Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የህግ አተረጓጎምና ህገ-መንግስት.pdf


  • word cloud

የህግ አተረጓጎምና ህገ-መንግስት.pdf
  • Extraction Summary

ለፖረም ሃፊታና ሦሮ ሕጋችን የቅይጥነት ባህሪ ያለው መሆኑን ገልፀናል ሌሎች ህጎችም ሶሻሊስት ነክ ህጎችን ጨምሮ ከእነዚሁ የተውጣጣ መሆኑ አይቀሬ ነው ከዚህ በመቀጠል በቀጥታ ወደ ተለያዩ ትርጓሜ ስልቶችም የሚከተሉት ናቸው ሩ ሰዋስዋሚ ትርጓሜ ጪጠከልከር በ። በ ሀፀህሀ ሆነው መገመት የለባቸውምቕኝ ሆኖም ሕግ አርቃቂዎች ፍፁም አይደሉምና አስፈላጊ ናቸው የሚልዋቸው አሳቦች እንዳይቀሩባቸው ሲጠነቀቁ አላስፈላጊ ድግግሞሽ ሊፈፅሙ ይችላሉ ይህ ሲሆን ዳኞች ይህን ድግግሞሽ ማስቀረት ይኖርባቸዋል ማለትም ድጋሚውን አሳብ ለያዘው ቃል ወይም ቃላት ፍቺ መስጠት አለበት የሚለው ደምብ ፍፁምአይደለም ለዚህም አንዱ ምክንያት ሕግ ዋጋ ቢስ ቃላትን አያካትትም የሚለው ግምት ዞቨዌሀጠሀከዐበነው ቃላት ተራ ፍቺያቸውን መስጠት አለባቸው ሲባል የሚነሳ አንድ ጥያቄ ያጋጥማል ቃላት ከጊዜ ወደ ጊዜ ፍቺያቸው ሊለወጥ ይችላል ስለሆነም ዳኞች የህግ ትርጓሜ ጠቀሜታ ለህግ የበላይነትና ለፍትህ ማስፈን ለዴሞክራሲ ስርዓት ዜጐች መልካም ግንኙነት በሚጠቅም መንገድ ከላይ ባየናቸው የተለያዩ ስልቶች ተግዘው ስራ ላይ ያዋለው የአተረጓጓም ስልት በየትኛው ዓይነት ሊካተት ይችላል። ምክንያቱም ይዘርዝሩ ለአያንዳንዱ በጽሁፍ ለተቀመጡት የአተረጓጉም ስልቶች የሚያግዙ ጉዳዮች ውሳኔዎች ከአጋዥ አሠልጣናችሁ ባህህህ ጋር በመሆን በማሰባሰብ ተወያዩ ለዚህ ይረዳ ዘንድ የሰበር ውሳኔዎች የተለያዩ ቅጾችና መደብሎች መጠቀም ይገባል ብሎም በየክልሉ ወይ ወረዳ የተሰጡ ፍርዶች መጠቀም ይቻላል በአዋጅ አንቀጽ ዐ ላይ በፌደራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሚሰጠው የሕግ ትርጐም በማንኛውም ደረጃ በሚገኝ ፍቤት አስገዳጅነት አለው ሲባል ምን ማለት ነው።

  • Cosine Similarity

ለፖረም ሃፊታና ሦሮ ሕጋችን የቅይጥነት ባህሪ ያለው መሆኑ በህጐቻችን የቋንቋ አጠቃቀም የሚመለከቱ ችግሮች በኢትዮጵያ የህግ ትርጓሜ የሚመራበት ራሱን የቻለ ህግ ያለመኖሩ የሕገ መንግሥት የበላይነት መርህ ለህጐች ትርጓሜ ያለው ሚና የህግ ትርጓሜ መርሆች እና ስልቶች ዋነኛ የህግ ትርጓሜ መርሆዎች የህግ ትርጓሜ ባህሪ ከየህጉ ሰነድ አይነት ልዩነት መኖሩ የህግ ትርጓሜ ስልቶች በኮመን ሎውና በስቪል ሉው ስርአተ ህጐች ሰዋስዋዊ ትርጓሜጠበከርኗ በፎፎርልከበ ሎጂካዊ ትርጓሜ አግባብነት ሊኖረው የሚችለውን ድንጋጌ ፈልጎ ስለማግኘት ይለፇ ሰፇሪራረጽ «ፋሕርረደጀሃ ፅሐታሦርሜ ዖሜፅጠው ሳሃታታ አንዳንድ ወንጀልን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች መካከል ያለ ግንኙነት ታሪካዊ ትርጓሜ በር በ። ጠዌከበ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ውሳኔዎች የሕግ ትርጓሜ ለሁሉም ፍቤቶች የሚኖረው አስገዳጅነት የስልጠናው አጠቃላይ ዓላማዎች ሰልጣኞች ይህን ስልጠና ካጠናቀቁ በኋላ ስለ ህግ ትርጓሜ ምንነት እና አጠቃላይ ፅንሰ ፃሳቡ ተገቢ አውቀትና ግንዛቤ ይጨብጣሉ ስለ ህግ አተረጓጎም ስልቶችና ዘዴዎች ይገነዘባሉ የህግ አተረጓገም ክህሎት ስራ ላይ ለማዋል ይችላሉ የትምህርቱ ዋነኛ ይዘቶች ምረን የህግ አተረጓገም ምንነት እና አጠቃላይ ፅንሰ ሀሳብ የህግ አተረጓገም አስፈላጊነት የህግ ትርጓሜ በኢትዮጵያ መደበኛ ህጐችን በመተርጐምና የህገ መንግስት ትርጉም አሰራር መሀከል ያለው ልዩነትና ግንኙነት የህግ ትርጉም የሚያስፈልጋቸው የህግ ሰነድ በአይነታቸው ሲቃኙ ልዩነት መኖሩ መሰረታዊ የህግ አተረጓገም መርሆዎችና ዘዴዎች የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ትርጓሜ የአስገዳጅነት አሰራር በኢትዮጵያ የሚሉ ናቸው ምረን ክፍል አንድ መቨዚጪፖ ለህጐች ትርጓሜ በመስጠት ስራ ላይ የማዋል የሁሉም ህግን በማስፈጸምና በመተግበር ስራ ላይ ያሉ በተለይም ፍቤቶች ዋነኛ ተግባር መሆኑ ከመንግስት የስልጣን ክፍፍል መርህ አንፃር የሚታወቅ ሁኔታ ነው የፍትህ አካላት በህግ አውጪው የሚወጡ ህጐችን እና በባለጉዳዮች የሚቀርቡላቸውን የተለያዩ ሰነዶች ተገቢውን የህግ ትርጉምና ትንታኔ በመስጠት በፍትህ አሰጣጥ ሂደት ውስጥ ሰፊ ሚና ይጫወታሉ ይህ ሚናቸው በዕለት ተፅለት ስራቸው ተፈላጊውን የህግ ውጤት ለመድረስ የሚችሉት የህግ ትርጓሜ መሰረተ ፃሳብ ፍልስፍናው እና መሰረታዊ የህግ አተረጓገም ስልቶችና መርሆዎች ጠለቅ ያለ እውቀት ሲኖራቸው ነው አስፈላጊውን እውቀትና ክህሎት ሳይኖራቸው ህግን ስራ ላይ ለማዋል የሚደረግ እርምጃ ግን የህግ ትርጓሜ ወደማይፈለገው ውጤት የሚወስድ በመሆኑ በህግ ትርጓሜ ሳቢያ የሚከተለው ጐጂ አሉታዊ ጐን በጣም የማይመለስና የማይተካ የመብት መጓደልና መጣስን ያስከትላል በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ስንዳስስ የህግ ትርጓሜ ስልት የሚመለከት ራሱን የቻለ እንደ አንድ የህግ ትምህርት ዘርፍ በህግ ትቤቶቻችን የማይሰጥ በመሆኑ የህግ ባለሙያዎቻችን የህግ ትርጓሜ አውቀትና ክህሎት በጣም ውስን በመሆነ በስራ ላይ የራሱ ተፅእኖ ያሳድራል ይህ ክፍተትም መሞላት የሚችለው እንደዚህ ዓይነት ራሱን የቻለ ስልጠና በመስጠትና በተለያየ ጊዜ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና በመስጠት ይሆናል ከዚህ በመቀጠል ወደ ህግ ትርጓሜ ዝርዝር ርዕሰ ጉዳዮች ገብተን እንወያያለን ያያፇ ለሥረም ምፖዕነታታ ጸና ጠቃሪ ሪ ሳያ ከሮማውያን ህግ ጻጠበከኔ ዉ እስከ ኮመን ሎው እንዲሁም ከኮመን ሉው እስከ ኛው ክዘመን ያለው የህግ ፍልስፍና ህህበዘከር ጉዞና ዕድገት የህግ አተረጓገም ስርዓት ጠቃሚነት የግድ የሚልበት ሁኔታ እንዳለ መገንዘብ ይቻላል ይህ የሆነበት ዋነኛ ምክንያትም በህግ አውጪው የሚወጣ ማንኛውም ህግ ስራ ላይ ለማዋል ያለ ህግ ትርጓሜ የማይታሰብ በመሆኑ ነው ከር ዉ በ በ። ልከሃ ዕበክ ከ ነኣህከርከ ቪ »ኢ በአገራችን ካሉት አማርኛ መዝገበ ቃላት ውስጥ አንዱ የሆነው ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ባዘጋጁት የግዕዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት ትርጉም ለሚለው ቃል የሚከተለውን ፍቺ ተሰጥቶ እናገኛለን ትርጉም ቃልን በቃል ለወጠ ገለበጠ መፅሐፍን ቀዳ መለሰ ከቋንቋ ወደ ቋንቋ ወይም ዝሪያ ባንድ ቋንቋ ፈታ አፍታታ ዘረዘረ ቆሞ ሰበከ አስተማረ ለአንዱ ቅንጣት ቃል ብዙ ፍሬ ብዙ ፍካሬ ሰጠ ከዚህ መዝገበ ቃላት ስለትርጉም ቢያንስ ሶስት ፍቺዎችን እናገኛለን ነገር ግን በያዝነው ርዕስ አግባብነት የሚኖራቸው ሁለት ብቻ ሲሆኑ አንደኛው በአንድ ቋንቋ በተቀመጠው ምንባብ ወይ ፅሁፍ እእ ያዘለው ፍቺጠበበባ ምን እንደሆነ ማረጋገጥ ግበፎዌጩፎቧከበ ሲሆንሌላው ደግሞ ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ መመለስን ጨበሸበ ማለት ነው በዚህ ፅሁፍ ይበልጥ ትኩረታችን ግዓግበፀጪዌከበ ላይ ስለሚሆን ለዚሁ ደግሞ ትርጓሜ የሚለውን ቃል እንጠቃማለን በአጠቃላይ ትርጓሜ ማለት በአንድ የህግ ሰነድድንጋጌ ውስጥ ፍቺውን ለማግኘት የሚከናወን ሂደት ነው ፍቤቶች በተለያዩ የህግ ሰነዶችን ውስጥ የሚገኙ ድንጋጌዎች አንቀጸጾች ቃላቶች እያናባቡና እየተረጐሙ ፍቺ በመስጠት የህግ አውጪውን በመንግስት በሚወጡ ህጐች ወይ የተዋዋዮችንበግለሰብ በሚዘጋጁ የህግ ሰነዶችክፃሳባቸውን በእርግጥ ምን ይሆን በሚል በመፈለግ ተፈፃሚ እንዲሆኑ ያደርጋሉ የቃሉ ፍች ከእንግሊዝኛ የተወሰደው ወደ አማርኛ የተመለሰው ለዚሁ አገለግሎት በአዘጋጁ መሆኑን ግንዛቤ ይወሰድ ቹጠዐበዐ ዐበ ህህበዐኪበር የህግ አተረጓገም በበዌዌርልከዐርከ ዐ ዉለ የፍርድ ቤቶች መደበኛ የዕለት ተዕለት ስራ ነው ሊባል ይችላል ይህ እውነታ ፍቤቶች በህግ ብቻ እንዲመሩ የሚጠበቅባቸው ተቋሞች ከመሆናቸው ጋር የተያያዘ ነው ሕግ የማውጣት ስልጣን ያለው ማንኛውም አካል ህጉን የሚቀርፀውና የሚደነግግው ቃላቶችን በመጠቀም በፅሁፍ በማስፈር ነው ቃላት ደግሞ አንድን በነባራዊ ሁኔታ የሚገኝ ቁስ ክስተት ወይም ግንኙነት ወይም በሰው አእምሮ የሚመነጩ ፃዛሳቦችን ስሜቶችን ለመግለፅ የምንጠቀምባቸው ዋነኛ መሳሪያዎች ቢሆኑም በገላጭነታቸውን ተገቢው መልዕክት አስተላላፊነታቸው ግን ሙሉእነት ይጐድላቸዋል ይልቁንም አንድ ቃል ሰፋ ያለ ሁኔታን ወይም እንደነገሩ ሁኔታ የተለያዩ ክስተቶችና ጉዳዮችን የመግለፅ ሀይል ስለሚኖረው ቃላት ባሉ መጠን ሁሉ ትርጓም ማስፈለጉ የማይታለፍ ነው የሕግ አተረጓገም የተለያየ ፍቺና ትንታኔ ይሰጠዋል ሆኖም ግን በዚህ ፅሁፍ ለያዝነው ስልጠና የህግ አተረጓገም ማለት በአንድ ጉዳይ ላይ ተፈፃሚነት የሚኖረውን አንድን የህግ ድንጋጌ ትክክለኛ ፍቺ በበፎ ለማግኘት የምንጠቀምባቸው ዘዴዎችን ስራ ላይ ማዋልን ይመለከታል ፎ ያሀሆሃ ፇረሣሜ ፅሰዕፈጎሂነታ ማዕፇረሦፖ ዖሟይፖሳ መፆያት የህግ ትርጓሜ ችግርን ለመፍታት በርካታ አገሮች ለምሳሌ እንደ ጀርመን ያሉ ጥልቀትና ስፋት ያለው በርካታ ዝርዝር ህግ በማውጣት ስራ ላይ በማዋል የተለያዩ ችግሮችን ለመፍታት ቢሞክሩም የትርጓሜ አስፈላጊነትን ግን ፈፅመው ሊያስቀሩት አልቻሉም ይህም ሊሆን የቻለው ሁሉም ህጐች ለትርጉም አንደማይጋለጡ አድርጐ ለማስቀመጥ ስለማይቻልና ግልፅነት የጐደላቸው የህግ ድንጋጌዎች መተርጐም የግድ ስለሚል ነው በመሰረቱ አንድ ህግ በሚረቀቅበት በሚዘጋጅበት እና በሚወጣበት ወቅት ረዘም ያለና ሰፋ ያለ የምርምር የውይይትና ጠንከር ያለ የክርክር ሂደት አልፎ ነው የሚወጣው ህግ በማርቀቅ ሂደትም በተቻለ መጠን ድንጋጌዎችን ግልፅ እና የማያሻሙ ለትርጉም ያልተጋለጡ ለማድረግ ይቻል ዘንድ በህግ ማርቀቅ ባለሙያዎች ላይ ከፍተኛ የሙያ ኃላፊነት ይጣልባቸዋል ይህ ሁሉ ጥረትና ትኩረት ባለበት ሁኔታ የሚዘጋጁ ህጐችም እንኳ የራሳቸው ውስኑነት ሊኖራቸው ይችላል በተለይ ደግሞ እንደ አገራችን ባለው ሁኔታ ብቃት ያለው የህግ ማርቀቅ በህግ አተረጓገም ስራ ላይ ይህ የቃላቶች ባህሪና እውነታ እንደ ችግርም ሊወሰድ የሚችል ነው ስርዓቶች ስልቶችና መርሆችን የሚመለከት ነው ባለሙያሸዘፀ በጣም አነስተኛ ብሎም በአንዳንድ ክልሎች እንደሚታየው ምንም በሌለበት ሁኔታ የሚረቀቁና የሚወጡ ህጐች ለህግ ትርጓሜ ጥያቄ መጋለጣቸው የማይቀር ሀቅ ሆኖ እናገኘዋለን በአጠቃላይ የህግ ትርጓሜ አስፈላጊነት ግድ የሚለን ከሚከተሉት አምስት ዋነኛ ምክንያቶች የሚመነጭ ችግር በመኖሩ ነው ሀ ህግ አውጪ ሆነው የሚሰሩ ሰዎች በመሆናቸው የሰው ልጅ አቅም ደግሞ በህግ ለመግራት የተፈለጉት የግንኙነቶች አይነቶች ሁሉንም ህጉ በሚወጣበት ጊዜ በግለፅነት ለማስቀመጥ የራሱ ተፈጥሯዊ ውስንነት ይኖረዋል ስለሆነም በህግ ማውጣቱ ወቅት የነበሩ ተፈላጊ ክስተቶችና በህግ ማዕቀፍ ውስጥ ማካተት የነበረባቸው ሳይካተቱ ሊቀሩ ይችላሉ በዚህም ህጉ በወቅቱ በነበረው እውነታ ላይ ምን ለማለት እንደፈለገ ግልፅ ሳይሆን ይቀራል ለ አሁንም የሰው ልጅ አቅም የውሱንነት ሁኔታው ህጉ በሚወጣበት ወቅት ያልነበሩ ነገር ግን ወደፊት ሊፈጠሩ የሚችሉ ማህበራዊ መስተጋብሮችን ከወዲሁ በማለም በህግ እንዲካተቱ የማድረግ ሁኔታ ችግር ሊፈጠር ይችላል ከዚህ የሚመነጭም ህጉ ሲወጣ ያልነበሩ ነገር ግን ህጉ ወጥቶ ስራ ላይ መዋለ ከጀመረ በኋላ ሊገሩ የሚገባቸው ነገር ግን በህጉ ያልተሸፈኑ ሊያጋጥሙ ይችላሉ ይህ ክፍተት ለመሙላትም አሁንም የህግ ትርጓሜ አስፈላጊነት የግድ ይለናል ሐ ሶስተኛው ምክንያት ደግሞ ምንም እንኳ ህግ አውጪው ወይ ሰነዱ የሚያዘጋጀው ህጉ ሲወጣ በወቅቱ ያሉትንና ወደፊት ሊከሰቱ ይችላሉ ያላቸውን ግንኙነቶች በህጉ ለማካተት የተቻለውን ሁሉ ሰፊ ጥረት ቢያደርግ እነዚህን ወደ ህግ ድንጋጌ በሚለውጥበት ጊዜ የሚጠቀመው የሰው ልጅ የሚገለገልበት ቋንቋ ሲሆን ይህም በራሱ ውሱንነት ያለው ነውፐከ ጠዐፀቨር። ዉቋ የሚጠቀምባቸው ቃላት በራሳቸው ከአንድ በላይ የሆነ የቃል ፍቺ ሊኖራቸው ስለሚችል ከቋንቋውና ከቃሉ የሚመነጨውን ችግር ወደፊት በህጉ አፈፃፀም ላይ ችግር ስለሚያስከትል የህግ ትርጓሜ አስፈላጊነት አሁንም ስራ ላይ እንድናውል እንገደዳለን አንድ ቃል ሐረግ ምናልባትም ዐረፍተ ነገር ከአንድ በላይ ፍቺ ሊኖራቸው ይችላል በዚህም ምክንያት አሻሚነት ልጠከሀ ሊፈጠር ይችላል የፍትህ አካላትም ይህን ችግር በትርጓሜ ስልቶች የመፍታት ዛፃላፊነት ይጣልባቸዋል ማንኛውንም መዝገበ ቃላት ገልጦ ለሚያይ ሰው ለአንድ ቃል አንድ ፍቺ የተሰጠበት ሁኔታ አያጋጥመውም ቢያጋጥመው እንኳ በጣም በጥቂቱ እንደሚሆን አይጠረጠርም የቃላት ፍቺ እንደየሰዋሰዋዊ አገባቡ ይለወጣል ህግ አውጪ ድንጋጌዎችን ሲቀርጽ ከቋንቋ ባህሪ የተነሳ አሻሚ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ፍቺ ሊኖረው የሚችል ሊያደርገው ይችላል በማወቅ ሳይሆን በስህተት ድንጋጌዎች የአጠቃላይነት ባህሪ አላቸው ለሁሉም ነገር በዝርዝር ህግ ማውጣት የሚቻል አይደለም ተመሳሳይነት ያላቸው ሁኔታዎችን በጥቅል የሚያቅፍ አቀራረጽ የግድ አስፈላጊ ነው አንዱ ድንጋጌ በርካታና በቅድሚያ ሊተነበዩ የማይችሉትን ፍፃሜዎች ማካተት ይኖርበታል ድንጋጌው ይበልጥ ጥልቀት ረቂቅነት በተላበሰ ቁጥር ደግሞ ፍቺውን በቅርብ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት እየከበደ ይፄዳል ከዚህም በላይ ህግ አውጪው አስቦትና ታይቶት የማያውቅ ወይም በዘመኑ ሊታሰብ የማይችል ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል ለጉዳዩ መፍትፄ መስጠት የግድ ስለሚሆን ከምንባቡ ቃል በመውጣት ፍቺ ማፈላለግ የግድ ይሆናል ረ ከዚህም ሌላ ህግ አውጪው ሁሉንም ሁኔታዎች በቅድሚያ ለመተምበይ እንደማይችል በማወቅ ሆነ ብሎ ድንጋጌው ግልጽነት እንዳይኖረው በማድረግ ዳኞች እንደሁኔታው እንዲፈቱት ሊተውላቸው ይችላል እዚህ ላይ አንድን ነጥብ ልብ ሊባል ይገባል የተለያዩ የህግ ዓይነቶች የተለያየ የአጠቃላይነት ባህሪ በአቧ ቪዜ አላቸው የህገ መንግስት ድንጋጌዎች ከሁሉም የህግ ዓይነቶች ማለትም ከኮድና ከህግ ኪ ይበልጥ አጠቃላይ ናቸው የኮድ ድንጋጌዎች ከህጎች ይበልጥ አጠቃላይ ናቸው ምናልባትም የአዋጆች ድንጋጌዎች በውክልና ከሚወጡ ህጎች ይበልጥ አጠቃላይነት ሊታይባቸው ይችላል ይህም ወደፊት እንደምንመለከተው በትርጉም ሥራ ላይ ተጽእኖ ሊኖረው ይችላል ስለሆነም ከላይ ባየናቸው ዋነኛ ምክንያቶች በፍትህ ስራ ላይ የህግ ትርጓሜ አስፈላጊነት እና ተፈፃሚነት የማይወገድ እውነታ ሆኖ እናገኘዋለን ፅሏፇፖሕዖ ዖሃሀፇሮ ዕረንታ ያዖሀሆ። ለሉፖረሮግም ፊታና ሦግንርሯ በኢትዮጵያ የህግ ስርዓት ፅድገት የህጐቻችን አወጣጥ ሂደት በርካታዎቹ ከውጪ የተወሰዱ ህጐችከሲቪል ሎው እና ከኮመን ሎው የህግ ስርዓት በመሆናቸው በዕለት ተዕለት የፍቤቶቻችን የህግ ትርጓሜ ስራ ላይ በርካታ ልዩነቶችና ችግሮች ሲታዩ ቆይተዋል አሁንም ችግሮቹ ገና መፍትሄ ያላገኙ ናቸው የቅርብ ጊዜው እንኳን በአጭሩ ብንዳስስ ከደርግ ወታደራዊ መንግስት ውድቀት ማግስት የተቋቋመው የኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት በወቅቱ ያወጣው የሽግግር መንግስት ቻርተር እንደ ህገ መንግስት ሆኖ ለጊዜው ሲያገለግል ባለፉት ሁለት መንግስታት የወጡ ነባር ሕጐች ባሉበት እንዲቀጥሉ ማድረግ የግድ በመሆኑ ከቻርተሩ ጋር ተጣጥመው እንዲቀጥሉ ማድረግ የግድ በመሆነ ከቻርተሩ ጋር ተጣጥመው ስራ ላይ እንዲውሉ ሲደረግ ቆይቷል በሌላ በኩል ደግሞ ቻርተሩን ተከትለው የወጡ አዳዲስ የሽግግር መንግስቱ ህጐች ቻርተሩን አክብረው እንዲወጡ ጥንቃቄ ይደረግ ጀመር ሆኖም ግን በአገራችን ከነበረው ተጨባጭ ሁኔታ በህግ ማርቀቅ የሚያገለግሉ ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች እጥረት ምክንያት እና በህግ አውጪው ጠንካራ አደረጃጀት ክፍተት ባስከተለው ችግር በአንዳንድ ህጐች የአወጣጥ ብቃት ችግር ስለሚታይባቸው እንዲሁም ባልተጠበቀ ፍጥነት ስለሚሻሻሉና ስለሚለወጡ ህግን ለሚተረጉም አካል ሂደቱ ውስብስብ እንዲሆን ምክንያት ይሆናል ቀጥሉም በ ዓም የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት መውጣት የስርዓተ ሕጋችን መሻሻልና በአዲስ ሕገ መንግስታዊ መሰረተ መዋቅር መጀመራችን በአገራችን የህግ ዕድገት ልዩ ክስተት ነው ህገ መንግስቱም በግልፅ የህገ መንግስት የበላይነት መርህን በመደንገጉ ለማንኛውም ዝርዝር ህግ አተረጓገም ዋነኛ መሳሪያ ተደርጐ ይወሰዳል ህገመንግስቱ ለክልሎችም ህግ የማውጣትና የራሳቸው ክልላዊ ጉዳዮችን የመወሰን ሙሉ ስልጣን በመስጠቱ በዘጠኙ የፌዴራሉ ክልል መንግስታት የየራሳቸው የክልሎች ሕገ መንግስታት በማወጅ ቀጥለውም በርካታ ዝርዝር ህጐች በማውጣት እና ክልላዊ ፍቤቶችን በማቋቋም ህግን የመተርጐም ተግባር በስፋት እንዲታይና ስራ ላይ እንዲውል አድርጓል በአሁኑ የህግ ስርዓት የሚወጡት ሕጉጐቻችን የኢፌዴሪን የክልል ሕገ መንግስቶችን ሳይቃረኑ መውጣት ይኖርባቸዋል በዚህ ሂደት በወሳኝ መልኩ በህጐቹ መሀከል እንዲህ አይነት ተቃርኖ ገዝፎ የሚታይበት ሁኔታ የለም ይህ ማለት ግን ሕገ መንግስቱን የሚቃረኑ ወይም የህገ መንግስቱን መንፈስ የማይከተሉ በርካታ ነባር ህጐች መኖራቸው የሚታወቅ ሲሆን ህገ መንግስቱ በአንቀፅ ባስቀመጠው መርህ መሰረት ተፈፃሚነት እንደማይኖራቸው ስለሚደነግግ በትርጓሜ ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ መኖር ይገባዋል ሕግን መተርጉም ዋነኛ ተግባራቸው ለሆነው የዳኝነት ተቋማት ይህ የአገራችን ውስብስብነት ያለው የህግ ስርዓት ገፅታ እንደ በጐ ሁኔታ የሚወሰድ አይደለም ምክንያቱም እነዚህ ክስተቶች የፊውዳላዊው የአዔ ዛይለስላሴን የአምባገነን ወታደራዊ መንግስት በዴሞክራሲያዊ የህዝብ ስልጣን የተመሰረተ የሽግግር መንግስቱንና የኢፌዴሪን ሕጐች በአንድ ማዕቀፍ ውስጥ አካተን በመስራት ላይ ስለምንገኝ በህግ ትርጓሜ አሰራር ላይ በፍትህ ስርዓቱ ተፅዕኖ ያለው መሆኑ ነው የችግራችን ስፋትና ውስብስብነት ግን የሕጐቹ መብዛት በባህሪ ያላቸው ሰፊ ልዩነት በስራ ላይ ለማዋል በቀላሉ ለማግኘት አለመቻላቸው ብቻ አይደለም ከዚህ ባሻገር ሂደቱን ከባድ የሚያደርገው በአገራችን የትርጉም ደንቦች በዌፎልከህ ኪ ልበ ሀርህ በህግ ወጥተው ያለማግኘታችንና በስርዓተ ሕጐች መካከል የሕጐች መጋጨት ሲያጋጥመን የምንመርጥበትና የምንፈታበት ሕግ ርዐበቨር። ቧ የሚመራበት ስርዓት እስከአሁን የሌለን መሆኑ ነው ስለዚህ ክልሎች የተለያዩ ሕጐች የማውጣት ሕገ መንግስታዊ ስልጣናቸው ተጠቅመው በሚያወጥዋቸው ህጐች መሀከል ግጭት በሚፈጠርበት ወቅት የምንዳኝበት ሁኔታ የለም ስርዓተ ሕጋችን በዚህ መልኩ ብቻ ሳይሆን የተወሳሰበው ገና ከጅምሩ ዘመናዊ የፍትህ ስርዓት ለመጀመር የተለያዩ ኮዶቻችን የተዘጋጁት ከፊሎቹ ከሲቪል ሎው ስርዓተ ሕግ ከአውሮጳ የተወረሱ የተቀሩት ደግሞ ከኮመንሎሉ የተወረሱ ህጐች መሆናቸውን ነው የዚህ ውጤትም ሁለት የተለያየ የህግ አመለካከት ምንጩን በውል ለይቶ ስራ ላይ ለመተርጐም የሚኖረው ተፅዕኖሕግን ማርቀቅና ማውጣት እና የትርጓሜ ስርዓቶችን ጐን ለጐን ይዘን እንድንጓዝ በአንድ በኩል ካለፉት ሕገ መንግስታት እንዲጣጣሙ ተደርገው የወጡ ነባር ሕጐች በሌላ በኩል የሽግግር መንግስቱን ቻርተርና አዲሱን የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት መሰረት አድርገው የወጡ በርካታ ሕጉች ስራ ላይ አሉ አብዛኛዎቹ ኮዶቻችንም ከወንጀል ህግና ተሻሽለው የቤተሰብ ህግ በስተቀር በንጉሱ ዘመን የወጡ ህጐች መሆናቸው ለህግ ትርጓሜ መወሳሰብ በር ይከፍታል የህግ ባለሙያዎችን ስራም የከበደ ያደርገዋል ተገደናል ይህ እውነታ አሁንም እንዲቀጥል የተደረገ በመሆኑ ለአገራችን የህግ ባለሙያዎች የህጉ መንፈስ ከወደየትኛው መርህ የህግ ስርዓት እንደተወሰደ በውል ተገንዝቦ የመተርጐም ኃላፊነት የከበደ እንዲሆን ስለሚያደርገው በብቃት የሚሰራ ባለሙያ ግድ ይለናል ሌላው ተጨማሪ ችግር ደግሞ የአገራችን ህጐች በፍጥነት ይወጣሉ ይሻሻላሉ ይሻራሉ ይህ እውነታም የተሻሻሉትንና በስራ ላየ ያሉትንልርከህ በ ለይቶ ለማውጣትና ለማወቅ አዳጋች ስለሚያደርገው ህጉን በተገቢው መንገድ ለመተርጐም ያስቸግራል የህግ ባለሙያዎቻችን የተሻረ ወይም የተሻሻለው ህግ መኖሩን ሳያውቁ ስህተት ቢፈፅሙ ውጤቱ ምን ይሆን የሚል በተለይ በይግባኝ ሳይታረሙ ለሚቀሩ ጉዳዮች እውነታው ተዳፍኖ እንዲቀር የሚያደርገው በመሆኑ ነው ይህም ምን ያህል የፍትህ መጓደል እንደሚያስከትል መገንዘብ ያስችለናል ቀጥለን ደግሞ የኢትዮጵያ ሕጎችን መተርጎም አስቸጋሪ ከሚያደርጉት ሁኔታዎች የተወሰኑ ነጥቦች እናያለን ሕጋችን የቅይጥነት ባህሪ ያለው መሆኑ ሕጎቻችን የተለያዩ ሥርዓተ ሕጎች የተውጣጡ መሆናቸው አንዱ ዐብይ ችግራችን መሆኑ ከላይ አንስተናል ለዚህም ዋና ምክንያቱ እያንዳንዱ ሥርዓተሕግ የራሱ የሆነ የህግ ፅንሰ ሀሳብ የህግ አወጣጥና የአተረጓጉም ዘዴ ያለው መሆኑ ነው በቅድሚያ የሥርዓተ ሕጋችን ዋነኛ መሰረት የሆኑት ኮዶቻችን ምንጭ ብንመለከት የ ዓም የፍትሐብሔር ሕጋችንን ያዘጋጁት የፓሪስ ዩኒቨርሲቲው የአነዛፅሮ ሕግ ኮምፖራቲቭ ሎው ኘሮፌሰር ሬኔ ዴቪድ ስለፍትሐብሔሩ ሕግ ምንጮች ሲናገሩ ዓለም ዐቀፍ ምንጭ የሌለ ሲሆን ከተለያዩ ብሔራዊ ሕጎች በመነሳት ለጉዳዩ ተስማሚ የሆኑ ድንጋጌዎች መቅረፅ አስፈላጊ ነበር በዚህ መልክ ግልጋሎት ላይ የዋሉት ዋና ዋናዎቹ ምንጮች ግብፅፈረንሳይግሪክጣልያንና ስዊትስዘርላንድ ነበሩ ካሉ በኋላ በመቀጠል ወፀ ጸፀበፎ ፐከፎ ፎከቪ። በፌዴራል መንግስት ደረጃ የወጣው የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንዱ ሲሆን በየክልሉም ለምሳሌ በአማራትግራይኦሮሚያደቡብ አዲስ የቤተሰብ ህግ አውጥተዋል የተሻሻለው የወንጀል ህግ መውጣትም ሌላው ከረዥም ዓመታት በላ የታየ ለውጥ ነው ሌሎች ነባር ኮዶቻችንን ለማሻሻልና ለመለወጥም በመንግስት የተለያዩ ስራዎች በመሰራት ላይ መሆናቸው ይታወቃል ይህም ለውጥ ወደፊት የሚኖረን የህግ ትርጓሜ ገፅታ ምን ሊሆን ይችላል ብለን ማሳብ መጀመር አለብን በመሰረታዊሰብስታንቲቭሕጋችን በተለይ የኮድ ሕጋችንን የሚመለከተው እና በሥነ ስርዓት ሕጎቻችን መካከል ያለው የምንጭ ልዩነት እንዳለ የሚቀጥል መሆን አለመሆኑ በአርግጠኝነት ለመናገር አይቻልም ይህን በሚመሰከት የህግ ረቂቅ የማዘጋጀት ስልጣን የተሰጠው አካለ ውሳኔ ላይ አለመድረሱ ግልፅ ነው ለትርጓሜም ሆነ ለጠቅላላው ሥራችን ሁለቱም የስርዓተ ሕግ ክፍላችን እንዲጣጣሙ ቢደረግ የተሻለ ነው ለምሳሌ የወንጀል ስነ ስርዓት ህጋችን በኮንቲኔንታልና በኮመን ሎው ሥርዓቶች የተውጣጣ መሆኑ ምን ችግሮች አስከትሎአል ብለን ብንጠይቅ የሚከተሉት ማሳያዎች በግልጽ ችግሩን በማሳየት ይረዱናል አንደኛው መያዝን ለቨዘ የሚመለከት ሲሆን ሁለተኛው ለቅጣት የሚያስፈልጉ መረጃዎችን አሰባሰብ የሚመለከት ነው ስታንሊ ፊሸር ስለመያዝ ሕጐች ያሉትን በመጥቀስ እንጀምር ወደፊት እንደምናየው የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስርዓት ሕግ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ መያዝን የሚፈቅዱ የተለያዩ የድንጋጌዎች ስብስቦች አሉት እነዚህም ከአንቀፅ ያሉት እና አንቀፅ የእጅ ከፍንጅ ወንጀሎችን የሚመለከቱ ሲሆኑ ሌሎች በአንቀፅ ሌሎች የተለያዩ ወንጀሎች የሚመለከቱት ከሥር የተዘረዘሩት ናቸው የተሻሻለው የ ሕገ መንግስት አንቀፅ ከወጣበት ኮንቲኔንታል ሕግ የወጡት የመጀመሪያዎቹን ስብስቦች በተመለከተ የተከሰተ ችግር የለም በግማቁ የተጠቀሰ ነው በአንግሊዝ ኮመን ሎው የመያዝ ሕግ መንፈስ የተቃኙት የኋላኞቹ ድንጋጌዎች ግን ሕገ መንግስቱ አንቀፅ ከተመለከቱት መስፈርቶች ጋር ፊት ለፊት የሚላተሙ ናቸው ከጥቅሱ በግልፅ ለመገንዘብ አንደሚቻለው የሥነ ሥርዓት ሕገ አንቀጾች እና ምንጫቸው ኮንቲኔንታል ሎው ሆኖ ከሕገ መንግስቱ ጋርም የተጣጣመ ነው የወመሥሥሕግ አንቀፅ ሥር የተካተቱ ድንጋጌዎች ምንጫቸው ኮንቲኔንታል ሉው ሳይሆን የእንግሊዝ ኮመን ሎ ነው እንዲያውም አንቀፁ የተወሰደው በቀጥታ ከማሌዥያ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስርዓት ሕግ አንቀፅ ሴክሽን ሲመስል ይኸው አንቀፅም በተራው የተመሰረተው በሕንድ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀፅ ላይ ነው እነዚህ ድንጋጌዎች በኮንቲኔንታል ሕግ ከተገኙት ድንጋጌዎች ጋር የሚጣጣሙ አይደሉም ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ እጅ ከፍንጅ የሚያዙት ሰዎች ፈፅመዋል ወይም በመፈፀም ላይ ናቸው ተብሉ የሚገመተው ወንጀል ከባድ በሆነ ጊዜ ነው የሕገ መንግስቱም መንፈስ ይኸው ነው የአንቀፅ ድንጋጌዎች ግን ከባድ ያልተባሉትንም ስለሚጨምር የፖሊስን ስልጣን ያለአግባብ ያሰፋል ስለሆነም የግለሰቦችን ያለአግባብ ያለመያዝ ሕገ መንግስታዊ መብትን የኢፌዲሪን ሕገ መንግስትን ጨምርይገድባል በስነስርዓቱ ሕግ ከኮመን ሎው የተወሰድት ደንቦች ሲቪል ሎው የተወሰዱት ጋር ጐን ለጐን ስለሚገኙ የስነ ስርዓት ሕግ ደግሞ ከህገ መንግስት በታች በመሆኑ ከሲቪል ሎው የተወሰዱት ደንቦች ከዚህ የሕገመንግስት ድንጋጌ ጋር ሲስማሙ ከኮመን ሉው የተወሰዱት ግን የማይስማሙበት ሁኔታ ያጋጥማል በዚህ ሁኔታ የተቀረፀን ሕግ ማስተካከል የሚቻለው ሕጉን በማሻሻል ብቻ ወይም በትርጉም ነው ይህን ለማስተካከል ግን እንፈቅድ ይሆን። የውሎችና የህጐች ትርጓሜ ክኪበ ተመሳሳይነት ያለው ከመሆኑ አኳያ ሙከራው የሚደነቅ ነው በመሆኑም በዚህ ምዕራፍ ስለነዚህ አንቀፆች የምንለው ይኖራል ይሁን እንጂ ጆርጅ ክስቺኖቪችን ተከትለን በእነዚሁ የፍትሐብሄር ህጉ ድንጋጌዎች ብቻ መወሰኑ ተገቢ አይሆንም የህግ ትርጓሜን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች እንደየህጐቹ ቤተሰብ ልጠከ እና እንደየአገሩ ሥርዓተ ህግ የሚለያዩ ከመሆኑም በላይ በአንድ አገር ውስጥም የህግ ባለሙያዎች ምሁራኑንና ዳኞችን ጨምሮ የተያዩ አመለካከቶች አላቸው የህግ ትርጓሜ ስልቶችና ደምቦች ከሌሎች ውጤቶቻቸው በተጨማሪ በህግ አውጪውና በዳኞች መካከል ያለውን ግንኙነት የሚመለከት በመሆኑ እጅግ አወዛጋቢ ነው በመሆኑም ከኢትዮጵያ ውጪ ካሉ ሥርዓተ ህጐች በዘፈቀደ በመዋስ ህጎችን እነዚህን ደምቦች በመከተል እንተርጉም ብንል አደገኛ ሊሆን ይችላል ከዚህ በፊት እንደገለጽነው አገራችን ምንጮቻቸው ከኤውሮጳና ከእንግሊዝ ኮመን ሎው የሆኑ ኮዶች እንዳልዋት ተመልክተናል ሌሎች ህጎችም እንደዚሁ የእነዚህና ከሶሻሲስት የህግ ቤተሰብ የመነጩ ድንጋጌዎችን እንዳካተቱ ተገንዝበናል እነዚህ ሥርዓቶች የህግ ትርጓሜ ደምቦችን በተመለከተ ከፍተኛ ልዩነቶች አሏቸው ሆኖም ግን በጋራ የሚጋሯቸው ደምቦችም አሉ ስለሆነም ልዩነት ያለባቸውን በድፍረት ተቀብለን ብንገለገልባቸው ከጉዳታቸው ጥቅማቸው ሊያመዝን ይችላል የሚጋርዋቸውን ድንጋጌዎች በተመለከተም የራሳችን ግልጽ ህግ እስከሌለን ድረስ ልንወያይባቸውና ጠቃሚ ሆነው እስከተገኙ ድረስም ልንገለገልባቸው እንችላለን ሬይ ዊተን ከዚህ በፊት በጠቀስነው ጽሁፍ እንዳስጠነቀቁት ለህጋችን ምንጭ ካልሆኑት ሥርዓት ህጎች የትርጓሜ ደምቦችም ሆኑ ሌሎች አመለካከቶች ያለጥንቃቄ መውሰድ አደገኛ ሊሆን ይችላል የእኛ ችግር ግን የትኛውን ትተን የትኛውን መሙወሰድ እንደሚገባን መቸገራችን ነው ህጐቹን በምንተረጉምበት ጊዜ የድንጋጌውን ስርዓተ ህግ ምንጭ መሠረት በማድረግ ፍቺውን መወሰን ተገቢ ነው በአንድ አገር የተለያዩ የአተረጓጐም ደምቦችን መጠቀም ግን የሚሆን አይደለም አንዱን መምረጥ የግድ ይላል ታድያ የትኛውን እንምረጥ። በ ህ ዘ ፀበፀበ ህ ዐ ሀቪበሀ በግማቁ ተጠቅሷል ገፅ ማሜ ኣባዚርቢ ነሃርቋሃ በማማቁ የተጠቀሰው ገፅ ለመሆኑ ተደጋግሞ የተገለፀ ነው ከሞላ ጎደል ከአንግሊዝ ኮመን ሎው የተወሰደ ነው የሚባለው የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ህግ ቦድ ሲሆን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ደግሞ አብዛኛው የኮመን ሎው በከፊል ነገር ግን አነስ ባለ መጠን ደግሞ የኮንቲኔንታል ሎው ምንጭ ያለው መሆኑን ገልፀናል ሌሎች ህጎችም ሶሻሊስት ነክ ህጎችን ጨምሮ ከእነዚሁ የተውጣጣ መሆኑ አይቀሬ ነው ከዚህ የምንገነዘበው በስርዓተ ህጉ ውስጥ ካለው ወሳኝ ቦታ አንፃር ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ነው ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መጠንም የወደፊቱ ሥርዓተ ህጋችን ይህን ፈለግ ተከትሎ ቢቆም የሚመረጥ ነው ሌላው ሊጠቀስ የሚችለው ምክንያት እነዚህ ትርጓሜ ስልቶች ለትርጓሜ ሰፊ አድል የሚሰጡና ለኮድ ትርጓሜ አመቺ በመሆናቸው ለአገራችን ጠቃሚነታቸው የጐላ ነው ስለዚህ የትርጓሜ ስልቶችንና ደምቦችን የመረጥነው ከኮንቲኔንታል ሎው የህግ ቤተሰብ በተይም ከሮማኖ ጀርማኒነክ የህግ ቤተሰብ ነው ጆርጅ ክስችኖቪችንም ቀደም ሲል በጠቀስነው መጣጥፋቸው የተለያዩ የትርጓሜ ዓይነቶችን ይጠቅሳሉ በህግ መብታቸውን ለማስከበር ወይም ህግ ለማስፈፀም የሚፈልጉ ሁሉ በተለያየ ደረጃ የህግ ትርጓሜ ሥራ ማከናወን እንዳለባቸው ግልጽ ነው እኛ ግን እንደ ዳኞች በቅርበት የሚመለከተን ፍርድ ነክ ትርጓሜ ህህርፎጩ። በኮመን ሎ አገሮች ሕጉ ሲወጣ የነበረውን ፍቺ መስጠት ይገባል የሚል ደምብ የመከተል አዝማምያ ሜዛን ደፍቶ ይታያል ይህንን ደምብ የሚቃወሙ ባለሙያዎች ሕግ የሚወጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለወደፊት ተፈፃሚነት እንዲኖረው በመሆኑ ሕጉ ከጊዜው ጋር ተጣጥሞ ፍፃሜ ማግኘት ሀ ርህ በግማማቁ የተጠቀሰ ገፅ ከ ገፅ ስለሚገባው ቃላቱ ጉዳዮ በቀረበበት ጊዜ ያላቸውን ፍቺ መያዝ አለባቸው ይላሉ ልዩነቱ እንደቀጠለ ሲሆን ይህ ጉዳይ በኛ በኩልም ግብ ተመልካች ትርጓሜን ስንመለከት አንመለስበታለን ሌላው የሚተኩርበት የትርጓሜ ደምብ በሕጉ ከተመለከቱት ቃላት በላይ መጨመር ወይም መቀነስ አይገባም የሚለው ነው ዳኞች ሕግ አውጪው ያለውን ቃል መከተል እንጂ ሕግ አውጪው ለምንም ምክንያት ይሁን ሳይል የቀረውን ማሟላት ወይም ካለው ቀንሶ ማስቀረት አይገባቸውም ይህ ደምብ የሚያገለግለው ስዋሰዋዊ ትርጓሜን ስንከተል ብቻ መሆኑ ግን ሊጤን ይገባዋል ምክንያቱም በሌሎች የትርጓሜ ስልት ይህ ደንብ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ስለማናደርግ ነው ሎጂካዊ ትርጓሜ አንድ ዳኛ ስዋስዋዊ ትርጓሜን መሰረት በማድረግ ምንባቡን ከመረመረ በቷላ ኛግልፅ ፍቺ ያለው ኛ ከአንድ ወይም ከዚያ በላይ ፍቺዎች ያሉት ወይም አሻሚ ኛ የቀረበለትን ጉዳይ ለመፍታት የማያስችለው ሆኖ ሊያገኘው ይችላል ፍቺው ግልፅ በሆነ ጊዜ ለከበ ከ ዉህ ር ድንጋጌው ተፈፃሚነት እንዲያገኝ ያደርጋል ወደ ሁለተኛው ወይም ወደ ሶስተኛው ድምዳሜ ከደረስን ግን ከህጉ ምንባብ ቃል በመውጣት የትርጓሜ ሥራ ማከናወን ይጠበቅበታል በሌላ አነጋገር ትክክለኛ ፍቺውን ለማረጋገጥ የትርጓሜ ስልቱን ለመለወጥ ይገደዳል በመጀመሪያ መከተል የሚገባው የትርጓሜ ስልት ሎጂካዊ ትርጓሜ የሚባለው ነው ይኸው ስልት እንደሚከተለው በአጭሩ ሊፈታ ይችላል ሎጂካዊ ትርጓሜ ማለት ተርጓሚው ዳኛው ድንጋጌው አሻሚ ሆኖ ወይም አጥጋቢ ሳይሆን ያገኘው እንደሆነ ከድንጋጌው ተራ ቃላት ፍቺ በመውጣት የሀገሩ ሥርዓተ ሕግ ያቀፋቸውን ድንጋጌዎች በሙሉ በዐውድነት በመጠቀም አገናዝቦ በመመርመር ሎጂካዊ በሆነ ዘዴ አንድ ግልፅና አጥጋቢ ፍቺ ላይ ለመድረስ መሞከር ነው ይህንን መርህዎዘበርሯዌ ወይም ስልት መሰረት በማድረግ የትርጓሜ ሥራን ስናከናውን ለሉጂክና ለጥቂት መሰረታዊ የትርጓሜ ደምቦች መገዛት ይኖርብናል ሎጂካዊ ትርጓሜ በምንጠቀምበት ጊዜ አንድ ሌላ ጥንቃቄም ማድረግ ያለብን የተለያዩ የሕግ ዘርፎች የተለያየ የትርጓሜ ዘዴን ይጠይቃሉ የወንጀል ሕግ ለምሳሌ ለተከሳሹ በሚጠቅም መልኩ ጠቦ መተርጉም ይገባዋል ይላል የትርጓሜ መርሁ በትርጉም ሰበብ አዲስ ወንጀል ላለመፍጠር ጥንቃቄ ከ ገፅ ከ ገፅ ማድረግ ግን እንደሚገባም ይደነግጋል ለምሳሌ የወመሕግ ቁ ን ይመለከቷል የታክስ ሕግም ተመሳሳይ የትርጓሜ ስልት ይጠይቃል በአንፃሩ የፍትሐብሔር ወይም የአስተዳደር ሕግ ለሉጂካል ትርጓሜ ሰፊ ዕድል ይሰጣል ስለዚህ የትርጓሜ ሥራን ከመጀመራችን በፊት የሕግ ምደባ ተግባርርሸርከበንማከናወን ይጠበቅብናል የምደባው ውጤት መሰረት በማድረግም እንደየህጉ አይነትና ባህሪ የሎጂካዊ ትርጓሜ ስልትን ተፈፃሚ ማድረግ ይኖርብናል የሎሉጂካዊ ትርጓሜ ደምቦች ከተባሉት መካከል ጥቂቶቹን እንመልከት ዋና ዋናዎቹ በፍትሐብሔር ሕግ ቁ እና እንዲሁም በ ተመልክተዋል እንደሚከተለው ይነበባሉ ቁ የውል ቃሎች እርስ በርሳቸው ስለመተርጎም በውሉ መሰረት እያንዳንዱን ክፍል የሚገባውን ትርጉም በመስጠት የውል ቃሎች ሁሉ አንደኛው ክፍል በአንደኛው አነጋገር ይተርጉጐማል ሁለት ፍቺ ለሚያሳዩት ውለታዎች ትርጉም የሚሰጠው ለውሉ ጉዳይ ይበልጥ በሚስማማው አኳጧጋን ነው ቁ ውጤት ያለው ትርጉም አንድ ስምምነት ሁለት ፍቺ የሚያመጣው ሲሆን መቀበል የሚገባው ፍሬ ነገር ሊሰጥ ከማይችለው አኳኋን ይልቅ ተጨባጭ ውጤት ሊሰጥ በሚችለው አኳጋንን ነው የሕጉን ቁጥር ውል የሚለውን ሕግ በሚል በመተካት ሲነበብ የሕግ ድንጋጌዎች አንዱ በአንድ አማካይነት ይተረጐማሉ እያንዳንዱ ድንጋጌም ከጠቅላላው ሕግ ጋር የሚጣጣም ፍቺ ይሰጠዋል ይላል ይህ የሎጂካዊ ትርጓሜ አንድ ደምብ ትርጓሜ አውዳዊ መሆን እንደሚገባው ያመለከታል አንዱ ድንጋጌና በድንጋጌዎች ሁሉ መካከል ግንኙነት መኖርንና አንዱ ከሁሉም ሁሉም ከአንዱ ጋር መጣጣም መኖሩን ያውጃል የዚሁ ቁጥር ንዑስ ቁጥር ድንጋጌው ቃላት አሻሚ ሆነው ሲገኙ ከየሚሰጠው ፍቺም ለሌሎቹ ድንጋጌዎች ከሚሰጡት ፍቺዎች ጋር ከሎጂክ አኳያ የተስማማ መሆን አለበት የሚል ነው ከዚህ ደምብ ሁለት ነገሮችን እንገነዘባለን አንደኛ ተርዓሚው ሕግ አውጪው ከዚህ በፊት ከስዋስዋዊ ትርጓሜ ጋር በማያያዝ እንደተመለከትነው ፍቺ አልባ ድንጋጌዎችን እንደማይደነግግ የሚያመለክት ሲሆን ሁለተኛውና አንዱ ድንጋጌ ከሁሉም ሁሉም ከአንዱ የሚጋጩ ድንጋጌዎችን ለማወጅ ፈቃዳቸው እንደማይሆን አምነን መቀበል ያለብን መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው በአጭሩ ሎጂካዊ ትርጓሜ በባህሪው አውዳዊ ርበጩእክህ ትርጓሜ ነው የሚተረጐመውን ድንጋጌ የሚመረምረውም በተናጠል ሳይሆን ከሕጉ ዐውድ ጋር በማገናዘብ ነው በዚህ የአተረጓገም ስልት ደረጃ ግን ከተፃፈው ሕግ ዐውድ ውጪ መውጣት ተገቢ አይደለም ሎጂካዊ ትርጓሜ ከአዘገጃጀቱ ባህሪ የተነሳ ለኮድ ትርጓሜ በእጅጉ ተስማሚ ነው የኮድ ድንጋጌዎች ያጠቃላይነት ባህሪ ያላቸው ከመሆናቸውም በላይ እርስ በርስ እንዲጣጣሙ ተደርገው በጥንቃቄ የተቀነባበሩ በመሆናቸው ባብዛኛው ከስዋሰዋዋ ትርጓሜ ይልቅ ሎጂካዊ ትርጓሜ ይስማማቸዋል ይህ ግን ዳኞች ድንጋጌዎች ግልፅ ለመሆናቸው እርግጠኛ ሆነው እያለ ወደ ሎጂካዊ ዘዴ ይሸጋገራሉ ማለት አይሆንም የሕጎቻችን እምብርት ኮዶች እንደመሆናቸው መጠን ስለኮድ ትርጓሜ ላይ አትኩረን መነጋገር ጠቃሚነት ይኖረዋል እንደአጋጣሚ ሆኖ ለመወያያ የሚሆነን በጣመ ግሩም የሆነ መጣጥፍ ኘሮፌሰር ስትራውስ ቸረውናል ስለዚህ የኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግን ስለመተርጎም በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መሰረት በማድረግ ስለኮድ ትርጓሜ በመቀጠል እንመለከታለን ለመሆኑ ኮድ በምን መልክ የተዘጋጀ ሕግ ነው መልሱን ስትራውስ ይሰጡናልፍ ኮድ የሚለውን አገላለፅ በአንድ የሕግ ዘርፍ ለምሳሌ በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሊጠቃለሉ የሚገባቸውን ድንጋጌዎች በመላ በግልፅና በተቀናጀ መልክ ርበሃ በ ሃ። ዐ ሀኗቨርፀ በ ጪበሂኗ አና ሌሎች በግማቁ የተጠቀሰ ገፅ ግብ ፈልጐ ለማግኘት ጥረት ሲያደርግ እገዛ የሚያገኝበትን ነገር ሁሉ አገልግሎት ላይ ማዋል ይገባዋል ብሏል ፊሸር እና ብላይት የህግ አወጣጥ ሰነዶች ባብዛኛው የሕግ አውጪውን ፈቃድ በቅን መንፈስ ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚያስችል እንጂ አሳሳቾች አይደሉም ይላሉ ስለታሪካዊ ትርጓሜ ከመነጋገራችን በፊት የዚሁ ስልት አንዱ ባህሪ ጠቅሶ ማለፉ ይጠቅማል የሕግ አወጣጥ ታሪክ መሣሪያ እንጂ ራሱን የቻለ የትርጓሜ ስልት አይደለም ከሞላ ጐደል በሁሉም የሕግ ትርጓሜ ቲዎሪዎች አገልግሎት ሊያበረክት ይችላል ለምሳሌ አንድ ዳኛ የሕግ አውጪውን ዛሳብና ፍላጐት ከከከ የማፈላለግ ወይም የሕጉን አጠቃላይ ግብ ምን እንደሆነ ለማረጋገጥ ወይም ሕግ አውጪው አንድ ጥያቄ ምን ምላሽ ሊሰጥ ይችል አንደነበር በምናቡ ለማሰብ በበበከሃነ ርበዉህርከ ወይም አንድ ቃል ተራ ፍቺ እንዲኖረው ተደርጎ ወይም ቴክኒካዊ ፍቺ ተሰጥቶት ጥቅም ላይ ውሎ እንደሆነ ለማረጋገጥ ሊገለገልበት ይችላል ይህም ሆነ በተግባር እንደሚታየው ግን ዳኞች ይህንን ስልት የሚጠቀሙት ሕጉ ሲወጣ የሕግ አውጪው ፍቃድ ሐሳብ በበፅቬኗእ ምን እንደነበረ አውቆ ከዚሁ ጋር የሚስማማውን ትርጓሜ ለመምረጥ ነው በአውሮፖም አጠቃቀሙ በዚህ መንገድ ነው ታሪካዊ ትርጓሜ ማለት ዳኛው ዐውዱን በማስፋት የየሕጉን ፍቺ ሊያመላክቱ የሚችሉ ሕጉ ሲወጣ ወይም ከወጣ በዛላ ወድያውኑ ወይም ሊወጣ አካባቢ የተነገሩ የተዘጋጁ ሰነዶችን ህበከ ቃለጉባኤዎችን በመመርመር የሕግ አውጪውን ጥንተሐሳብ ዘክ ዘ። ክ ለ የዓላማ መግለጫዎች ሆፎጪጠከ የዓላማ መግለጫዎች በኢትዮጵያ ሕጎች የተለመዱ ናቸው ሕገ መንግሥቱም ራሱ ቢሆን የዓላማዎች መግለጫ አለው የዓላማ መግለጫዎች የድርጊት ፕሮግራምን የሚያስፍር በሕጉ የተመለከቱትን ሰፋፊ መርሆችን በተመለከተ የሕግ አውጪውን ፈቃድ የሚያውጅ ክፍል ነው በመሆኑም የሕጉን አጠቃላይ ዓላማ ግብ ወይም ፖሊሲ በመግለጽና በማብራራት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ ሊኖረው ይችላል አንዳንድ ጊዜ አንድ ሕግ የተለያዩ ወይም ተቃራኒ ግቦችን ለመተግበር ሊወጣ ስለሚችል ከዓላማ መግለጫው ብቻ ግቡን ማረጋገጥ አሳሳች ሊሆን ስለሚችል በጥንቃቄ መመርመር ግድ ይላል ሐ ረጅም ርዕስ ዐከአ ከከ ይህ የሕጎች ክፍል በአገራችን እየቀረ ያለ ይመስላል ሲኖርም አጭር ርዕስ በመባል ከሚታወቀውና ከስያሜ መስጠት ውጪ ለትርጓሜ ጠቀሜታ ከሌለው ክፍል ጋር ልዩነት በሌለው መንገድ ሰፍሮ ይገኛል ስለሆነም በአጋጣሚ ዘርዘር ባለ መልኩና የሕጉን ዓላማ በመግለጽ አኳቷን የተዘጋጀ ካልተገኘ በቀር ጠቃሚነቱ አምብዛም ነው መ ትርጓሜ ቪበበሰቪበ የሚለው ክፍል ትርጓሜ የሚለው ክፍል በሕጋችን የተለመደ ነው ሕግ አውጪው የሚሰጠው የቃላት ወይ ፃረጐች ትርጓሜም ለትርጓሚው በተለይ ለዳኛው አስገዳጅነት ያለው ነው አልፎ አልፎ ግን ትርጓሜው ራሱ ትርጓሜ የሚያሻው ሆኖ ይገኛል በዚህን ጊዜ ከመተርጉም ውጪ አማራጭ አይኖርም በአገራችን የትርጓሜ ክፍል አሰራር ስንቃኝ በአንዳንድ ሕጐች ማለትም ህጉ በጣም ሰፋ እያለ በዛው ልክም በዛ ያሉ ትርጓሜ የሚሹ ነገሮች እያሉ ውስን ይሆናል ይህ በሚሆንበት ግዚ ለትርጓሜው አጋዥ ነገር በስፋት እንዳያገኝ ያደርገዋል በአንዳንድ አዋጆች ውስጥ ግን ለምሳሌ በቅርቡ የወጣው የቅጂና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ ስናይ በርካታ ቃላትና ፃረጐች በትርጓሜው ክፍል ተቀምጠው እናገኛለን ምናልባትም በዚህ አይነት አቀማመጥ ይህ አዋጅ ቀዳሚው እንደሚሆን ይገመታል ስለሆነም በህጉ አተረጓገም ወቅት አጋዥነት የሰፋ ይሆናል ጫጫ እህ ፀፎፊ ወበበ ርዐሃፀፎር ሀከዐፎኢቋከርበይ ዓዐሀከ ልየበርልሄ ቋከዓቪዐበቋ ዕቨ ከር ፅ ፀ ሠ የምዕራፎችና ንዑስ ክፍሎች ርእሶች እነዚህ ርእሶች ለምእራፎቹና ንዑስ ክፍሎቹ እንደዓላማ መግለጫ ተደርገው ሊወስዱ ይችላሉ በትርጓሜ ወቅትም ተያያዥነታቸውን በውል በመመርመር ግልፅ ላልሆኑ ነገሮች ወይ ለሚቃረኑ ድንጋጌዎች መፍቻ አጋዥ ይሆናሉ ረ ሠንጠረፐች እነዚህ የሕጎቹ አካላት በመሆናቸው በአውድነት በመጠቀም ሎጂካዊ ትርጓሜን ለመጠቀም የማንገለገልባቸው ምክንያት የለም ለማጠቃለል ያህል እዚህ ላይ አንድ ነገር ልብ ማለት ይኖርብናል እነዚህ ክፍሎች ለትርጓሜ ምን ያህል ጠቀሜታ ሊኖራቸው እንደሚችል አርቃቂዎቻችን ልብ ብለው የማያሰፍሯቸውና በዘልማድ ብቻ የሚጠቀሙባቸው ሊሆኑ ይችላል ስለዚህም በእንግሊዝ አገር ወይም በደቡብ አፍሪካ የሚሰጣቸውን ክብደት ያክል በቂ ምክንያት ካላገኘን በቀር ላንሰጣቸው ልንገደድ እንችላለን ያም ሆነ ይህ መጠንቀቁ ይበጃል አፍአዊምንባባዊ ዘዴዎች ፎአከእሀ እነዚህ ቀደም ሲል ከታሪካዊ ትርጓሜ በማያያዝ የዳሰስናቸው ናቸው ጥቂቶቹን ለመግለጽ ያህል በሕገ መንግሥቱ አንቀፅ የተመለከቱት ዓለም አቀፋዊ ሰነዶች በፖርላማ ስለህጉ የተነገሩ መግለጫዎችና ክርክሮች የኮሚቴ ሪፖርቶች የአርቃቂዎች ቃለጉባኤ ሀተታ ዘምክንያት ፎኦፀ ጠር ወዘተ እና ሕጉ ሲወጣ አስቀድሞ ወይም ወድያውኑ በቀጣይነት የወጡ ተዛማጅ ሕጎች የህጉ ምንጮች ወዘተ የሕጉን ዓላማና ግብ ለማረጋገጥ ጥቅም ላይ መዋላችን ተገቢነት ያለው ነው የድንጋጌ ፍቺ ለማረጋገጥ እስካገለገሉ ድረስም ዓላማን ለማፈላለግ የማያገለግሉበት ምክንያት አይኖርም አውሮፖዊያን በተለይ የሮማኖጀርማዚክ ቤተሰብ ግብ ተመልካች ትርጓሜን በሌላ መንግድ ይጠቀሙበታል የአውሮፖ ኮዶች ከተዘጋጁ አያሌ ዓመታት አልፈዋል በመሆኑም የሙያዊ ቃላቱ ፍቺ በጊዜ ብዛት ተለውጠው ሊሆን ይችላል የድንጋጌዎቹም ይዘት ከአዲሱ ዘመን አመለካከቶች ጋር የሚጋጩ ሊሆኑ ይችላሉ ይህ በሆነ ጊዜ ዳኞች ሕጎች ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የተሰጠ ፍቺ የላቸውምና ከሕብረተሰቡና ከፍትሕ አኳያ በመመልከት ከሕጉ ቃል በመውጣት ፍቺ ይሰጣሉ ይህ አሠራር ዳኞችን ሕግ አውጪዎች የሚያደርግ መሆኑ ግልጽ ነው የአውሮፖ ዳኞች ግን ሕግ አውጪው ሕጉን እስካአሻሻለ ድረስ ድንጋጌዎችን ከሕብረተሰቡ ሕይወትና ከፍትሕ አስተሳሰብ ጋር እንዲሁም ከሥርዓተ ሕጉ መሠረታዊ ሕጎች ጋር በማጣጣም በመተርጎም ሕጉን ማዘመን እንደሚቻል ያምናሉ ለአረጁት ኮዶች ሕይወት ስጥተው በ በልኋ« «ህሃከዘር ያቆዩዋቸውም በዚህ መንገድ ነው ለዚህ መሠረት የሆናቸው ስለሕግ ያላቸው ከኮመን ሎው የተለየ አመለካከት ነው በፈረንሳይ የሕግ ባለሙያዎች አመለካከት ሕግ በራሱ ግብ አይደለም ስለማህበረሰባችን እና ስለፍትህ በህከር ያሉንን አመለካከት ለመጠበቅ ሲባል ሕላዊ የሚያገኝ ብቻ ነው ለፎርማሊትም ብቻ ሲባል ግቡን መስዋዕት ማድረግ አይገባም ቃል በቃል ማስፈፀሙ የፍትሐዊነት ስሜታችንን የሚፃረር ሆኖ በተገኘ ጊዜ የሕጋችንን አፈፃፀም ማርገብ ይጠበቅብናል ስለሕግ ያለን አመለካከት ጥሬ ሕጉ ሆዕቨህ ለሰ በራሱ ግብ ከመሆኑ የተነሳ ራሱን የቻለ አይደለም ይፈ ያዖሀህሀፇ። ዐርበ ፀሀከክ ይጠበቅባቸዋል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ውሳኔዎች የሕግ ትርጓሜ ለሁሉም ፍቤቶች የሚኖረው አስገዳጅነት ቀደም ሲል እንዳየነው በአገራችን የሕግ ትርጓሜ የምንመራበት ራሱን የቻለ ሕግ የሌለ ቢሆንም የሰበር ውሳኔዎች ትርጓሜ እንደአስገዳጅነት የሕግ ትርጓሜ ተቀብለን የመሥራት ግዴታ በፍቤቶቻችን ላይ ተጥሏል የሰበር ሥርዓት ዋነኛ ዓላማ የሕግ አተረጋጐም እና አፈጻጸም ወጥ እንዲሆንና ለተመሣሣይ ጉዳይ ተመሣሣይ ፍርድ መስጠት አለበት የሚለውን ደንብ እንዲተገበር ማድረግ ነው ይህ ደንብ በእንግሊዝኛው አጠራር ህበቨህዝበቦ ከ ዉ የምንለው ነው በመጨረሻ ፍርድ ላይ የታየን የሕግ ስህተት በሰበር እንዲታረም በማድረግ ወጥ የሆነ የሕግ ትርጓሜና አፈጻጸም እንዲሰፍን ማድረግ ነው የሚለው የሰበር ሥርዓት ሚና በሁለቱም የሕግ ሥርዓቶች በኮመን ሎውም በሲቪል ሉሎው ተቀባይነት ያለው ቢሆንም ይህንኑ ዓላማ እንዴት ማሳካት እና ከግብ ማድረስ ይቻላል በሚለው ላይ ግን ተመሣሣይ ስልት አይከተሉም በኮመን ሎው የሕግ ሥርዓት በመጨረሻ ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ የመጨረሻና በበታች ፍቤቶች የአስገዳጅነት ኃይል አለው ዐዐርከበ በገ የሚለው መርህ የሚከተሉ ናቸው ይህ ስልት ፍርድን በመጨረሻ የማረም ተግባርን ዓላማ ቀጥተኛ ውጤት እንዲያገኝ በማስቻል ረገድ በጐ ጐን ያለው ነው በአብዛኛዎቹ የሲቪል ሉው ሥርዓት የሚከተሉ ሀገሮች ግን የሰበር ፍቤት በበታች ፍቤቶች የመጨረሻ ውሳኔ ላይ የሰጠው የሕግ ትርጉም ውሳኔ ለተሰጠበት ጉዳይ ብቻ ካልሆነ በቀር የአስገዳጅነት ኃይል የለውም በእርግጥ እንደ ፈረንሣይና ቤልጅየም ባሉ ሀገሮች የበታች ፍቤት የሰጠው ውሳኔ በሰበር ፍቤት ተሽሮ እንደገና እንዲታይ በተመለሰ ጊዜ የበታች ፍቤቱ በዚህ የሰበር ፍቤት በሰጠው ውሳኔ የሕግ ትርጉም ሳይገደድ የመሰለውን ውሳኔ መስጠት ይችላል ሆኖም ግን የበታች ፍቤቱ እንደገና እንዲያየው በተመለሰለት ጉዳይ ላይ ውሳኔ ከሰጠ እና የሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ጉዳዩ በሰበር ሙሉ ጉባዔ ኮህ ርሀቨዘ ወይም ልኗበከሆ ዐከቁቋበ ታይቶ ለሁለተኛ ጊዜ የሰበር ውሳኔ ይሰጥበታል በዚህ አኳሏን ለሁለተኛ ጊዜ በሙሉ ጉባዔው የተሰጠው ውሳኔ ለተነሳው ጉዳይ ብቻ የበታች ፍቤቶች የሚገደዱበት በመሆኑ እጅግ በጠበበ አቨከ ጠሸዐ ዐ ሁኔታ የሰበር ውሳኔን አስገዳጅነት ኃይል ሥራ ላይ የሚያውሉ መሆናቸውን እንረዳለን ስለሆነም ሲቪል ሎው ሀገሮች የሰበር ፍቤት በመጨረሻ በተሰጠ ፍርድ ላይ የተፈጸመ የሕግ ስህተት በማረም ወጥ የሆነ የሕግ አተረጓጉም እና አፈጻጸም እንዲሰፍን ማድረግ የሚችል ተቋም ነው የሚለው አባባል መሠረት የሚያደርጉት በሀገራቸው ባሉት ሁሉም ፍቤቶች የተሰጠን ፍርድ ለማረም የሚያስችል አንድ ሰበር ፍቤት የመቋቋሙን እውነታ እና ይህ ፍቤት የሚሰጠው የሕግ ትርጓሜ የማሳመን ኃይሉ ሀክ ፀዐሀ የላቀ ነው የሚለውን መነሻ በማድረግ ነው ዳኞችም የቀረበላቸውን ጉዳይ ሲወስኑ ለውሳኔያቸው መሠረት የሚያደርጉት ብቃት ባለው የሕግ ትንታኔ በቀረበው ጉዳይ ብቻ ያተኮረ እንጂ ወደፊትም ለሌላ ተመሣሣይ ጉዳይ ተፈጻሚ ሊሆን በሚችል ጥቅል አገላለጽ መሆን አይኖርበትም ህሀዐ ጩበ ዕ ዐከ ሀ። ክ በበህ የሚል ነው ከዚህ የተነሳ የሰበር ፍቤት ውሳኔ ለበታች ፍቤቶች ለሚሰጥዋቸው የሕግ ትርጓሜና ትንታኔ የማሳመን ከፍተኛ ኃይል ከሚኖረው በቀር እንደ ሕግ ምንጭ ሆኖ ሊያገለግል አይገባም የሚል አስተሳሰብ የተከተለ ነው በአገራችን የሰበር ሕግ ሥርዓት የነበረው የረዥም ዓመታት ልምድም ይህንኑ የተከተለ ነበር ከቅርብ ዓመታት ማለትም የፍቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር ወዲህ ግን የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሚሰጠው የሕግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ በፌዴራል በክልልም በሚገኝ ፍቤት አስገዳጅነት እንዳለው ይደነግጋል የድንጋጌው ዝርዝር አንደሚከተለው ይነበባል አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በፌዴራል ፍቤቶች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ ላይ አዲስ ንዑስ ቁጥር በመጨመር የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ከአምስት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት ሰበር ችሎት የሚሰጠው የሕግ ትርገም በየትኛውም ደረጃ በሚገኝ የፌዴራል ወይም የክልል ፍቤት ላይ አስገዳጅነት ይኖረዋል ይላል ይህ ማለት ግን የፌዴራሉ ሰበር ችሎት የሚሰጠው አስገዳጅነት ትርጓሜ ለዘለዓለሙ አንዴ እንደተሰጠ የሚቀር ሳይሆን በሌላ ወቅት የተለየ ትርጓሜ መስጠት እንደሚቻል አዋጁ ይደነግጋል እዚህ ላይ ግን ተገቢውን ጥንቃቄ በመውሰድ የተረጋጋ የፍትህ ሥርዓት የመገንባቱ አካፄድ የሚያናጋ ተለዋዋጭ ትርጓሜ በአጭር ጊዜ እየሰጠ ይሄዳል ማለት እንዳልሆነ ባለሙያዎች ሊገነዘቡት ይገባል ምክንያቱም የትርጉም አስፈላጊነት ሁሌ እና በዘፈቀደ የሚደረግ ባለመሆኑ ነው አሁን በአገራችን ያለው በሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠው ውሳኔ የተፈጻሚነት ወሰን ፍርድ ባረፈበት ጉዳይ ላይ ብቻ የተወሰነ ወይም ደግሞ በተሰጠው ትርጉም የማሳመን ኃይል የተነሳ ለሌሎች ፍቤቶች እንዲከተሉት የተተወ ብቻ ሳይሆን ለተመሣሣይ ጉዳይ የአስገዳጅነት ኃይል እንዲኖረው ማድረግ መሆኑን ጭምር በግልጽና በማያሻማ መንገድ ተገልዷል ስለሆነም የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሕግ ትርጉም የሰጠበት የሕግ ጭብጥ ህ ር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact