Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የሀዲያ ህዝብ ታሪክ እና ባህል.pdf


  • word cloud

የሀዲያ ህዝብ ታሪክ እና ባህል.pdf
  • Extraction Summary

በዚህ አንጻር የኢትዮጵያ ብፄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ማንነት በታሪካቸዉና በባህላቸዉ የተገነባ ሆኖ እናገኛለን ኢትዮጵያም የብሄር ብፄረሰቦቿ እና ህዝቦቿ ታሪክና ባህል ለሁሉም ተዋናዮች ተገቢዉን እዉቅናና ትኩረት መሰጠት አንዳለበት በመግለፅ ይህ አይነቱ አሰተሳሰብ የታሪክና የባህል ግንበታን እንጂ ጥፋትን አያመለክትም በማለት ይገልጻል ይሠዲዖ ሀቓቻ ታሪና ሀሳ ር ከላይ የተጠቀሰዉን አስተሳሰብ መነሻ በማድረግ ባሰፈሩት ጽሁፍ መለረት የዛሬዎቹ የሀዲያ ጊቾዎች አሁን የያዙት መሬት ባለቤት የሆኑበት ዘመን ሌሎች የጽሁፍ ማስረጃዎች የሀዲያ ህዝብ በኛው ክፍሰ ዘመን የቀቤናን ህዝብ ያሳመኑት አሊ ደነቦ ጳለህ የተባሉ የቀቤና ተወላጅ የሆነ የእስልምና ሃይማኖት ስም ሲሆን ኤንጃሞ ደግሞ ቤተስብ ያወጣለት ስም ነው በአስልምና ስሙ ሀስን ኤንጃሞንና የቀቤናን ሀዝብ በማገዝ በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ ጠንካራ ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ የበኩላቸውን አስተዋዕኦ አበርክተዋል ከዚህ በተጨማሪ አንዳንድ ምንጮች ሰምሳሌ ባሀሩ በሀሰን ኤንጃሞ የተመራው የቀቤናዎች የአመፅ እንቅስቃሴ ከሱዳኑ የመሀዲስት እንቅስቃሴ ጋር ከነበረዉ የግንኙነት እድል የራሱን የሆነ ትምሀርት መውስዱንና መነቃቃት ማግኘቱን ይጠቅሳሉ ከላይ የተጠቀሱትን አጠቃላይ ሁኔታዎች በመጠቀም የሸዋን ወራሪ ሀይል ለመቋቋም እንዲቻል ሀሰን ኤንጃሞ ባደረገው ጦርነት ነው።

  • Cosine Similarity

ስለዚህ መጽሀፉ ሀዲያነትን ማለትም የሀዲያ ህዝብ የራሱ ማንነት መገለጫ የሆነ የታሪከና የባህል ገጽታዎችን በማንሳት የሀዲያ ህዝብ ከሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦች የሚለይባቸዉን የማንነቱን ገጽታዎች ያስቃኛል በዚህ ሄደት የህዲያ ህዝብ ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ጋር ያደረጋቸዉን ትግሎች ድሎችና ሽንፈቶች በማዉሳትም የሀዲያ ህዝብ ከሌሎች ህዝበች ጋር ያለዉን ጥብቅ ታሪካዊ ትለስርና ቁርኝት ያመለክታል ከፍ ሲል የተጠቀሱትን ሀሳቦች መነሻ በማድረግ ይህ መጽሀፍ ምንም አንኳን የህዲያ ህዝብ ታሪክና ባህል በሚል ርዕስ ቢጻፍም የኢትዮጵያዊነት አንዱ አካል የሆነዉን ህዝብ ታሪከና ባህል የተለያዩ ገጽታዎችን ማስገንዘቡ ለማንኛዉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ኢትዮጵያዊነትን ከማጣጣም ክማድነቅ አንጻር ጠቀሜታዉ የጎላ ይሆናል የሚል እምነት የመጽሀፉ ደራሲዎች አላቸዉ ያጋዳያ ሀሠያ ፖሪያና ባሠ መጽሀፉ በዉስጣዊ ይዘቱ የህዝቡን መልክአምድራዊ አቀማመጥና ቋንቋዉን በመጀመሪያ ክፍል ጠቁሞ በክፍል ሁለት የሀዲያ ህዝብ ከጥንት አስከ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግስት ያለፈበትን ታሪካዊ ጉዞ ያስቃኛል ቀጥሎም የሀዲያ ሴራ ከነመዋቅሮቹና ከሚናቸዉ ጋር በክፍል ሶስት የቀረበ ሲሆን በክፍል አራት ደግሞ የሀዲያ ህዝብ ጥንታዊ ዛይማናት ፈንዳነኖ ቀርቧል በክፍል አምስት በሀዲያ ህዝብ ዘንድ ከልደት እስከ ሞት ያሉ ወጎች ልደት የስም አወጠጥ ግርዘት ጋብቻና ሞት በተሰያዩ ምሳሌዎች ተስፋፍተዉ የቀረቡ ሲሆን በከፍል ስድስት ስር በባህሉ ዉስጥ ያሉ ስነጽሁፋዊ ቃና ያላቸዉ ቃላዊ ሀብቶችና ጫዋታዎች ቀርበዋል በአጠቃላይ በዚህ መጽሀፍ ከህዝቡ ታሪክና ባህል አንጻር ህዝቡን ሲገልጹ የሚችሉ ዋና ዋና ገጽታዎችን በማንሳት ትንታኔ ለመስጠት ተሞክሯል ከዚህ መጽሀፍ በዋናነት የታሪክ የባህል የስነልሳን የስርአተጾታ የቲአትር ጥበባት የስነጽሁፍና የፎክሎር ተመራማሪዎች የመረጃ ምንጭነትን ትሩፋት ተጠቃሚ እንደሚሆነ የመጽሀፉ አዘጋጆች ያምናሉ በመጽሀፉ ዉስጥ የተ ጠቀሱ የታሪክና የባህሉ ቁልፍ ቃላት ስነልሳናዊና ስነጸሁፋዊ ምሳሌዎችም እንዲሁ በላቲን ፊደላት የአነባበብ ስርአታቸዉን በሚያሳይ መልኩ ቀርበዋል ጸሀፊዎቹ ይህን ያደረገብት ምክንያት አንባቢ እነዚያን ቃላት የቋንቋዉ ተናጋሪ እንደሚጠራቸዉ አድርጎ እንዲያነብ ያስችለዋል ብለዉ ስላሰቡ ነዉ በዚህ መጽሀፍ ዉስጥ የተጠቀሱት ከዘመናት ተለይቶ አኸአ ተብሎ ከተጠቀሰዉ ዉጭ ሁሉም በአዉሮፓዉያን አቆጣጠር የተጠቀሱ ናቸዉ መልካም ንባብ አለባቸዉ ኬዕሚሶ እና ሳሙኤል ሀንዳሞ ሀምሌ አም አዲስ አበባ ያዲያሀሠ ፖሪናና ጎሳ ተ ክፍል የሀዲያ ህዝብ ጠቅላላ ገለጻ መልክአ ምድራዊ አቀማመጥ በአሁኑ ጊዜ የሀዲይሳ ተናጋሪ ህዝቦች በዋናነት በደቡብ ህዝቦች እና ብፄር ብፄረስቦች ክልላዊ መንግሥት በሀዲያ ዞን ይኖራሉ የሀዲያ ዞን የማእከላዊ ኢትዮጵያን የደጋ ከልሎች ስሁስት ከሚከፍለው ስምጥ ሸለቆ በስተ ምዕራብ ። ሀዲያ ጠዐገ ማሰት ሁሉን ወይም ህዝብን የሚሸከም ማለት እንደሆነ ይነገራል እላይ ከተጠቀሱት የተለያዩ ትርጓሜዎች በመነሳት ሀዲያ የሚለው ቃል ከተለያዩ መነሻዎች የተለያየ ትርጓሜ ቢሰጠውም እያንዳንዱ ትርጉም ስለ ሀዲያ ህዝብ የራሱ የሆነ መልዕክት ያዘለ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ ሀዲያ የሚለው ቃል በሀዲያ ህዝብ አጠቃላይ የታሪክ ክመናት የህዝብ የወል መጠሪያ ሆኖ መኖሩን መረዳት ይቻላል ያዴዖ ሀሠ ታሪፅያና ሀ የሀዲያ ህዝብ መነሻና እንቅስቃሴ እስከ ኛው ክፍለ ዘመን በጽሁፍ የሰፈሩ መረጃዎችና የህዝቡ አፈታሪክ የሀዲያን ህዝብ መነሻ ከአሲያ የባህር ዳርቻ እስከ ሰሜናዊው የዛሬው የኢትዮጵያ ክፍል ባሰው ሰፊ ቦታ ላይ ይጠቁማሉ በመሆኑም ስሰሀዲያ ህዝብ መነሻ ሁሉንም ወገኖች የሚያስማማ አንድ ቦታ መጠቆም አስቸጋሪ ይሆናል ለምሳሌ በሀዲያ ህዝብ አፈ ታሪከ መሠረት የሀዲያ ህዝብ የመጀመሪያ መነሻ በእስያ የባህር ዳርቻ ከሚገኘው የአረቢያ ባህረ ገብ መሬት ሲሆን የሀዲያ ህዝብም በቀይ ባህር በማቋረጥ በሰሜን ኢትዮጵያ የሰፈረ የመጀመሪያ ህዝብ ነው ተብሎ ይታመናል በመሆኑም የሀዲያ አፈታሪክ ሀዲያ ከአረብ ባህረ ሰላጤ የተንቀሳቀሰበትን አቅጣጫ በመጠቆምና በጉዞውም መጨረሻ የሰፈረበትን ቦታ በማሳየት የህዲያ ህዝብ የኢትዮጵያ ቀደምት ነዋሪዎች መሆናቸውን ይጠቁማል በምሥራቅ አፍሪካ የሚኖሩ ማህበረሰቦች በተለይም መነሻቸውን በአረቡ ባህረ ገብ መሬቶች መጠቆማቸው የተለመደ የአፈ ታሪካቸው አካል ነው። በመሆኑም አንጌቦ የሚሰው የሀዲይሳ ሀዐሦ ስም ስናሳጥረዉ አንጐ እፀኣፎ የመባሉ ሆኔታ የተለመደ መሆኑ የአንጌቦ መንግሥትን በተመሰከተ ተጨማሪ ማስረጃ ሊሆን ይችላል ለዚህ አስተሳስብ ተጨማሪ ማስረጃ ሊሆኑ ከሚችሉት ተመሣሣይ የሀዲይሳ ስያሜዎችና ሲያጥሩ ከሚፈጥሩት ስያሜዎች መካከል የሚከተሉትን እንደምሳሌ መውሰድ ይቻላል ድልማን በ እና በጅ በ ያዴያ ሪሃ ታሪያና ኋ መ መ ለ መ መ ሙታፅያም ያሪሳምጫ ሰም ይጠሪፅም እክርልፎፎርክ ልቧዷ ክፍ ሽበ የሀዲያ ህዝብ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጥንታዊ ነዋሪ ህዝብ መሆኑን የሚደግፈውና ተጨማሪ መነሻ ሊሆነን የሚችሰዉ የሀበርላንድ በ ሀሳብ ነው ሀበርላንድ እንደገለፀው ከደቡብ አረቢያ ወደ ስሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በአሰብ በኩል የገቡት የሴም ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ወደ አማራ ሳይንትና አንጐት ሲደርሱ እዚያ አካባቢ ነዋሪ በሆኑት የአገውና የሀዲያ ህዝብ ተውጠው ቀርተዋል ይህ የሀበርላንድ አስተሳሰብ የሀዲያ ህዝብ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ከመጀመሪያው የሴም ቋንቋ ተናጋሪ ሀዝቦች ከደቡብ አረቢያ ወደ አካባቢው መግባት ጀምሮ ከኛ እልፍ ዓመት የክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ እንደነበሩ ማረጋገጫ ነው አላይ ከተገለጹት ታሪካዊ መስረጃዎች በተጨማሪ ሀይሌ ሀጂይሳ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ባሉት ቋንቋዎች ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ በመተንተን የሀዲያ ህዝብ ዛሬ ወደሰፈረበት አካባቢ የተንቀሳቀሰው ከሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል እንደነበረ ይከራከራል ይሠዲያ ሀሠ ታሪይኖ ባሳ አ ው ር በሀዲያ ህዝብ አፈታሪክም መሠረት የሀዲያ ህዝብ ወደ ዛሬው የደቡብ ኢትዮጵያ ክፍል ከመንቀሳቀሱ በፊት መኖሪያው በተወስኑ የትግራይ ክፍሎችና በወሎ አካባቢ እንደነበረ ይገለፃል የሀዲያ ህዝብ ከሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ቀስ በቀስ ወደ ደቡብ ላደረገው እንቅስቃሴ የተለያዩ ጉዳዮች እንደምክንያት ይገለፃሉ ሰምሳሌ የክርስቲያኑ የሰሜን ኢትዮጵያ መንግሥት ጥንካሬና መስፋፋት የህዝቡ ኢኮኖሚ እስከ ኛው ክፍለ ዘመን በአብዛኛው በከብት እርባታ ላይ የተሠረተ መሆንና ለከብቶቻቸው ሰፊና ምቹ የግጦሽ መሬት ፍለጋ የህዝብ ቁጥር መጨመርና የሀዲያ ህዝብ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይነትና ከሌሎች የሙስሊም ሱልጣኔቶች ጋር ትብብሩ እያደገ መምጣት ዋና ዋናዎቹ ናቸው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጠንካራ የነበረው የክርስቲያኑ መንግሥት በመጀመሪያው እልፍ ዓመተ ምህረት መጨረሻዎቹ አካባቢዎች በተለይም በኛውና ኛው ክፍል ዘመን በውስጣዊና ውጫዊ ፃይሎችና ምክንያቶች ፈተና የገጠመው ወቅት ነበረ። በዚያን የሀዲያ ህዝብ በቀይ ባህር ጠረፍና በስሜኑ ከፍተኛ ቦታዎች መካከል በሚገኙት ረባዳማ ሥፍራዎች ይኖር ነበር ስለዚህም አረቦች ከሀዲያ ህዝብ ጋር የመጀመሪያውን ግንኙነት የፈጠሩት የሀዲያ ህዝብ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ መንቀሳቀስ ከመጀመራቸው በፊት ነኋር ያሪዲያ ቓያ ታሪያጵና ሀሳ እነዚህ ግንኙነቶች የወደፊቱን የሀዲያ ህዝብና መንግሥት የእስልምና ሃይማኖት ተከታይነት ሲወስኑ ችለዋል ኡስንዶርፍ እንደገለፀው በኛው እና በኛው ክፍል ዝመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ከክርስቲያኑ የኢትዮጵያ መንግሥት መዳከም ጋር ተያይዞ የእስልምና ሃይማኖት በቀይ ባህር ጠረፍና በኢትዮጵያ የስሜን ከፍተኛ ቦታዎች መካከል በሚኖሩ ክብት አርቢ ማህበረሰቦች ላይ ተፅፅናውን ማጠናከር ችሏል በመጨረሻም ከኛው ክፍለ ዘመን እስከ ኛው ክፍሰ ዘመን መካከል ባሉት ወቅቶች የእስልምና ሃይማኖት ወደ ምሥራቅ ሸዋና ወደ ሲዳማ ሀገር ሊገባ ችሏል ኡሰንዶርፍ የተባሰው ፀሐፊ በተመሳሳይ ሥራው የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት የሲዳማንና የጉራጌን አገር እንደሚያጠቃልል ይገልፃል በመሆኑም ከላይ በተጠቀሰው ዘመን የእስልምና ሃይማኖት የገባበት የሲዳማ ሀገር የህዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት አካል እንደነበረ መገንዘብ ይቻላል ስሰዚህ ክላይ የተጠቀሱት ኛ የአረብ ህዝብ ከሀዲያ ህዝብ ጋር ከእስልምና ሃይማኖት መስፋፋት በፊትም ጀምሮ ግንኙነት ፈጥሮ የሚኖር መሆኑና ኛ ከኛው እስክ ኛው ክፍለ ዘመን ባሰው ጊዜ የአስልምና ሃይማኖት በሀዲያ ውስጥ ተዋቂ ሀይማኖት መሆኑን በመውሰድ ያሪዲያሠ ታሪና ወሳ ብ ከኛው እስከ ኛው ክፍል ዘመን ያለው ጊዜ የሀዲያ እስላማዊ መንግሥት የተመሰረተበት ዘመንን የሚወክል እንደሚሆን መገንዘብ ይቻላል ይህንን ግንዛቤ ሊያጠናክር የሚችለው የላጵሶ ግምት ነው ላጵሶ እንደገለጸዉ የሀዲያንና ሌሎችም ለምሳሌ የይፋት የሸዋ አስላማዊ መንግሥታት የተፈጠሩት የተነሱት በመጀመሪያ እልፍ አመት ከክርስቶስ ልደት በቷላ በመጨረሻው ክፍል ዘመን ርር እንደነበረ ይጠራጠራል ከላይ ከተጠቀሰት እውነታዎች በተጨማሪ የሀዲያ ህዝብ ከአረቡ ዓለም ጋር ግንኙነት መመሥረት የጀመረበት ቦታ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ጫፍ ሲሆን የሀዲያ እስላማዊ መንግስት ምስረታ የተጠናቀቀው ግን ሀዲያ ወደ ደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል በተወሰነ ርቀት ከተንተሰቀስሰ በኋላ እንደነበረ መገንዘብ ይቻላል በአጠቃላይ የሀዲያ ህዝብ በስሜን ኢትዮጵያ በራያ ማለትም በትግራይና በወሎ አካባቢዎች ለረጅም ዘመናት እንደኖረ መረዳት የሚቻል ሲሆን ወደ ደቡብ አቅጣጫ ሲንቀሳቀስ ለተወሰኑ ዘመናት በመፃልኢትዮጵያ ከሚኖሩት የአገው ማኀበረሰቦች ጋር በመጎራበት ይኖር እንደነበረ የሀዲያ አፈታሪክ ያወሳል የሀዲያ እስላማዊ መንግስት መገኛ የሀዲያን እስላማዊ መንግሥት ጂኦግራፊያዊ ቦታውን የተለያዩ ፀሐፊዎች በተለያዩ መንገዶች ለማሳየት ጥረት አድርገዋል የኬክሮስና የኬንትሮስ መስመሮችን በመጠቀም የበስጠ ሳይንሳዊና አርግጠኛ በመሆን ሰምሳሌ ከአረብ ፀሐፊዎች አቡል ፊዳ ታዋቂ የሆኑ ወንዞችን ሌሎች መንግሥታትንና ህዝቦችን መነሻ በማድረግ ወርዱንና ስፋቱን መግለፅ አል ኡመሪና መቅሪፅ የሀዲያን እስላማዊ መንግሥት አንፃራዊ መገኛን መነሻ በማድረግና ሰምሳሌ ኢብን ሳይድ እንዲሁም የስውን እርምጃና ኪሎ ሜትርን መሰኪያ በማድረግ ጥንታዊ መገኛን ለማሳየት ሞክረዋል ደዲያ ሀ ታሪያና ሀ ሚረ። እንደነበረ ገልጸዋል ምንም እንኳን የመለኪያው መሥፈርት ባይገለፅም አል ኡመሪና አል መቅሪፅ የተባሉ ፀሐፊዎች የሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ቁመቱ ፃያ ቀናት ወርዱ ደግሞ የዘጠኝ ቀናት የእግር ጉዞ የሚፈጅ እንደነበረ ገልፀዋል ከላይ የተገለፀውን ግምት በማጠናከር አል ኡምሪ የሀዲያ እስላማዊ መንግሥትን ስፋት ሲያስረዳ ቁመቱ ዐ ኪሎ ሜትር ጐኑ ደግሞ ኪሎ ሜትር በመሆን በአጠቃሰይ ስፋቱ ዐዐ አስኩዌር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ቦታ የያዘ እንደነበረ አስረድተዋል ኢብን ስይድ የተባለ ሌላ የአረብ ፀሐፊ የሀዲያ እስላማዊ መንግሥት መገኛ ከይፋት አስሳማዊ መንግሥት በስተደበብ እንደሆነ ገልዷል ይህንን ሀሳብ የሚጋራ የሀዲያን ህዝብ መገኛ የገለፀው ፍራንችስኮ አልቨሬዝ የተባለ የፓርቹጋል ተጓዥ እንዳመለክተው የሀዲያ አገር ከዋግና ከመካከለኛው አዳል እስከ ሞቃዲሾ ድረስ የተዘረጋ እንደነበረ አስታውቋል በጥቅሉ ምንም እንኳን የሀዲያ አስላማዊ መንግሥት አገር መገኛ በተለያዩ መንገዶች በተለያዩ ፀሐፊዎች በተስያዩ ስፋፊ ኮታዎች ቢጠቆምም በመካከለኛው የኢትዮጵያ የታሪክ ዘመን በአዋሽና በጊቤ ወንዞች መካከል የሚገኘውን ሰፊ መሬት ተቆጣጥሮ እንደነበረ መረዳት ይቻላል ይህ መገኛ ከዛሬዉ የሀድያ ዞን መገኛ እና ሰሜን እና ምስራቅ ጋር ይቀራረባል ያሯዲዖ ሀሠያ ታሪያጵና ኋ አብዛኞቹ የጽሁፍ ማስረጃዎች ለምሳሌ ትርምንግፃም ኡለንዶርፍ የሀዲያን እስላማዊ መንግሥት ከሁሉም የዘመኑ እስላማዊ መንግሥታት በምዕራባዊ ጫፍ ላይ በመገኘት በአባይና በጊቤ ወንዞች መካከል ያለውን ሰፊ መሬት ተቆጣጥሮ እንደነበረ ይስማማሉ ፍራንችስኮ አልቫሬዝ የተባለውም በዘመኑ የነበረው ፖርቹጋላዊ በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ የሀዲያ እስላማዊ መንግሥት በአዋሽና በግቤ ወንዞች መካከል እንደሚገኝ ጠቁመዋል ይሀው የፖርቹጋል ተጓዥ በመካከለኛ ዘመን የሀዲያ መንግሥት በደቡብ ጫፍ በኡልባራግ ወረዳ እንደሚዋለንና የዝዋይ ሀይቅም በሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ክልል ውስጥ እንደሚገኝ ገልዷል የሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ከኛ እስከ ኛ ክፍለ ዘመን በክርስቲያኑ መንግሥት ምንጮች ስለ ሀዲያ ህዝብ መጻፍና መገለፅ እንደገና የተነቃቃው ርር ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት የተበለው ሀይል ወደ ሥልጣን ከመመለስ ጋር ተያይዞ ከ ዓም ክክርስቶስ ልደት በኋላ ነበር ሀበርሰንድ እንደጠቀሰው በመካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል ሠፍሮ የነበረው የሀዲያ ህዝብ ክብረ ነገሥት በተባለው የከርስቲያኑ መንግሥት መፅሐፍ ውስጥ የክርስቲያኑ መንግሥት ዘመናትን የተሻገሩ ቨርርቧሀሠኗ ጠላቶች ተብሰው ተገልፅዋል የሀዲያን ህዝብ ለክርስቲያኑ መንግሥት ዘመናትን የተሻገሩ ጠላቶች በሚል መገለፃቸው በሀዲያና በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል እየተጠናከሩ በመጡት የሴም ቋንቋ ተናጋሪ ሃይሎች መካከል ከአንጌቦ መንግሥት ዘመን ጀምሮ የነበረውን ግንኙነት ያመለክታል ከዚህ በተጨማሪ ክብረ ነገሥት ከመጻፉ በፊት የሀዲያ ህዝብና የሴም ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ የስሜን ያዖ ሀሠ ፖሪና ሠጳኋ ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ መንግሥት ጐን ለጐን ለረጅም ዘመናት መኖራቸውን ያረጋግጣል ምክንያቱም የዘመኑን የቴክኖሎጂ ፅድገት ደረጃ ታሳቢ በማድረግ በእነዚህ ሁለቱ ሀይሎች መካከል ከዘር ዘር እየተላለፉ ዘመናትን የሚሻገር ቁርሾና ጠላትነት ሊኖር የሚችሰው ኩታ ገጠም በሆነ አካባቢ የሚኖሩና ተቃራኒ የሆነ ፍላጐት ያላቸው ከሆነ ነው ክብረ ነገሥት ውስጥ የተገለጸዉና ከክርስቲያኑ መንግሥት የዘመናት ጠላት ከሆኑት የሀዲያ ህዝብ ጋር ጦርነት በመግጠም ህዝቡንም ያሸነፈውና አገራቸውን ያጠፋው ንጉሥ ቀዳማዊ ምኒልክ ነው የተባለውም ቢያንስ ቢያንስ የጠላትነትና የጦርነቶች መነሻ ከክርስቶስ ልደት በፊት የመጀመሪያ ሚሊኒየም የመጀመሪያዎቹ አመታት ላይ በማመልከት ጠላትነቱ እጅግ ጥንትና ሩቅ ዘመን ጀምሮ የነበረ መሆኑን ያስገነዝበናል በሀዲያና በክርስቲያኑ የሰሜን ኢትዮጵያ መንግስት መካክል የነበረዉ በጦርነት ላይ ብቻ የተመሰረተዉ ግንኙነት በሀዲያ እስላማዊ መንግሥትና በክርስቲያኑ መንግሥት መካከል የነበረው የጠላትነት ግንኙነት የከፋ ደረጃ በመድረስ ወደ አስከፊ ጦርነት የተለወጠው ንጉሥ አምደ ፅዬን ዓም የክርስቲያኑን መንግሥት ዙፋን ከተቆጣጠረ በኋላ ነው የስሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ አምደፅዮን ወደ ሥልጣን እስከ መጣበት ጊዜ በተለይም ከይኩኖ አምላክ ስልጣን ማብቃት ቀጥሎ ያለው ዘመን ሰ ዓም በክርስቲያኑ መንግስት ውስጥ በነበረው የሥልጣን እሽቅድምድም ስርዓቱ በውስጥ ችግሮች የተሽመደመደበት ወቅት ነበረ ዖሀዲያ ሀሠቻ ፖታሪያና ሀሷ በ ዓም አምደፅዮን ወደ ሥልጣን እንደመጣ የራሱን መንግሥት ውስጣዊ ችግሮች መፍታትን ለጊዜው በማቆየት በሀዲያ በዳሞትና በጐጃም መንግሥትታት ላይ ዘመቻ አካሄደ አምደፅዮን በታደለ በ እንደተገለፀው በሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ላይ የመጀመሪያውን ዘመቻ ያካፄደው በ ዓም ከክርስቶስ ልደት በኋላ ነበረ በዚህ ዘመቻ አምደጽዮን በሀድያ ህዝብ ላይ ያደረሰዉን ግፍ ታደለ ሰ እንደምከተለዉ ጽፏል ዳምደጽዶዖ ፅሀ ለሮ ያሯደያ ሐሥቻ ይ ታጎቀ ጭፍጨፉ ፈሪዳመ ለ ደቻቾ ፈይፍ ማረድ ዳቻ ደፇም ያ። ወዶቻን ፊፉቻና ልደዎቻ ያታም ሥኃወያ ዎናታማው ለመጣዖቻውያምሪጋፅሃኛይ ወመፎይፉቶ ግሃታ ወደ ይፋት ሸሽቶ የገባው ሐስተኛ ነብይ እዚያም በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ አመፅ እንዲቀለቀስ ምክንያት እንደሆነ ተገልፆአል ስለ ሀሰተኛ ነብይ በንጉስ አምደ ጽዮን መዋእሰ ንዋይ የተገለጸዉን ሀይሌ በ ሲያብራፈ የሀዲያ ንጉስ አሸዋንበመጠቀምና ጸፃይን ጨረቃንና ኩዋክብትን በመመልከት ወይንም በማጥናት መዴዲዖሀሠ ታሪፅና ሠሷ ትንቢት በሚናገረዉ ሰዉ ተመክሮ ለንጉሱ አልገብርም ማለቱን ገልዷልይህ ሀሰተኛ ነብይ ይባል የነበረዉን ሀይሌ ዝኒ ከማሁ የሀዲያን አንጃማ ለጤ ሊወክል እንደሚችል ይጠቁማል በአጠቃላይ በዚህ ጦርነት መጨረሻ ላይ የክርስቲያኑ መንግሥት ድል እንዳደረገ በአምደፅዮን ዜና መዋፅል የተገለፅ ሲሆን ንጉሥ አምደፅዮንም በሀዲያ ህዝብ ላይ አዲስ አቅጣጫ መከተላቸው ይታወቃል በጦርነቱ ማብቂያ የአምደፅዮን አዲሱን ፕሮጀክት ታደሰ በ ሲገልጽ ንጉሱ በሠራዊቱ አደረጃጀት ውስጥ አዲስ የሀዲያ ሠራዊት በማዋቀር በማዕከላዊው መንግሥት ሠራዊት ውስጥ አንድ የሀዲያ ክፍስ ጦር አደራጅቷል ይላል አላይ በዝርዝር እንደተመለከተው በአምደፅዮን ዘመን የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት በአንድ ወቅት ሰክርስቲያኑ መንግሥት በመገበር በሌሳ ጊዜ ደግሞ በማመጽና ጦርነት በመግጠም ለክርስቲያኑ የአምደፅዮን መንግሥት ራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል ብራውክምፔር በአምደ ፅዮን ዘመን የነበረውን የሀዲያን መንግሥት አቋም ሲገልፅ የሀዲያ አስላማዊ ሱልጣኔት ምንም እንኳን ለተወስኑ ጊዜያት በአምደ ፅዮን በመወረር ግብር ለክርስቲያኑ መንግሥት ቢከፍልም የራሱን ፖሰቲካዊ ነፃነት አስጠብቆ ቆይቷል ይላል በኛው ክፍለ ዘመን በነበረው የንግድ እንቅስቃሴ ሀዲያ የነበረውን ሚና የአረብ ፀሐፊዎች ከባሪያ ንግድ ጋር አያይዘው ገልፀዋል አንጃማ ለዐ። ምንም እንኳን ከእስላም ሱልጣኔቶች ሀዲያንም ጨምሮ ሌሎች ሴቶችም የክርስቲያኑን መንግስት ነገስታት ቢያገቡም የእሌኒን ያክል ታላቅ ፖስቲካዊ ሜና የተጫወቱ አልነበሩም ንግስት እሌኒ ለክርስቲያኑ መንግስት ሕልውና በዘመኗ ታላቅ አስተዋፅዖ ብታበረክትም የሀዲያ ገራዶች ከክርስቲያኑ መንግስት ጋር የነበራቸው የጋብቻ ግንኙነት በደስታና ዝምድናን በመፈለግ ስሜት የተመሰረተ እንዳልነበረ ይልቁንም በግድ የተቀበሱት እንደሆነ ሰአህመድ ግራኝ መግለፃዓቸውን ተክሰፃድቅ እና ታደስ ገልፀዋል ንግስት እሌኒም በ ዓም እንደሞተች ይገመታል ኤደሞ በ በአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን በሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ውስጥ የነበረው ጦርነት የሀዲያን በባሞ መሪነት ስክርስቲያኑ መንግሥት ታማኝ መሆንና የክርስቲያኑን መንግሥት ጊዜያዊ ድል ሲገልፅ ሀዲያ በዚህች ወቅት ገባር ሊሆን የቻለው በሀዲያ እስላማዊ መንግሥት ውስጥ በተፈጠረው አለመግባባትና የሥልጣን ሽኩቻ መሆኑን አመልክቷል ኤደሞ በ የገራድ መሐመድ ልጅ ገራድ ማሂቆን ወይም ማኢቆን የሊበዶን የዘር ቆጠራ አፈታሪክ መዴያ ሠ ታሪይና ያሠሳ ብ መ መሠረት በማድረግ ገረድ መጋታር ሕርህ ብሎ አስቀምጧል ቀነኒ በለቴት ወይንም ንግሥት እሌኒም የቢመዶ የመሐመድ ልጅና የመንሱሮ የማኢቆ እና የማዮ እህት መሆኗን ፅፏል ከአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን በኋላም እስክ አፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት ድረስ በክርስቲያኑ መንግሥትና በሀዲያና እስላማዊ ሱልጣኔት መካከል የነበረው ግንኙነት በጥርጣሬ በአለመተማመን የተመሠረተ ሆኖ ዘልቋል ለምሳሌ በአፄ በዕደ ማሪያም ዘመን መንግሥት የእስላማዊ የአዳል መንግሥት በተደጋጋሚ ያምፅና በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ ጦርነት ይከፋት እንደነበረ ሲታወቅ በታሪክ ተጠቅሰው ያሉትን በጦርነቶቹ ተሣትፈው የነበሩትን አንዳንድ ስሞችን በመመልከት ብረውካምፔር እንዳለው የሀዲያ ህዝብ በጦርነቶቹ ተሣትፎ እንደነበራቸው ማወቅ ይቻላል። መዴዖያ ሠ ታሪፅና ሠሷ የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት በክርስቲያን እስላም ጦርነት ወቅት ከኛው ክፍስ ዘመን መጀመሪያ ቀጥሉ ያለው ዘመን በክርስቲያኑ መንግሥትና በእስላም ሱልጣኔቶች መካከል የነበረው ትግል በጣም የጠነከረበትና ከፍተኛውን ደረጃ የደረሰበት ወቅት ነበረ የዚህ ጠንካራ ትግል ማብቂያ የሆነውና ረጅም ዓመታት የፈጀው የጂፃድ ጦርነት በአህመድ ኢብን አብራሂም አልጋፃዚ ወይንም በቅፅል ስሙ ግራኝ መሪነት በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ ከፍተኛ ድል መቀዳጀት የጀመረውም ከ ዓም ጀምሮ ነው ብራውካምፔር በዚህ በክርስቲያኑ መንግሥትና በእስሳም ሱልጣኔቶች ጥምር ጦር መካከል በተደረገው ትግል የሀዲያን እስላማዊ ሱልጣኔት ሚና ሲገልፅ የሀዲያ ህዝብ የአዳሎችን ትግል በዋናነት በፈቃደኝነት በ በመቀላቀልና ከአዳል የጦር መሪዎች ጋር የጋብቻ ዝምድናን በመፍጠር የክርስቲያኑ መንግስት የእስላሞቹን ጥቃት በወይና ደጋ ጦርነት ላይ አስከሚያከሽፍ ድረስ መዋጋቱን ገልዷል የሀዲያ አስላማዊ መንግሥት እንዴት ከአፄ ልብነ ድንግል ቁጥጥር ነጻ ወጥቶ የአዲሱን የእስልምና ሃይሎች እንደተቀላቀለ የግራኝ አህመድ ልዩ ፀሐፊ የነበረው ዐረብ ፈቂህ ሲገልፅ ግራኝ ወደ ሀዲያ አገር ያደረገው ዘመቻ አላማ በአማካሪዎች ግሬት ተቀይሮ በሀዲያ አካባቢ ያሉትን የክርስቲያን መንግሥት ደጋፊ ህዝቦችና አካባቢዎች የሀዲያን ጦር በመጠቀም ለመቆጣጠር እንደታቀደ ጽፏል ሁፄታውንም ዐረብ ፋቂሀን በመጥቀስ ተክለ ጸዲቅ እንደሚከተለው ጠቅሷል ዖሯዲያዖ ሀሠ ታሪና ጎሷ ው አ ው ሦር ዳምቻ ሪቋ ሰጋቅ ይጎ። ያለው ጊዜ ሀዲያ ከክርስቲያኑ የአፄው መንግስት ተጽእኖ ፈፅሞ ነጻ ሆኖ የኖረበት ወቅት ነበር የኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴ በሀዲያ ህዝብ ላይ ያስከተላቸዉ አዳዲስ ሁኔታዎች በ ዓም የአስላም ሃይሎች በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ የነበራቸው የበሳይነት ግራኝ አህመድ በወይና ደጋ ከመሞቱ ጋር ተያይዞ የሀይል ሚዛኑ ወደ ክርስቲያኑ መንግሥት እጅ ሲገባ የክርስቲያኑ መንግሥት የወስደው የመጀመሪያ እርምጃ በጦርነቱ ወቅት ከአድ የወጡትን የቀድሞ ግዛቶቻቸውን ማስመለስ ነበረ በዚህ መሠረት ከልብነ ድንግል ቀጥሎ የነገሰው አፄ ገላውዲዎስ ሰበ በጦርነቱ ወቅት ከእጃቸው የወጡትን ግዛቶችን ሰማስመለስ ያደረገው ዘመቻ አካል የነበረው እንቅስቃሴ በ ዓም ሀዲያን እንደገና በክርስቲያኑ መንግሥት ቁጥጥር ሥር እንዲውል አድርጓል ኘወዲያሀ ፖሪና ጎሠሷ ነገር ግን በ የክርስቲያኑ መንግሥት በሀዲያ ላይ የተቀዳጀው የበላይነት ብዙም ሳይቆይ በአሚር ኑር ቢሙጃህድ በሚመረውና ከግራኝ አህመድ ሞት በኋላ የተበታተነውን የእስላም ሃይሎችን ባሰባሰበው ጠንካራ ሀይል በዳዋሮ ጦርነት ንጉሥ ገላውዴዎስ በመገደሉ ከክርስቲያኑ መንግሥት ቁጥጥር ነጻ ሊወጣ ችሏል ስዚህ በአሚር ኑር ስሚመረው አዲሱ ጅፃድ መሳካት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ካበረከቱት ህዝቦች ዋናዉ የሀዲያ ህዝብ ነው እነሺቢህ ከላይ የተጠቀሱት የሀዲያ ህዝብ የተሳተፈባቸው ረጅም የጦርነት ዘመናት የሀዲያን ህዝብ ጠንካራ ሀይል የጦርነቱን አቅጣጫና የሀዲያን ህዝብ የአስላለፍ አስፈላጊነት ተከትሎ ወደ ዛሬው የደቡብ ክልል መኖሪያው በከፍተኛ ቁጥር እየተጠጋ እንዲመጣ ምክንያት እየሆነ ፄዷል ስረጅም ጊዜ የቆየው በአሚር ኑር የሚመረው የጅፃድ ጦርነት በመሪው በአሚር ኑር ሞት እስከበቃበት እስክ ዓም ድረስ ባለው ጊዜ ከፍተኛ ጉዳት ከደረስባቸው የሙስሊም ህዝቦች አንዱ የሀዲያ ህዝብ ነበረ በጦርነቱ ስበብ ለምሳሌ አብዛኞቹ የህዲያ ህዝቦች ከከምባታጉራጌና ዋግ በስተምዕራብ ወደሚገኙ አካባቢዎች በበሰጠ ቁጥር መንቀላቀስ ግድ ሆናባቸዋል። ዳ ያዲያ ሀያ ፖሪያና ጎሠ የኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴ መሰረታዊ ምክንያቶች ተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ሁኔታዎች መሆናቸው በተለያዩ ጸሀፊዎች ሲገለጽ ህዝቡ ተንቀሳቅሶ ከተቆጣጠራቸው የመጀመሪያዎቹ አካባቢዎች የሚጠቀሰው ደሎ ሲሆን በዚህ ስፍራ የነበረው የሀዲያ ህዝብ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ቢቀላቀልም በአካባቢው ጐሳዎች አስከ አሁንም ሀዲያ ከፍተኛውን ቁጥር ይዞ አንደቀጠለ ይነገራል በባሌ አካበቢም የነበረው የሀዲያ ህዝብ ከ ዓም ጀምሮ በኦሮሞ እንቅስቃሴ የተዋጠ ሲሆን ብራውካምፔር እንደተጠቀሰው በአካበቢው ያለው ማህበረሰብ አራሱን በሁለት ከፍሎ እንደሚመለክትና ነባር ኦሮሞና የሞጋሳ ኦሮሞ ተብለው እንደሚመደቡ ገልፆ የሞጋሳ ኦሮሞ ሲባል ሀዲያን ያመለክታል ብሏል ብረውካምፔር እንዳመለከተው በአጠቃላይ ክኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ በጣም የተጠናክረው የኦሮሞ ህዝብ አእንቅለቃሴ በረጅሙ በአስላሞችና በክርስቲያን መንግሥት መካከል በተደረጉ ጦርነቶች ለተዳከመው የሀዲያ ህዝብ ክሰጣቸዉ ውስን አማራጮች ዋናዎቹ ለኦሮሞ ህዝብ አጅ በመስጠት መቀላቀል ወይንም አካባቢው በመልቀቅ ወደ ሌሎች ቦታዎች መንቀሳቀስ ነበሩ ይህ ብራውካምፔር ለሀዲያ ህዝብ በዘመኑ የቀረበለት አማራጭ ነው ብሎ የጠቃቀሳቸዉ ምርጫዎች የሀዲያ ህዝብ በወቅቱ ክነበነረበት ነባራዊ ሁኔታ አንፃር የፈለገውን የመምረጥን ዕድል ጭምር አብረው የያዙ አልነበሩም ከዚህም በተጨማሪ ሁለቱም አማራጮች የሀዲያ ህዝብ መሠረታዊ ማንነትና ጥቅም የሚጻረሩ ናቸው የሀዲያ ህዝብ በዚህ ጠንካራ የኦሮሞ እንቅስቃሴ ጫና ውስጥ በነበረበት ወቅት የኦሮሞን ህዝብ እንቅስቃሴ መቋቋም ያልቻለው አፄ ሠርፀድንግል በሪ የሀዲያን ህዝብ እንደገና ወደ ክርስቲያኑ መንግሥት ቁጥር ለመመለስ ዘመቻ አካሂዲጻል ያህሠዲያሀ ፖሪና ዛሠ የአፄ ሠርፀድንግል ዜና መዋዕል እንደሚያስረዳው አፄ የተባለው የሀዲያ ገራድ አልገብርም በማለት በ ዓም በንጉሱ ላይ ሸፈተ በ ዓም ንጉሥ ሠርፀ ድንግል ሠራዊቱን ዋጀ ላይ በደቡብ ሸዋ ሰበሰበ የሀዲያው ገራድ አልገብርም ብሎ እምቢ ሲል ከክርስቲያኑ መንግሥት የሚሰነዘርበትን ጥቃት እንደሚመክት በመተማመን ነበረ ምክንያቱም በወቅቱ የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት መሪ የነበረው ገራድ አዜ ፈረሰኛ ጦር ሲኖረው ከእነዚህም ውስጥ ፈረሶች ከተባበሩት የእስላም ፃይሎች ጦር የተመለመለ ነበረ ይህ የተባበሩት የእስላሞች ጦር ተመልማይ ሲባል ጥሩር ክ የለበሱ ናቸው ዜና መዋዕሉ እንደሚነገረው አፄዔ ሠርፀድንግል ያለ ጥርጥር ወደ ጦርነቱ እንደገባና የሀዲያን ጥሩር የለበሱ ፈረሰኞችን በማሸነፍ ወደ የሚጠጉ ፈረሰኞችን ማርክዋል ከዚህ ከመጀመሪያው ጦርነት የተረፈው የሀዲያ ሠራዊት እራሱን እንደገና በማደራጀት መልሶ መላልሶ የአፄ ሠርፀ ድንግልን ሠራዊት እንደተዋጋ በዜና መዋዕሉ ተጠቅሷል በመጨረሻም አፄ ሠርፀድንግል ሀዲያን ማሸነፍ መቻላቸውንና መሪዎቻቸውም እጅ መስጠታቸውን በማስከተል በ ከፋሲካ በኋላ የሀዲያን አካባቢ ለቀው ወደ ሰሜን አቅጣጫ ተንቀሳቅሰዋል ነገር ግን ከጥቂት ዓመታት በላ የሀዲያ ህዝብ በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ እንደገና አምዷል። ምናልባትም በአፄው ዜና መዋዕል ንጉሱ ያለጥርጥር ከሀዲያ ጋር ሊዋጉ ወደ ጦርነቱ ገቡ የሚሰው አባባል በወቅቱ የነበረው የሀዲያ ሀይል እጅግ ጠንካራና ድፍረትን የሚፈትን እንደነበረ ሊያመስክት ይችላል ከዚህ በተጨማሪ አፄ ሠርፀድንግል ካሉት ሌሎች ማፅረጐች በተጨማሪ የሀዲያ ገራድ የሚባለውን ማፅረግ ለራሱ መውስዱ ምን ያክል ሀዲያን መቆጣጠር የንጉሱ መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን ሲያሳይ ይችላል ይሀ ተመሳሳይ ወቅት የሀዲያ ጠንካራ ሀይል በደቡብ ምስራቅ አካባቢው በተሰይም በባሌ በሀረርና በደሎ የኦሮሞ ህዝብ አጅግ ጠንካራ የነበረው ህዝባዊ እንቅስቃሴ በአካባቢ የሀዲያ ህዝብ ላይ ያስከትል የነበረውን ከፍተኛ የሆነ የማንነት ማጣት ፈተና ለመቋቋም አንዳይችል ይልቁንም ዘመናትን ለተሻገረው ከክርስቲያኑ መንግሥት በኩል ለተጋረጠበት ፈተና ቅድሚያ በመስጠት ዋነኛ ጠላቱን ሲታገል የነበረበት ወቅት ነበረ አፄ ሠርፀድንግል በ ዓም ድንገት ሲሞት ልጁ ያዕቆብ ዙፋኑን ወረሰ በአፄ ያዕቆብ ዘመንም የሀዲያ አመጽ ስላልቆመ ዓም ንጉሱ በሀዲያ ላይ ዘመቻ ጀመረ ነገር ግን ተስፋዬ ላጵሶ በመጥቀስ እንደጻፈው በክርስቲያኑ መንግሥት ልኡላን መካከል የነበረው የዙፋን ባላንጣነት እና የኦሮሞ ሀዝብ ዘመቻዎች ተዳምረው የሀዲያ ህዝብ ከአፄ ቁጥጥር ውጭ አንዲሆን ተጨማሪ ሁኔታዎችን ፈጥረዋል በክርስቲያኑ መንግሥት ውስጥ የነበረው የዙፋን እሽቅድድም ዓም በአዔ ሱስንዮስ የበላይነት ተጠናቆ አፄ ሱስንዬስ ከ የክርስቲያኑ መንግሥት ለመምራት በቅተዋል በአፄ ሱስንዮስ ዘመንም የሀዲያ ህዝብ በገራድ ሲዲ መሪነት ለክርስቲያኑ መንግሥት አንገብርም ብሎ አመፁን ቀጥሏል። ከላይ በተመለከተው በገራድ ሲዲና በአፄ ሱስንዮስ መካከል በተደረገው ውጊያ የተጠቀሱትን የቦታ ስሞችን መፃመድ ከአሁኑ መጠሪያቸው ጋር በንፅፅር መልክ አመልክቷል በዚህም መሠረት ሐዞ ተብሉ ይጠራ የነበረው ቦታ በጉራጌ ውስጥ ገደባኖን ከስሜን ምዕራብ አቅጣጫ አቋርጦ የሚፈስ የግቤ ገባር ወንዝ የሚያካልለውን ሥፍራ ሲሆን ይቢሾ የሚለው ቃል የሙሁር ሌላው መጠሪያ ነው ውርብ ምናልባትም የዛሬውን የወራቤ አካባቢ ሊያመለክት ይችላል በገራድ ሲዲና በአዔ ሱስንዮስ መካክል በተደገው ጦርነት መጀመሪያ ላይ የክርስቲያኑ መንግስት ለሀዲያ የአካባቢው ባለንጣዎች ከሆነት ሀይሎች ጋር በመተባበር በጣም ከፍተኛ ግንባር መፍጠሩን እንመለከታለንከዚህ በተጨማሪ በዚህ ወቅት ማለትም በኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ የሀዲያ አገር ከጉራጌ እስከ ዋቢ ወንዝ ድረስ የሚዘልቅ ስፊ ቦታን የሸፈነ እንደነበረ መረዳት ይቻላል ምናልባትም በዚህ በገራድ ሲዲና በሱስንዮስ መካከል በተደረገው ጦርነት ንጉሱ ከሲዲ እጅ በጭንቅ ማምለጡንና ከፈረሱም ወድቆ ክንዱን መመታቱን በመመልከት በገራድ ሲዲ የሚመሩት የሀዲያ ሀይሎች ቢያንስ ቢያንስ የንጉሱን ፈረስ መተው መጣላቸውንና ንጉሱንም ለመያዝ መቃረባቸውን መገንዘብ ይቻላል ማመዳያ ሀ ፖታሪና ሠሳ ከዚህም በተጨማሪ የሀዲያ ሀይሎች ለአካባቢያቸው ባላንጣዎች ምን ያክል አስፋሪዎች እንደነበሩ ለመረዳት የጉራጌ የተሰያዩ ክፍሎች የነበራቸውን የወገንተኝነት መቀያየር ማየት ይቻላል የመጨረሻውም የአፄ ስስንዮስና የገረድ ሲዲ ጦርነት በሙገር አጠገብ ማስትም የክርስቲያኑ መንግስት ስራዊት ወደ ሲዲ ሲዘምት መጀመሪያ በተሻገረው ወንዝ መካፄዱ የሲዲ ሀይሎች ረጅም ርቀት ከሀዲያ አገር ርቀው ፄደው በመዋጋታቸው ምክንያት አፄ ሱስንዮስን ዳግም ማሸነፍና መማረክ እንዳላስቻላቸው መረዳት ይቻላል በአጠቃላይ የሀዲያ አስላማዊ ሱልጣኔት ከኛው አስከ ኛው ክፍለ ዘመን ባሉት ጊዜያት የራሱን ማንነት ሰማቆየት ከሦስት የተለያዩ ሀይሎች ጋር የተለያዬ ቅርፅ ያላቸውን ትግሎች አካሂዲል ከሰሜኑ የክርስቲያነ መንግሥት ጋር የነዘረው ትግል በጣም ረጅምና የማያቋርጥ የነበረ ሲሆን ሁለቱም ሀይሎች የተለያዩ ዘዴዎችን በትግሉ ውስጥ ተጠቅመዋል ጦርነትና የጋብቻ ዝምድና ግን በጣም የተሰመዱ ዘዴዎች ናቸው በተሰይም ከኛው ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ የጋብቻ ዝምድናን በትግሉ ውስጥ እንደ አንድ ዘዴ መጠቀምን በመተው ጦርነትን ብቻ ማተኮር እንደተመረጠ መገንዘብ ይቻላል ምክንያቱም ሰረጅም ዘመናት የተደረጉት የጋብቻ ዝምድናዎች እንደ አንድ ፖለቲካዊ ዘዴ በሀዲያና በክርስቲያኑ መንግሥት መካከል ሲፈለግ የነበረውን የክርስቲያኑን መንግስት የበላይነትና የሀዲያን ገባርነት ሊያረጋግጡ አልቻሉም ያጋዴዳያ ያ ታሪጵና ፃሠሳ የሀዲያ ህዝብ አጠቃላይ ሁኔታ ክኛ እስክ ኛዉ ክፍለ ዘመን በኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያው አጋማሽ የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት የክርስቲያኑን መንግሥት ጦርነቶች መክቶ በመመለስ ነፃነቱን ማስጠበቅ የቻለበት ጊዜ ቢሆንም ወቅቱ የሀዲያ እስላማዊ ሱልጣኔት ከግራኝ አህመድ በኋላም ከኑር ሙጀሂድ የጂፃድ ሃይሎች ጋር በመተባበር የክርስቲያኑን መንግሥት ሲዋጋ በመቆየቱና በኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴ ምክንያት ጠንካራ ጫና አየገጠመው የመጣበት በመሆኑ የሀዲያ ህዝብ በቀድሞዎቹ የደቡብ ምሥራቅ ጥንታዊ መኖሪያዎቹ ማንነቱን ማጣት ቀጠለ ስለዚህ ከኛው ክፍለ ዘመን አስክ ኛው ክፍስ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ድረስ ከሌሎች የእስልምና ሀይሎች ጋር በመተባበር የክርስቲያኑን መንግሥት መታገሉና ከኦሮሞ ተስፋፊ ሃይሎች ጋር የደረጋቸው ትግሎች ከክርስቲያኑ መንግስት ጋር ለብቻዉ ካደረጋቸዉ ትግሎች ውጭ ያደረጋቸውን ትግሎችን ያመለክታሉ የህዲያ ህዝብ በኛው ክፍለ ዘመን ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ያደረገውን ትግል በተመለከተ አለቃ አጥሜን በመጥቀስ ተስፋዬ የሚክተለዉን ፅፏል ታዕደጎ ነ። ጉዳዩን ለሀዲያ መንግስት እጅግ አስከፊ ያደረገው የኦሮሞ ህዝብ እንቅስቃሴ አቅጣጫ የሀዲያ ህዝብ ከስሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ በተስያዩ ምክንያቶች አፈግፍገው አስላማዊ ሱልጣኔታቸውን መስርተው በሚኖሩበት በዛሬው ሀረር አሩሲና ባሌ ያነጣጠረ መሆኑ ነው ከቪህም በተጨማሪ የሀዲያ ወታደራዊ ሀይል ከክርስቲያኑ መንግስት ጋር ያደርግ የነበረዉን የውጊያና የትግል ግንባርና አቅጣጫን ተክትሎ ወደ ዛሬዉ የሀዲያ ህዝብ መናሪያ ወደሆነው ደቡብ ኢትዮጵያ የተንቀሳቀሰበት ወቅት መሆኑ ለኦሮሞ ጠንካራ ተስፋፊዎች የሞጋሳ ሥርዓት ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል ይህ ጠንካራ የኦሮሞ ህዝባዊ እንቅስቃሴ የሀዲያን ህዝብ አብዛኛውን በቀድሞ መኖሪያቸው በኦሮሞዎች የሞጋሳ ሥርዓት ተውጠው እንዲቀሩ አድርጓል ይህ ከኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ያለው ዘመን ስለ ሀዲያ ህዝብ ታሪክና አኗኗር በአፈ ታሪክ መረጃዎች ብቻ በመመርኮዝ መረዳት የሚቻልበት ጊዜ ነው ምንም እንኳን ይህ በአፈ ታሪክ ተመሥርቶ የሚሰጠው ቨገባና ትንተና የራሱ የሆኑ ድክመቶችና አጥረቶች ያሉት በመሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረግ ቢኖርበትም ከኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ የሀዲያ ህዝብ ጊቾዎች ርርከዜሠሥሥሥ ወይም ጐሳዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች ረጅም አመታትን በመንቀሳቀስ በ መዴያሀሠቻ ፖታሪና ያሳ ወደ ዛሬው የሀዲያ አገር እንዴት እንደደረሱ ብረውካምፔር የተባለው ጀርመናዊ ፀሐፊ አብራርቷል ለምሳሌ የብራውካምፔር ሰፋ ያለ ዘገባ በጣም ጠቅለል ባለ መልኩ ሲታይ የባዴኦሶ ዐር ሀዲያዎች ከደሎመና ከባሌ ተነስተው በ ዓም ወደዛሬው መኖሪያቸው የደረሱት በገደብ በሸዋ በከተራ በሐረዋ በገሱባ በዳሞት እና በብለቴ ሸለቆ በማሰፍ ነበር ክደሎ እስከ ሸዋ ድረስ የነበረው እንቅስቃሴ ግን የክርስቲያን መንግስት ጠላት ከሚሆኑት የአዳል ሃይሎች ጋር በጋራ ያደረጉት እንደነበረ ይገለፃል የሌሞ ርርጠ ጊቾ ርዕዚርከርከ በአባያ ሀይቅ አካባቢ ከዌራ በመነሳት በአልበሶ አርሲ በማረቆና በአነሞር አድርገው ብኩ መቶ አመታትን በመንቀሳቀስ ወደ ዛሬው የሌሞ «ጡ አካባቢ የደረሱት ክ ዓም ድረስ ባሉት ረጅም ጊዜያት ዉስጥ እንደነበረ ይገለፃል የሻሾጐን ከከዕደ ጊቾ ርርከርከ በተመሰከተም የማህበረሰቡ አፈ ታሪክ እንደሚያስረዳ ከሴሩ ክከለሜን ምሥራቅ አዋሽ አካባቢ በመነሳት በከተራ አሩሲን በገደብ በሻሸመኔ በሻላ ሐይቅ በባሶ በከንባታና በስልጤ በማሰፍ ከሁሰት መቶ አመታት በቷላ ወደ ዛሬው መኖሪያቸው የደረሱት በ ዓም ገደማ እንደነበረ ይነገራል ከሀዲያ ጊቾ ርቂአርከርከ የሶሮ ጊቾንዕህከርከ እንቅስቃሴ በተመለክተ የማህበረሰቡ አፈታሪክ እንደሚደስረዳው ከገደብ ከላይኛው ዋቢ ሸበሌ አካባቢ በመነሳት በፈጠገር በላንጋኖ ሐይቅና በዝዋይ ሸለቆ በማረቆ ሲብዶ በወይባና በጉራጌ አድርገው ከብዙ መቶ ዓመታት በቷላ ወደ ዛሬው የሶሮ አካባቢ የደረሱት ከ ዓም ድረስ ባሉት ጊዜያት እንደነበረ ይገልፃል መዲያ ፖሪና ጎሠሷ ሌሎች የሀዲያ ጊቹቐዎች ወደዛሬው የሀዲያ አካባቢ ከመድረሳቸውም በፊት ጀምሮ በአካባቢው ህዝቦች ላይ የበላይነት የነበራቸው የሀዲያ ቡድኖች እንደነበሩ ይነገራል ብራውካምፔርና ጥላሁን ። ዶድመኖ ፆያራታመና ቃመኖ በባሌ በዶሎመና አካባብ ዐርዞ ፊማና ወዴመኖ ሯፖሳያ ታመናመኖአና በወላይታ ዉስጥ ሥ ዖሃቋኋመና ዳፎዔ ሄሮጋራ ደፇዎሮ ሪታ ኦፈፇመናኖ ሥራጳፅጋኃ ጎሮ ሟፀለፅሪ ሜሼሯራያ ምጩ ዎመና መና እጳመና ሃጋዴረሮጳኔጳመና ያታሬለሪኃጴፎ ዳሪሌ እና የመሳሰሉት የሀዲያ ጎሳዎች እንደሚገኙ ተስፋዬ ሲገልጽ የሀዲያ ሽማግሌዎችም ተመሳሳይ አስተያየት አላቸዉ ስለዚሁ ተመሳሳይ ሁኔታ ብራውካምፔርና ጥላሁን በ ሲያብራሩ ክአጠቃላይ የሀዲያ ህዝብ ውስጥ የራሳቸውን ማንነትና ቋንቋ አስጠብቀው ለቆዩት የሀዲያ ህዝቦች የሥምጥ ሸሰቆ ዝቅተኛ ቦታዎችና በብላቴና ኦሞ ወንዞች መካከል የሚገኙ ተራራማ አካባቢዎች የመጨረሻ ይዞታቸው ሊሆኑ ችለዋል የሀዲያ ህዝብን ክኦሮሞ በህልና ቋንቋ ጋር መዋሁሯን ቀድመው የኦሮሞን የበላይነት የተቀበሉ ህዲዮች ራሳቸው እንዳገዙና የህዲያ ህዝብ የመፃላ ወይም ህድሮ ባህል ከኦሮሞ ህዝብ ባህል ጋር መመሳስሉም ለመዋዛድ ከፍተኛ እገዛ ዲያ ሠ ታሪያና እንዳደረገ ይነገራል በጣም ክፍተኛ ቁጥር ያለው የሀዲያ ህዝብ ተውጦ በቀረበት በአሩሲ አካባቢ ማለትም ከዝዋይ ሀይቅ እስክ ዋቢ ሸበሌ እና ከላይኛው አዋሽ ወንዝ አስክ ገናሌ ባሉት ቦታዎች ምንም እንኳን የቋንቋና የባህል ተመሳሳይነት ቢንፀባረቅም በአንዳንድ መሰኪያዎች ሁለት አይነት ማህበረስቦች አብረው የሚኖሩ መሆናቸውን ማረጋገጥ እንደሚቻል ብራውካምፔር ሰር ይገልፃል ለምሳሌ በቁጥር አናሳ ከሆኑት የኦሮሞ ጐሳዎች የገዳ መሪዎች ሲመረጡ አብላጫ የሆኑት የሀዲያ ጐሳዎች በእስልምና ሃይማኖት ተከታይነታቸው ይታወቃሉ በዚህም መሠረት ከህዝቡ ክሁለት ሦስተኛ በላይ ከሚቆጠሩት የሀዲያ ጐሳዎች በስተቀር የተቀሩት የኦሮሞ ጐሳዎች የኦሮሞን ባህላዊ ፃይማኖት የሚከተሉ ነበሩ በመሆኑም የሀዲያ ጐሳ የሆኑ የአሩስ አካባቢ ኦሮሞዎች ከኦሮሞ ጐሳዎች ያነሳ ቦታ ይስጣቸው እንደነበረ ቪኒከማሁ ፅፏል ነገር ግን የአስልምና ፃዛይማኖት በሁሉም የአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ተቀባይነቱ እየጨመረ መፄድን ተከትሎ በሀዲያ ኦሮሞዎችና በነባር ኦሮሞዎች መካከል የነበረውን ልዩነት በእጅጉ ቀንሷል የአስልምና ፃይማናት በአሩስና በሌሎችም በደቡብ ምሥራቅ የቀድሞ የሀዲያ አካባቢዎች መስፋፋትና የኦሮሞን ባህላዊ ሃይማኖት እየተካ መፄድ እንዲሁም እንደባሌው ሼክ ሁሴን ያሉ ቦታዎች ለሙስሊሙ የደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ ማህበረስብ እንደ ቅዱስ ስፍራ መወሰድ በአሩሲ ውስጥ ያሉት የሀዲያ ጐሳዎች ባህላዊ ማህበራዊና ፖለቲካዊ የመሪነት ሚና እንዲጫወቱ ዕድል ሰጥተዋቸዋል ከላይ ክተገለጸው ሁኔታ መረዳት እንደሚቻለው ለሀዲያ ህዝብ መዳከምና በቷላም ላይ በዛሬው በጣም ውስን በሆነ ቦታ ብቻ መቅረት ምክንያት ነው ተብለው ከሚጠቀሱት ነገሮች መካክል ያጋዲያ ሀ ፖታሪና ሳ ብ ው ው ው ው መ ስምሳሌ ለረጅም ዘመናት የዘለቀውና ከተለያዩ ሀይሎች ጋር በህብረትም ሆነ በጠላትነት የተደረጉት ጦርነቶች የኦሮሞን ህዝብ ጠንካራ የሆነ የመስፋፋት እንቅስቀሴ ተቀብሰው የተቀሳቀሉ የሀዲያ ቡድኖች ማንነታቸውን አስጠብቀው ለመቆየት ቁርጠኝነትና አቅም ማጣት ዋነኞቹ ምክንያቶች ናቸው ተብሎ ሊጠቀሱ ይችላሉ ከላይ የሀዲያን አፈታሪክ መነሻ በማድረግ ክኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ በሀዲያ ህዝብ ታሪክ ላይ የተከሰቱትን መሠረታዊ ስውጦችን ለውጦቹን ያስከተሱ ሁኔታዎችንና የለውጦቹን ውጤቶች ብራውካምፔር ብረውካምፔርና ጥላሁን በ እና ተስፋዬ በ የፃፉትን ፅሑፎች መሠረት በማድረግ ስንመለክት የሚከተሉትን መሠረታዊ ሀሳቦች ማንሳት ይቻላል የህዝቡን ከደቡብ ምስራቅ ስፊው ይዞታውና እጅግ ጠንካራ ከሆኑት አጐራባች የሙስሊም ሱልጣኔቶች ተነጥሎ ወደ ዛሬው ደቡባዊ ዋነኛ የሀዲያ አካባቢ መንቀሰቀስን የፈጠረው በበዘመኑ የነበሩት ጦርነቶች እንደነበሩ መረዳት ይቻላል እንቅስቃሴዎቹም በመጀመሪያዎቹ ደረጃዎች ከክርስቲያኑ መንግስት ጋር የተደረጉ የጦርነቶች እንቅስቃሴ አቅጣጫዎች በመከተል ተጨማሪ ቦታዎች ከመያዝ ውጪ የቀድሞ መኖሪያ አገርን በአጠቃላይ በመልቀቅ አዲስ ስፈራ ማካሄድን የሚያመሰክቱ አይመስሉም የኦሮሞን ህዝብ ጠንካራ የመስፋፋት እንቅስቃሴንም ተከትሎ የተከስተው ሁኔታ የሚጠቁመው በጣም ሰፊ በሆነ ጂኦግራፊያዊ ክልል ላይ ሀይሉ ተበትኖ በሚገኘው የዘመት የሀዲያ ህዝብ ላይ የተጋረጠ በጠንካራ የኦሮሞ ህዝባዊ እንቅስቃሴ የመጥለቅለቅ ፈተና መሆኑን ነው ይህንን ጠንካራ ፈተና ለመቋቋምና የሀዲያን ታሪካዊ ማንነት ኘማመዴያዖ ሠያ ፖሪጵና ፅሠሷ ብ መ ሰማስጠበቅ የሀዲያ ሀይሎች ከኦሮሞዎች ጋር ጦርነት መግጠማቸውና ችግሩን ሰመቋቋም ያደረጓቸው ጥረቶች ተገልጸዋል ምንም እንኳን ጦርነቱ የት አካባቢ ሳይ እንደተደረገ ማወቅ ባይቻልም በተጠቀሰው ዘመን በ ዓም አካባቢ ጠንካራው የሀዲያ ወታደራዊ ሀይል በነበረበት አካባቢ ሊሆን አንደሚችል መገመት ይቻላል በመሆኑም በኦሮሞ እንቅስቃሴ ወቅት የሀዲያን ሕዝብ የቀድሞ መኖሪያ አካባቢዎችን ለመቆጣጠርና ህዝቡን ወደ ኦሮሞነት ሰመቀላቀል ከፍተት የስጠውና ምቹ ሁኔታን የፈጠረው ከኦሮሞ ሀዝብ እንቅስቃሴ በፊት የነበረው የታሪክ እውነታና በሀዲያና በኦሮሞ ህዝቦች መካከል ሰዘመናት የዘለቀው የባህልና የሥነ ልቦና ተመሳሳይነት ነበሩ ማለት ይቻላል በመሆኑም ለአብዛኛው የሀዲያ ጎሳዎች ቋንቋ እና ባህል በኦሮሞነት መተካትም ሆነ ዛሬ ድረስ በጥንካሬ ለቀጠሰው የሀዲያ ማንነት ቋንቋና ባህል መቀጠል ዋነኛ ምክንያት በክርስቲያኑ መንግሥትና በእስልምና የተባበሩ ሀይሎች መካከል ይደረጉ የነበሩ ጦርነቶች መሆናቸውን መረዳት ይቻላል ከኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የሀዲያ ህዝብ ከክርስቲያኑ የሰሜን ኢትዮጵያ የተሰያዩ አዔዎች ጋር ያደርጋቸው ከነበሩት ጦርነቶች ጋር ተያይዘው የሚነሱትን የተለያዩ የአካባቢ ስሞችንና የእነዚህን አካባቢዎች ጂኦግራፊያዊ መገኛ እንዲሁም ከሀዲያ ህዝብ አንፃር መገኛው የሚሰጠውን ትርጉም በማጥናት የዛሬ የሀዲያ ህዝብ መኖሪያ የሆነው አካባቢ የተለያዩ የሀዲያ ጊቾዎች ርህርክርከህህጨኋ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ የተናጥል የስደት ጉዞ ካደረጉ በኋላ ከኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ብቻ በቋሚነት የተቆጣጠሩት ነው የሚለውን አስተሳሰብ መጠራጠር ይቻላል ለምሳሌ በ ንጉሥ አምደ ፅዮን በሀዲያ ህዝብ ላይ የዘመቱ ሲሆን የዘመቻ ጉዞ መንገድ የነበረው የክርስቲያኑ የሠዲዖ ሀያ ታሪጵና ቀሳ ር ሌሌ ው መ ንተ መንግሥት ደቡባዊ ወረዳ በነበረው በአይመሰል ጉራጌ በኩል በማድረግ እንደነበረ ተገልዷል ተከለ ዓዲቅ አረብ ፈቂህን በመጥቀስ አንዴት የሀዲያ ሱልጣኔት የግራኝ አህመድ ሀይልን እንደተደረበ ሲገልጽ በሀዲያ አካባቢ የነበሩትን የክርስቲያን መንግሥት ደጋፊ ሕዝቦችና አካባቢዎችን ጠቅሷል ክእነዚህም መካከል የከምባታ ህዝብ በዋናነት ተመልክቷል እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኛው ክፍለ ዘመን ታሪካዊ እውነታዎች የዛሬው የሀዲያ ህዝብ ጐረቤት የሆኑት የጉራጌና የከምባታ ህዝቦች ከተጠቀሱት ዘመናት ጆምሮ ከሀዲያ ህዝብ ጋር በጉርብትና ይኖሩ እንደነበረ በግልፅ ያስረዳሉ ከእነዚህ ከላይ ከተጠቀሱት ማስረጃዎች በተጨማሪ በኛው ክፍሰ ዘመን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ውስጥ የሀዲያ ህዝብ በገራድ ሲዲ መሪነት ከአፄ ሱስንዮስ ጋር ያደረገውን ጦርነትና ድል በማጥናትና ንጉሥ ሱስንዮስ ወደ ሀዲያ አገር ሰጦርነት የመጡበትን አቅጣጫ በመመልክከት በወቅቱ ኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ የሀዲያ ጠንካራ ወታደራዊ ሀይል መገኛና ከኦሮሞ መስፋፋትም ሆነ ከክርስቲያኑ መንግሥት ቁጥጥር ነፃ የነበረው አገር ከዋቢ ሸበሌ ወንዝ ደቡባዊ ጫፍ ክገደብ አካባቢ ተነስቶ በደቡብ ምዕራብ ትንሹ ዌብ ከግቤ ወንዝ እስክሚገናኙበት ያሰው ቦታ መሆኑን መረዳት ይቻላል ምክንያቱም ገራድ ሲዲ ከንጉሥ ሱስንዮስ ጋር ብቻ ሳይሆን በንጉሠ ወዳጅነታቸውና ዝምድናቸው ጭምር ከሚታወቁት የዘመኑ የኦሮሞ ሀይሎችና ከጉራጌ ጋር የጋራ ግንባር ጦርነት እንዲቀር በመመኘት አስክ ዋቢ ወንዝ ድረስ ማፈግፈጉን አጥሜ ጊዮርጊስ የጻፉትን ስንመለከት በተጠቀሰው ዘመን በምሥራቅ አቅጣጫ እስከ ዋቢ ሸበሌ ደቡባዊ አካባቢ እለከ ገደብ ያሰው ቦታ በኦሮሞዎች ቁጥጥር ሥር እንዳልነበረ ያሯዲያ ሀ ታሪያና ጎግሪዕኋ እንዳልነበረ እንረዳለን አፄ ሱስንዮስና የንጉሱ ደጋፊዎች የነበሩት የኦሮሞና የጉራጌ ዛይሎች ጉራጌን ተሻግረው በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ ገራድ ሲዲን ለመውጋት ወደ ሀዲያ አገር የገቡበትን የደቡብ ምዕፅራብ ጫፍ ተስፋዬ የሀዲያ ማህበረሰብ እኤአ በ ዓም ገደማ የያዛቸውን ቦታዎች ለማመልከት በተጠቀመው ካርታ የዛሬዎቹ ሁሉም የሀዲያ ጊቾዎች በኛው ክፍለ ዘመንም በዚሁ ተመሳሳይ ቦታዎች ይኖሩ እንደነበረ ሲያስረዳ በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ ወደ ግቤ ወንዝ የተጠጋ ድንበር አንደነበራቸው ካርታው ይጠቁማል ከዚም በተጨማሪ አፄ ሱስንዮስ ከሀዲያ ዘመቻ ተሸንፎ ሲመለስ የተከተላቸውቨን የጉዞ አቅጣጫዎችና የቦታ ስሞች አንደተመለከተው ስንገመግም በዛሬው የጉራጌና የስልጤ ዞኖች የሚገኙትን የተለያዩ አካባቢዎችን ያመለክታሉ በመሆነም ዛሬ ቋንቋቸውን ታሪካቸውንና ማንነታቸውን አስጠብቀው የሚኖሩ የሀዲያ ጊቾዎች የሰፈሩበት ቦታ ቢያንስ ቢያንስ ከኛው ክፍለ ዘመንም ጀምሮ የሰፊው የሀዲያ አገር አካል እንደነበረ መረዳት ሲቻል በዚህ አካባቢ የሀዲያን መሠረታዊ ማንነት አስጠብቆ ለማቆየት ዋነኛ ምክንያት ሊሆን የቻለው በዘመኑ የሀዲያ ጠንካራ ሀይል የተከማቸበት አካባቢ መሆኑ ይመስላሳል በዚህ አስተሳሰብ መሠረት የሀዲያ የተለያዩ ጊቾዎች ከተለያዩ የሀዲያ ሱልጣኔት ጫፎች በኦሮሞዎች መስፋፋት ግፊት በተለያዩ አቅጣጫዎች ብዙ ዘመናትን የፈጀ ጉዞ በማድረግ ወደ ዛሬው የሀዲያ አካባቢ በተለያዩ ወቅቶች ደረሱ የሚለውን አፈ ታሪክ አምኖ ለመቀበል በቂ የሆነ ማስረጃ ያስፈልጋል የሀዲያ ህዝብ የዛሬዉን የሀዲያ መኖሪያ አከባቢ ባለቤት የሆነዉ በኛዉ ክፍለ ዘመን ነዉ የሚለዉ አስተሳሰብ አጠራጣሪነት ከሜያመለክቱት የካርታና የጽሁፍ ማስረጃዎች ኀመዲያዖሀ ፖታሪፅና ባሀኋ በተጨማሪ እያንዳንዱ የሀዲያ ጊቾ ሌሞ ሶሮ ኡሩሶ ዌጦጊራ ቀቤና አሳባ ማረቆ ባዴኦሶ ሻሾጐ እና ሌሎችም በርካታ ዓመታትን በፈጀው የጉዞ ወቅት ከሌሎች ህዝቦች ጋር በነበራቸው መስተጋብር ወይንም ከሌሎች የሀዲያ ጊቾቸዎች በመነጠላቸው ምክንያት ያጧቸው መሰረታዊ የማንነት መገለጫዎች አለመኖራቸው ነው በሌላ አነጋገር ረጅም አመታትን የፈጀው የተናጥል ጉዞ በምንጮች የተጠቀሱትና ከሌሎች በጉዞ አቅጣጫ ከነበሩት ህዝቦች ጋር የነበሩት ግንኙነቶች ሊፈጥሩ ይችሉ የነበሩት የቋንቋ የባህልና የሥነልቦና ልዩነት በምን አይነት ምክንያት ሊከሰት እንዳልቻለ የሀዲያን ትውፊታዊ ማስረጃ በመጠቀም ዘመትን የተነተነ ጸሀፊዎች አላብራሩም ለዚህ አሳቤ ማሳያ ሲሆን የሜችለው የአላባና የቀቤና ሀዲያ በአንድነት በግምት ከ ባለው የ ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከጠንባሮ። ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ጐን በመስፈራቸው የቀድሞ ቋንቋቸውን በመተው የተለየ ቋንቋ ተናጋሪ መሆናቸው ሲገለጽ ከሁለት መቶ ዓመታት በላይ በተለያዩ አካባቢዎች በመስፈር ከተለያዩ ህዝቦች ጋር ግንኙነትና መስተጋብር አየፈጠሩ ተንቀሳቅስው ወደ ዛሬው የሀዲያ ክልል ደረሱ የተባሉት ለምሳሌ የሶሮ የሌሞ ቆቐሬ ወይንም የሻሾጐ ከከዌ ሀዲያ ጊቾዎች ርከርከጩሠ ቋንቋቸውንና ባህላቸውን በምን መልኩ ማስጠበቅ እንደቻሉ የሚገልጽ ማስረጃ ማግኘት አልተቻለም ብራውካምፔር ከዚህም በተጨማሪ የዌጦ ጊራ ሀዲያዎች ከግራኝ አህመድ ጦርነት ዘመን ጀምሮ በኛው ክፍለ ዘመን የመጀመሪያው አጋማሽ እስከ ኛው ክፍለ ዘመን ሁለተኛ አጋማሽ ድረስ የጠንባሮ ህዝብ በአሁኑ ወቅት ከከንባታ ህዝብ ጋር በደቡብ ብፄርብፄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የጋራ ዞን መስርተዉ የሚኖሩ ናቸዉ ያህዲያ ሠ ታሪፅና ሀ በከምባታ ሀዝብ ላይ የበላይነት እንደነበራቸውና ከባድ ጭቆናም ያደረሉ እንደነበረ የተገለጸ ሲሆን በራውካምፔርና ጥላሁን በዚህ ሁሉ ዘመን ግን አንዳቸውም በዋነኛነት ማንነታቸውንና ቋንቋቸውን እንዳላጡ መገንዘብ ይቻላል ይልቁንም ይህ ከላይ የተጠቀሰው የዌጠጊራ ሠርር ሀዲያዎችና የከምባታ ሀዝብ ግንኙነት ታሪክ ሀዲያ በተጠቀሰው ዘመን በዛሬው የሀዲያ አካባቢ ይኖር እንደነበረ ያስረዳል የሀዲያን የተለያዩ ጊቾዎች ርከርኪኬህመጩ የቀድሞ መኖሪያቸውን በመልቀቅ ረጅም ዘመናትን ተጉዘው ወደ ዛሬው የሀዲያ አገር ሲደርሱ በብራውካምፔር በ ብራውካምፔርና ጥላሁን በ ተስፋዬ በ አፈታሪኩ እንደሚያስረዳ በዛሬዎቹ የሀዲያ ወረዳዎች ተረጋግተው ከመስፈራቸው በፊት አንዱ ጊቾ ከሌላው ጋር መዋጋትና መገፋፋት የመጨረሻው ፅጣቸው ነበረ ለምሳሌ ሶሮ ከሌሞ ጋር ሻሾጉ ከዌጦ ጊራ ጋር ሌሞ ከቀቤናና አላባ ጋር ግጭት ዉስጥ ገብተዉ እንደነበረ ተገልፆል ከጐረቤት ህዝቦችም ጋር የነበራቸው ግንኙነት ሰላማዊ እንዳልነበረ በሁሉም አቅጣጫዎች ግጭቶችና መገፋፋቶች እንደነበሩ አፈታሪከን መነሻ በማድረግ ከላይ የተጠቀሱት ጸሃፊዎች የጻፉት የምርምር ሥራዎች ያመለክታሉ በተመሳሳይ ጸሃፊዎች እንደተገመተው ትውልድን በመቁጠር ይህ በሀዲያ ጊቾዎች መካከልና የሀዲያ ጊቸዎች ከዛሬዎቹ አጐራባች ህዝቦች ጋር የነበራቸው ግጭቶችና ጦርነቶች የተከሰቱት በዋነኝነት ከኛው ክፍለ ዘመን የመጨረሻ ሩብ ጀምሮ እስክ ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ባለው ጊዜ ነው የግጭቶቹንና የጦርነቶቹን መስረታዊ ምክንያቶች ክፅሑፎቹ መረዳት እንደሚቻለው የዛሬውን የመኖሪያ መሬታቸውን በባለቤትነት ለመያዝ የሚያደርጉት ትግል ውጤቶች እንደነበሩ መገንዘብ አያስቸግርም ሬመዴዲዖያ ሀ ታሪፅና ጎሳ የ መው የ መመ መመ ስለዚህ ብራውካምፔር ብራዉካምፔሪና ጥላሁን ተስፋዬ አፈታሪክን መነሻ በማድረግ ባሰፈሩት ጽሁፍ መለረት የዛሬዎቹ የሀዲያ ጊቾዎች አሁን የያዙት መሬት ባለቤት የሆኑበት ዘመን ሌሎች የጽሁፍ ማስረጃዎች የሀዲያ ህዝብ የአካባቢው ባለቤቶች ነበሩ ብለው ከሚጠቁሙት ዘመን አጅግ ወደ ዛሬ የቀረበ ርርር«በብ ነው ይህ ሌላው ጽሁፉን አጠራጣሪ የሚያደርግ ነጥብ ነው በተለይም ዛሬ በሀዲያ ጊቾዎች መካከል ያለውን የቋንቋ የስነ ልቦና የባህል የግንኙነትና የመኖሪያ ቦታ ተመሳሳይነት በመመልክት ሀዲያ ዛሬ የያዘውን መሬት አንዱ ጌቾ ርሀርክርከ ከሌላው ጋር እየተዋጋና እያስለቀቀ ደም በተቃባ ግንኙነት ባለቤት ሆኗል ብሎ ለማመን ያስቸግራል ይህ ማለት ግን በማንኛውም ሀዝብ እንደተለመደው በደም ግንኙነት ቅርበት በቅርብ ዝምድና በመመራት በአንድ ኩታገጠም ቦታ መስፈርና በአለመግባባት ወቅት በደም ግንኙነት ቅርበትና በቅርብ ዝምድና ቡድን ተመስርቶ መጋጨትን መካድ አይሆንም የሀዲያ ሀዝብ በአፈ ታሪኩ የሚያስታውሳቸው የእርስ በርስ አለመግባባቶችና ግጭቶችም ቢሆነ እንደማንኛው በወንድማማቾች መካከል በፍላጐትና በአስተሳሰብ ልዩነት ወይም በዉጭ ሀይሎች ግፊት ሊከስት እንደሚችለውና በቀላሉ በሀዲያ ሴራ ሊፈቱ እንደሚችሉ ዓይነት መጠነኛ ግጭቶች የነበሩ ሲሆን ጦርነት በሚባል ደረጃ ሲገለጹ አይገባም ይልቁንም ከላይ እንደተገለጸው በሀዲያ ጊቾዎች መካከል ነበረ የሚባለውን ጦርነቶችንና መገፋፋቶችን መሰረት ያደረገ ትንተና መረጃዎችን በጥንቃቄ ያላገናዘበ ከመሆኑም በላይ ከሀዲያ ብፄር አጠቃላይ ማንነት ይልቅ ለሀዲያ ጊቾዎች ማንነትና ታሪከ ትኩረት በመስጠትና ልዩነቶችን በማጉላት የሀዲያን ሀዝብ አንድነት የሚያንጸባረቅበትን ታሪክን ቋንቋንና ባህልን የሚያደበዝዝ አዝማሚያ ያለው ይመስላል በተለይም የአንዳንዶቹ የምርምር ሥራዎች ቢያንስ ቢያንስ መረዳ ያሠዲያ ሀ ፖሪናና ሠ ዴ ዛው ው ው ው የተሰበሰበበት ወቅት ለምሳሌ ከ ዓም እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር በፊት የሀዲያን ብፄር ማንነት የማጥፋት ወይም የማደብዘዝ የብዙ ዓመታት የተጠናክረ አንቅስቃሴ ቀጣይ ዘመን መሆን መቻሉ ትንተናዎቹ በዘመኑ ተጽአኖ ስር የወደቁ እንዳይሆኑ ጭምርያሰጋል የሀዲያ ህዝብ ታሪክ ከኛው ክፍለ ዘመን የመጨረሻዉ ሩብ እስክ ዓም በኦሮሞ ህዝብ መስፋፋትና በሌሎችም በርካታ ምክንያቶች የቀድሞ ጥንካሬውን አጥቶ በጣም ውስን በሆነው በአሁኑ የሀዲያ አካባቢ ብቻ ማንነቱን አስጠብቆ የቀረው የሀዲያ ህዝብ በኛው ክፍሰ ዘመን ሁሰተኛ አጋማሽ የገጠመው ክፍተኛ ፈተና በንጉሥ ምኒልክ ሁለተኛው መሪነት የተደረገው የሸዋ ክርስቲያናዊ መንግሥት የወረራ እንቅስቃሴ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact