወጣበት ወቅት ነበር ሰምሳሌ የሚከተሉትን ክፍሎች ይመለከቷል ዮሐንስ ዶሲቲስቶች ደግሞ ኢየሱስ ፍጹም ሰው ነው የሚለውን ጐዳይ አይቀበሉም እንደ ዶሲቲስቶች እስተምህሮ ኢየሱስ ስው ይምሰል እንጂ ሰው እልነበረም ኢየሱስ ሰው የሚመስል ነገር ግን ሰው ያልነበረ ስለነበር በመስቀል ላይ ሞተ የሚለው ጐዳይ በዶሲቲስቶች እምነት ስሕተት ነው በወቅቱ የነበሩት ዕብራውያንም ሆኑ ግሪካውያን ደግሞ የሰው እካል ውሃና ደም ያዘለ ነው የሚል እምነት ነበራቸው ይህን የዶሲቲስቶች አቋም ፉርሽ ለማድረግ ከኢየሱስ አካል ውሃና ደም ፈሰስ የሚለውን ጐዳይ መዘገብ ዋነኛ ጐዳይ ነው ለዚህም ነበር ዮሐንስ በሞቱ ወቅት ደምና ውሃ ፈስስ የሚለውን ጐዳይ የጠቀሰው በእጠ ቃላይ ክፍሉ ኢየሱስ ፍጹም ሰው እንደ ሆነ ለሰው ልጆች ኀጢአት እንደ ሞተ እንዲሁም እሟሟቱ ቅዱሳት መጸሕፍት ሰለ መሲሑ መፍስሱ ኢየሱስ ክፉኛ መሠቃየቱን እንዲሁም መሞቱን የሚያመሰክት ነው በሰውነታችን ውስጥ በተለይም ከላይ በጠቀስኋቸው ሶታዎች ይህ የሚሆንበት አንዳንዴም ግለስቡ በሕይወት እያስ ይህ ዐይነቱ ችግር ከተፈጠረ ውሃውን ከሰውነቱ የምንቀዳበት ጊዜ አስ ራሱ ዶሲቲዝም የሚለው ስያሜያቸው የተወሰደው ዶኪዮ ከሚለው የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጐሙም ይመስላል ማስት ነው ቶ ዝኒ ከማሁ ሊቃውንት እስልምና ስስክርስቶስ አሟሟት መረጃውን የወስደው ከዶሲቲስቶች ምንጭ ነው የሚሉትም ከዚህ የተነሣ ነው ቀሩራዓን ሱራ ላይ አይሁዶች ኢየሱስን አልገደሉትምኑ አልሰቀሉትምም ነገር ግን የገደሉትና የስቀሉት መሰላቸው ይላል የሚያሰተምሩትን ትምህርት የሚያሟላ እንደ ሆነ የሚያስገነዝብ ነው በአጭር አነጋገር ኢየሱስ መሞቱን የሚያመለክት እካላዊ ምልክት ነው ዶም በሰው አካል ውስጥ የሚረጋው ግለሰቡ ሲሞት ብቻ ነው ደም ሕያው በሆነ ስው ውሰጥ ሊረጋ እይችልም የሚረጋ ከሆነ ግን በአካል ውስጥ የፈሰስው ደም ከፍተኛ ከሆነ ነው በኢየሱስ አካል ውስጥ ውሃ መጠራቀሙ ደሙ መርጋቱን የሚያመለክት ነው ይህ ሊሆን የሚችስው ደግሞ ኢየሱስ ሲሞት ብቻ ነው ከኢየሱስ ጐን ደምና ውሃ ፈሰሰ የሚለው ዐረፍተ ነገር ታሪካዊና ዐውዳዊ ፋይዳው ይህ ሆኖ ሳለ ከጌታ ጐን የፈስስው ውሃ ጥምቀትን ያሳያል ይህ የኢየሱስ ደም ከኀጢአት እንደሚያነጻው ሁሉ ጥምቀትም ከኀጢአት ያነጻል የሚለው የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አሰተምህሮ ለክፍሉ ታሪካዊ መቼትም ሆነ ዐውድ እጅግ ባይተዋር ነው ይህ የቄስ ተክለ ማርያም ጐዳይ አንድ የቆየ ታሪክ ያስታውሰኛል። እነዚህን ሁሉ መረጃዎች መሠረት ካደረግን ሐዋርያት ሥራ ያለው ክፍል የውሃ ጥምቀት ለድነት አሰፈላጊ ጐዳይ ነው ወደሚለው ድምዳሜ ሊያደርስን እንደማይችል እሙን ነው ፈልፅስ የውሃ ጥምቀትን ለድነት አሰፈላጊ ጐዳይ አድርጎ አቅርቦታል ለማለት ግልጽ የሆነ መረጃ የለም ብቻ ሳይሆን እንዳችም መረጃ የለም ወደሚለው ድምዳሜ እንደርሳለን በአጠቃላይ የሐዋርያት ሥራ የውሃ ጥምቀት ለድነት እሰፈላጊ ጐዳይ ነው የሚል አንዳችም ትምህርት የለውም ሐዋርያት ሥራ በኢየሱስ ክርስቶስ ስምም ይጠመቁ ዘንድ አዘዛቸው ዝፀዐዩፔዐርጀፍሃ ዩ ዉህፔዐህረ ዩሃ ፔኗ ዕሃዕዜዐኻቬ ካዐ ጁዐህ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አማንያንም ሆኑ መምህራን የውሃ ጥምቀት ለዳግም ልደት እስፈላጊ ነው ለሚለው ግንዛቤአቸው እንደ ማጠ ናክሪያማሰረጃ አድርገው ከሚጠቀሙባቸው ክፍሎች መካክል ይህ አንዱ ነው ነገር ግን ወደዚህ ድምዳሜ የሚያደርሰ አንዳችም ነጥብ በዚህ ክፍል ውስጥ አይገኝም የወንጌሳውያን አብያተ ክርሰቲያናት የውሃ ጥምቀትን ችላ ማለት ስሕተትኀጢአት ነው የሚል ጽኑ እምነት አላቸውፁ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን ይህ ጐዳይ ኩነጢአትም ዐልፎ የተጠማቂውን የዘላለም ዕጣ ፈንታ ይወሰነዋል የሚለው አስተምህሮአቸው ግን አንዳችም የመጽሐፍ ቅዱሰ ድጋፍ የለውም። የመጀመሪያው በደሙ መረጨት ውስጣዊና መንፈሳዊ አንዲሁም ልባዊ ነው ሮሜ ሁለተኛው ግን በንጹሕ ውሃ መታጠብ ግን ውጫዊና ቀሳዊ ሮሜ ነው አምስተኛ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ውሃ የሚለው ቃል ሁሉ የውሃ ጥምቀትን የሚያመለክት ነው የሚለው አስተሳሰብ የአንድን ቃል ትርጐም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ ነው በዚህ ዐይነቱም ሁኔታ ውስጥ አንድ ቃል ከአንድ በላይ ትርጐም ሊወክል ይችላል የሚለውን ቅዱሳት መጻሕፍት የሚፈቱበትን ር ሆኖ ሳለ ውሃ ለኀጢእት ሥርየት ሕዝቡን ወክሎ ይቀርባል ወይም የድነት ቅድመ ሁኔታ ነው የሚል አንዳችም የብሉይ ኪዳን ክፍል የለም በብሉይ ኪዳን በሥርዐቱ መሠረት ለሚደረገው መንጻት ሰዎችንም ሆነ የመቅደሱን ዕቃዎች ለመርጨት የሚያገለግል የተክል ዐይነት ነው ሃራ መሠረታዊ ሕግ የሚጻረር ነው ቄስ ተክለ ማርያም በዚህ ክፍል ውሃ የሚለው ቃል የውሃ ጥምቀትን የሚወክል ለመሆኑ ምን ማስረጃ አላቸው። በአጠቃላይ ይህ ክፍል የውሃ ጥምቀት ለድነት ቅድመ ሁኔታ ነው የሚል ትምህርት የለውም » ሉቃስ ፈሪሳውያንና ሕግ ዐዋቂዎች ግን በእርሱ ስላልተጠመቁ የእግዚአብሔርን ምክር ከራሳቸው ጣሉ ክፍሉ ስስመጥምቁ ዮሐንስ ጥምቀት እንጂ ስስ ክርለቲያናዊ ጥምቀት የሚናገር አይደስም የክፍሉን ዐውድ ይመስከቷል ስለዚህ ክፍሉ የውሃ ጥምቀት ለድነት አስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚለውን ትምህርት የሚመለክት አይደለም ከሐዋርያት ሥራ የምንማረው የመጥምቁ ዮሐንለ ጥምቀት በእሁኑ ዘመን ተቀባይነት እንደሌለው ነው በአጠቃላይ የውሃ ጥምቀት ለድነት አስፈላጊ ጐዳይ ነው በሚል ለው ይህን ክፍል በማስረጃነት ማቅረቡ ስሕተት ነው ማጠቃለያ ምንም እንኳ ያለመጠመቅ የክርስቶስን ትእዛዝ ያለመፈጸም በመሆኑ ኀጢአት ቢሆንም ያለመጠመቅ ከድነት አያጐድልም ቆርኔሌዎስና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች የውሃ ጥምቀት ከመውሰዳቸው በፈት ድነት እግኝተዋልሐዋርያት ሥራ ከጌታ ጋር የተሰቀለውም ሰው የውሃ ጥምቀት ክመውሰዱ በፈት ነው ድነት ያገኘውሉቃለ ሐዋርያው ጳውሎስ የውሃ ጥምቀት ከመውለዱ በፊት ድነት አግኝቶአልሐዋርያት ሥራ የውሃን ጥምቀት አስፈላጊ የሚያደርጉት ሦለት መሠረታዊ ጐዳዮች አሉ እነርሱም የውሃ ጥምቀት ኢየሱሰ ክርስቶስ ያዘዘው አስፈላጊ ሥርዐት ነው ማቴዎስ ይህን አምላካዊ ትእዛዝ መጻረር ደግሞ አትለረቅ አትዋሽ ወዘተ የሚሉትን ትአዛዛት መጻረር ኀጢአት ነው አነዚህን ትአዛዛት መተላለፍ ሥርየት ካለው የውሃ ጥምቀት ግን ሥርየት የለውም ለማለት የሚያበቃን አጥጋሲ ምክንያት የለም። አቻኩለው ያጠመቁት የውሃ ጥምቀት ለድነት አለፈላጊ በለሆነ ነው የሚል ሐሳብ በምንባቡ ላይ አልተጠቀሰም አይደለም ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም ኤፌሶን ሰለዚህ ማንም ሰው ሕግን በመፈጸም ሳይሆን በእምነት እንደሚጸድቅ አናረጋግጣለን ሮሜ እውነተኛ አምነት መልካምን ሥራ ፍሬው ያደረገ ነው ያዕቆብ ነገር ግን እግዚአብሔር ድነት የሰጠን በማመናችን እንጂ በመልካም ሥራችን አይደለምፁ ቃለ እግዚአብሔር ሰው በማመን ብቻ ድነት እንደሚያገኝ በስፋት ይናገራል ለአብነት ያሀል የሚከተሉትን ምንባባት ይመልከቱ ዮሐንስ ሮሜ ገላትያ ኤፌሶን ቲቶ ጴጥሮስ በአምነት በጸጋ አማካይነት ድነት አግኝተናል የሕግን ሥራ በመፈጸም ሳይሆን በአግዚአብሔር ጸጋ ብቻ ጸድቀናል ሮሜ ራ ጴጥሮስ ከዚህ ጥናት በግልጥ የምንገነዘበው ጐዳይ የውሃ ጥምቀት ለድነት አንዲሁም ለዳግም ልደት አስፈላጊ ነው የሚለው ትምህርት ልዩ ወንጌል ገላትያ እንደ ሆነ ነው የውሃ ጥምቀት ለድነት ያስፈልጋል የሚሉ ሰዎችም ከወንጌሉ ትምህርት በመራቅ በራሳቸው የጽድቅ ሥራ ላይ ታምነዋል ይህ ደግሞ ስሕተት ነው ቲቶ አስተምህሮአቸው ቃለ አግዚአብሔር ስለድነት ከሚያስተምረው ትምሀርት ጋር በቀጥታ ይቃረናልና ድነት የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን በመጠበቅ ወይም በሌላ መንገድ ይገኛል ሲሉ አንደ ነበሩት ሰዎች ሁሉ የውሃ ጥምቀት ለድነት አስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚሉም ሰዎች ተመሳሳይ የሆነን ስሕተት አየደገሙ ነው ሮሜ ገላትያ የውሃ ጥምቀት ለድነት አሰፈላጊ ነው የሚሉ በዎች ሁሉ የተረገሙ ናቸው ማለት ግን እንዳልሆነ ልብ ይሏል ገላትያ ጹ ከስሕተታቸው ተመልሰው አንድ ሰው በአምነት በጸጋ አማካይነት ይድናል ለሚሉ ሁሉ ዮሐንስ ጴጥሮስ እግዚአብሔር ምሕረት አለው የውሃ ጥምቀት ውጤታማ የሚሆነው በጥልቅ ውሃ ሲካሄድ ብቻ ነውን። በኢትዮጵያ ከሉተራንከመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን በስተቀር ሁሉም የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት በኢትዮጵያ የወንጌላውያን አብያተ ከርስቲያናት ኀብረት ከታቀፉ አብያተ ክርስቲያናት የሚያጠ ምቁት በጥልቅ ውሃ ውስጥ በማስመጥ ነው የውሃ ጥምቀት ለዳግም መወለድም ሆነ ኀጢአትን ለማጠብ አስፈላጊ ጐዳይ እስካልሆነ ድረስ ድነትን ታሳቢ ባደረገ መልኩ አንዴት እናጥምቅ የሚለው ጐዳይ አስፈለጊ አይደለም ልከ እንደ ሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን ሁሉ አነዚህም የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት የውሃ ጥምቀትን በጥልቅ ውሃ ውስጥ ተጠማቂውን በማስመጥ ማካሄድ አለበት ይበሉ እንጂ የውሃ ጥምቀት ለድነትም ሆነ ኀጢአትን ለማጠብ አስፈላጊ ጐዳይ ነው የሚል አንዳችም ትምህርት ስለሌላቸው እንዴት እናጥምቅ የሚለው ጐዳይ አወዛጋቢ አይደለም ይህ አንዳለ ሆኖ ጥምቀት በግሪኩ ፀጽኳርሀሠ በሚለው ቃል ላይ የተካሄዱ በርካታ ታሪካዊና ነገሬ መለኮታዊ ጥናቶች የውሃ ጥምቀት ተጠማቂውን በጥልቅ ውሃ ውስጥ በማስመጥ ብቻ መካሄድ አለበት የሚለውን ጐዳይ አይደግፉም ከቤተ ክርሰቲያን ታሪክ አንዲሁም የቤተ ክርስቲያን አባቶች ከጻፉአቸው ጽሑፎች የምንማረውም ይሀንኑ እውነት ነው ለምሳሌ ዲዳኬ ትምሀርተ ሐዋርያት በመባል የሚታወቀው የጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ሥርዐተ አምልኮና የአስተምህሮ መጽሐፍ ጥምቀትን በተመለከተ ማጥመቅ የሚገባን እንደሚከተለው ነው የሚከተሉትን ነጥቦች ሁሉ በአደባባይ አስተምር ከዚያም በሚፈስ ውሃ በአብ በወልድና በመንፈስ ለምሳሌ ጥምቀት በሚለው ቃል ላይ ብቻ የሚያጠነጥነውንና ከ ገጽ በሳይ ያለውን የጀምበ ዳልን አራት ቅጽ መጻሕፍት በናሙናነት መመልከት ይቻሳል። ቅዱስ ስም አጥምቅ ፈሳሽ ውሃ ከሌለ በሌላ መንገድ አጥምቅ ቀዝቃዛ ውሃ ከሌለ በሞቀ ውሃ አጥምቅ ይህ ሁሉ ከሌለም በተጠማቂው ራስ ላይ በአብ በወልድ በመንፈለ ቅዱስ ስም ሦስት ጊዜ ውሃ አፍስስ በሦስተኛው መቶ ክፍስ ዘመን የኖረው ካርታጎቅርጣግና ርከ ቤተ ክርስቲያን ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቆጵርያኖስ ርዞልክ የውሃ ጥምቀት በማስመጥ ወይስ በተወስነ የሰውነት ክፍል ላይ በመርጨት መካሄድ አስበት የሚለውን ጐዳይ ሲጠየቅ እንዲሀ ሲል ነበር የመለስው የውሃ ጥምቀትን በተመለከተ አንዴት ላጥምቅ የሚለው ጥያቄ መሠረታዊ ጥያቄ እይደለምበመርጨትም ማጥመቅ ይቻላልይሀን ማድረጋቸው አጥማቂውም ሆነ ተጠማቂው አልተሳሳቱም በምን መልከ አናጥምቅ የሚለው ጐዳይ የወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናትን ሊያከራክር ይችላል ነገር ግን የውሃ ጥምቀት ለድነት ወሳኝ ጐዳይ እስካልሆነ ደረስ እንዴት እናጥምቅ የሚስውም ጐዳይ ወሳኝ ርእስ ጐዳይ ሊሆን በፍጹም አይችልም የውሃ ጥምቀት በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ብቻ መካሄድ አለበትን። ከላይ ስማየት እንደ ሞከርነው እንደ ሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ትክክለኛው የጥምቀት ቀመር በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም ማቴዎስ ሳይሆን በሐዋርያት ሥራ ላይ እንደምንመለከተው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነው። የእምነት ምዕራፍ በመባል የሚታወቀው ዕብራውያን በዚሀ ረገድ ጥሩ ትምህርት አለውና ይነበብ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን መሠረት በማድረግ ሰምሳሌ ምዕራፍ እና መንፈስ ቅዱስ በሚወርድበት ጊዜ ሁሉ ስፍራው ይናወጣል እንደሚነጥቅ ዐውሎ ንፋስ ከሰማይ ድምፅ ይመጣል እንደ አሳት የተክፋፈሉ ልሳኖች ይታያሉ ወዘተ ብሎ ማስተማር ስሕተት ነው በዚያ ታሪካዊ ወቅት እንዲያ ሆኗል ማለት መንፈስ ቅዱስ ስዎችን በሚሞላ ጊዜና ቦታ ሁሉ ይህ ዐይነቱ ታሪክ ይክሠታል ማለት አይደለም በሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መምህራንና ጸሓፍት ዘንድ የቅዱሳት መጻሕፍት የአፈታት ጥበብን በተመለክተ ያለው ችግር እጅግ የጠለቀ ነው ይህም ጐዳይ ነው ድርጅቱ በበርካታ አስተምህሮዎቹ ወደ ተሳሳተ የአስተምህሮ ድምዳሜ ሲዳርጋቸው የሚሜታየው ይህን መሠረታዊ የቅዱሳት መጻሕፍት የአፈታት ጥበብ ሕግ በተመለክተ ክራምተን ነከቋህርከናር ሰርሰዚርቭህሃ የተባሉ የነገረ መለኮት ምሁር የቅዱሳት መጻሕፍት የአፈታት ጥበብን በተመለክተ በጻፉት መጽሐፍ ላይ አንዲህ ብለዋል ምንጨታዊ ምንባባት ነገረ መለኮታዊ እውነታዎችን የሚያስተምሩ ናቸው ለምሳሌ ወንጌላት ስለክርሰቶስ ሕይወት የሚያስተምሩን ሲሆን የሐዲስ ኪዳን መልአክቶች ደግሞ ኢየሱስ ያስተማረው ትምህርትና የሠራው ሥራ ለአኛ ያለው ፋይዳ ምን እንደ ሆነ የሚያብራሩልን መጻሕፍት ናቸው ስባሕርያቸውም ምንጨታዋዊ ናቸው በሌላ መልኩ ደግሞ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ የሐዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያንን ታሪክ የሚናገር መጽሐፍ ነው የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ዐቢይ ላማ አሰተምሀሮአዊ እውነታዎችን ማስተማር ላይሆን የሐዋርያቱን ገድልና በመጀመሪው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረችውን ቤተ ከርስቲያን ታሪክ መዘከር ነው ይህ ማለት ክሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ የምንማረው ትምህርት የለም ማለት እይደለም ነገር ግን የዚህን መጽሐፍ ትምህርት መመልክት ያለብን ከአሰተምህሮአዊ መጻሕፍት ክሚያሰተምሩት ትምህርት አንጻር ነው የታሪክ መጻሕፍትን ዋቢ በማድረግ አሰተምህሮ መመሥረት በፍጹም የለብንምአይቻልም የሐዋርያት ቤተ ከርሰቲያን መምህራን የደርጅቱን አስተምህሮ ያዋቀሩት ይህን መሠረታዊ የቅዱሳት መጻሕፍት የአፈታት ጥበብ በመጻረር ነው መሠረታዊ የሚባለው የድነት አስተምህሮቸው ሰሙሉ ቢያንስ በአብዛኛው የተዋቀረው ክሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ነው በማቴዎስ ላይ የሚገኝው የጥምቀት ቀመር የተሰጠው ሐዋርያት ወንጌልን ይዘው ወደ አሕዛብ አንዲሄዱ ትአዛዝ በተሰጠበት ጊዜ ነው ይህ ደግሞ የማቴዎስ ክፍል መመሪያ አንደ ሆነ የሚያመለክት ነው። ይህ ማለት ደግሞ የእግዚአብሔርን ሥልጣን ተተግሼ አገጥምሃለሁ ማሉት ነው ኢየሱስ ክርስቶስ በአባቴ ስም መጣሁ ሲል ዮሐንስ በአባቴ ሥልጣን መጣሁ ማለቱ ነው በማቴዎስ ላይ ኢየሱስ ሁሰት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና ሲል ጥንታዊ በሚባሉት በፓፒረስ ጽሑፎች በስሜ ማስት ጐኔን የበላይ ባደረገ መልኩ ወይም ብአኔ ንብረትነት ማለት እንደ ሆነ ምሁራን ያስገነዝባሉ በማቴዎስ ላይም ስም የሚለው ቃል በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ በኢየሱስ ስም የሚለው ሐረግ በኢየሱስ ሥልጣን ማስት ሲሆን በዚህ ሥልጣን መጠመቅ ማለት ደግሞ ኢየሱስ ባስተማረው የጥምቀት ቀመር መጠመቅ ማለት ነው የጥምቀቱ ቀመር መጠሪያ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጥምቀት ይባል እንጂ በውስጡ አብን ወልድንና መንፈስ ቅዱስን የሚያካትት ነው ጳውሎስ በኤፌሶን ያገኛቸውን ደቀ መዛሙርት ስለ መንፈስ ቅዱስ ሲነግራቸው መንፈስ ቅዱስ አንዳለ እንኳ አልስማንም ሲሉት ያስመስማታቸው ነገር ቢያስደንቀው አንግዲያው በማን ስም ተጠመቃችሁ አላቸው እነርሱም በዮሐንስ ጥምቀት አሉት ሐዋርያት ሥራ ጳውሎስ መንፈስ ቅዱስን አልሰማንም ላሉት ስዎች እንዴት አልሰማችሁም አንግዲያው በማን ስም ተጠመቃችሁ የሚለው አነጋገሩ የጌታ የኢየሱስ ስም ጥምቀት መንፈስ ቅዱስን የሚያካትት እንደ ሆነ የሚያስገነዝብ ነው የዮሐንስ ጥምቀት ሲባል አንድ ስው በዮሐንስ ስም ተጠመቀ ማለት እንዳልሆነ ሁሱ በጌታ በኢየሱስ ስም ማስትም በኢየሱስ ስም ብቻ ተጠመቀ ማሰት አይደለም ኬዜ እዘክክሄ የዘወጣፀከዐዘፀ ዕህሪ ርዐዘፀ። የሚል እንዳች መጽሐፍ ቅዱስ ልሳን መናገር የድነት ምልክት ነው ትምህርት የስውም በመንፈስ ቅዱስ የተጠመቁ ክርስቲያኖች በመንፈስ ቅዱስ ስመጠመቃቸው ምልክቱ ልሳን መናገር ነው የሚለው የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን እስተምህሮ በመጽሐፍ ቅዱስ የተደገፈ አይደለም ቀድሞ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መጋቢ የነበረ ሰው የድርጅቱን አስተምህሮ ተቀብስው ትክክለኛ እንዲሁም ለድነት ወሳኝ ነው በሚባለው የጥምቀት ቀመር ተጠምቀው ልሳን የማይናገሩ በርካታ ሰዎች እንዳሉ ይገልጻል። ስስዚህ በልሳናት መናገር የድነት ምልክት ነው የሚስለው የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ በዚህ ክፍል አንዳችም ድጋፍ የስውም ማርቆስ ደቀ መዛሙርት ሁሉ በልሳናት ይናገራሉ የሚል ትምህርት አስው የምንል ከሆነ መርዛማ እባብን መያዝ የሚገድል መርዝ ጠጥቶ ያስመሞት በበሽተኞች ሁሉ ላይ እጅ ጭኖ መፈወስ የደቀ መዛሙርትነት ምልክት ነው ማስት የግድ ይሆናል ይህ ደግሞ እንደ ዴቭድ በርናርድ ያሉ ታዋቂ የድርጅቱ ጸሓፍያን ራሳቸው የሚስማሙበት ጐዳይ አይደስም ማርቆስ ያስው ክፍል ነገረ መስኮትን ስማዋቀር እንዳችም ዕገዛ እንደሌስው ክላይ ያየነውን ሐሳብ ልብ ይሏል የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ምንባባት በተናጠልም ሆነ በኅብረት ስመንፈስ ቅዱስ መጠመቅ ምልክቱ ልላን መናገር ነው የሚል ትምህርት የላቸውም ስምሳሌ በሐዋርያት ሥራ ባለው ክፍል ደቀ መዛሙርት በልሳን ከመናገራቸው በፈት በዮሐንስ ባስው ክፍል ደቀ መዛሙርት መንፈስ ቅዱስን ተቀብስው ነበር ከሰባት ስምንት በፊት ነገር ግን ልሳን ሲናገሩ አንመስከትም ምንም አንኳ በሚከተሉት አምስት ክፍሎች ስዎች በልሳን ስስ መናገራቸው ቢዘገብም በሐዋርያት ሥራ በልሳን መናገር የድነት ምልክት ነው ወደሚስው ድምዳሜ መድረስ አይቻልም ምክንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ ልሳን መናገር የድነት ሠ ዝኒ ከማሁ ያት ምልክት ነው ስስማይል እንደ ሐዋርያት ሥራ ያሉ የታሪክ መጻሕፍት የታሪክ ዘገባ የሚያቀርቡ መጻሕፍት እንጂ የሆነውን ነገር የሚገልጹ እንጂ መሆን ያስበትን ነገር የሚያስተምሩን የአስተምህሮ መጻሕፍት አይደሉም በላይ ስለመስተጋብአዊ » ምንባባትና ስስምንጨታዊ ምንባባት የቀረበውን ትምህርት ልብ ይሷል ራ መጽሐፍ ስዎች ክርስቶስ ኢየሱስን እንደ ግል ለዋናው አድርገው በተቀበሉበትም ጊዜ ሆነ ወይም በመንፈስ ቅዱስ በሚሞሉበት ወቅት በልሳናት ስስመናገራቸው አልተዘገበም በሐዋርያት ሥራ በሦስት ክፍሎች ስዎች መንፈስ ቅዱስ በተሞሉበት ወይም በተጠመቁበት ጊዜ በልሳን መናገራቸው በግልጽ የተጠቀስ ሲሆን በሐዋርያት ሥራ ሐዋርያት ሥራ እንዲሁም ላይ ስዎች መንፈስ ቅዱስን በተቀበሉበት ወቅት በልሳን ስለመናገራቸው ግልጽ የሆነ ማስረጃ አንመስክትም መ ውስጥ በመንፈስ ቅዱስ እንደ ተሞሉ ወይም እንደ ተጠመቀ የተነገረላቸው የእግዚአብሔር ስዎች የመንፈስ ቅዱስን ሙላት ወይም ጥምቀት በተቀበሉበት ወቅት በልሳናት ስለመናገራቸው የተነገረ አንዳችም ነዝ የስም ስምሳሌ የኢየሱስ እናት ማርያም ሉቃስ ኤልሳቤጥ ሉቃስ ዘካርያስ ሉቃስ መጥምቁ ዮሐንስ ሉቃስ ስምዖን ሉቃስ ኢየሱስ ማቴዎስ እንዲሁም ማርቆስ ሉቃስ እንዲሁም ዮሐንስ ሉቃስ ሐዋርያት ሥራ ክኢሳይያስ ጋር ያነጻጽሩ ዳን ቅዱሳን መንፈስ ቅዱስን በተሞሉበት ጊዜ በላን አንይ ተናገሩ የሚገልጽ አንዳችም ክፍል ያስመኖሩ በልሳናት መናገር የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ወይም ጥምቀት ምልክት ነው የሚስለው የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ስሕተት እንደ ሆነ የሚያሳይ ነው ዘፀአት ዘዙጐልቀ ራ መሳፍንት ፅ ሳሙኤል ሳሙኤል ዜና ዜና ሚከያስ በአጠቃላይ በመጽሐፍ ቅዱስ ከ በሚበልጡ ምንባባት ሰዎች በመንፈሰ ቅዱስ እንደ ተጠመቁ ወይም እንደ ተሞሉ የሚናገር ሲሆን ከዚህ ውሰጥ ከላይ በተመለከትናቸው በሦስት ምንባባት ብቻ ነው በዎች መንፈሰ ቅዱስ በተሞሉበት ወይም በተጠመቁበት ጊዜ በልሳናት እንደ ተናገሩ የሚገልጹት ከዚህ የምንማረው ነገር በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት ወይም ለመጠመቅ እንዲሁም ድነት ለማግኘት ምልከቱ በልሳኖች መናገር ነው የሚለው የሐዋርያት ቤተ ከርስቲ ስቲያን ና ስሕተት መሆኑን የሚቁልጽ ነው ያን እስተምህሮ በልሳን መናገር ሰዎች በመንፈሰ ቅዱስ ለመሞላታቸው ወ መ መቃቸው ምልከት ሆኖ የታየበት ሁኔታ እለ ሐዋርያት ራራ ነገር ግን በመንፈስ ቅዱሰ የሚጠመቁ ወይም የሚሞሉ በዎች ሁሉ በልሳን ይናገራሉ ማለት ሰሕተት ነው ተመሳሳይ ሥነ እመከንዮ በመጠ ቀም ሰዎች አጥቢ እንሰሳት ናቸው አጥቢ እንስሳት ሁሉ ደግሞ በሰዎች ናቸው ማስት በሕተት ነው በዘመነ ብሉይ መንፈስ ቅዱስ በተወስኑ ስዎች ማለትም በነገሥታት በነቢያትና በካህናት ውስጥ ብቻ ሲያድር በዘመነ ሐዲስ ደግሞ በሕዝበ ክርስቲያኑ ውስጥ ሁሉ ያድራል ይህም ነው በሁለቱ ኪዳኖች መካከል ያለው የመንፈስ ቅዱስ አሠራር ልዩነት ። ድነት ሳያገኙ ደግሞ በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅም ሆነ በመንፈስ ቅዱስ መሞላት አይቻልም ሮሜ ኤፌሶን ዮሐንስ ይህ መረጃ አውነት ከሆነ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መምህራን የውሃ ጥምቀት ለድነት እንዲሁም ስለዳግም ልደት ወሳኝ ጐዳይ ነው እንዴት ይላሉ። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ቄስ ተክስ ማርያም ገዛኸኝ ይህ ስው ሉቃስ ኢየሱስ በጦር በሚወጋበት ጊዜ ከጐኑ በፈሰስው ውሃ ተጠ ምቋል የሚል ትምህርት አላቸው ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ይህ ስው ከኢየሱስ ጐን በፈሰሰው ውሃ ተጠመቀ የሚል ትምህርት አያስተምርም ዮሐንስ እንዲያውም ከጐኑ የፈሰሰው ውሃ ኢየሱስ መሞቱን የሚያመስክት እንጂ ጥምቀትን የሚወክል እንዳልሆነ የሕክምና ሰዎች እንዲሁም የክፍሉ ዐውድ ያስረዳል ለተጨማሪ በዮሐንስ የቀረበውን ማብራሪያ ይመለከቷል ን ዱ ር መጽሐፍ ቅዱስ ከኢየሱስ ጉን የፈሰሰው ውሃ ይህን ወንጀለኛ ሰው ለማጥመቅ ነው የሚል አንዳችም ትምህርት በማያስተምርበት ሁኔታ አንዲሁም የክፍሉ ትምህርት ስለኢየሱስ ሞት የሚተርክ እንጁ ጥምቀት የሚናገር እንዳልሆነ በግልጽ እየታየ ይህን ዚህ መልኩ በማብራራት ከጌታ ጐን የፈሰሰው ውሃ ጥምቀትን የሚያሳይ ነው ይህም ስድነት ወሳኝ ጐዳይ ነው ማለታቸው መጽሐፍ ቅዱስ እይሆንምን። በርካታ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ምንባባት ለኀጢአት ሥርየት በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን ብቻ በቂ እንደ ሆነ በግልጽ ያስተምራሉ ባክዎን የሚከተሉትን ክፍሎች በጥሞና ይመልከቷቸው ዮሐንስ ሐዋርያት ሥራ ሮሜ ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ተስሎንቄ ነጢሞቴዎስ ጢ ሞቴዎስ ቲቶ ዮሐንስ በእነዚህ ክፍሎች ውስጥ የውሃ ጥምቀት ለድነት ወይም ለዳግም ልደት ቅደመ ሁኔታ ተደርጎ አልቀረበም ይህ እውነት ከሆነ የሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን መምህራን ስዎች ካልተጠመቁ ድነት እያገኙም ወይም ዳግም ሊወለዱ አይችሉም ለምን ይላሉ። አይደለም ምክንያቱም ጥምቀት ያለእምነት ዋጋ የለውምና ማርቆስ ዕብራውያን የውሃ ጥምቀት ለኀጢአት ሥርየት አንገብጋቢ ጐዳይ እይደለም ክርርሃ ምከንያቱም የኀጢእት ሥርየት ከውሃ ጥምቀት በፊት ሊገኝ እንደሚችል ቃለ እግዚአብሔር ያስተምራልና ሐዋርያት ሥራ ረ ሉቃስ ሮሜ ቄላስይስ ከእነዚህ ሁለት መሠረታዊ ነጥቦች በመነሣት የውሃ ጥምቀት ለድነት ብቸኛ እንዲሁም አንገብጋቢ ኾዳይ አይደለም ብንል ስሕተቱ እምኑ ሳይ ነው። የውሃ ጥምቀት በተወሰነ የሰውነት ክፍል ላይ በእብዛኛው እጅን መታጠብ ውሃን ማፍሰስ ሲያመለክት ይቾችላል ማቴዎበ ማርቆበ ሉቃስ ጥንታዊ የሚባሉ የዕብራውያን ምንጮች እንደሚያስረዱት የብሉይ ኪዳኑ ጥምቀት በእጅ ላይ ውሃን ማፍስስ እንጂ እጅን ውሃ በያዘው ሳሕን ውስጥ መንከርን እያመሰክትም በርካታ የብሉይ ኪዳን ሥርዐቶች መርጨትን ለምሳሌ የሚከተሉትን ክፍሎች ይመለከቷል ዕብራውያን ራ ማጥመቅ ብለው ይጠሩታል ዕብራውያን እንደ እበሃ ሁሉ እዲሱ መደበኛ ትርጐም ግሪኩ ጥምቀት ባበፕቲሥ ሜዐጸክኳር የሚለውን መንጻት ብሎ ተርጐሞታል ጥምቀት የሚለው ቃል በተወሰነ የስውነት ክፍል ላይ ማፍስስንና መርጨትን እንደሚያመሰክተው ሁሉ ማበመጥንም ያመለክታል ሰምሳሌ የሚከተለውን ክፍል ይመለከቷል ነገሥት ጥምቀት በግሪኩ ርጽር በሚለው ቃል ላይ የተካሄዱ በርካታ ታሪካዊ ቋንቋዊና ነገረ መለኮታዊ ጥናቶች የውሃ ጥምቀት ተጠማቂውን በጥልቅ ውሃ ውስጥ በማስመጥ ብቻ ታጁ መካሄድ አለበት የሚለውን ጉዳይ አይደግፉም ከቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንዲሁም ከቤተ ክርስቲያን እባቶች ከጻፉአቸው ጹሑፎች የምንማረውም ይሀንኑ እውነት ነው ይህ እውነት ከሆነ ቄስ ተክለ ማርያም እንድ ሰው በጥልቅ ውሃ ውስጥ በማስመጥ ካልተጠመቀ በቀር ድነት አያገኝም ለምን ይላሉ። በሐዋርያት ሥራ ምለራፍ ላይ የምናገኘው የጥምቀት ቀመር በኢየሱስ ስም ነው በሐዋርያቱ እግር ሥር ከተማሩት ከቀደምት የቤተ ክርስቲያን አበው ራሳቸው ሥርዐተ ያሪ ካሂዱ የነበረው በኢየሱስ ስም ጥምቀት ነበር ባዮች ናቸው ከ በኋላ ግን የሥሳሴ ስም ጥምቀት ቦታውን ያዘ ይባሳል በ ዓም አካባቢ በአሜሪካን አገር በአዙሳ በተጀመረው የመንፈስ ቅዱስ እንቅስቃሴ ወቅት እግዚአብሔር ለአንድ ሰው በኢየሱስ ስም ጥምቀት ትክክለኛው የጥምቀት ቀመር እንደ ሆነ ገለጸለት ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ዳግም በኢየሱሰ ስም ማጥመቅ ተጀመረ የሚል ትምህርት አሳቸው ይህ ጐዳይ ጥያቄ ፈጠረብኝ ይኸውም ከሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ ሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ቢያንስ ለአንድ ሺህ ሰምንት መቶ ዓመት ስዎች በኢየሱስ በም ካልተጠመቁ በዚህ ጊዜ ሰዎች ድነት አያገኙም ነበር ማለት ነው።