Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የግል ሰረሰተኛ ጡረታ አዋጅ.pdf


  • word cloud

የግል ሰረሰተኛ ጡረታ አዋጅ.pdf
  • Extraction Summary

በሆ በር ዐ እብ ሃ ሀሀከ በጪቨበኺዝገ በበከዝሃ ከርበር ወከነሃዉፎኩ ላ ጩ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ እህርቪቪ እ ውሣኔን እንደገና ስለመመርመር ሺዩነቫ በ ቅሬታ ያለው ባለመብት በሚያቀርበው ከ ጴዐ ቧ ጥያቄ ወይም በራሱ አነሳሽነት ኤጀንሲው ሃ ከከር ርና ቀደም ብሎ የሰጠውን ውሳኔ እንደገና ዐ ነርቤ እከ በ ሠዝ ሏልር ዉ ኪ ሲመረምር የአበል መሠረዝ መቀነስ ሀ ፎ ቤ ዐርፀርቧከዉጪ ጩሯ ወይም መቋረጥ ሊያስከትል የሚችል በቂ ከሀጪ ርየ ሺ ጩ ዉፎ ምክንያት ያገኘ አንደሆነ ውሳኔ አስከሚሰጥ በፎ ከ መሰበፎሺ። እ ርዐ ህከር ሀ ጉባኤ ይግባኝ የማቅረብ መብት ይኖረዋል እ የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ለበ ዐየ ከ ።

  • Cosine Similarity

ው ዘ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ ፐ እፍርፎሺ እ ጮ ሜ ትር የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ዌ የግል ድርጅት ሠራተኛ ማለት ማንኛ ዉም በግል ድርጅት በቋሚነት በመቀጠር ደመወዝ አየተከፈለው የሚሠራ ሰው ነው ቋሚ ሰራተኛ ማለት በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር ላልተ ወሰነ ጊዜ ለተቀጠረ ሠራተኛ የተሰጠውን ትርጓሜ ይይዛል የግል ድርጅት ማለት ለንግድ ለኢንዱስትሪ ለአርሻ ለኮንስትራክሽን ለማህበራዊ አገል ግሎት ወይም ለሌላ ሕጋዊ ዓላማ የተቋቋመ ሠራተኛ ቀጥሮ ደመወዝ እየከፈለ የሚያሠራ የግል ተቋም ወይም ሰው ሲሆን የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራትን ይጨም ራል መንግሥት ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራ ላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል መንግሥትን እና የክልል መንግሥታትን ያጠቃልላል ክልል ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ የተመለከተው ማንኛውም ክልል ሲሆን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተሞች አስተዳደሮችን ይጨምራል የግል ድርጅት አገልግሎት ማለት በግል ድርጅት ሠራተኞች የሚፈጸም አገልግሎት ነው አበል ማለት የአገልግሎት ጡረታ አበል የጤና ጉድለት ጡረታ አበል የጉዳት ጡረታ አበል ወይም የተተኪዎች ጡረታ አበል ሲሆን የዳረጎት አበልና የጡረታ መዋጮ ተመላሽን ይጨምራል ደመወዝ ማለት ለሥራ ግብርና ለማንኛ ውም ሌላ ጉዳይ ተቀናሽ የሚሆነው ሂሣብ ሳይነሣለት አንድ የግል ድርጅት ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓት ለሚሰጠው አገል ግሎት የሚከፈለው ሙሉ የወር ደመወዝ ነው ባለመብት ማለት በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች መሠረት አበል የሚያገኝ ወይም አበል ለማግ ኘት የሚያስፈልጉትን ሁኔታዎች የሚያሟላ የግል ድርጅት ሠራተኛ ወይም ተተኪ ነው ከቨኬ ሀ ከቢ ረህር ከ ርበቧ ዐርክበለ ፎ ሃ ሣ በበዌብህ ከኪዐ ዐጠሼሮ ዐበበኗበርበከሃ ሃ ሃ ርቐሸ ዐነፎ በር ሀዐ ከከዌ ክበበርበበፎ በ በክበር ዝዛዚከ ከ በር ቪ ዝበበ ከ ጸህከክርዌከቢእ በህ ሀ እ ዐ ዐከቧ ከ ኽጩፎኪ ዐበዐር ከበኪከሃ ርከኳ በህከጊርከበቢ ር ኬ ለ ር ህከርከ ከ በ በርህበር ርከከ ። በቪ ከ አንቀጽ መሠረት ይቀጣል ከህ ርርዘርበር ህጻርከ ሊህ ዝ ዥከቢ በዚህ ክፍል በተመለከተው መሠረት የለውጥ ማስረጃን በወቅቱ ለማያቀርብ የግል ድርጅት ሣ ው ከመ ር መድር በ ቤር ሠራተኛ ወይም ባለመብት ለተተኪዎቹ ዐ ርከ ዐ የሚወሰነው አበል አስቀድሞ በኤጀንሲው ህበበ ኳቢ ከ ተደራጅቶ በተያዘው መረጃ መሠረት ከ ከ ከ ይሆናል ከ ከ በ ለ ክፍል ሦስት ስለጡረታ ዐቅድ ፈንዶችና መዋጮዎች ጀሏ ቨ ጅጀእኗዐእ ፅርቨዩእጀ ፒአወ ላእዐ የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ መቋቋም ርዐእሸሂእ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ በዚህ ጺ ጄከቨከበርቢ ዐ ጅ ጤኪ አዋጅ ተቋቁሟል ሃ ጅክቢ ርከፀበ ስለጡረታ ፈንድ መቋቋም ከጠ ከ መክ መ መ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ከህኬጩ ርኪ ከኬ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል ሀ ሀከ ዐዐነር ዉጪጪ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ሀ መሠረት ከርክ ፎክእከ ስምምነታቸውን የገለጹ የግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ወይም የፕሮቪደንት ነዛከ ሀ ዐየ ዐበዌከ ፈንድ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የብስና ዓስ ኸጡ ሠ መሠረት ወደ ተቋቋመው የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ይዛወራል ሆኖም እሰ ቪአባ ቋከ ከ ከን የከር በዚህ አዋጅ መሠረት መከፈል ከሚገባው ከ ርር ርበኋርበ ከ ሯሂበበ ኩሀጠ ዐ መጠን በላይ የተከፈለ የጡረታ መዋጮ ለ ከዐ ክቪ ወይም ፕሮቪደንት ፈንድ መዋጮ ቢናር ርክክ ልከርከ ርየ ነኣከ ታስቦ ለሠራተኞቹ ተመላሽ ይደረጋል ዝ ከሟ ከ ርርዌቪር ዝላፒከ ከዝ ከ ከ ፎኪበዐር የግል ድርጅቶች ሠራተኞች አገልግሎት ጡረታ ሀጠ ፈንድ መዋጮዎች በኪ ፌ ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች አገልግሎት ጡረታ ፈንድ በሠራተኛው ደመወዝ ላይ ተመስርቶ የሚደረገው መዋጮ እንደሚከተለው ይሆናል በግል ድርጅቱ ዐበመቶ በግል ድርጅት ሠራተኛው በመቶ ሀሀ ከ ሀሀህዐ ከ ብ አ ጠ ህበ ጩ ከ መጩሠ ዐር ከሀሠሀ ጢጪ ከፎ ቭህ ሺኬከጠጩ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ እህርቪቪ እ የጡረታ መዋጮ ክፍያ ጂ ኢ ክከክቨኬ ጊ እያንዳንዱ የግል ድርጅት የሠራተኞቹን የጡ ዊ ዊ ጩጩጪ ቪጩርጩጠፈ ረታ መዋጮ ከደመወዛቸው ቀንሶና የራሱን ው ከክ ውን በ መዋጮ ጨምሮ ለጡረታ ፈንዱ በየወሩ ህ ፅ የመክፈል ግዴታ አለበት ኸ ከሀ ፎርፎርበጩበ ህ ዉውሟከበ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ጊ የተገለጸው ሀክ ለ ሀ ሀኪ የጡረታ መዋጮ ለሠራተኞች የወር ደመወዝ ሀበበ ሃ የሀበበ ከከ ዐ ሀከ ከተከፈለበት ወር መጨረሻ ቀን አንስቶ በ ዝበበከ ክቨርከ ዐር። ዐ ርከ ከ ከጩ ሃ በጊቄ ላበሰበክበከከ ጅኪ ክበ ገከ በ ርሀኩቧ ህበበ ለከዐጪ ር ሼከቢ ከ ሀሀ ከሃ ከ ልዐፎርርኗ ከከከኪ ዐ ጅኪ ህክበ ከጀርከኋ ከ ህሀከ ዐዐሃር ሀ ከ ሺ ሀ ኪ ከ ጩጩጩቪ ከሠ ዚ ጩበ ዐሕ ከእ ህ ከበክርከበርበ ከ ቬፎ ዐዉጩዉጩኦ የሆ እቭሀህሃ ርየ በልበር በበዐበዐበዝር በበዐርበር ኢኪከ ሀከ ጩፎ ልዐፎርርኗ ከ ዐቢ ብበ ዐ ሀርከ ጠ የሃ ሲርህቧ ሊበ ከ ኳርከበ ከ ከ ዉክህ ጩ ፀርከበፎ ፀባህሂሃቧ ዐእ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ እጩ እዐ ፎመኞ ክፍል አራት ስለአገልግሎት ዘመንና የጡረታ መውጫ ዕድሜ የአገልግሎት ዘመን መቆጠር ስለሚጀምርበት ጊዜ የግል ድርጅት ሠራተኛ የአገልግሎት ዘመን መቆጠር የሚጀምረው በሠራተኛነት ከተቀጠረበት ቀን አንስቶ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት የግል ድርጅት ሠራተኛው የጡረታ ዐቅድ ወይም የፕሮቪደንት ፈንድ የነበረዉ ከሆነ የጡረታ ዐቅድ ፈንዱ ወይም የፕሮቪደንት ፈንዱ ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ገቢ ሲሆን በዚህ አዋጅ አንቀፅ መሠረት ሊሸፍን በሚችለዉ የጡረታ መዋጮ መጠን አገልግሎት ይያዝለታል የግለ ድርጅት ሠራተኛው ለመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ የከፈለው መዋጮ ለግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ዐቅድ በማዛወር በመንግሥት መሥሪያ ቤት የፈጸመው አገል ግሎት እንዲያዝለት ይደረጋል ለዚህ አገልግሎት አያያዝ የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድን የሚያስተዳድረው አካል የሠራተኛውን የግል መረጃና ለመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ የተከፈለውን የጡረታ መዋጮ ገንዘብ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለግል ድርጅቶች ሠራተኞች ጡረታ ፈንድ ማዛወር ይኖርበታል የአገልግሎት ዘመን አቆጣጠር የአገልግሎት ዘመን የሚቆጠረው በሙሉ ዓመታት በወራትና በቀናት ታስቦ ነው በዚህ አዋጅ አንቀጽ እና ሣ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ለግል ድርጅት ሠራተኛ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ ሽፋን ባላቸው የግል ድርጅቶች የተፈጸመ የአገልግሉት ዘመን በሙሉ ተዳምሮ ይታሰባል ለማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ የሚከተለው አገልግሎቱ ይታሰብለታል ሠ ከጡረታ መውጫ ዕድሜ በላ አገልግሉቱ በሕግ መሠረት ተራዝሞለት በሥራ ላይ እንዲቆይ የተደረገበት ጊዜ ለ የደመወዝ ክፍያ ሳይቋረጥ በማናቸውም ምክንያት አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየበት ጊዜ ጀሏጅ ፒጺ ፒእ ዐ ኤፒቪነርፒ ሏእሀዐ ዚፒፒፒሽፒእ ሷርጄ ርዐበህክቢርኳርርበርቧ ር ዐ ሀር ከኽበ ዐ ር ዌዐጩ ከ ዐሀልሀ ከሀበ ህቭከ ከከ በ ከ ሺጤ ርኸ እዐከላርከጻ። ከ ልጪፅ ርየ ከዝ ርርኣመቪበልከዐቧ ገከ ጴ ዐጠ ር ዐወበጩመ ሀጠዐ አበር ዐከርኸ ከ ህሕዌ ከ ክኪእክሀጪጩ ጩ ከ ህከኪበር ርከርበር ከ ከ ከ ዐከ ጢጠነ ክጮጪ ጆዩከይጠፎ ከኬ ከ ኪ ዐዉቧ ክከርከ ሒ ከር ርከርበር ከ ከ ህጸክዝኪ ዐዐ እበኪ ሎሀ የሆ ቁ ጩዐጩ ጩበ ርበኢኳዉዉጪጩ ህ በ ጠጩጩኪዐጩ ዐበሾኳቧ ርርቧሀዐቧ ር ርዐቧ ዐር ፍርቪዝርር ሇ ር ኬከ ከ ርሀ ዐበሀጩሃር ጊላርከርኗቢ ክዊክከር ሯክ ጪቧኩፁ ከበጠመ ርዐ ልብዐፀ ዐየ ከ ከቢ ከ በ ር ቦር ዐ ወጠ ዐ በ ከዐ ገበር ሀ ዐበዐበበር ርየቨርፎ ከዐ ርህቪ ከ ክ ሀህ ር ጄከወበር ሃ ጠ ሀነ ሀሀበዐ ከ ሀ ከ ከ ርየ ር ቦር ከበ ርከፎበበር ጨ ለሃ ሀ ርየ ር ህክክርከ ዢነ ዝዛዚከርዌ ከከ ህነበኸ ር ልለ ቄ ነህና ህ ጸ ሰኔ ባክ ሺ ኮ ፐ እፍርፎሺ እ ሺ ሐ በየወሩ ደመወዝ እየተከፈለው ሙሉ ጊዜውን በማናቸውም የመንግሥት አካል በሕዝብ ወይም በሠራተኛ ማህበር በተመራጭነት አገልግሎት የሰጠበት ጊዜ መ በቋሚነት በተቀጠረበት የግል ድርጅት በጊዜያዊነት ሳያቋርጥ በተከታታይ አገልግሎት የሰጠበት ጊዜ ሠ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ለ የተደነገገዉ ቢኖርም በመንግሥት ውሳኔ በዓለም አቀፍ ድርጅት በማገልገል ያሳለፈው ጊዜ ለማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት ለሚያዝለት የአገልግሎት ዘመን የሚከተለው አይታሰብለትም ሀ አገልግሎቱ በሕጉ መሠረት ካልተራ ዘመ በስተቀር የጡረታ መውጫ ዕድ ሜው ከደረሰበት ከሚቀጥለው ወር አንስቶ የሚሰጠው አገልግሉት ለ ኢትዮጵያ ተዋዋይ ወገን የሆነችበት ማናቸውም ዓለም አቀፍ ስምምነትና የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ መ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ በሕጋዊ ፈቃድ የኢትዮጵያ ዜጋ የሆነ የግል ድርጅት ሠራተኛ የኢትዮጵያን ዜግነት ከማግኘቱ በፊት በመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም በግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ በተሸፈነ የግለ ድርጅት የሰጠው አገልግሎት በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ ሐ እስከ ሠ የተመለከተው ጊዜ በአገል ግሎት ዘመንነት ሊታሰብ የሚችለው የግል ድርጅት ሠራተኛው መክፈል ያለበትን የጡረታ መዋጮ የአሰሪውን ድርሻ ጨምሮ ራሱ የከፈለ ወይም እንዲከፈልለት ያደረገ እንደሆነ ነው በዚህ አዋጅ ወይም በመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ መሠረት ዳረጎት ተከፍሎት ወይም መዋጮ ተመላሽ ተደርጎለት የነበረ ሰው እንደገና በግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ዐቅድ በተሸፈነ የግል ድርጅት ሠራተኛነት የተቀጠረ ከሆነና የወሰደውን ዳረጎት ወይም መዋጮ ተመላሽ ከባንክ የማስቀመጫ ወለድ ጋር መልሶ ገቢ ካደረገ የዚህ አዋጅ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ የቀድሞው አገልግሎቱ ይታሰብለታል ር ጩዌቪሸ ሃሃ ሀከር ከሃ ከ ቢዝከበባ ዐበበከፎር ሀ ርየ ሼ ርፎዐበጩበቧ ህ ዐበዌ በጩ ህቁከ በጩዐጩጪ ጩ ጩበጩ ጡ ብ«ጩሥሠ። ር ክከበ ል መበጩ ርየ ሀጪ ህሕዐ ከ በሀጩጩ ጩጁ ሃ ዐ ጩ ጩበ ሀጩ ከ ቨቼኘ ህጩቹ ከቧ ሸ ዐ ዐሕ ሕጪ ከ ፎ ከክ ከ ዌፔከዐቢ ህ ሀ ቧፎጩርሹ ልክ መጩፎ ርየ በዐፎበ ህከ ሀሀ ሃር ርቪ በ ሀ ከ ህክመሃ ልሀቢ ዐ ሃ ከፎ ዐርከ ከ ከ ፎከቢ ከ ርበበ በ ሀ ዝዛከ ቨሂር ሃር ርከርፎር ዐዬ ወእ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ ፐ እፍርፎሺ እ መጮ ዉጪ እድሜው ለጡረታ ሲደርስ የጡረታ መብት መከበሩ እንደተጠበቀ ሆኖ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ በዲስፕሊን ጉድለት ምክንያት አገልግሎቱ ለተቋረጠ የግል ድርጅት ሠራተኛ ተፈጻሚ አይሆንም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ወይም ወይም ቄ መሠረት አገልግሎቱ የተቋረጠ የግል ድርጅት ሠራተኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሳይደርስ በጤና ጉድለት ምክንያት ለሥራ ብቁ አለመሆኑ ከተረጋገጠ ይኸው ከተረጋገጠበት ጊዜ ቀጥሎ ካለው ወር ጀምሮ የአገልግሉት ጡረታ አበል እስከ ዕድሜ ልኩ ይከፈለዋል የሞተ እንደሆነም ከሞተበት ጊዜ ቀጥሎ ካለው ወር ጀምሮ ለተተኪዎች አበል ይከፈላል የአገልግሎት ጡረታ አበል መጠን ለማንኛውም ዓመት ላገለገለ የግል ድር ጅት ሠራተኛ የሚከፈለው የአገልግሎት ጡረታ አበል መጨረሻ ባገለገለባቸው ሦስት ዓመታት ውስጥ ይከፈለው የነበረው አማካይ ደመወዝ በመቶ ሆኖ ከ ዓመት በላይ ለፈጸመው ለእያንዳንዱ ዓመት አገልግሎት በመቶ ተጨምሮ ይታሰባል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚወሰነው የአበል መጠን የግል ድርጅት ሠራተኛው በመጨረሻ ባገለገለባቸው ሦስት ዓመታት ውስጥ ይከፈለው ከነበረው አማካይ ደመወዝ በመቶ ሊበልጥ አይችልም የአገልግሎት ዳረጎት ከ ዓመት ያነሰ አገልግሎት የፈጸመ የግል ድርጅት ሠራተኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው በመድረሱ ከሥራ ሲሰናበት የአገልግሎት ዳረጎት ይከፈለዋል የአገልግሎት ዳረጎት መጠን በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት የሚከፈለው ዳረጎት የግል ድርጅት ሠራተኛው ከሥራ ከተሰናበተበት ወር በፊት ይከፈለው የነበረው የ ወር ደመወዝ በአገለገለበት ዓመት ቁጥር ተባዝቶ ይታሰባል ነነሂከቧዚ ህመክጩ ከ በከከበር ርየ ርቢ ቪ ሀበ ሸ ገፎ ርጅ ዐ ር ጪኩሟጢ ርየ ልቭብበከ ርሀህ ዐሃ «ሀ ህከ ፎ በብበበ ዐ ር በርቬሃ ር ዝሂከፎፎ ሀሀዐሃር ር ከ ሀከቢ ነሄነከ ከ በዐ ባርፀዩ ዐዐርጩ ሄጸከ ኩኋጠጪ ዐሯ ወ ር ልበ ከርዐበርር በርኸኪ ቪ ከ በር ከኪ ር ከከ ዘበክ ህበጩ ር ሀ ከርዌቪበርበ ከ ኸሯ ፎዌክአበርበቪ ርቧ ሀ ህቭከ ከ በዐበኳፎ ርከ ዐበበበርበር ርከጨ ከ ሀቭር ከ ከ ከርበር ሀ ዝዛዚከ ከ ከገዐበከከ ለከ በሀኪ ሏእበዐህቪቪ ዐ ቪከቪርክበክ። ክፍል ስድስት ስለጤና ጉድለት ጡረታ አበልና ዳረጎት የጤና ጉድለት ጡረታ አበል ቢያንስ ዓመት ያገለገለ የግል ድርጅት ሠራተኛ በጤና ጉድለት ምክንያት ደመወዝ የሚያስገኝ ማናቸውንም ሥራ መሥራት የማይችል በመሆኑ ከሥራ ሲሰናበት የጤና ጉድለት ጡረታ አበል እስከ ዕድሜ ልኩ ይከፈለዋል የጤና ጉድለት ጡረታ አበል መጠን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ። መሠረት የሚከፈለው የጤና ጉድለት ጡረታ አበል በአንቀጽ መሠረት ይታሰባል የጤፍ ጉድለት ዳረጎት ከ ዓመት ያነሰ አገልግሎት የፈጸመ የግል ድርጅት ሠራተኛ በጤና ጉድለት ምክንያት ለሥራ ብቁ ባለመሆኑ ከሥራ ሲሰናበት የጤና ጉድለት ዳረጎት ይከፈለዋል የጤና ጉድለት ዳረጎት መጠን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ። በተመለከተው ሠንጠረዥ ህር እእቧ ዐዐ ለበ ር ከ መሠረት ይሆናል ዐጠከኪዐቧ ዝ ሮ ክ ነከ ሺ ርኢ ቁፎበር ኤጆንሲወ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው በአንድ በሸ በ በርከጽ በገር የህክምና ቦርድ የተሰጠ ውሳኔ በሌላ ህክምና ጡስበ መው ከ ቦርድ እንደገና እንዲታይ ሊያደርግ ይችላል ከርርቪሃ ከከ የጉዳት አበል በርሸ ሀ ኛ ክሀ በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት ከበመቶ ቧ ከ ሀሀ ያላነሰ ሊድን የማይችል ጉዳት ለደረሰበት የግል ሀህ ኪዐበ ህሕ ሀ በመሺ ድርጅት ሠራተኛ እንደሁኔታዉ የጉዳት ጡረታ ር ሀ አበል ወይም የጉዳት ዳረጎት ይከፈላል የጉዳት ጡረታ አበል ከርርቪሃ በ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት ከርበመቶ ያላነሰ ሊድን የ ከ ነጃሺ የማይችል ጉዳት ደርሶበት ደመወዝ የሚያስገኝ ከመጪፎበ ከ ወፎመዐዐ ማናቸውንም ሥራ መሥራት የማይችል በመ ሀበርቪሼበ ህበ ከ ዌሀ በርጩ ሆነ ከሥራ ሲሰናበት የጉዳት ጡረታ አበል እስከ ዐ ዕድሜ ልኩ ይከፈለዋል የጉዳት ጡረታ አበል መጠን ላከህ ዐ ክርፌርቨሃ ኮበዌዐክ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት የሚከፈለው የጉዳት የጡረታ አበል መጠን የግል ድርጅት ሠራተኛው ጉዳቱ ከደረሰበት ወር በፊት ያገኝ ከነበረው መደበኛ የወር ደመወዝ በመቶ ይሆናል ከ በበ ርሸ በርርርሀቨ ዐ ከ ሀቧ ፀርዐርጠጩጩ ህቭከ ለዐዐ ዐ ከቢቧ ኬ ከ ከ ሃ ዝርከ ከ ዝ ርከ በዐ ከ እአበዐበር ለዳ ወእ ጩ ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ ፐ እፍርፎሺ እ መመ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት አበል ሊከፈለው የሚችል የግል ድርጅት ሠራተኛ በአገልግሎቱ ሊያገኝ የሚችለው አበል በጉዳት ሊያገኝ ከሚችለው የበለጠ ከሆነ የአገልግሎት ጡረታ አበል ይከፈለዋል የጉዳት ዳረጎት አንድ የግለ ድርጅት ሠራተኛ ከበመቶ ያላነሰ ከሥራ የመጣ ጉዳት ደርሶበት ሥራ ለመሥራት የሚችል ከሆነ የጉዳት ዳረጎት ለአንድ ጊዜ ይከፈለዋል የግለ ድርጅት ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ ወይም ኅብረት ስምምነት መሠረት በአሠሪው የጉዳት ካሣ ወይም የመድን ክፍያ የሚያገኝ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በ የተጠቀሰው የጉዳት ዳረጎት አይከፈ ለውም የጉዳት ዳረጎት መጠን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚከፈለው የጉዳት ዳረጎት መጠን የግል ድርጅት ሠራተኛው ጉዳት ከደረሰበት ወር በፊት ይከፈለው የነበረው መደበኛ የወር ደመወዙ በመቶ በ ተባዝቶ የሚገኘው ሂሣብ በሠራተኛው ላይ በደረሰው ጉዳት መቶኛ ተባዝቶ ነው ክፍል ስምንት የተተኪዎች ጡረታ አበልና ዳረጎት ቧዉቅላላ ማንኛውም የግል ድርጅት ሠራተኛ ሀ የአገልግሎት ወይም የጤና ጉድለት ወይም የጉዳት ጡረታ አበል በመከፈል ላይ እያለ ወይም ለ ቢያንስ ዓመት አገልግሎ በሥራ ላይ እያለ ወይም ሐ በሥራ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ከሞተ ለተተኪዎቹ የጡረታ አበል ይከፈላል ከአሥር ዓመት ያነሰ አገልግሎት ያለው ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ ከሞተ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለ ለተመ ለከቱት ተተኪዎች ዳረጎት ይከፈላቸዋል ከ ከርጠቪ ኽፒቧ ሠ ህከርከ ከ ዐዐ በ ከሀ ህ ኗዐ ር ዝ ልር ከ ከ ከሼ ከ ርከር ከርሏፀጳጴርቪሃ ከነ ዝህ ለክ አጩፎጩ ር ዐበ ሀፎከርጠጪ ህከዐ ሀባርበ። ርከ ከሀፊ ከ ዐቧ ከጩርፎ ከ ከ ዌከ ከ ር ከ ዐበጴ ዐበ ከ ከ ከአ ሠ ከ ሠ በፔጩር ህርዉጪዉጢጢቧ ነላቭከቪሺ ዌመክርሼ ር ር ቪ ዐ ዝ ካከቢ ክርበርርሃ ከከ በዐጩፎ ሕ ከርርሺቪ በዐሀበ ከከ ከ ሺ ከ ጠ ኳ ዐበዚበር ህከ ከከ ርሸፎርከህር ከ ከሃ ህሏርቢው ወል ወለጨ ነህናፐ ሀ ባሀጸ ሰኔ ባክ ሺ ፐ እፍርፎሺ እ ይህ አዋጅ ከሚፀናበት ቀን ጀምሮ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ወደ ግል ጡረታ ፈንድ ከተዛወረ የጡረታ ዐቅድ የዘለቄታ ጡረታ አበል በመቀበል ላይ የሚገኝ ከሥራ የተሰናበተ የግል ድርጅት ሠራተኛ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት ሲከፈለው በነበረው መጠን የጡረታ አበል መቀበሉን ይቀጥላል መረጃ የመስጠትና የመተባበር ግዴታ ማንኛውም የግል ድርጅት ከኤጀንሲው በሚ ተላለፈው መመሪያ መሠረት ለዚህ አዋጅ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ እያንዳንዱን የግል ድርጅት ሠራተኛ የሚመለከቱ መረጃዎችና ማስረጃዎች ማሰባሰብ ማጠናቀር ማደራ ጀትና በኤጀንሲው በሚወሰነው ገዜና ቅጽ መሠረት ለኤጀንሲው የማስተላለፍ ግዴታ አለበት ይህን አዋጅ በሥራ ላይ ለማዋል እንዲቻል ማንኛውም ሰው የጽሁፍ ማስረጃ እንዲልክ ወይም ቀርቦ አስተያየትና መረጃ እንዲሰጥ በኤጀ ንሲው ሲጠየቅ የመስጠት ግዴታ አለበት የሚመለከታቸው አካላት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ቁ በሚሰጥ ውክልና መሠረት የጡረታ መዋጮ በመሰብሰብ ረገድ ከኤጀንሲው ጋር የመተባበር ግዴታ ይኖርባቸዋል የኤጀንሲው ውሣኔዎች በዚህ አዋጅ መሠረት ለሚሰጥ ለማናቸ ውም ዓይነት አበል ብቁ የሚያደርጉ ሁኔ ታዎች መሟላታቸው የሚረጋገጠውና የአ በሉ ዓይነትና መጠን የሚወሰነው በኤጀ ንሲው ይሆናል ኤጀንሲው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ውሣኔ የሚሰጠው የራሱን የመ ረጃ ማህደር በዚህ አዋጅ አንቀጽ ሩ መሠረት የሚተላለፉትን መረጃዎችና እንደ አግባቡ ባለመብቱ የሚያቀርባቸውን ተጨ ማሪ ማስረጃዎች መሠረት በማድረግ ይሆናል በኤጀንሲው የመረጃ ማህደርና በሌላ አካል በቀረበለት ማስረጃ መካከል ልዩነት ቢፈጠር ተቀባይነት የሚኖረው ማስረጃ በኤጀንሲው ይወሰናል ከቧ ዐ ሇ ጊከመፒዌ ከ ዐየ ከ ዐርፎ ር ሀከዐቧ ሀ ዌከጩ ርጮፎጪ ከርቪቪ ኗ ዐ ከየበ ከቪ ከሀጮ በሀ ዐ ዐ ጆቄርከፀበ ርዐበፎበር ህቭከ ጁዉሁጪሀዐ ዐ ል ር ቤ ከ ርበጪጩ ህ ከ ዐ ከ ከ ፎኸፎ ነቹኻ ኒ ርዐጠጪጠጩ ዝቭከ ከ በዐበፎርርጪ ርየ ከ ልዐ በፎሺከጪ ጢ ሺ ሀበከጠሀ ኬክ። መሠረት ለሚደ ረገው የአገልግሎት ጡረታ አበልና የጤና ጉድለት ጡረታ አበል ስሌት የሚያገለግለው መቶኛ ይህ አዋጅ ከሚፀናበት ቀን አንስቶ ለአንድ ዓመት ጊበመቶ ለሁለተኛው ዓመት በመቶ ለሦስተኛው ዓመት በመቶ እና ከአራተኛው ዓመት ጀምሮ በመቶ ይሆናል በዚህ አዋጅ አንቀጽ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact