Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የጉምሩክ ደንብ _የመጨረሻ ረቂቅ_H.pdf


  • word cloud

የጉምሩክ ደንብ _የመጨረሻ ረቂቅ_H.pdf
  • Extraction Summary

ቢኤጉ ጽያ ዬት መገዛትና ን ችዬ ጾ እ ጭ ር ጁ አንቀጽ በተሰጠው ስልጣን መሰረት እቃዎች በመመሪያ ወይም በሚያስተላለፈው ውሳኔ ከቀረጥ እና ታክስ ነጻ ሆነው ወደ አገር የሚያስገቡት የግል መገልገያ ዕቃዎችን ይዞ የተገኘ መንገደኛ ወደ አገር የሚገቡም ሆነ ከሀገር የሚወጡ ፅቃዎች የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ተፈፅሞባቸው ቀረጥና ታክስ ነና መሆን እንዳሳባቸው ተደንግጓል በዚህ ስምምነት ጭሠረት የቀረጥ ዓ መብት ላላቸው አለም የጉምደንብ መዳሃርፐ ዘጠ ።

  • Cosine Similarity

ፅህጪቨስዬ መመ ሯ ው የጉምሩክ ደንብ ሃ ረ ይያ ተክ ጫር ከሰ ዕቃ አእስተላጳጳፊምች የማሪታይም ባለሥልጣን የፅቃ አስተላላፊነት ፈቃድ የሚስጣቸውን አና ፈቃድ የታገደባቸውን ወይም የተሰረዘባቸውን ፅቃ አስተላላፊዎች ዝርዝር መረጃ በየጊዜው ለኮሚሸኑ ማሳወቅ አለበት የዕቃ አስተሳላፊው በጉምሩክ ትራንዚት አፈጻጸም ሳይ በቀጥታ ተጽፅኖ የሚያመጣ አደጋ ወይም ያልተጠበቀ ሁኔታ ሲከሰት ወዲያወኑ በአቅራቢያው ለሚገኘው የጉምሩክ ጣቢያ ወይም አግባብ ላለው ሌላ የመንግሥት አካል ሪፖርት የማድረግ ግዴታ አለበት ፍል አራት ስጳጉምሩፍክ መጋቪክን ምዕራፍ አንድ የጉምሩክ መጋበን ዓይነቶች ስዷርት እና የሚሯሙበት ቦታ በፈቃድ የሚኗድሙ የመጋበን ዓይነቶች ኮሚሽኑ በሚሰጠው ፈቃድ የሚቋቋሙ የወልና የግል የጉምሩክ መጋዘኖች የሚከተሉት ናቸው ሀ የወል ጊዜያዊ የጉምሩክ ፅቃ ማከማቻ ለ የወል ቦንድድ የጉምሩክ መጋዘን ሐ የግል ጊዜያዊ የጉምሩክ ፅቃ መጋዘን መ የግል ቦንድድ የጉምሩክ መጋዘን ሠ የእርዳታ ዕቃዎች ማከማቻ ቦንድድ መጋዘን ረ የቀረጥ ነፃ ፅቃ መጋዝዘን ሰ የቀረጥ ነዓ መሸጫ መደብር ሱቅ ናቸው የመንግስት የጉምሩክ መጋዘን የሚቋቋመው በኮሚሽኑ ይሆናል ዘጠ ። ሰ ገባጻኞር ችያቶች ኮሚሽኑ በዚህ ደንብ መሠረት የስጠውን የጉምሩክ መጋዘን ፈቃድ በሚከተሉት ምክንያቶች ያለቅድመ ሁኔታ ሊሰርዝ ይችላል ሀ በጉምሩክ መጋዘን ውስጥ ያልተመዘገበ ወይም ፈቃድ ያልተሰጠው ፅቃ እንዲገባ ወይም እንዲወጣ ከተደረጎ ለ የጉምሩክ ሥነሥርዓት ያልተፈፀመበት ሪቃ ከመጋዘን እንዲወጣ ከተደረገ ሐ ወደ ተፈቀደው መጋዘን ስለገቡ ዕቃዎች የሚገልጹ ሠነዶች ከተሰረዙ ወይም ከተደለዙ መ ወደ ተፈቀደው መጋዘን ያልገባን ፅቃ እንደገባ አስመስሎ የተቪጋጀ የሀሰት ማስረጃ ከቀረበ ወይም የማጭበረበር ተግባር ከተፈፀመ ሠ ወደ መጋዘኑ በገቡ ፅቃዎች ላይ ስርቆት የተፈፀመ አና የመጋዘኑ ባለቤት ባድርጊቱ የተባበረ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም ረ በዚህ ደንብ አንቀጽ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ የጉምሩክ መጋዘን ፈቃድ ሳይታደስ የቀረ እንደሆነ ሰ ባለፈቃዱ የመጋዘን ፈቃዱን ከወሰደ ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ምንም ዓይነት ፅቃ ወደ ተፈቀደለት መጋዘን ያላስገባ እንደሆነ ከዚህ በታች የተገለጹት ሲፈፀሙ ኮሚሽኑ በቅድሜያ የአሥር ቀን ማስጠንቀቂያ በመስጠት የመጋዘን ፈቃድ ይሰርዛል ሀ በህግ ወይም ኮሚሽኑ ባወጣቸው መሪያዎች ውስጥ የተደነገጉትን የሚጥስ ተግባር ከተፈፀመ ለ የኮሚሽኑ ኃላፊዎችና ሠራተኞች የዕለት ተግባራቸውን እንዲፈጽመ ትብብር ካልተደረገ ሠ ዶክጫጨጊ ችር ያን ያ ቻቹ ጄ የጉምሩክ ደንብ ነህ ዲ አ ሐ በጥንቃቄ ጉድለት በዕቃዎች ላይ ጉዳት ከደረሰ መ የጉምሩክ ሥነሥርዓት ያልተፈፀመባቸው ወይም በባለቤቱ የተተዉ ወይም በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገዱ የተወረሱ እና የመሳለሰሉት ፅቃዎች ወደ ጉምሩክ የመንግስት መጋዘን በወቅቱ ካልተላለፉወይም ሠ ባለፈቃዱ የተፈቀዱ ናሙናዎችን ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆነ ወይም የተሰጡ ናሙናዎችን ተከታትሎ ካላስመለሰ ወይም ጳቧወቅቱ ሪፖርት ካኣላቀረበ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቧኖርም በማስጠንቀቂያ ጊዜ ገደቡ ውስጥ እንዲስተካከሉ በኮሚሽኑ በጽሁፍ ለባለፈቃዱ የተገለጹ ጉዳዮች በትክክልና በተሟላ ሁኔታ መስተካከላቸው ሲረጋገጥ የመጋሸን ፈቃድ ስረዛው ቀሪ ሏደረግ ይችላል በዚህ አንቀጽ በተመለከቱት ምክንያቶች ፈቃዱ የተሰረዘበት ሰው በድጋሚ የመጋዘን ፈቃድ የሚያገኘው ፈቃዱ አተሰረከክበት ከአንድ ዓመት በኋላ መመዘኛውን አሟልቶ ሲገኝ ይሆናል ክፍል አምስት ስል ቀረጥ ነፃ ዕ ምዕራፍ ኣንድ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጄጫ ደብር ስልናሪሯም የቀረጥ ነዊ ዕቃ መሼጫ ደብር ፈቃድ ኮሚሽኑ በዚህ የደንቡ ክፍል የተመለከቱ ቅድመ ሁኔታዎችን ለሚያሟላ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ ደብር ፈቃድ ሊሰጥ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ፈቃድ ማግኘት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ፈቃዱ እንዲሰጠው ለኮሚሽኑ ማመልክቻ ማቅረብ አጳበት የቆረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደበር ፈቃድ ለማግኘት «ሟላት የሚገባቸው ቅድሪ። ደፀፍፎ ቆፈፕ ነዓ ፅቃ መሸጫ «መደብር ፈቃድ ጥያ ስስሷማሜኛረብ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ፈቃድ እንዲሰጠው የሚያመለክት ማንኛውም ሰው የሚከተሉትን መረጃዎች ለኮሚሽኑ ማቅረብ ይኖርበታል ፓሠ የቀረጥ ነዓ ፅ የቀረጥ ነፃ ፅቃ መሸጫው መደብር ባለቤት ሙሉ ስምና አድራሻ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫው መደብር እና የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘን አድራሻ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫውን መደብር የሚሸጣቸውን ፅቃዎች ዓይነት ዓመታዊ የአቅርቦት መጠን ግምት የቀረጥ ነዓ ሱቁ እና የቀረጥ ነዓ ዕቃ መጋዘን የግል ከሆነ የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታና ፕላን የቀረጥ ነፃ ዕቃ መሸጫ መደብር እናወይም የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘን የኪራይ ከሆነ ከአከራዩ ጋር የተደረገ የኪራይ ውል ስምምነት በሚመለከተው ህጋዊ አካል የተረጋገጠና የተመዘገበ በውጭ ምንዛሪ የሚሰራ የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ መሸጫ ደብር ከጳሚሯፍምበት ወሪ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ማቋቋም የሚቻለው ሀ በዓለም አቀፍ ኤርፖርቶች ለ በተፈቀዱ የጉምሩክ መውጪያና መግቢያ በሮች ሐ በአፍሪካ ህብረት ቤት መ ባአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ጽቤት ሠ አራት ኮከብ እና ከዚያ በላይ ደረጃ ባላቸው ሆቴሎች እና ረ በሚኒስትሩ በሚወሰኑ ሌሎች ቦታዎች ምዕራፍ ሁልት የቀረጥ ነዌ ፅቃ መሸጫ «ደብርን ፈቃድ ስጳሜደስ ስለጴማገድ እና ስጴመሷረዝ ፈቃድ ስለማደስ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለፈቃድ በየዓመቱ ከታህሣሥ ቀን አስክ ታህሣሥ ባለው ጊዜ ለኮሚሽኑ የፈቃድ ማሳደሻ ክፍያ በመክፈል ፈቃዱን ማሳደስ ይኖርበታል ው ን ፋፉ የጉምሩክ ደንብ ነዘ ኣ ኡ ሣር ጋ መመ ሚኖሩ ህከፍ ሂ ርማ ህፀበቾ። ዶሀፀርፎ ጋ» ባለፈቃዱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተገለፀው የጊዜ ገደብ ማሳደስ ካልቻለ ክጥር ቀን እስከ ጥር ባለው ጊዜ የማደሻውን መቀጫ በመክፈል ማሳደስ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተደነገገው ቢኖርም ባለፈቃዱ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ፈቃዱን ማሳደስ ያልቻለ ለመሆኑ አሳማኝ ማስረጃ ሲቀርብ ያለቅጣት በኮሚሽነሩ ወይም ኮሚሽነሩ በሚወክለው ኃላፊ ውሳኔ ሊታደስ ይችላል ለዚህ አንቀጽ አፈጻጸም ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ማለት ፈቃዱን እንዳያድስ የሚያደርግ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተዘረዘቫሩ ሁኔታዎች እንዲሁም የባለፈቃዱ ከባድ የጤና ችግር በህግ ቁጥጥር ሥር መዋል በአገር ውስጥ አለመኖርና የቤተሰብ ሀዘን ነው ፈቃድ ሲሰማሳደስ ሲሟሉ የሟገባቸው ቅድ ሁኳታዎች ባለፈቃዱ የተሰጠውን የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ፈቃድ ለማሳደስ የሚከተሉትን ሰነዶች ለኮሚሽኑ ማቅረብ አለበት ሀ በውጭ ኦዲተር የተመረመረ የቀዳሚ ዓመት የፋይናንስ ሪፖርት ለ የታደሰ የአስመጪነት እና የችርቻሮ ንግድ ፈቃድ ሐ የታደሰ የቀረጥ ነጻ መጋዘን ፈቃድ ኮሚሽኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከቱት ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ያድሳል ፈቃድ ስኋማሜገድና ስጳመሰረኻ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት ከሚከተሉት ጥፋቶች አንዱን ወይም ከአንድ በላይ የፈፀመ እንደሆነ ጥፋቱ እስኪታረም ድረስ ድርጅቱ ወደ ተፈቀደለት የቀረጥ ነፃ መጋዘን ፅቃ እንዳያስገባ እና ወደ ቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር የገቡ ዕቃዎችን እንዳይሸጥ ኮሚሽኑ ፈቃዱን አግዶ ያቆያል ሀ ወቅታዊ የሸያጭና የዕቃ ክምችት ሪፖርት ያላቀረበ እንደሆነ መመመ ኣጎ እ ለ የሻያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ያልገዛ እንደሆነ ሂ ዌሮ። ሠ መ የንግድና የሂሳብ መዝገብ ያልያሽ እንደሆነ ኢዲ አርሙ ሠ የመረጃና የሪክርድ ሥርዓቱ በቴክኖሎጂ ያልተደገፈ እንደሆነ ረ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ፈቃድ ያላሳደሰ እንደሆነ የቀረጥ ነፃ ፅቃ መሸጫ መደብር ባለቤት የሚከተሉትን ጥፋቶች የፈፀመ እንደሆነ ኮሚሽኑ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ፈቃዱን ያለቅድመ ሁኔታ ይስለርዛል የጉምሩክ ደንብ ነፐ ሀ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሱት ምክንያቶች ፈቃዱ ታግዶ ባለበት ወቅት ከታገደበት ቀን ጀምሮ ጥፋቱን እስክ ሶስት ወር ጊዜ ገደብ ውስጥ ያላረመ እንደሆነ ለ በኢትዮጵያ ብር ፅቃ የሸጠ እንደሆነ ሐ ከሽያጭ ያገኘውን የውጭ ምንዛሪ ሽያጩ ብሔራዊ ባንክ በሚወስነው ጊዜ ገደብ ውስጥ ለባንክ ገቢ የማያደርግ ከሆነ መ በተፈቀደለት የቀረጥ ነዓ መሸጫ መደብር ሽፋን ማንኛውንም የማጭበርበር ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ምዕራፍ ሦስት የተጠቃቫጂዎችና የቀረጭፕ ነ ዕቃ መሸ መደብር ባጳቤቶች መብትና ግዴታ ከቀፈጥ ነዓ ዕቃ መሼጫ መደብር ፅቃ የመግዛት መብት ከቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ዕቃ የመግዛት መብት ያላቸው የሚከተሉት ሰዎች ብቻ ናቸው። ያ ሀ ማንኛውም ወደ አገር የሚገባ መንገደኛ ለሳ የትራንዚት መንገደኞች ሐማንኛውም ከአገር የሚወጣ መንገደኛ መ ኤምባሲዎች የቆንስላ ቤቶች ዓስም ኣቀፍ ወይም አህጉራዊ ድርጅቶች ሠ ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ሜሲዮኖች በአለም አቀፍና አህጉራዊ ድርጅቶች ውስጥ የሚሰሩ የቀረጥ ነዓ መብት ያላቸው ሠራተኞች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ ለ እና ሐ የተጠቀሱት ተጠቃሚዎች የቀረጥ ነዓ ፅቃ መግዛት የሚችሉት በአለም አቀፍ አየር ማረፊያዎችና በጉምሩክ መውጪያና መግቢያ በሮች ከተቋቋሙ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብሮች ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መ እና ሠ የተጠቀሱት ተጠቃሚዎች ከቀረጥ ነፃ ፅቃ መሸጫ መደብር ፅቃ ግዛት የሚችሉት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እና ኮሚሽኑ በልዩ ሁኔታ በሰጠው ፈቃድ ከተቋቋሙ የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብሮች ብቻ ይሆናል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ዉ ድንጋጌዎች ቢኖሩም ወደ አገር ውስጥ የሚገባ ማንኛወም መንገደኛ ከቀረጥ ነዓ ሪቃ መሸጫ መደብር ዕቃ መግዛት የሚችለው የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያን ከማለፉ በፊት ብቻ ነው ዘጠ ጸዐየርፎ የጉምሩክ ደንብ ነሃሆፐ ዘጠ ዐየር የጉምሩክ ደንብ ህሃፐ ዑ የትራንዚት መንገደኞች በበረራ መቆያ አካባቢ ከሚገኙ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብሮች ፅቃ መግዛት ይችላሉ ለዚህ አንቀጽ አፈዓፀም የማናቸውም አየር መንገድ እና የባቡር ትራንስፖርት ኩባንያ ሠራተኞች ወይም በሥራቸው ምክንያት የበረራ ወይም የባቡር ትራንስፖርት አባል ሆነው ለሥራ በሚጓጓዙበት ጊዜ እንደ ወጪ ወይም ገቢ መንገደኛ አይቆጠሩም የቀረጥ ነዓ ፅቃ ተጠቃሚ ባለመብቶች ሊያሟሉ የሟገባቸው ማሜስረጃምች የቀረጥ ነዓ ፅቃ ተጠቃሚዎች ክቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ፅቃ መግዛት የሚችሉት ገቢ ወይም ወጪ መንገደኞች ፓስፖርታቸውን ወይም ሌላ የጉዞ ሰነድ ለቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ማቅረብ ይኖርባቸዋል ልዩ የቀረጥ ነዓ መብት ተጠቃሚዎች የመጠቀሚያ ደብተር ከፓስፖርታቸው ወይም መታወቂያቸው ጋር እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ እንደሁኔታው ለቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ማቅረብ አለባቸው ያደቆረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ ደብር ባቪቤት ግዴውፖዎች ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘን እና የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ፈቃድ ያገኘ ለው ባቀረጥ ነዓ መሸጫ መደብር የሚሸጡ ዕፅቃዎች ወደ ሀገር ሷገቡ ወይም ሀገር ውስጥ ገብተው ወደ መሸጫ መደብር ከመዛወራቸው በፊት ቀረጥ ነና ርህክ ኮዌፀ የሚል የማይጠፋ ወይም የማይፋቅ ምልክት ተደርጎባቸው ሊገቡ ይገባል ኮሚሽኑን በማስፈቀድ በዚህ ደንብ የተመለከቱ መረጃዎችን የሚይዙ የሽያጭ ደረለኞችን የዕቃዎች ገቢና ወጪ ቫውቸሮችን እንዲሁም የመክታተያ ሌጀሮችን ያሳትማል በውጭ ምንዛሬ ግብይት ጳመፈጸም ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ማግኘት አለባት ሥ ማንኛውም ወደ ተፈቀደው ቀረጥ ነፃ ፅቃ መሸጫ መደብርም ሆነ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘን የሚገባ ወይም የሚወጣ ዕቃ በቅድሚያ በኮሚሽኑ የተፈቀደ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት የቀረጥ ነዓ ፅቃዎችን በዚህ ደንብ ለተፈቀደሳቸው ተጠቃሚዎች ብቻ መሸጥ አለበት በቀረጥ ነፃ ወደ አገር የገቡ ፅቃዎች በደረስኝ ሽያጭ ማከናወን አለበት የሸያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ መጠቀም አለበት የሸያጭ ሥራ ክመጀመሩ በፊት ደረሰኝ ማሳተም አለበት ዘጠ ደዐፎ ዕለታዊ ሽያጩን በአስራ አምስት ቀን አንድ ጊዜ በማጠቃለል ለገቢና ወጪ መንገደኞች የተፈፀመ ሽያጭን በገቢ ፅቃ ዲክለራሲዮን በመመዝገብ ለኮሚሽኑ ማሳወቅ አለበት ወርፃዊ የሽያጭ እና የክምችት ሪፖርት ለኮሚሽት ማቅረብ አለበት የግብይት መረጃውን በአግባቡ በህጋዊ የመዝገብ አያያዝ ስርዓት መዝግቦ መያዝና በየጊዜው ወቅታዊ ማድረግ አለበት የቀረጥ ነዓ ዕቃዎችን ክምችትና ሽያጭ ለመቆጣጠር የሚያስችል በአውቶሜሽን የተደገፈ ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት አለበት ኮሚሽኑ ለሚመድባቸው የጉምሩክ ተቆጣጣሪዎች ቢሮና የቢሮ ቁሳቁስ ማሟላት እና ሰነዶችንና አስፈላጊ መረጃዎችን ማቅረብ አለበት የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር የሽያጭ ሠራተኞችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሥራ የዲሲፕሊን መመሪያ ሊኖረው ይገባል በተሰጠው ፈቃድ ተጨማሪ መሸጫ መደብር ለመጻፈት ሲፈልግ በቅድሚያ ለኮሚሽኑ በማሳወቅ የሥራ ፈቃድ ማግኘት አለበት በተፈቀደው የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብርም ሆነ የቀረጥ ነዓ ዕቃ ማከማቻ መጋዘን ላይ መሠረታዊ ለውጥ ከማድረጉ በፊት ለኮሚሽኑ በሚሳወቅ ፈቃድ ማግኝት አለበት በቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ወይም የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘን ላይ ተፈጻሚነት ያላቸውን የጉምሩክ ህጐች ደንቦች መመሪያዎች እና አሠራሮች ማክበር አለበት የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብርን ፈቃዱን በማንኛውም መልኩ ለሌላ ሰው ማስተላለፍ የለበትም ስለአገር ውስጥ መንገደኞች ከቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ፅቃ መሸጥ የለበትም በመመሪያ ከሚወሰነው መጠን በላይ ለተጠቃሚዎች ፅቃ መሻጥ የለበትም በጉዞ ስረዛ ምክንያት ለግዥ የዋለው የውጭ ምንዛሬ የይመለስልኝ ጥያቄ በመንገደኛው ሲቀርብ የጉዞ ስረዛውና የተጓዝን አቤቱታ መሰረት በማድረግ ስረዛ መከናወኑ ተረጋግጦ የውጭ ምንዛሬውን ተመላሽ ማድረግ የቀደጥ ነፄ ፅቃ መሸጫ መደብር ኳና ቀቕሪጥ ነዓ ፅቃ መጋንን ስእለመቆጣጠር ኮሚሽኑ ገ የጉምሩክ ደንብ ነፐ የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር እና የቀረጥ ነፃ ዕቃ መጋዘን ፈቃድ የተሰጣቸውን ሰዎች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያሳውቃል ዘጠ ። ዶሀፀርፎ የቀረጥ ነፃ ዕቃ መሸጫ መደብርን ኦና የቀረጥ ነዓ ፅቃ መጋዘንን የሽያጭ አፈዓፀም ለመቆጣጠር የሚያስችል ዘመናዊ የመረጃ አያያዝና የቁጥጥር ሥርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ ያደርጋል በቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር አና በቀረጥ ነፃ ፅቃ መጋዘን ውስጥ የተከማቹ ሪቃዎችን ድንገተኛ ቁጥጥር እና ኦዲት ያደርጋል የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብሮች ለቀረጥ ነዓ ባለመብቶች ብቻ አገልግሎት መስጠታቸውን እና ተጠቃሚዎች የቀረጥ ነዓ መብት ያላቸው መሆኑን ይቆጣጠራል ምዕራፍ ኣራት የቀረጥ ነዛ ፅቃ መሸጫ መደብር አለራር ለተሑጠቃሚዎች ረጃ የመስጠት ጳነት ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት ከመደብሩ ቀረጥ ነዓ ፅቃ የመግዛት መብት ያላቸው ሰዎች መረጃው እንዲኖራቸው ማድረግ ኣለበት በመደብሩ ውስጥ የሜሸጡ ፅቃዎችን ዝርዝር እና የመሸጫ ዋጋ የተጠቃሚዎችን መብትና ግዴታ በግልጽ የሚያሳይ መሆን አለበት ሾ ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት የሚከተሉትን ተግባራት ማከናወን አስበት ሀ ለምግብነት የማይውሉ ፅቃዎችን ለእይታ አመቻችቶ ማስቀመጥ ለ ለምግብነት የማይውሉ ፅቃዎችን ተጠቃሚዎች ተስማሚነታቸውን እንዲሞክሩ መፍቀድ ሐ ለተጠቃሚዎች ሸያጭ ማከናወን ዖ ዕቃዎች ከመሸጣቸው በፊት ለእይታ ወይም ጳሙከራ ወይም ለሌላ ማንኛውም ምክንያት ከቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ውጪ እንዲወሰዱ አይፈቀድም ርቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ ደብር ውስጥ የሟሸጡ ዕቃዎችና የሽያጩ አፈናም ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት በመደብሩ ውስጥ መሸጥ የሚችለው የሜክተሉትን ፅቃዎች ነው ሀ ማንኛውንም ዓይነት የአልኮል መጠጥ ለ ታሻገው የሚሸጡ ምግቦችና ለስላሳ መጠጦች ሐ አልባሳትና ጫማ ። ዶሀፀርፎ ርቫ ከ ፊ ሠ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ውጤቶች ረ ትምባሆ ሲጋራና ሲጋር ለ ጌጣጌጦችና የመዋቢያ ዕቃዎች ሸ ሽቶዎችና ቅባቶች ቀ ኤሌክትሮኒክስና አክለሰሪዎች በ የቤትና የግል መገልገያ ዕቃዎች ተ ሌሎች በገንዘብ ሚኒስቴር የሚፈቀዱ ዕቃዎች በቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ውስጥ የሚሸጥ ማንኛውም ዕቃ መሸጥ ያለበት በውጭ ምንዛሪ ብቻ ነው የገንዘብ ሚኒስቴር የቀረጥ ነዓ መብት መንገደኞች ከቀረጥ ነፃ ሱቆች በአንድ ጊዜ መግዛት የሚችሉትን የዕቃ መጠን በመመሪያ ይወስናል በቪህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ከቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብሮች በአንድ ጊዜ መግዛት የሚችሉት የዕቃ መጠን በውጭ ጉዳይ ሜኒስቴር ይወሰናል የሪከርድና ያየሪፖርች ሥርዓት ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ ደብር ባሰቤት ወደ አገር ውስጥ የገባውን የተሸጠውን በመጋዘን ውስጥ የቀረውን ፅቃ በየጊዜው የሚመዘግብበት የሪከርድ ሥርዓት ሊኖረው ይገባል ማንኛውም የቀረጥ ነዓ ዕቃ ሸሺጫ መደብር ባለቤት የሚጠቀመው የዕቃ ምችት አስተዳደር ሥርዓት የዕቃዎቹን አገባብ ቅደም ተከተል የሚክተል መሆን አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የቀረጥ ነፃ ፅቃ መሸጫ መደብር ባለቤት በዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ የተደገፈ የዕቃዎች ዓይነት ብዛት ግብይትና የፅቃ ክምችት እንቅስቃሴ የሚመዘገብበት ሥርዓት ሊኖረው ይገባል የቀረጥ ነዓ ፅቃ መሸጫ መደብር ባለቤት በየወሩ ከሚያቀርበው የሸያጭ እና የዕቃ ክምችት ሪፖርት በተጨማሪ በዓመቱ መጨረሻ የተጠቃለለ የዒሣብና የንግድ እንቅስቃሴ ሪፖርት ለኮሚሽኑ ማቅረብ አለበት የቀረጥ ነዌ ፅቃዎችን ስጴሟሳተደጳለፍ እና ስጵሜስወገድ በቢህ ደንብ በተደነገገው መሰረት ፈቃዱ የተስረዘበት ማንኛውም የቀረጥ ነዓ መደብር የጉምሩክ ደንብ ህፐ ባለቤት ከቀረጥ ነዓ መደ አገር የገቡ ፅቃዎችን ተመሳሳይ መብት ላለው ሰው ማስተላለፍ ይችላል ዘጠ ደዐርፎ ርቫ ርኃ ኣነ ኗ ፖ የጉምሩክ ደ ፈ ምሩ ነብ ዛር የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት የራሱ ጥፋት ባልሆነ ምክንያት ለተበላሹ ለተጐዱ ወይም በማንኛውም ኣታ ነርበዕ ላይ የማይውሉ ፅቃዎች ለይቶ ለኮሚሽኑ ማሳወቅ አለበት የቀረጥ ነፃ ዕቃ መሸጫ መደብር ባለቤት የተበላሹ የተጐዱ ወይም በማንኛውም ሁኔታ ገበያ ላይ የማይውሱ ዕቃዎች የማስወገጃ ወጪ በድርጅቱ እንዲሸፈን ሆኖ በኮሚሽኑ እንዲወገዱ ይደረጋል የሸጀድጭ መመዝገቢያ ሪይያ ጳሷጵሪ። ጋቨንና የቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር የሜቋቋመበት ቦታና የቀረጥ ነዓ ፅቃዎች ሳይሸጡ የሚቆዩስት ጊዜ በህጉ መሠረት በግልጽ ባለመደንገጉ የቀረጥ ነዓ ፅቃዎች የጠቀሚያ ጊዜያቸው ሊያበቃ ሲቃረቡ ወይም ሸያጭ ላይ መዋል ሳይችጵ ሲቀሩ ብቻ በባለቤቱ ጠየቂነት ቀረጥና ታክስ ተከፍሎባቸው ጳገኗጻ ዝውውሮ እንዲጳቀቁ መደረጉ ክፍተት ሊፈጥር ቆይቷል ጥር ጋ ይህ ደንብ ከላይ የተመለከቱ በርካታ ጉድለቶች ሚያስተካከል መልኩ ግልጽ መስፈረትና ደረጃ ወጥቶልት የቀረጥ ነዓ ፅቃዎች አመሸሽጋገብና ቱኦያያዝ በመረጃ ቴክኖሎጂ የሚሜደገፍበት ሥርዓት ተዘርግቶጳት ሌመብት ተጠቃሚዎች ብቻ በውጭ ምንቫካሬ በህጋዊ የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ሽያጭ የሚፈጸምበትና ከሽያጭ የተገኘ የውጭ ምንቨሬ ለባንክ ገቢ የሚደረግበት የአሠራርና የቁጥጥር ሥርዓት ተዘርግቶለት እንዲሁም የመጋሸንና የቀረጥ ነፃ ዕቃ መሸጫ መደብር አስተዳደር ለሁጵም ተደራሽ በሆነ መንገድ ልለዕገዳና ስረዛ የሚያበቁ ሁኔታዎችየቀረጥ ነዓ ዕቃ መሸጫ መደብር የሚቋቋምበት ቦታና የቀረጥ ነዓ ዕቃዎች ሽያጭ ላይ የሚውሉበት ጊዜ ተወስኖ በአግባቡ ለማስተዳደርና ለመመራት የሚያስችል ሆኖ እንዲዘጋጅ ተደርጓዓል ኤ ይዓብ መግህ አ የጉም ደንብ መግዛበፐ ሌል ር ከ ላመት ረ ዘጠ ደዐርፎ እ ኤይ ያመ ዎሪ መኪኒ ከኋቀደጥ ነዓ መሸጫ ስቆች ርደብሮች ይህ የደንሱ ክፍኣ የቀረጥ ነዓ መቪሽጫ ሱቅን መደብርን አስመልክቶ የሌሎች አገሮችን ሕጎችና ተሞክሮዎች መሠረት በማድረግ በአራት ምፅራፍ ተከፋፍሎ የቀረበ ሲሆን በምፅራፍ አንድ የቀረጥ ነፃ መደብሮች ስጳሜቋቋሙበት ሁኔታ በምፅራፍ ሁለት ፍቃድ ስለመስጠት ስለማገድና ስለመለረዝ በምዕራፍ ሦስት የተጠቃሚዎችንና የመደብር ባለዔቶችን መብትና ግዴታ እንዲሁም በምዕራፍ አራት የቀረጥ ነዓ መደብር አስራር የሚሉ ነጥቦችን አካቶ የቀረበ ረቂቅ ነው የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ወደ ቀረጥ ነዓ መደብር የገባ ፅቃ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት የሚፈጸምበት ሁኔታ የሜኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ እንደሚወሰን አና ፈቃድ በተሰጣቸው ሰዎች የሚቋቋም መደብር እንደሆነ ቢደነገግም እስካሁን ይህንን አስመልክቶ ኖወጣ ደንብም የለም ሽ የሌሎች አገሮችን የቀረጥ ነዓ መደብር አሰራር የሚገቡ ሕጎችንና ተሞክሮዎችን ለማየት እንደተሞከረው ለቀረጥ ነዓ መደብሮች ፈቃድ የሚስጡት የሚቆጣጠሩትና የሚደግፉት የጉምሩክ መስሪያ ቤቶች ሲሆኑ የጉምሩክ አዋጃችንም ይህንነ መስረት አድርጎ ዩታወጀ መሆኑን ማየት ይቻላል በተለይም የቀረጥ ነፃ ሱቅ ተጠቃሚዎች ወጪና ገቧ መንገደኞች እንዲሁም ርየዲፕሉማቲክ ማህበረሰቡ አባላት ከመሆናቸው አንዓር በርፁፉ ከጴሎች አንሮች ጋር ተወዳዳሪ የሆነ አገልግሎት መስጠት የሀገራችንን ገጽታ ከመገንባትና ሀንራችንን የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ከማስፋት አንናር ከፍተኛ ሚና ሊጫወት የሚችል ርፍ በመሆኑ ይህንን ርፍ ለማስፋፋትና ለመደገፍ የሚያስችል ደንብ ማውጣት እስፈላጊነቱ አያጠያይቅም በአገራችን የቀረጥ ነዓ መደብር ፈቃድ እንደ ማንኛውም የንግድ ፈቃድ በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይሰጥ የነበረ ሲሆን ፈቃድ ያላቸውና በሥራ ላይ ያሉት ከአንድ የመንግስት ኢንተርፕራዝ እና ከሦስት ወይም ከአራት ያልበፅጡ የግል ድርጅቶች ናቸው በቦሌ አየር ማረፊያ ዙሪያ ያሉት የቀረጥ ነጻ መደብሮች ፈቃድ አውጥተው እንደሚስሩ ቢታወቅም ግልጽ የአስራር ሥርዓት ባለመኖሩና ተገቢ ትትልና ቁጥጥር ስለማይደረግባቸው ወጪና ገቢ መንገደኞች እንዲሁም የዲፒሎማቲክ ማህበረሰቡ ከርፉ ተገቧውን አገልግሎት እያገኙ ነው ማለት አይቻልም ከዚህም በተጨማሪ የቀረጥ ነፃ ሱቆች የግደይት እንቅስቃሴያቸው የሪፖርት ሥርዓታቸው የሸያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ አጠቃቀማቸውና ፍፌ ፍሙ ሽ የጉም ደገብ መ ካፐ ሜ ያ ዘጠ ደዐርፎ ውጭ ምዛሣ ዓብይት ፈጽመው በውጭ ምንዛሪ የተገኘውን ገቢ በባንክ የሚመነዝሩበት የሚያስተላሕፉፀስት ሥርዓትና አሠራር የህግ መሠረት ያልተበጀለት ነው ዩቪህም ምክንያት በቀረጥ ነዓ ሱቆች ስግብይት የሚውሉ ዕቃዎች ከታለመላቸው ዓላማ ውጪ ለገበያ እየዋሉ መንግሥት ከእነዚህ ፅቃዎች ጳያገኝ የሚንባው ከፍተኛ ቀረጥና ታክስ ለግለሰቦች መጠቀሚያ አየሆነ ይገኛል ፀመሆኑም ደንቡ በቀረጥ ነፃ መደብሮች ውስጥ የሚሸጡ ዕቃዎች ስታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ ማድረግ የሚያስችሉጵ የዲፕሎማቲክ ማሜህበረለስቡና ወጪና ገቢ መንገደኞችን ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ የሚያስችሉ ድንጋጌዎችን በማካተት እንዲዘጋጅ ተደርጓል መጪሠሴያ ከዚህ ስላይ እንደተገለፀው የቀረበው ረቂቅ ደንብ በሥራ ላይ ካለው የጉምሩክ ኣዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ ጋር የተጣጣመ በአቕጁ ማስፈፀሚያ ደንብ ሊወጣላቸው አንደሚገባ የተመስክተ ጉዳዮችን ሁሉ በተሟላ መንገድ የሚይዝ በአፈፃፀም ችግር ሲያስከትሉ የነበሩ በተለያየ ጊ የወጡ በጉምሩክ ደንቦች ላይ የነበሩ የተቀላጠፈ እንዲሆን የሚያግዝ ነው ጉድጳቶችን የሚያርምና የጉምሩክ አሠራር መናዊና ስጳዚህ የደንቡ ረቂቅ ታይቶ የጉምደንብ መግኣዕፐ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact