Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የህክምና አጠቃቀም መመሪያ.pdf


  • word cloud

የህክምና አጠቃቀም መመሪያ.pdf
  • Extraction Summary

ይፈጠራል ስለሆነም ይህንን አጠቃላይ የጤና ችግርም ሆነ ከስራ ጋር የተያያዘ ህመምና አር ሰማከም የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ከመሆኑም በላይ መንግስት የህክምና ወጫያቸውን የሚጋራበ ሁኔታ አሰፈላጊ በመሆኑ ይህ ጉዳይ የሚመራበት የታወቀ ስርዓት መዘርጋ አስፈላጊ ሆኗል ስለሆነም የክልሉ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ አንቀፅ መሠረት የጉባኤ ጽቤት ኃላፊ የስራ ሄደት አስተባባሪዎች ሬጅስትራርተከላካይ ጠበቃ የፍርድ መርማሪዎች ቃዲ እና ሌሎች በጉባኤ የሚሾሙ የሥራ ኃላፊዎች ወይም ባለሙያዎች ማለ ነው ቤተሰብ ማለት ዳኛው ወይም የጉባኤ ተጂሚ ሐሰተኛ ወይም ያልተገባ የህክምና ማስረጃ ያቀረበ እንደሆነ የተከፈለው ገንዘብ ካለ ተመላሽ መ አንደተጠበቀ ሆኖ አግባብ ባለው ህግ በዲስፕሊን ደንቡና በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል ስለ መመሪያው የበላይነት በዚህ መመሪያ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዮች ከመመሪው ጋር የሚቃረን ማንኛው መመሪያ ወይም አሰራር ተቀባይነት የለውም መመሪያውን ስለማሻሻል ይንን መመሪያ የክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በማንኛውም ጊዜ ሊያሻሸለወዐ ይችላል መመሪያው የሚሜጸናበት ጊዜ ይህ መመሪያ በጉባኤው ሰብሳቢ ተፈርሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል አብዬ ካሳሁን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት።

  • Cosine Similarity

ያለማራ ዝሔራሮ ቋሷጎፎ መጋዕሦ ቃላ ጃድ ይፉ ቁጥር በፅ ቀን ፓ ኃርኤዜኒመሙ ጉዳዩ የህክምና አጠቃቀም መመሪያ ስለመሳክ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ከሚያዚያ ቀን ዓፖ በአካሄደው መደበኛ ስብሰባ የዳኞችና የጉባኤ ተጂሚዎችን የህክምና አጠቃቀም መመሪያ ተወያይተ አፅድቋል ይሁን እንጂ በመመሪያው መሠረት ወደ ተግባር ለመግባት በቂ በጀት የተያዘለት ባለመሆነ ተፈፃሚ ሳይደረግ ቆይቷል ይህንን የተገነዘበው የክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ከየካቲት ቀን ዓም በአካፄደው መደበኛ ስበሰባ በ ዓም ለህክምና የተመደበው በጀት መጠን ለመብቱ ተጠቃሚ በሬሾ ስሌ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በጀትና ዕቅድ ክትትል ዳይሬክቶሬት ለህክምና የተያዘውን ጥቅል በጀት ለጠቅላ ፍርድ ቤቱና ለሥር ፍርድ ቤቶች በስሌት ሠርቶ እንዲያሳውቅ እየገለፅኩ ከየካቲት ወር ዓ። ይፈጠራል ስለሆነም ይህንን አጠቃላይ የጤና ችግርም ሆነ ከስራ ጋር የተያያዘ ህመምና አር ሰማከም የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ከመሆኑም በላይ ከላይ በተዘረዘሩ ምክንያቶነ የሚደርስባቸውን የጤና ችግር ለመታከም የሚያስችል የገንዘብ አቅም ስለሚያንሳቸው መንግስጎ ወጫያቸውን መሸፈን ወይም መጋራት የሚገባው ሆኖ በመገኘቱ አንዲሁም በቤተሰቦቻቸው ላይ በሚገጥም የጤና ችግር ምክንያትም የሚያወጡት ወጭ ከፍተና ስለሆነ የመክፈል አቅማቸውን የሚያዳክም ከመሆኑም በላይ መንግስት የህክምና ወጫያቸውን ካላገዘ በራሳቸው የደመወዝ ገቢ ሊቋቋሙት ስለማይችሉ የህክምና ወጫያቸውን የሚጋራበ ሁኔታ አሰፈላጊ በመሆኑ ይህ ጉዳይ የሚመራበት የታወቀ ስርዓት መዘርጋ አስፈላጊ ሆኗል ስለሆነም የክልሉ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ላያ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን የዳኞችና የጉባኤ ተጂሚዎች የህክምና አጠቃቀም መመሪያ አውጥቷል ክፍል አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ የዳኞችና የጉባኤ ተጂሺሚዎች የህክምና አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል የቃላት ትርጉም ጉባኤ ወይም ንጉባኤ ማለት እንደ ቅደም ተከተላቸው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አንቀፅ መሰረት የተቋቋመ የዳኛች አስጉባኤ ወይም ንጉባኤ ማለት ነው የጉባኤ ሰብሳቢ ወይም ንጉባኤ ሰብሳቢ ማለት እንደቅደም ተከተሉ የክልሉ ዳኞኘ አስተዳደር ጉባኤ ሰብሳቢና የዞን ዳአስንጉባኤ ሰብሳቢ ማለት ነውጡ ፍርድ ቤት ማለት በተሻሻለው የክልሉ ሕጉመንግስት አንቀፅ መሠረት በየደረጃው የተዋቀሩትን የጠቅላይ ፍቤት የከፍፍቤት አና የወረዳ ፍቤቶች ማለት ነው ዳም ማለት በክልሉ ውስጥ በየደረጃዉ በተዋቀሩ ፍርድ ቤቶች ውስጥ የዳኝነት ተግባራትን እንዲያከናውን በምቤት የሚሾም የተፈጥሮ ሰው ማለት ሲሆን የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶችንና የወረዳ ሰብሳቢ ዳኞችን ይጨምራል የጉባኤ ተጂሚ ማለት በተሻሻለው የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ አንቀፅ መሠረት የጉባኤ ጽቤት ኃላፊ የንጉባኤ ጽቤት ኃላፊ የስራ ሄደት አስተባባሪዎች ሬጅስትራርተከላካይ ጠበቃ የፍርድ መርማሪዎች ቃዲ እና ሌሎች በጉባኤ የሚሾሙ የሥራ ኃላፊዎች ወይም ባለሙያዎች ማለ ነው ቤተሰብ ማለት ዳኛው ወይም የጉባኤ ተጂሚው ያስመዘገበው ህጋዊ ሚስት ባ እና እድሜያቸው ከ ዓመት በታች የሆኑ ልጆችንና የጉዲፈቻ ልጅን የሚያካት ማለት ነው ኖህክምና ተቋም ማለት ህጋዊ የሆኑ የመንግስት ወይም የግል የህክሥ ተቋማትን ማለት ነው ጥሀገር ውስጥ ህክምና ማለት ከክልል እስከ ፌዴራል መንግስት በየትኛውም ደረ በሚገኙ የመንግስት ወይም የግል የህክምና ተቋማት የሚሰጥ ህክምና ማለት ነው ጥውጭ ሀገር ህክምና ማለት በሃገር ውስጥ የመጨረሻ ህክምና በሚሰጡ የጤ ተቋማት ህክምና መስጠት የማይቻል መሆኑ በሃኪሞች ቦርድ ሲወሰን የሚሰና የውጭ ሃገር ህክምና ማለት ነው በስራ ላይ የደረሰ አደጋ ማለት ማንኛውም ዳኛ ወይም የጉባኤ ተጂሚ በመደበ ወይም በጊዜያዊ የስራ ቦታው ላይ ስራው ሲሰራ ወይም ከስራው ሲመለስ ወይሥ ወደ ስራ ቦታው ሲንቀሳቀስ ወይም ፍርድ ቤቱ በሚያውቀው ሌላ ስምሪት ሲንቀሳቀስ የገጠመው ድንገተኛ አደጋ ማለት ነጡ በስራ ምክንያት የመጣ ጉዳት ወይም በሸታ ማለት ዳኛው ወይም የጉባኤ ተጂሚው በሚሰራው ስራ ምክንያት የሚገጥመው የጤና ችግር ነጡ የተፈጻሚነት ወሰን ይህ መመሪያ የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ምክትል ፕሬዚዳንት በየደረጃው የሚገኙ ዳኞችና የጉባኤ ተዷጂሚዎችን የሚያካትት ይሆናል ስለ ጾታ አገላልጽ በዚህ መመሪያ ውስጥ በወንድ ፆታ የተገለፀው አገላልጽ ለሴቶችም የሚሰራ ይሆናል ክፍል ሁለት በሥራ ላይ ከደረሰ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት ከመጣ ጉዳት ወይም በሽታ ህክምናዎች ውጭ ስለ ሚሰጥ የህክምና አገልግሉት። የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚዳንት የህክምና ጠጭ በሚከተለው መልኩ የሚስተናገድ ይሆናል የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ወይም ምክትል ፕሬዚዳንት ሲታመም በሐገ ውስጥም ሆነ በውጭ ሐገር የሚሰጠው ማንኛውም የህክምና አገልግሎት የክልፅ መንግስት ከፍተኛ አመራሮችን በሚያስተናግድበት አገባብ በመንግስት እንዲሸፈን ይደረጋል የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ወይም ምክትል ፕሬዚዳንት ሜስቱ ወይም ባላ ወይም ዓመትና በታች ለሆኑ ልጆች ወይም የጉዲፈቻ ልጆች በሀገር ውስጥ ለሚያወጣው ሙሉ ወጭ በህጋዊ ደረሰኝ ይከፈለዋል በዚህ አንቀፅ ንአንቀጽ በተጠቀሰው መሰረት ለሚከፈለው ክፍያ ከህክምና ተቋማት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታልየሚያቀርበው የህክምና ማስረጃ ትክክለኛና በጀርባው የተፈረመበት መሆን አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በሚቀርበው የህክምና ማስረጃ መሰረት ክፍያ ይፈጸም ዘንድ ጥያቄ ሲቀርብ የምክትሉን ዋና ፕሬዚዳንቲ የዋናውን ደግሞ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ትክክለኛ መሆኑን በመመርመር እንዲከፈል ለግዥ ፋይናንስ ዳሬክቶሬት መምራት አለበት የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ወይም ምክትል ፕሬዚዳንት በዚህ አንቱ ንኡስ አንቀፅ መሠረት ለቤተሰቡ የህክምና መብት ሲጠቀም ካለበት ከተማ ወ ሴላ ቦታ በሪፈር የሄደ ከሆነና ለዚህም ማስረጃ ሲቀርብ የአየር ወይም የየብ የትራንስፖርት እና ከ ቀን ያልበለጠ የውሉ አበል ወጭ ለራሱ ብ ይከፈለዋል ሆኖም ለቤተሰቦቹ አይከፈልም ማንኛውም ዳኛ ወይም የጉባኤ ተሺጂሚ በሚከተለው መልኩ በሀገር ውስጥ ህክም ተጠቃሚ ሊሆን ይችላል ሏ ራሱ ሲታመም በዓመት ውስጥ እስከ ብር አስር ሺህ ብር ድረስ ለህክምና ላወጣው ወጭ በደረሰኝ ይከፈለዋል ሀጋዊ ሚስቱ ወይም ባሏ እንዲሁም ዓመትና በታች ለሆኑ ልጆች ወይም የጉዲፈቻ ልጆች በድምሩ በዓመት ውስጥ በቤተሰብ እስከ ብር አምስገ ሺህ ብር ድረስ ለሚያወጣው የህክምና ወጭ በዓመት ውስጥ በህጋዊ ደረሰጓ። ይከፈለዋል ዳኛው ወይም የጉባኤ ተጂሚው በዚህ አንቀፅ ንአንቀፅ እና መሰረት ለሚከፈለው የህክምና ወጭ ከህክምና ተቋማት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል የሚያቀርበው የህክምና ማስረጃ ሃሰተኛ ወይም የተሳሳተ ሆኖ ቢገኝ ኃላፊነቱን ራሱ የሚወስድ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና የተጠቀሰው የህክምና ወጭ ይከፈል ዘንድ በየደረጃዉ የሚገኝ የፍርድ ቤት ኃላፊ ጥያቄውን አይቶ ተገቢ ሆኖ ሲያገኝው ለግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በመምራት እንዲከፈል ማድረግ አለበት ከሐኪም ትዕዛዝ ውጭ በተከፈለ የምርመራ ወይም የመድሃኒት ግዥ የክፍያ ደረሰኝ መነሻ በማድረግ ክፍያ ሊፈፀም አይችልም የህክምና ባለመብቱ የህክምና ጠጭ እንዲሸፈንለት ሲጠይቅ በክፍያ ደረሰኙ ጀር ላይ ሙሉ ስሙን እና ፊርማውን ማስፈር አለበት አንድ ዳኛ ወይም የጉባኤ ተሺሚ በሐገር ውስጥ ለህክምና ሲንቀሳቀስ የትራንስፖርትና የተ አበል ወጭው በሚከተለው ሁኔታ ይስተናገዳል ዳኛው ወይም የጉባኤ ተጂሚው በሚኖርበት ከተማ ውስጥ ታክሞ ወደ ሊላ ከፍተኛ ተቋም በሪፈር ከተላከ ለዚህም ማስረጃ ሲቀርብ ለራሱ የየብስ የትራንስፖርት ወጭና በጉዞ ላይ እያለ የውሉ አበል ከ ቀን ሳይበልጥ በህግ መሰረት የሚከፈለው ሲሆን ሰቤተሰቦቹ ግን የትራንስፖርትም ሆነ የውሎ አበል አይከፈልም ዳኛው ወይም የጉባኤ ተሺሚው ሪፈር ተብሎ ሆስፒታል የሜተኛ ከሆነ ለተኛበት ቀን የውሎ አበል ሊከፈለው አይችልም ክፍል ሶስት በሥራ ምክንያት የመጣ የጤና ጉዳት ወይም በሥራ ላይ አደጋ ምክንያት ስለደረሰ ጉዳት የህክምና ወጭ አሸፋፈንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ወይም ምክትል ፕሬዚዳንት በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ወይም በሥራ ጫና ምክንያት የመጣን ህመም ሲታክከመ የክልሉ መንግስት ከፍተ አመራሮችን በሚያስተናግድበት መንገድ የሚፈጸም ይሆናል በየትኛውም ደረጃ የሚገኝ ዳኛ ወይም የጉባኤ ተሺጂሚ በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ወይዖፖ በሥራ ጫና ምክንያት የመጣን ህመም ለመታከም በፃገር ውስጥ የሚያወጣው ወጥ ሙሉ ለሙሉ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይሸፈናል ከዚህ በላይ በአንቀፅ የተጠቀሰው ቢኖርም ህመሙ የተከሰተጡ በሥራ ጫና ምክንያት በመጣ ጉዳት ወይም በሽታ ነው የሚባል ከሆነ እንዲሁም በሥራ ላይ አደጋ ምክንያት የመጣ ጉዳት ከሆነ በሃኪሞች በርድ የተረጋገጠ ማስረጃ መቅረብ አለበት በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት በአካል ላይ የደረሰ ጉዳት መናሩ በሃኪሞች ቦርድ የህክምና ማስረጃ ተረጋግጦ ሲቀርብ አስፈላጊ ሰጡ ሰራሸ ምትክ አካል ወጭ እንዲሁም የዐይን መነጸር ወጭ ሙሉ በሙሉ የሚሸፈን ይሆናል በሃኪሞች ቦርድ የተረጋገጠ ከሆነ ተጎጅው ስራውን በከፊል መስራት በሚችልበት የስራ መደብ ተመድቦ እንዲሰራ መደረግ አለበት ለደረሰበት የጉዳት ካሳ በመንግስት ሠራተኞ የጡረታ አዋጅ መሠረት ይከፈለዋል ተጎጅው በደረሰበት አደጋ ምክንያት ሥራውን ሙሉ ለሙሉ መስራት እንደማይት በሃኪሞች ቦርድ የተወሰነ እንደሆነ መብቱ በመንግስት ሠራተኞ የጡረታ ህግ መሰረ ክፍል አራት ልዩ ልዩ ንጋጌዎች የሂሳብ ሚዛን ስለመያዝ በየደረጃው ያለ ፍርድ ቤት በዚህ መመሪያ መሰረት ተጠቃሚ ለሆኑ አመራር ወይፖ ዳኛ ወይም የጉባኤ ተዷሚ እና ለቤተሰቦቻቸው የወጣውን የህክምና ወጭ የሂሳብ ሚዛን ልበር በየጊዜው አጣርቶ መያዝ አለበት ስለ መድን መግባት ከወጭ አኳያ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በሚመርጠው የህክምና አሸፋፈን ሥርዓት መሰረገ ከመድን ድርጅት ጋር ውል ሲወስድ ወይም በራሱ ሊሸፍን ይችላል በዚህ መመሪያ የተፈቀዱ የህክምና ወጭዎችን በተመለከተ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ከመድን ድርጅት ጋር ውል ሊወስድ ይችላል ስለመክፈያ ጊዜ የህክምና ክፍያ ተጠቃሚው ያወጣውን ወጭ በበጀት ዓመቱ ውስጥ ማወራረድ አለበት በበጀት ዓመቱ ያልተወራረደ ወጭ ተቀባይነት የለውም በዚህ መመሪያ መሰረት በህጋዊ መንገድ የተከፈሉ ወይም የሚከፈሉ የህክምና ማስረጃዎች ሲቀርቡ በቀረበበት ቀን መከፈል አለበት የሐሰት ደረሰኝ ስለማቅረብ ማንኛውም የሥራ ኃላፊ ወይም ዳኛ ወይም የጉባኤ ተጂሚ ሐሰተኛ ወይም ያልተገባ የህክምና ማስረጃ ያቀረበ እንደሆነ የተከፈለው ገንዘብ ካለ ተመላሽ መ አንደተጠበቀ ሆኖ አግባብ ባለው ህግ በዲስፕሊን ደንቡና በወንጀል ተጠያቂ ይሆናል ስለ መመሪያው የበላይነት በዚህ መመሪያ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዮች ከመመሪው ጋር የሚቃረን ማንኛው መመሪያ ወይም አሰራር ተቀባይነት የለውም መመሪያውን ስለማሻሻል ይንን መመሪያ የክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ በማንኛውም ጊዜ ሊያሻሸለወዐ ይችላል መመሪያው የሚሜጸናበት ጊዜ ይህ መመሪያ በጉባኤው ሰብሳቢ ተፈርሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል አብዬ ካሳሁን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact