Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መታሰቢያነቷ የነቢዩ ሙሐመድን ባልደረቦች በማስተናገድና በማስጠጋት ለአስልምና ከፍተኛ ውለታ ለዋሉትና በዓለማችን የመጀመሪያው ሙስሊም ንጉስ የመሆንን ክብር ለተጎናጸፉት ለሐበሻው ንጉስ ለአስሐመተ ነጃሺ በንጽጽር ሐይማኖት ጥናት መስክ ጉልህ አስተዋጽአ ላበረከቱት ለዶክተር ዛኪር ናይክና ለሸህ አህመድ ዲዳት እና ሌሎችም የንጽጽር ሐይማኖት ምሁራን በመጽሐፍ «ቅዱስ» ውስጥ አልተጠቀሰም። እናም ቁርአን ስም አላጠፋም ወይም አልተሳሳተም። ተፍሲር ቢን ከሲር ቅጽ ገጽ የቁርአን አገላለጽ እጅግ ጥንቃቄ የተሞላበት ነው። ይህም ሆኖ ግን በአግባቡ አላስተናገዱትም ነው የአንቀጹ መልእክት ይህ ሲሆን የሐመረ ተዋህዶ መጽሔት አዘጋጆችና ሌሎች ክርስትያን ጸሐፊዎችም ጥሬ ቃሉን ብቻ በመውሰድ መልእክቱን ሳይመረምሩና ሳያመሳክሩ ሙሐመድ ዘራፊ ነው ወደሚል ተራ አሉባልታና ክስ ማምራታቸው ስለነርሱ በሐፍረት እንድሸማቀቅ አድርጎኛል የጅብ ችኩል እንዲሉ በግንዛቤያቸው ስለነርሱ አፍሪያለሁ ማጠቃለያ ይህን መጽሐፍ ለመጻፍ የክርስትያን ጸሐፊዎችን ጽሑፍ ሳነብ ከበርካታ ቦታዎች ላይ ሆነ ብለው ሲዋሹ ታዘብኳቸውና የሐይማኖት ሰዎች አይደሉምን። ስል ራሴን ጠየቅኩ ብዙም ሳልቆይ ግን የጳውሎስን ምክር እየተገበሩ መሆኑን ተረዳሁ። ሁ ዶ ፍጩ ኀ ነ አ መኳ ጩ ቁዱ ፌ ዶ ኃ ሠ ይ ጆ ይፍፎኛ ይ ።ከፀ ህር ከ ኛ ርከ ዲ ርኳ ከሃ ዝከ በ ከፀ ጨጪኒ ሀቧር ኪ ሺ ጳርሃ ኬ ጀእርፕርርዐጀዐ ለ ሏእጀቪርልእእሏ ንን ጀእዝርፕርፒዐቓጀዐፒ ለ ዚጺፕፐልእእበርጳ ሸህ ሱፍዩረህማን አልሙባረ ከፉሪ ረሂቀል መኽቱም የነቢዩ ሙሐመድ የሕይወት ታሪክ የአማርኛ ትርጉም ሐሰን ታጁ አልበያን ሊሚትድ ኛ እትም አህመዲን ጀበል ክርስቶስ ማን ነው።
ይህውም ቁርአን በነቢዩ ሙሐመድ የሕይወት ዘመን ተሟልቶ አልተሰበሰበም። መባሂስ ፊ ዑሉመል ቁርአን በሸህ መናእ አልቀጧን ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ግን የመውረዱ ሂደት መጠናቀቁ ታወቀ። ቡኻሪ እንደዘገቡት ተፍሲር ጦበሪ ቅጽ ገጽ ቁርአንን ከነቢዩ ሙሐመድ በቀጥታ የተማረ እና በቃሉ ያጠና ብቁ የቁርአን አዋቂ ስለነበር ነቢዩ ቁርአንን ከጅብሪል ጋር ሲያነቡ ካጠገባቸው የነበረና የመጨረሻውን ንባብ የተከታተለ ሰው ስለነበር በአቡበክር የኸሊፋነት ዘመን የቁርአን መልእክቶችን የመሰብሰቡን ሐላፊነት ስለተወጣ ነው። ይህውም በነቢይ ሙሐመድ ጁች ዘመን ተጽፎ በአቡበክር አማካይነት የተሰበሰበውን አስተማማኝ የቁርአን መልእክት ያለበት ቅጅ ለስራው መሠረት አደረገ በዚህ ብቻ ሳይወሰን እያንዳንዱን አንቀጽ ከመገልበጡና ከማባዛቱ በፊት ስለ ትክክለኛነቱ ሁለት ተጨማሪ የቁርአን ሊቃውንት እንዲያረጋግጡት መስፈርት አስቀመጠ። የመጽሐፍ ቅዱስ አዘጋገብ ቁርአን ከላይ አንዳየነው የመልእክቱ ባለቤት በሆነት በነቢዩ ሙሐመድ ኤጅ የሕይወት ዘመን በርሳቸው ሐላፊነትና ክትትል በሺዎች በሚቆጠሩ ሰዎች በቃልና እንዲሁም በሰነድ ተጽፎ የተጠናቀቀ መጽሐፍ ሲሆን ሙሉ ታሪኩ እንደ ረፋድ ጸሐይ ግልጽ ነው በሌላ በኩል አሁን በክርስትያኖች አጅ «መጽሐፍ ቅዱስ» ተሰኝቶ የሚገኘው የብሉይ ኪዳንና የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት የመልእክቱ ባለቤቶች የሆኑት ሙሣና ኢሣ ከምድር ከተለዩ ከብዙ ዓመታት በኋላ የተጻፉ ከመሆናቸውም በላይ ጸሐፊዎቻቸው በውል የማይታወቁ በርካታ የይዘት መፋለስ ችግርና ግጭት የሚስተዋልባቸው እንደሆኑ በተለይም በአውሮፓ ምሁራን ላይ የቤተክርስትያን ተጽእኖ በተወገደባቸው ባለፉት ሁለት ክፍለ ዘመናት በራሳቸው በክርስትያን ተመራማሪዎች የተደረጉ ጥናቶች ያመለክታሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችና ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ በመባል የሚታወቀው የክርስትያኖች የእምነት መጽሐፍ ሁለት ዋናዋና ክፍሉች አሉት ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳን በክርስትያኖች ዘንድ ብሉይ ኪዳን በነብያት አማካይነት ለእስራኤላውያን የተሰጠ መጽሐፍ አንደሆነ ሲገመት አዲስ ኪዳን በሐዋሪያት አማካይነት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የተጻፈ እንደሆነ ተደርጎ በዘልማድ ይታመናል ብሉይ ኪዳን ያህል መጽሐፍትን በውስጡ ያካተተ ሲሆን አዲስ ኪዳን መጽሐፍትን ይዚል። ሁሉም ሁሉን ይወቅ ከ ቀደሰ አለማየሁ ሞገስ ደረሱ ቦሌ ማተሚያ ድርጅት ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ኘሮቴስታንት ካቶሊክና ኦርቶዶክስ የክርስትና አንጃዎች እያንዳንዳቸው «ትክክለኛው መጽሐፍ ቅዱስ የፄ ነው ሌሎች ጨምረዋል ወይም ቀንሰዋል» በማለት ይከራከራሉ ለምሳሌ በኘሮቴስታንቶች እምነት ካቶሊኮችና ኦርቶዶክሶች ከአምላክ ቃል ሊታከሉ የማይገባቸውን መጽሐፍት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በማካተት የመጨመር ግድፈት ፈጽመዋል በካቶሊኮች እምነት ኘሮቴስታንቶች ከአምላክ ቃል የተወሰነውን ክፍል የቀነሱ ሲሆን ኦርቶዶክሶች ደግሞ መጨመር የማይገባቸውን የርሱ ቃል ያልሆኑ መጽሐፍ ጨምረዋል በኦርቶዶክሶች አምነት ካቶሊኮችም ሆኑ ኘሮቴስታንቶች የአምላክን ቃል ቀንሰዋል የሚገርመው ግን ሁሉም አንጃዎች መጽሐፍ ቅዱስ አልተጨመረም አልተቀነሰም በማለት ሽንጣቸውን ገትረው ይሟገታሉ የተጻፉበት ዘመን የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለቱም ክፍሎች ማለትም ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳን የተጻፉበት ዘመን በትክክል እንደማይታወቅ የክርስትያን የሐይማኖት ምሁራን ይናዘዛሉ በዚህ አጀንዳ ዙሪያ የሚነገሩ ነገሮች በሙሉ ከመላምትነት የዘለሉ አይደሉም በዘመነኛ ምሁራን እንደሚታመነው ግን የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ከክርስቶስ ልደት በፊት ከኛው እስከ ኛው ክፍለ ዘመን ባሉት ዓመታት ጊዜ ውስጥ በተለያዩ ሰዎች መጻፋቸውን ይገምታሉ ይህም ማለት የመልእክቱ ባለቤት የሆነው ሙሣ ከሞቱ ከበርካታ ምእተ አመታት በሏላ የመጻፍ ሂደቱ በሌሎች ሰዎች ተወጥኖ የተጠናቀቀ መጽሐፍ እንደሆነ ያረጋግጣል የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት የተጻፉበትን ዘመን በተመለከተም እንዲሁ እርግጠኛ ነገር ማግኘት አይቻልም በአብዛኞቹ ምሁራን ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው ሐሳብ እንደሚያመለክተው የመጀመሪያው ፐከፀ ፍርሃ ዐያ ርሀኪ ወንጌልእንደሆነ የሚታመነው የማርቆስ ወንጌል በ ዓመተ ልደት አካባቢ ማለትም እየሱስ ካረጉ ከ ዓመታት በጊላ እንደተጻፈ ይገመታል የመጨረሻው ወንጌል የሆነው የዩሐንስ ወንጌል ደግሞ ከ ዓእ ማለትም እየሱስ ካረጉ ከ ባሉት አመታት ውስጥ መጻፉ ተገምቷል የሉቃስ ወንጌል በ ዓል ማለትም ከእየሱስ እርገት ከ ዓመታት በጊላ የማትዮስ ወንጌል ከፀ ዓለ ማለትም ከእየሱስ እርገት ከ ዓመታት ባሉት ጊዜያት ውስጥ እንደተጻፉ በምሁራን ተገምቷል ከዚህ እንደምንረዳው ሦስቱም ወንጌሎች እየሱስ በሕይወት ሳለ አልተጻፉም እርሱ ካረገ ከበርካታ አስርት አመታት በላ የተጻፉ ናቸው ሌሎች የአዲስ ኪዳን ክፍሎችም እስከ ዓል ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተዋቀሩ ይገመታል ምንጮቻቸው ከዩሐንስ ወንጌል ውጭ ያሉት ቀሪዎቹ ወንጌሎች የይዘት ተመሳሳይነት ያላቸው ህሃበፀከ እንደሆኑና ዩሐንስ ከነርሱ የተለየ አንደሆነ በምሁራን ዘንድ ይታመናል የማርቆስ ወንጌል ለሉቃስና ለማትዮስ ወንጌሎች በምንጭነት ሳያገለግል እንዳልቀረም ይገመታል። ይህ በ የተባለ ምንጭ ምን ያህል ታማኝ እንደሆነ እውነታዎችንስ ምን ያህል አንዳካተተ የዘነጋቸውና ያላሰፈራቸው ነገሮች ምን እንደሆኑ ያከላቸውና ያዛባቸው ነገሮች ስለመኖራቸው ከርሱ የቀዱ ጸሐፊዎች ምን ያህል በታማኝነት እንደቀዱ የቱን ትተው የቱን እንደወሰዱ ወዘተ ምንም የሚታወቅ ነገር ባለመኖሩ ታሪካዊና ሐይማኖታዊ ፋይዳቸው አምብዛም ነው ከዚህ ምንጭ በተጓዳኝ እ እና ሯ ሲሉ የሰየሟቸው ሌሎች ምንጮችንም ዘክረዋል የክርስትና መስራችና የአዲስ ኪዳን አብዛኛዎቹ ክፍሉች ጀበርሃ ላርበ ሜሪል ሲቴኒ የአዲስ ኪዳን ቅኝት አሳታሚ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስትያን የኮሚዩኒኬሽንና ስነ ጽሑፍ መምሪያ ገጽ ሀ ህ ይመልከቱ ደራሲ የሆነው ጳውሎስ የአየሱስ ተማሪ አልነበረም ለብዙ ጊዜ የእየሱሳውያን ጠላት ሆኖ ቆይቶ በድንገት እየሱስ እንደተገለጠለትና አገልጋዩ ለመሆን መወሰኑን በመናዘዝ ራሱን ሐዋርያ ብሎ መሾሙ ይታወቃል የብሉይ ኪዳን መጽሐፍ ምንጮችም ሲወርድ ሲዋረድ በአፈታሪክ ሲተላለፉ የኖሩ የአይሁድ አፈታሪኮች መሆናቸው ይታመናል የጸሐፊዎች ማንነት የብሉይ ኪዳን ሁሉም መጽሐፍት ጸሐፊዎች ማንነት በውል እንደማይታወቅ የክርስትያን ምሁራን ራሳቸው ይመሰክራሉ ሙሴ ጽፏቸዋል ተብለው በዘልማድ ይገመቱ የነበሩ መልእክቶች እንኳ አርሱ እንዳልጻፋቸው ጥናቶች እያረጋገጡ መጥተዋል በመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ውስጥ ይህን መጽሐፍ ማን አንደጻፈው አይታወቅም የሚሉ ዓረፍተ ነገሮችን ማግኘት የተለመደ ነው ለምሳሌ ተከታዩን የስነመለኮት ሊቃውንት ምስክርነት ይመልከቱ ሐሂሆ ቦመጽሐሪ ጴት ጠፊ ጴይታወቻም መጽጋረ መጎፍሃታ ጸሪፊ ማሃ ፅደሆነንና ዳህ ዖሃሐል ፖን። የብኪት መማ አንደኛ መጽሐፍ ክፍል ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ። ቲሞፎሎስ የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ በትምህርተ መለኮት ማስፋፊያ ትመማ መልክ የተዘጋጀ አንደኛ መጽሐፍ ጽሑፍ ገጽ ወንጌሉን የጻፈው ማቲዮስ ነው ያሉት የቀደሙ የቤተ ክርስትያን አባቶች ናቸው እንጅ የጸሐፊው ስም አልተጻፈበትም መቼ እንደተጻፈ ደግሞ አልታወቀም ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር ስለዚህኛው ስለማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ ብዙ የሚታወቅ ነገር የለም መጽሐፉ በየትኛውም ስፍራ ስሙን አይጠቅስም ከኒቃያ ጉባኤ በፊት ከ ያላነሱ የተለያዩ የወንጌል አይነቶች እንደነበሩ የታሪክ ጸሐፍት ይገልጻሉ በተለይም የእየሱስን አምላክነት በማይቀበሉ አሐዳውያን ክርስትያኖች እጅግ ጠቃሚ የታሪክና የስነ መለኮት ምንጮች ነበሩ ጣኦት አምላኪው የወቅቱ የሮም ገዥ በጠራው ጉባኤ ላይ ግልጽ ባልሆነ መስፈርት አሁን በክርስትያኖች አጅ የሚገኙት የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ተመርጠው ሌሎች እንዲቃጠሉና እንዲወገዱ ደብዛቸው እንዲጠፋ ተደረገ በእርግጥ ሂደቱ የአውን ድጋፍ ለማግኘት ሲባል ንጹሑን የእየሱስ አስተምህሮ ከሮማውያን የጣኣት አምልኮ ጋር በማዳበል አዲስ አይነት ሐይማኖት የመፍጠር ሸፍጥ የተፈጸመበት ለመሆነ ጥርጥር የለውም በመሆኑም የሮማ የሦስት አማልክት ጽንሰ ሐሳብ ከክርስትና ትምህርት ጋር ተቀላቅሏል የክርስትና ማአከል ከእየሩሳሌም ወደ ሮማ ተዛውሯል በሮማዎች የጣኦት አምልኮ ባሕል የጸሐይ ቀን ህበዐነ የክርስትያኖች ሰንበት እንዲሆን ተወስኗል በክርስትና ላይ እንዲህ አይነት «ማስተካከያዎችን» ያደረጉ ወገኖች የክርስትናን መለኮታዊ ባህሪ ቢያጠፉም ያጹውን ድጋፍ ግን አግኝተዋል ይህም ሆነና በርሱ ጉልበት በመታገዝ ተቀናቃኞቻቸውን አሐዳውያንን እያሳደዱ በመጨፍጨፍ የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስትያንን የማይገሰስ ስልጣን መመስረት ችለዋል የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስማሕበር ገጽ ሜል ሲ ቴኒ የአዲስ ኪዳን ቅኝት ገጽ በሂደቱ የታየ ማጭበርበር በአርግጥ አጠቃላይ ሂደቱ በማጭበርበርና በሸፍጥ የተሞላ ነበር ቶላንድ የተሰኘው ምእራባዊ ምሁር እንዲህ ሲል ጽፏል ሬፖርረሃነገዖሃ ውዎፖሃ ፖታሪያ ውዕም ም ያህሀሳ ማጭዘጋረሃረና ፈሦ ያሦጓሄደ ቦዖሟታወዎቅ ነው። ዖ ባሴ ሪፊምፖ ይቦሥወፇሙ ናቻው ቀድሥቻ ያታም ተመሳፀፅ ዖመፖፉት ኋሉጣ ፈታ ደረኃያቻዎጳሷ ወንጌላት ከአየሱስ ሞት በጊላ እስከ ዓመታት ባለው ጊዜ ውስጥ ተጽፈዋል የሚለው ሐሳብ በታሪክነት ደረጃ እንጅ በዚያ ዘመን የተጻፉ ወንጌሎች አሉ ማለት አይደለም በዕክክ ዘገባ መሠረት የጥንቱ ወንጌል ከእየሱስ ልደት ከ ዓመታት በላ የተጻፈ ሲሆን የሲያትል ጽሑፍ በርሀ ይባላል ከ ዓ ል ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተጻፈ ይነገራል ቋንቋው ግራክኛ ነው የተገኘውም በ በግብጽ ሲናይ ውስጥ ነው በአንድ የብራቲሽ ሙዝየም ውስጥ ይገኛል አቶ መሸሻ ተሰማ አስልምናን በአጉሊ መነጽር በተባለ መጽሐፋቸው ውስጥ ገጽ ላይ ጠቅሷቸዋል ከዚህ የቀደመ መጽሐፍ ቅዱስ በምድራችን ላይ የለም የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ይህን ይመስላል በድንግዝግዝ የተሞላ ነው ጸሐፊዎች አይታወቁም የተጻፈበት ዘመንና ቦታ አይታወቅም የኦሪጅናል ይዘቱን አጥቷል በየዘመናቱ በተፈጠሩ ፖለቲካዊ ማሕበራዊና ስነመለኮታዊ ምክንያቶች ሲበረዝና ሲከለስ ኖሯል የትርጉም ለውጦችንም በብዛት አስተናግዲል የማጣቀሻ መጽሐፉ እንኳ ጠፍቷል ታሪኩ ቁርአን እንዲህ በማለት በገለጸው ዓይነት የተነባበረ ጽልመት የተዋጠ ነው መጩ ጎዶ ማሪወሳፇ ረም ዕ ሪኔ ማሪዐልሳ ረታ ደግም ዳመና ያዘያፈኔንው ሃሆን ጥል ውምኖዖ ዕፅ ውዕፖ ለጳዳትተ ጨቋማዎቻ ። እያንዳንዲ ሶሂህ ከየት ተነስታ የት እንደደረሰች በማንና መቸ እንደተላለፈች ጠንቅቀን እናውቃለን ሙስሊም አንባቢያን ለተጨማሪ ግንዛቤ የሐዲስ ጥናት ሳይንስ ሙስጦለሐል ሐዲስ መጽሐፍትን እንዲያነቡ ይጋበዛሉ መጽሐፍ ቅዱስ መውዱእ ነው መጽሐፍ ቅዱስን በሐዲስ ሚዛን ከመመዘናችን በፊት ስለጸሐፊዎቹ ማንነትና ስለ ተጻፈበት ዘመን በክርስትያን ሊቃውንት የተነገሩ እውነታዎችን ደግመን እናስታውስ ብሉይ ኪዳንን በተመለከተ እንዲህ ብለዋል ብሉይ ኪዳን ከ ከክርስቶስ በፊት በልዩ ልዩ ጎሳዎች በሚያህሉ ልዩ ልዩ ጸሐፊዎች እንደተጻፈ ይነገራል የሉቃስን ወንጌል በተመለከተ ምን አልባት የሉቃስ ወንጌል የተጻፈው በ ዓም ገደማ ሳይሆን አይቀርም ሉቃስ የማርቆስን ወንጌል መሠረት በማድረግ ሳይጽፍ እንዳልቀረ ስለሚታመን የሉቃስ ወንገል የተጻፈው በኋለኛው ዘመን ሳይሆን አይቀርም ክርስቶስ ይሰብከው የነበረው ወንጌል ስብከት እንዲህ አይነት እንደሆነ ለመገመት ይቻላል የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማሕበር ገጽ ቲምፌሎስ የአዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ በትምህርተ መለኮት ማስፋፊያ መልክ የተዘጋጀ ሁለተኛ መጽሐፍ እና ጽሑፍ ገጽ ያለፈው ምንጭ ያለፈው ምንጭ የሉቃስ ወንጌል የት ቦታ እንደተጻፈ የተሰጠ አንዳችም ፍንጭ የለም እንደ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ባለታሪኮች ሁሉ ስለ ሉቃስም ያለን መረጃ የተወሰነ ነው ሉቃስ የት ተወልዶ እንዳደገ አናውቅም ምንም እንኳ እየሱስን በአይኑ ባያየውም ሉቃስ እንደ አንድ የታሪክ ጸሐፊ ስላመነበት ስለክርስቶስ ጥንቃቄ የተሞላበት ጥናት አድርጓል የዩሐንስን ወንጌል በተመሰከተ ከአራቱ ወንጌሎች የትኞቹም ስለጸሐፊው የሚናገሩት ነገር እንደሌለ ቀደም ብለን ተመልክተናል ነገር ግን ይህ መጽሐፍ ከተጻፈ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የዩሐንስ ወንጌል የሚል ስያሜ ተሰጠው ዛሬ ግን ብዙ ወንጌላውያን የሆኑ ምሁራን ይህንን ወንጌል ዮሐንስ አንደጻፈው ይጠራጠራሉ በዩሐንስ ወንጌልና በሌሎች ሦስት ወንጌላት መካከል በግልጽ የሚታይ ልዩነት በመኖሩ የወንጌሉ ተአማኒነት አጠያያቂ እንዲሆን ምክንያት ሆኗል አብዛኛዎቹ ምሁራን የዩሐንስ ወንጌል ከ ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተጻፈ ይስማማሉ ማቲዮስ ይህንን ጻፈው ያሉት የቀድሞ የቤተክርስትያን አባቶች ናቸው እንጅ የጸሐፊው ስም አልተጻፈበትም መች እንደተጻፈም አይታወቅም ። ያለፈው ምንጭ ያለፈው ምንጭ ገጽ ። ያለፈው ምንጭ ገጽ ያለፈው ምንጭ ያለፈው ምንጭ ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ። ያለፈው ምንጭ ገጽ ስለዚህ ሰው ስለማቲዮስ በውል የሚታወቅ ነገር የለም ከላይ በሰፈሩት ምስክርነቶች መሠረት የብሉይ ኪዳንም ሆነ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት በሙሴ ወይም በእየሱስ አልተጻፉም የጸሐፊዎቹ ማንነት የማስታወስ እና በትክክል የማስተላለፍ ችሉታቸው የስብእናቸው ሁኔታ ወዘተ አይታወቅም እነዚህ ሁኔታዎች የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ በጨለማ የተሞላ ያደርጉታል በመሆኑም የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለቱም ክፍሎች በሐዲስ ሚዛን ሲመዘኑ ደካማ ዶኢፍ ደረጃ እንኳ አያገኙም መውዱእ ፍጹማዊ ቅጥፈት ናቸው ይህውም የተላለፉበት መስመር የተቋረጠ ርፀበ ነው ማለትም በመልእክቱ ባለቤቶች በራሳቸው ወይም ከነርሱ በቀጥታ በተማሩ ሰዎች አልተጻፉም ብሉይ ኪዳን ሙሣ ከሞቱ ከብዙ ምእተ አመታት በኋላ አዲስ ኪዳንም እየሱስ ካረገ ከብዙ አስርት አመታት በኋላ የተጻፉ ሲሆን ሙሉ ለጸሐፊዎቹ ማን እንዳስተላለፈላቸው ከየትኛው ምንጭ አየቀዱ ምንጩ ከመልእክቱ ባለቤቶች ጋር ያለው ግንኙነት አይታወቅም ይህ ብቻም አይደለም እነዚህ ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች የጻፏቸው መጽሐፍት እንኳ ደብዛቸው ጠፍቷል የጥንት የሚባለው መጽሐፍ ቅዱስ አድሜው ዓመታት ብቻ ነው ከአየሱስ ልደት ከ ባሉት አመታት ውስጥ የተጻፈ ነው ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ የሰነድ ክፍተትና ችግር አለበት ይህን ክፍተት ሊሞላ የሚችል ምንም ነገር ማግኘት አልተቻለም ከዚህ በተጨማሪ መልእክቶችን የጻፉ የብሉይ ኪዳን እና የአዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች ስብአና የማይታወቅ መጅሁል ወይም የማይታመን ከዛብ በመሆኑ የታአማኒነት ጉድለት አለባቸው በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ ጸሐፊዎች እውቀት የማያዛቡና በትክክል የማስተላለፍ ችሎታቸውን ደብጥ በተመለከተ ምንም አይነት መረጃ የለም ። የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ገጽ ሜልሲቴኒ የአዲስ ኪዳን ቅኝት ገጽ እያንዳንዱ የብሉይ ኪዳን እና የሐዲስ ኪዳን አናቅጽ በተናጠል ከሌላ ጠንካራ ዘገባ አንጻር ተመዝነው ለማለፋቸው መረጃ የለም ሹዙዝ የዘገባዎቹ ይዘት በአብዛኛው የውስጣዊ ጥራት መፈተሽ በበበ ርዘከሺፎ መመዘኛዎችን የሚያልፉ አይደሉም ከዚህ አኳያ የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለቱም ክፍሎች ብሉይ ኪዳንና አዲስ ኪዳን የነቢዩ ሐዲሶች በተዘገቡበት መመዘኛ ሲመዘነ የመጨረሻውን ዝቅተኛና መሰረተ አልባ ደረጃ የያዙ መውዱእ ዘገባዎች ይሆናሉ እናም የመጽሐፍ ቅዱስ አዘጋገብ ከቁርአን ቀርቶ ከሐዲስ ከሶሂህ ሐዲስ ቀርቶ ከደካማው ጋር እንኳ ሊወዳደር የሚችል አይደለም የፍጹም ሐሰትነት መውዱእ ደረጃን ተራምዶ ሊያልፍ የሚችል አንድም አንቀጽ በውስጡ አላካተተም ራሬ ራሬ ራሬ ቅጥፈተ ሐመር የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ሲሉ ያደረጉት ዱዓ በጣም ይደንቀኛል አላህ ሆይ ባላጋራየን ብልህ አድርግልኝ» ብልህ ባላጋራ ያስተምራል። እየሱስ የኢስላም ነብይ ገጽ ሐመረ ተዋህዶ የሐመር መጽሔት ልዩ መጽሐፍ ገጽ ረሂቀል መኸቱም የነቢዩ ሙሐመድ የሕይወት ታሪክ የአማርኛ ትርጉም በሐሰን ታጁ ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ድረስ ቀጥሏል። የሰው ልጅ ግን ተሸከመው አል አህዛብ ይህንና በሌሎች የቁርአን አናቅጽ ስለ አደራ ያስተላለፉትን መልእክት የተረዳ ሙስሊም የትኛውም ሐላፊነት ሲሰጠው ተራራ ግፋ የተባለ ያህል ቢሰማው የሚገርም አይደለም ሐመሮች ይህንን የአስልምናን ጽንሰ ሐሳብ ባለመረዳት እንዲህ ሲሉ ቀጥፈዋል ይህ የሚያሳየው በዚያን ጊዜ ቁርአንን በቃላቸው የያዙ እስላሞች ያልነበረ መሆኑን ነው። የዘይድ ስብስብ ተአማኒነት ነቢዩ የቁርአን መልእክቶች ሲወርዱላቸው ለባልንጀሮቻቸው ቃል በቃል ያስጠኑ ነበር እናም ቁርአን በሺዎች በሚቆጠሩ የነቢዩ ሯ ባልደረቦች ልቦና ውስጥ በማይፋቅበት ሁኔታ ተጽፎ ነበር። ያለፈው ምንጭ ገጽ ዘይድ በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ የተጻፉትን የቁርአን መልእክቶች የማሰባሰብ ሐላፊነት ሲሰጠው ዑመር ረዳት ተደረጉለት አቡበክርም የቁርአን አዋቂ ሊቅ ስለሆኑ ስራዉን በቅርበት ይከታተላሉ እንዲህ ሲሉም ጥብቅ መመሪያ ሰጥተዋቸዋል ሁለት ምስክሮች ያረጋገጡበትን መልእክት ብቻ አስፍሩ። ይህንን ቁስ እርሱና ዑመር በቃላቸው ከሚያውቁት ጋር አመሳክሮ ስለ ትክክለኛነቱም ሁለት ብቁ የቁርአን ሊቃውንት አማኞችን አስመስክሮ ከሌሎች የቁርአን መልእክቶች ጋር ቀላቀለው ከላይ እንዳየነው ቁርአን በቃል የተጠና በመሆኑ ያኔ በመጀመሪያ ዘመኑ ቀርቶ አሁንም በምድር ላይ ያሉ መጽሐፍት በሙሉ ቢጠፉ እንኳ ሊጠፋ አይችልም። ሐመር ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ የጠፉ የቁርአን አንቀጾች ዘይድ በነቢዩ ቕ ዘመንና በርሳቸው ሐላፊነት የቁርአን መልእክት የሰፈረባቸውን ቁሳቁሶች በዑመር ረዳትነትና በመላ ማሕበረሰቡ ተሳትፎ ሲሰበሰብ የአል አህዛብ አንቀጽ የተከተበበትን ቁስ ያጣዋል። አብረን እናንብብላቸው «ቁርአን አንድ ብቻ የዘይድ ቅጅ ነው ያለው አዲስ ኪዳን ደግሞ ወደ ሃያ አራት ሺህ የሚደርስ ጥንታዊያን የሆኑ የተለያዩ ቅጅዎች ይገኛሉ የመጽሐፍ «ቅዱስ» እና የቁርአን በዚህ ረገድ እንኳ ያለው ልዩነት የዚህን ያህል ነው። ያለፈው ምንጭ ያለፈው ምንጭ ጆርጅ ኪርድ የተባለ የክርስትያን ታሪክ ተመራማሪም «አሁን በምድርራችን የሚገኙ የተለያዩ ቅጅዎች ሲበረዙና ሲከለሱ መኖራቸውን ይገልጻል ይህም ብቻ አይደለም አሁን የሚገኙ የተለያዩ ቅጅዎች ለማጣጣም መሞከርም አጅግ አዳጋችና የማይሞከር መሆኑን ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ ቅ ገጽ ላይ ሰፍሮ እናገኛለን ስለዚህም የመጽሐፍ «ቅዱሳን» ቅጅዎች መብዛት በክርስትና እና በቅዱሳን መጽሐፍ ላይ የተፈጸመውን ማጭበርበር ሊፈታው የሚችል አይደለም የቁርአን ቋንቋም ተጠብቋል የመጽሐፍ «ቅዱስ» ችግር ኦሪጅናል ይዘቱ ብቻ ሳይሆን መጽሐፉ በመጆመሪያ የተነገረበት ቋንቋ በውል አይታወቅም ወይም ጠፍቷል አሁን በክርስትያኖች እጅ የሚገኘው መጽሐፍ የተቀዳው ከግሪክ ሲሆን እየሱስ የተናገረው ቋንቋ የግሪክኛ እንዳልሆነ ይታወቃል ቁርአን ግን ይዘቱ ብቻ ሳይሆን መልእክቱ የተላለፈበት ቋንቋም የሚታወቅና የተጠበቀ ነው ዛሬም ሕያው ነው በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕዝቦች አቀላጥፈው የሚናገሩት ቋንቋ ነው። ሁሉንም በወግ በወጉ እናያቸዋለን ምእራፍ ለት የቁርአን ምንጭ ቁርአን በመላኢካው ጅብሪል አማካይነት ለነቢዩ ሙሐመድ ከአላህ የተወረደ መለኮታዊ መጽሐፍ መሆኑን ደግሞ ደጋግሞ ያውጃል። መጳጳቋም ሪሥቻ ጋርም ግና ኃለ ጳጻምራ ሠ የዚህ ዘመን ካህድያን የሚሰነዝራቸው ክሶችም ከጥንቶቹ የተለዩ አይደሉም ቁርአንና መጽሐፍ ቅዱስ የቁርአን ምንጭ ብለው በዋነኛነት የሚጠቅሱት መጽሐፍ ቅዱስን ነው ቁርአን ከርሱ ሐሳቦችንና ታሪኮችን ቀድቷል ይላሉ የቁርአንን ባህሪና ይዘት በወጉ ካለመመርመር የመነጨ ክስ ነው ይህን ክስ ስሰማ አንድ ታሪክ ታወሳኝ በማሕበረሰቡ ውስጥ በሞኝነት የሚታቅ አንድ አእምሮ ደካማ ሰውቡ «ከጸሐይና ከጨረቃ ማን ይበልጣል» ቢሉት ጨረቃ በማለት መለሰ «ለምን። ከአይሁድ ቀዳነው የሚል ምላሽ ፈጥነው እንደሚሰጡን እርግጠኞች ነን ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን የክርስት እምነት አካል እንዲሆኑ የተወሰነው በ ዓል በካርቴጎ ጉባኤ ነው ካጠገቤ ያለው መጽሐፍ ቅዱስ አካባቢ ገጾች ያሉት ሲሆን ከዚያ ስጥ ያህሉን የሚሸፍነው ብሉይ ኪዳን ነው የአጠቃላዩን መጽሐፍ መሆኑ ነው ይህን ያህል መጠን ያለው ኩረጃ በታሪክ ወደር የሚገኝለት አይመስለኝም የመጽሐፋቸውን ኛ ከሌላ ምንጭ እንዳለ የገለበጡ ወገኖች የማይገናኙ ነጥቦችን በሸረሪት ድር ለማገናኘት እየሞከሩ እኛን ሐሳብ ከሌላ ምንጭ በመቅዳት ለመክሰስ መሞከራቸው ግራ የሚያጋባ ነው ቁርአን ከሌላ ምንጭ የወሰዳቸው ሐሳቦች አሉ የሚለውን ክስ ከማየታችን በፊት በሁለት ነጥቦች ላይ ጥቂት እንወያይ ሦስቱ የቁርአን ባህሪያትና ሚናዎች የቁርአንን ምንጭ በተመለከተ በሐመረ ተዋህዶም ሆነ በሌሎች ጸሐፍት የተሰነዘሩ ክሶችን ከማየታችን በፊት ቁርአን ጥንት መለኮታዊ ከነበሩና በኋላ ላይ የሰው እጅ ገብቶባቸው ከተበረዙትና ኦሪጀናል ይዘታቸውን ካጡት መጽሐፍት አዲስ ኪዳን ብሉይ ኪዳንና ሌሎችም ጋር በተያያዘ ሚናውን መግለጽ ጠቃሚ ነው። ሻ ዕዩ ፅ ክጂቪሪ የነዚህ ትርጉሞች መልእክት ተቀራራቢ ነው ሙሐይሚን የሚለው ቃል ሁሉንም ያካትታል ቁርአን ከርሱ በፊት ለነበሩ መለኮታዊ መጽሐፍት ታማኝ ነው መስካሪና ዳኛም ነው አላህ ይህን ታላቅ መጽሐፍ የመለኮታዊ መልእክቶች መቋጫ እነርሱ የያዙትን መልእክት ሁሉ ያካተተ የተላቀ እና ይበልጥ ምሉእ አድርጎታል የቀደምት መጽሐፍትን መልካም ነገሮች ሁሉ ከመያዙም በተጨማሪ አነርሱ ያላካተቱትን ውበትና ምሉእነት አክሎለታል ስለዚህም ቁርአን ሁ ከብሉይ ኪዳንና ከአዲስ ኪዳን ጋር ተመሳሳይ መልእክት ሲይዝ ከመበረዝና ከመከለስ ሾልከው ያመለጡ እውነቶቻቸውን እያጸደቀ ነው። የቁርአን ትረካ ቁርአን ግን እነዚህን የአዲስ ኪዳን ግድፈቶች በማረም እና እውነታዎችን በማጽደቅ ው አየሱስ የአምላክ ልጅ እንዳልሆነ አምላክ ልጅም ሚስትም እንደሌለው እንዳልወለደ እና እንዳልተወለደ ይገልጻል። ቁርአን እና አዲስ ኪዳን በተለያዩባቸው አጀንዳዎች ላይ የቁርአን ትረካ እውነተኛ መሆኑ ጥርጥር የለውም። ይልቅስ ቁርአን በተለመደው እውነትን ከሐሰት የመለየት ፉርቃን ባህሪው በነብያት ዜሪያ የብሉይ ኪዳንና የአዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች የደረቷቸውን እብለቶች ነቅሶ በማውጣት እውነተኛ ስብእናቸውን ይፋ አድርጓል ቁርአንና ግኖስቲኮች ሐመረ ተዋህዶ በ ልዩ እትሙ በገጽ ላይ የቁርአን ምንጭ አድርጎ ያቀረበው ግኖስቲኮችን እና አሀዳውያን ክርስትያኖችን ነው ግኖስቲኮች በኛው እና በኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ የነበሩ የክርስትያን አንጃዎች ሲሆኑ የእየሱስን ሞትና መሰቀል የውርስ ሐጢአትን ወዘተ አያምኑም ግኖስቲክ የሚለው ቃል የግሪክ ሲሆን ትርጉሙም አምላካዊ እውቀት ማለት ነው ግኖስቲኮች በእየሱስ ሞትና ስቅለት ከጳውሎሳውያን ክርስትያኖች ጋር ይለያዩ አንጅ አምላክ በሰው አምሳል በመገለጹ ላይ ይስማማሉ ከዚህም አልፎ ለእየሱስ ትምህርት ፍጹም እንግዳ የሆነውና በኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ የተፈበረከው የስላሴ ጽንሰ ሐሳብ መነሻዎች ሳይሆኑ እንዳልቀሩ ጥናቶች ይጠቁማሉ እንዲያውም ለስላሴ ትምህርት እንደዋነኛ መሠረት ተደርጎ የሚቆጠረው የዩሐንስ ወንጌል ግኖስቲካዊ ሳይሆን እንደማይቀር ምሁራን ከድምዳሜ ላይ ደርሰዋል ቻርለስ ፒተር የተባሉ የክርስትያን ታሪክ ተመራማሪ ገዝ ፐ ሃጄልክ ዐ ህፎህ ጸፎሃፎልፎዐ በተሰኘ መጽሐፋቸው ገጽ እና ላይ የሚከተለውን ሐሳብ አስፍረዋል ጾኀዕ ወቋ ያመጀመፊዖታ ፍጳሳ ፅና ፊታቻ ያፍታዎቻም ኃምጎኅሴኔ ያመደመሪሮፖ ቃሳ ረ። የያኔዎቹ አሐዳውያን ክርስትያኖች የእየሱስን ትክክለኛ እምነት የሚከተሉ በአንድ አምላክ የሚያምኑ በመሆናቸው ለነቢዩ ሙሐመድ ትምህርት ቀረብ ያሉ ወይም በግልጽ አነጋገር ሙስሊሞች እንደሆኑ ጥርጥር የለውምይህ ማለት ግን አንዱ ከሌላው ቀድቷል አያሰኝም ይህ እንዲሆን የሚያስችል ምንም መንገድ የለም ይልቁንስ ፐከፀ እጪፀቧኳ ከከ ፐዐ ሀ ምንጭ አየሱስ የኢስላም ነብይ ገጽ የሙስሊሞችም የአሐዳውያን ክርስትያኖችም እምነት ምንጭ አንድ አካል መሆኑን ያመለክታል ያም አካል እየሱስንና ነቢዩ ሙሐመድን ለሰው ልጆች ትክክለኛውን የአምላክ አምነት እስልምናን ያስተምሩ ዘንድ የላካቸው አላህ ነው ማስታወሻ በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ ለውይይት ብሉይና አዲስ ኪዳንን የመረጥንበት ሰበብ ከየትኛውም ሰው አጠገብ በቀላሉ የሚገኙና ለማመሳከርም የሚቻል በመሆኑ ነው። እንግዲያውስ እነዚህ አንቀጾች በኛው ክፍለ ዘመን ወደ ቁርአን የገቡ ይሆኑ ይህም አይሆንም ምክንያቱም ቁርአን በነቢዩ እና በአራቱ የኸሊፋዎች ዘመን ባለው መልኩ አንዲት ፊደል ሳይጨመርበትም ሳይቀነስበትም እስካሁን የኖረ ብቸኛ መጽሐፍ ነውና። ፐጮ ጆ ፊዴ ቁርአን በመላእኩ ጅብሪል አማካይነት ከአላህ ወደ ነቢዩ የተላለፈ መልእክት መሆኑ ይታወቃል። ሁለተኛው አንቀጽ ደግሞ ይህ በአረብኛ ቋንቋ የወረደው ቁርአን ሁለት ዓይነት አናቅጽ መያዙን ይገልጻል። ምእራፍ አራት ቁርአንን በመጽሐፍ ቅዱስ ቁርአን እርስ በርሱ ይጋጫል የሚለው ክሳቸው ሳይሰራ ሲቀር ሌላ ሙከራ ማድረግ ነበረባቸውከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጣል መጽሐፍ ቅዱስ ቀድሞ ስለተጻፈ ትክክል ነው ቁርአን ከኋላ ስለመጣ ስህተት ነው የምትል ሙከራም ጀመሩ ይህችን ሐሳባቸውን በዚህ ምዕራፍ ውስጥ እናያለን ከአሁን ቀደም ሦስት የቁርአን ሚናዎችን መጥቀሳችን ይታወሳል። ቁርአን የመጽሐፍ ቅዱስ ትክክለኛነት ያረጋግጣል። ሐመረ ተዋህዶ መጽሔት ሐምሌ ልዩ እትም ገጽ ቴቄል ክፍል ሁለት ገጽ ቁርአን መጽሐፍ ቅዱሳችንን ስላረጋገጠልን በርሱ እመኑ። ቴቄል ክፍል ሁለት ገጽ ቴቄል ክፍል ሁለት ገጽ የኢሣ የመጀመሪያ ተአምር ቁርአን ስለ ኢሣ እየሱስ አወላለድ ባወሳበት አንቀጽ እንዳሰፈረው መርየም እየሱስን በወለደች ጊዜ ወገኖቿ በዝሙት ጠረጠሯት። ነቢዩ ሙሐመድ ደግሞ የቁርአንን መልእክት በቃል ያብራራሉ። ሲሉ ከመጽሐፍ «ቅዱስ» የተለየ ነገር የለውም ማለታቸው ከሆነ አጅግ ተሳስተዋል ቁርአን ስለ አምላክ ስለ ነብያት ስለ ሰው ልጅ ስለ ሕይወት ያለው አመለካከት ሕግና ስርዓቱ ይዘቱና ውበቱ ከመጽሐፍ ቅዱስ እጅግ የተለየ ነው ይህን ለመገንዘብ በዚህ መጽሐፍ ምአራፎች ውስጥ የተሰጡ ማብራሪያዎችን ማገናዘብ ብቻ በቂ ነው ምእራፍ ስድስት የተሳሳቱ ግንዛቤዎች በሐመረ ተዋህዶ እና በሌሎች የክርስትያን ጸሐፊዎች መጽሐፍት ውስጥ የሰፈሩ የጽንሰ ሐሳብ ግድፈቶችን እስካሁን የተመለከትን ሲሆን በዚህ ምእራፍ ውስጥ ደግሞ በአንዳንድ የቁርአን አናቅጽ መልእክቶች ዜሪያ ከከተቧቸው የተሳሳቱ መልእክቶች መካከል ዋናዋናዎቹን እንመለከታለን የምናነሳቸው ነጥቦች እነዚህ ሰዎች ከእስልምና ጋር በተያያዘ ምን ያህል መሐይማን እንደሆኑና እንዴት አይነት አሳፋሪ ስሀተት እንደሚፈጽሙ ለመታዘብ ይረዳናል። ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ። ቁርአን በተውራትና በኢንጂል እመነ ሲል የክርስትያን ጸሐፍት በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን እመነኑ ማለቱ አንደሆነ ያስቡና ይደሰታሉ ግና ከአሁን ቀደም እንዳየነው ተውራት ማለት ብሉይ ኪዳን ኢንጂል ማለት አዲስ ኪዳን አይደሉም ቁርአንየጥንት መጽሐፍትን አረጋጋጭ ነኝ ሲል የብሉይ ኪዳንንና የአዲስ ኪዳንን እውነትነት ያረጋግጣል ይላሉ ይሁንና ብሉይ ኪዳንም ሆነ አዲስ ኪዳን መለኮታዊ መጽሐፍት እንዳልሆኑ አኛ ሙሰሊሞች በእርግጠኝነት እናምናለን ከቁርአን አንቀጽ መዘው የሚደሰቱበት ሌላ ነጥብም አለ ተከታዩን የአላህ ቃል እንመልከት ሠኘ ጩኃጌ ማታሥውቆ ያያናኞቸቻዶ ዖያጓኋውፇፉ ፊዖቻፇ ጨይ ሪነልሰ ሮሃሳ ፈሠ ይህ ትእዛዝ የወረደው ለሙስሊሞች ነው ብለው ያስባሉ የእውቀት ባለቤቶች የተባሉት ደግሞ ክርስትያኖች እንደሆኑ ይገምታሉ ስለዚህም ሙስሊሞች በሐይማኖት ጉዳይ የማያውቁትን ነገር ከክርስትያኖች እንዲጠይቁ ቁርአናዊ ትእዛዝ ተሰጥቷቸዋል ሲሉ ይደመድማሉ የአንቀጹን መልእክት እንመልከት ፐጮ ጆ ፊ በመጀመሪያ የአንቀጹን ሙሉ መልእክት እናስፍር ። ፅ ስለሆነም ከተጠራጣሪዎቹ አትሁን ዩነስ መምህር ገብረ እግዚአብሔር መኩሪያ እንዲህ ሲል ጽፏል ይህ ምእራፍ አንቀጹን ማለቱ ነው ደግሞ ከበድ ያለ ትእዛዝ የያዘ ሲሆን ሙሐመድ ራሱ የወረደለት ቁርአን ከአላህ መሆኑን ቢጠራጠር ቀድሞ መጽሐፍ የወረደላቸውን አይሁዶችና ክርስትያኖች ሂዶ እንዲጠይቅ አላህ ያዘዋል መጋቢ ዲሰን መንዲድም እንዲህ ይላል ሙስሊሞች በሙሉ ጥያቄ ካላችሁ የመጽሐፍ ቅዱስ ባለቤቶችን ጠይቁ በማለት ቁርአን ያዛል ቁርአን ለአዲስ ኪዳንም ሆነ ለብሉይ ኪዳን እውቅና እንደማይሰጥ ይታወቃል ክርስትናና አይሁዳዊነት ሐሰት እንጅ እውነት ናቸውም ብሎ አያምንም ከእስልምና ውጭ ያሉ ሐይማኖቶች በሙሉ ከአምላክ ዘንድ ተቀባይነት የላቸውም ስለዚህ ከላይ እንዳብራራነው ስለ እምነት ጉዳይ ነቢዩ ሙሐመድን ቀርቶ የትኛውም ሙስሊም ክርስትያኖችን እንዲጠይቅ ያዛል ወይም ይፈቅዳል ተብሎ አይጠበቅም ሐሰት ። ለቁርአን ተንታኝ ምሁራን እድሉን እንስጥ ኢማም ሸውካኒ ፈትሁል ቀዲር በተሰኘው የቁርአን ማብራሪያቸው ውስጥ እንዲህ የሚል መልእክት አስፍረዋል ሙሐመድ ሆይ በቁርአን ለተጠራጠረ ከሐዲ ሁሉ እንዲህ በል ወዳንተ ባወረድንልህ ቁርአን ከተጠራጠርክ ከአንተ በፊት መጽሐፍ የተሰጣቸውንና እስልምናን የተቀበሉትን እንደ አብደላህ ቢን ሰላም ያሉ አይሁድ አዋቂዎችን ጠይቅ ከጌታህ የተወረደልህ መልእክት እውነት መሆኑን ትገነዘባለህ ስለዚህ ከተጠራጣሪዎች አትሁን ይልቁንም ፈጥነህ ይህን እውነት ተቀበል ተፍሲር ቢን ከሲር እንዲህ ሲሉም አክለዋል የአረብ ጣኦታውያን በአይሁዶች አዋቂነት ይተማመኑ ነበር እናም በነቢዩ ሙሐመድ ነብይነትና በቁርአን የተጠራጠሩ ጣኦታውያን ሁሉ የሰለሙ አይሁድ ወዳጆቻቸውን በመጠየቅ እውነቱን ይገነዘቡ ዘንድ ነቢዩ እንዲያመላክቷቸው ይህ አንቀጽ ያዛል ኢማም ቢን ከሲር በበኩላቸው እንዲህ ብለዋል ዲሒ ዕ ዕ። ፈትሁል ቀዲር ቅ ገጽ የ ልዩ እትም ገጽ የቁርአን መልእክት የኦርቶዶክስ ወይም የሌላውን አንድ አንሻ እምነት ብቻ የሚመለከት ባለመሆኑ አላህ ብዜ ዓይነት የስላሴ ጽንሰ ሐሳብ ያላቸውን ለቁጥር የሚታክቱ አንጃዎችን ሁሉ ሊያካትት የሚችል ጥቅል አገላለጽን ተጠቅሞ የሁሉንም አስተሳሰብ ውድቅ አድርጓል። ኢማም ሺንቂጢ አድዋዑል በያን በተሰኘ የቁርአን ማብራሪያቸው ውስጥ የሰጡትን ትንታኔ መሠረት አእናድርግ በርሳቸው ገለጻ መሠረት ተመና የሚለው የአረብኛ ቃል ሁለት ትርጉሞች አሉት መመኘት ማንበብ ሁለቱም ትርጉሞች በአንቀጹ መልእክት ውስጥ የተካተቱ መሆናቸውን መረጃ እያጣቀሱ በስፋት አብራርተዋል በመጀመሪያው ትርጉም መሠረት የአንቀጽ መልእክት እንዲህ ይሆናል የትኛውም ነቢይ ሕዝቡ ይሰልምለት ዘንድ በሚመኝ ጊዜ ሰይጣን በዚህ የጋለ ምኞቱ ላይ ውፃ በመቸለስ ተስፋ ሊያስቆርጠው ይሞክራል ግና አላህ ይህን የሰይጣን ድርጊት ያመክንና መልእክቱን ያጸናል መልእክተኛውንም ያበረታል በነሻሺ ኢስላሚክ አሳታሚ የተዘጋጀው አዲስ የአማርኛ ትርጉም ይህንን መልእክት መርጣጧል ሁለተኛውን ትርጉም መሠረት ስናደርግ የአንቀጹ መልአክት አንዲህ ይሆናል የትኛውም ነቢይ የአምላክን ቃል በሚያነብ ጊዜ ሰይጣን ያ ንባቡ ወይም የአምላክ ቃል ወደ ሌሎች እንዳይደርስ ደንቀራ ይፈጥራል እንቅፋት ይደረድራል አቶ መሸሻ በጠቀሱት ትርጉም ውስጥ የማስመሰያ ቃል የተባለው ይህ ሴራ ነው አላህ ግን ሴራውን በማምከን መልእክቱን ያጸናል ሰዎችም መልእክቱ እንዲደርሳቸው ያደርጋል የአንቀጹ መልእክቶች እነዚህ ናቸው ስለዚህ የአቶ መሸሻ ተሰማ የተሻፈፈ ግንዛቤ በዚህ አንቀጽ ውስጥ አልተካተተም ይህውም አዛውንቱ መሸሻ ተሰማ ለአንቀጽ ማብራሪያነት የቀረቡት ታሪክ መሠረት አልባ ተረት የነቢዩ ጠላቶች ቅጥፈት ናት አንቀጹ እርሳቸው አንደጻፉት ስለ ነቢዩ ሙሐመድ ብቻ ሳይሆን ስለ ሁሉም ነቢያምእየሱሱን ጨምር የሚያወጋ ነው ሁሉም ነብያት ለሕዝቦቻቸው መቀናትን ይመኛሉ የአላህን ቃል ለማድረስም ይጥራሉ ሰይጣን ምኞታቸውን ለማምከን የአላህ ቃል ወደ ሰዎች ጆሮ እንዳይደርስ ለማድረግ ይተጋል አላህም ሴራውን በማምከን የነብያቱን ምኞት ያድሳል ቃሉም ወደ ሰዎች ጆሮ አንዲደርስ ያደርጋል አንቀጹ ነቢዩ ሙሐመድንም ሆነ ሌሎች ነብያትን ሰይጣን አሳስቷቸዋል የሚል ነገር አላዘለም ነብያት መልእክታቸውን በማድረሱ ሄደት ከስህተት የራቁ ከግድፈት የተጠበቁ የመሆናቸው ነገር የእስልምና ሀሁ ከመሆኑ አኳያ ይህን ለመረዳት ምርምር የማያሻ ሆኖ እያለ ለአቶ መሸሻ ለምን እንደተሰወረባቸው እንግዳ ነገር ሆኖብኛል አላህ ልቦና ሰጥቶ አይነጥላቸውን ገፎ ቅኑን ጎዳና ይምራቸው ከጽልመታቸው ወደ ብርሃናችን ይመልሳቸው አሚን። ቁርአን እውነት አለው። » ሲሉ በዚህ የቁርአን ክስ ያማርራሉ በእርግጥ ቁርአን እውነት አለው። የዚህን መጽሐፍ መግቢያ ይመልከቱ ሸህ ጦልፃዛ ጃአፈር በኛው ክፍለ ዘመን ቁርአንን ወደ አማርኛ ቋንቋ ተርጉመው በመጽሐፍ መልክ አዘጋጅተው እንደነበር ከታሪካቸው እንገነዘባለን የቁርአን ትርጉም በመጽሐፍ መልክ ለሕትመት ያልበቃው ሙስሊሞች በክርስትያን ገዥዎች ይደርስባቸው በነበረው ጭቆና ዋነኛ ምክንያትነት እንጅ ቁርአን መተርጎምን ስለሚፈራ አይደለም። ያለፈው ምንጭ ገጽ ሆኖ የትኛውም የቁርአን ትርጉም የአረብኛውን ጥልቅ መልእክት ከነለዛው ማስተላለፍ እንደማይችል የቋንቋ ሊቃውንት ሲናገሩ የሚደመጥ እውነት ነው። ቴቄል ክፍል ሁለት ገጽ ያለፈው ምንጭ ገጽ ። ዐ ጥያቄዎች አንደኛ አትም ታህሳስ ሳዲቅ ሙሐመድ አህመድ ላለመደናገር ማመሳከር አንደኛ እትም የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማሕበር መጽሐፍ ቅዱስ የብሉይ ኪዳንና የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ብርፃሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማሕበር መጽሐፍ ቅዱስ ቀለል ባለ አማርኛ አዲስ አበባ የመጀመሪያ እትም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማመምሪያ ማሕበረ ቅዱሳን ሐመረ ተዋህዶ የሐመር መጽሔት ልዩ እትም አዲስ አበባ ሚያዝያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማመምሪያ ማሕበረ ቅዱሳን ሐመረ ተዋህዶ የሐመር መጽሔት ልዩ እትም አዲስ አበባ ሐምሌ መሸሻ ተሰማ እስልምናን በአጉሊ መነጽር አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ዲያቆን አይቸው ወርቅነህ አየጉድ ቁርአኑን አይተውታል ክፍል አንድ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ዓም መምህር ገእግዚአብሔር መኩሪያ ቴቄል ክፍል ሁለት አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ጥር መጋቢ ጥበበ ሰለሞን በውኑ በማርያም ማመን ይገባሐልን አንደኛ እትም መሪጌታ ሰረቀ ብርዛን ዘወንጌል የዘመናት እንቆቅልሽ ሲፈታ ሁለተኛ እትም ተሻሽሎ የወጣ ዓም ዲያቆን ጽጌ ስጦታው ይነጋል ግንቦት እየሱስ የኢስላም ነቢይ ነጃሺ ማተሚያ ቤት መጋቢ ዲሰን መንዲድ እውነቱ ይህ ነው ለአህመድ ዲዳትና ለተከታዮቹ የተሰጠ መልስ ዓም።