Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የግእዝ ቅኔያት.pdf


  • word cloud

የግእዝ ቅኔያት.pdf
  • Extraction Summary

የግእዝ ቅኔያት የስነ ጥበብ ቅርስ» የተሰኘው መፅሀፍ ታትሞ መውጣት ከፍተኛ ግምት የተሰጠው በም እት አመታት ባለቅኔዎችንና «ቅኔ ፈጣሪዎ ችን » ሲያፈልቁ መኖራቸው በባህል ታሪክ በኩል የሚያስገርም ደግሞም የሚያኮራ ነው ። ከእ ነዚህ አንዱ አለቃ ቃለ ማእነቅ የመና ገሻ ማርያም የቅኔ መምህር ናቸው ። ታሪኩ የልጅ ልጃቸው መሪጌታ በላይ መኮንን ካቀረቡት በምህፃር የቀረበ ነው። ፅህፈት ድጉሰት ስእል መሳልና ሀረግ መንደፍም ይችሉ ነበር። ፈንቴ መሪጌታ መሪጌታ ፈንቴ ዋሴ ትውልዳቸው በጎጃም ክፍለ ሀገር በዋ ሸራ ማርያም ገዳም ነው። መፅሀፈ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ከመንጭስቱ ለማ « አዲስ አበባ « መፅሀፈ ሰዋስው ከአለቃ ታየ ምንኩሉ «።

  • Cosine Similarity

ታሪክ ሀዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስን ኢየሱስ ክርስቶስ «ዶሮ ከመጮሁ በፊት ሶስት ጊዜ ትክደኛለህ» ባለው መሰረት ክርስቶስ ሀሙስ ማታ ለአርብ አጥቢያ ተይዞ ሳለ አይሁድ ቢጠይቁት «አላወቀ ውም» እያለ ሶስት ጊዜ ክዷል ። ዕዝል ጉባኤ ቃና ተክለ ሃይማኖት ይትፌሣሕ በተጠብሖ ቶማስ ዶርሆ ትርጉም ኀጺር እግር እስመ ለተክለአብ በጽሖ ። ምስጢር ደመና በምድር ላይ ዝናብ ሲያዘንብ ያለወቅቱ የሚበቅል ቡቃያ አለ እንዲሁም ደመና በደብረ ታቦር «ይህ የባህርይ ልጄ ነው» የሚል የአብ ቃልን ቢያሰማ ሙቶ ከተቀበረ ብዙ ዘመን የሆነው ሙሴ በአካለ ነፍስ ወደ ደብረ ታቦር መጣ ይላሉ ባለ ቅኔው። ምስጢር ኒ እንዳንዱ ቄስ አለአግባብ ሲገዝት «ቀላል ወፈ ገዝት» ይባ ላል በዚህም አንፃር ቃል የተባለ እግዚእብሄር ወልድ የወፍ ምሳሌ በሆነች ቅድስት ማርያም ማህፀን እንዲፀነስ ቅዱስ ገብር ኤል አበሰራት ማለት በቅኔው ምስጢር ተገልጧል ። ምስጢር ነውረኛ የሆነ ካህን ቤተ መቅደስ እንዳይገባ ይከለከላል እን ዲሁም የቅድስት ማርያም ቤተ መቅደስ ያለ እንጨት በድንጋይ ብቻ ተሰራ። አጭር ዙልክሙ ምስጢር የለመለመች የሎሚ እንጨት ፍሬን እንደምታፈራ ከሴቶ ች መካከል የተመረጠች ቅድስት ማርያም ቃል የተባለ ኢየሱ ስን በድንግልና ፀንሳ ወለደች በማለት ባለቅኔው እምነታቸውን በቅኔ ያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ምስጢር ቅዳሴውን በቃሉ አጥንቶ የሚፅፍ ካህን ቁም ፀሀፊ አስተ ዋይ ይባላል እንዲሁም ባለቅኔው የደብረ ዘይት ድንጋይ ክርስቶስን አመሰገነ እንደ ሰው ሆነ ይላሉ ። ትርጉም ምስጢር ሰው ሁሉ ወደቤቱ ከገባ በሁዋላ በከብት መዋያ መሰማሪያ ብቻውን የተገኘውን ሰው ሽፍቶች ለልብሱ ሲሉ ይደበድቡታል። » ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር አንዳንድ እናቱን የሚገድል ልጅ እንደማይታጣ ሁሉ በሰው ፊት የማያዳላ አምላክ በአዳምና በሄዋን የፈረደውን የስጋ ሞት እናቱ ቅድስት ማርያም እንድትቀምሰው አደረገ ይላሉ ባለቅኔው ። ትርጉም ትርጉም ኤልያስ መንገደኛን አንዲት ሴት የደስታና የምቾት አለም ወዴት ትሄዳለህ ። ትርጉም የስጋ ሞት ፊደል መጀመሪያ አቤል ግእዝ ነው የድንግል ኤልያስ ሞት ሳብእም መጨረሻው ነው ። ምስጢር አሜተኛ የተኛውን ሰው ሲያማ የሚታማው ሰው እንቅልፍ የወሰደው መስሎ እያንኮራፋ ያዳምጠዋል እንዲሁም ወይን በደመ ናና በዝናብ ጊዜ በክረምት የደረቀ ቢመስልም ውስጡ ለምለም ነት ያለው መሆኑን የቅኔው ምስጢር ያስረዳል ። ምስጢር ሰሎሞን የራሱን ቤተ መንግስትና የእግዚአብሄርን ቤተ መቅደስ በመስራት ስሙን አስጠራ እንጂ የሌሎች ሰዎች ስራን የስሙ መጠሪያ አላደረገም ሀዋርያው ጴጥሮስ ግን በደብረ ታቦር ለራሱ ሳይል ለአምላክና ለሁለቱ ነቢያት ለሙሴና ለኤልያስ ቤት ለመስራት መመኘቱን የቅኔው ምስጢር ያስረዳል ። በዚሁም ላይ ልጅ እንዲወጣ የስራ መበጀት እንደሚ ያስፈልገው የጊዮርጊስንም ቤተ መቅደስ ያሰራው ሰው ዋጋ ውን እንዲያገኝ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአምላኩ ጋር ቃል ኪዳን መግባ ቱን ባለቅኔው አመስጥረዋል ። ጌገ ምስጢር ቅጠል ቅጠል ሲያዩ በጎቹን አውሬ የፈጀበት ጠባቂ ሞቱን እንደሚመኝ የአውሬ ምሳሌ የሆነ ሰይጣንም የበጎች ምሳሌ የሆኑ አዳምና ሄዋንን በበለስ ቅጠል መብል የተነሳ ያሳተበት የጠባቂ ምሳሌ ክርስቶስ ስለ ሰው ብሎ መሞቱን ባለቅኔው በቅኔያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ምስጢር አንዲት ሴት ከሁለት ስጦታዎች አንዱን ሳታገኝ ሌላይቱ ግእዝ ጉባኤ ቃና በሀብት ላይ ሀብትን እንደምታገኝ የዳዊት ሚስት ሜልኮል አግ ዘዳኘ አለቃ ዘራጉኤል ብታ ሳትወልድ መቅረቷንና ቅድስት ማርያም ግን በድንግልነቷ ላይ አምላክን መውለዷን የቅኔው ምስጢር ይገልጣል ። የገዳም ባህታውያን እስራኤል ትርጉም በፀሎት ቤትኬብሮን ውስጥ ነጋሪትን በሰማችሁ ጊዜ አቤሴሎምመብል ነገሰ በሉ ልማዱ ለቅሶ የሆነ የእስራኤል ንጉስ ፆም ያን ጊዜ ይሰ ድንግል የፍፁም ሀብት አምላክ እናት ሆነች ደዳልና ። ትርጉም ምኒልክ። « ታሪክ የእግዚአብሄር አብ የባህርይ ልጅ ቃል እግዚአብሄር ወልድ በምላት ወደዚህ አለም የመጣለትንና ሰው የሆነለትን ተግባር ፈፅሞ ወይ ባህርይ አባቱ አረገ። በዚሁም ላይ አንዳንድ ሰዎች የማያ ዛልቃቸውን ምክር እንደሚመክሩ ሄኖክና እዝራ ኤልያስም ለጊዜው ከሞት ቢሰወሩ በሁዋለኛው ጊዜ መሞት አለባቸው በማ ለት ባለቅኔው ሞት ስጋ ለለበሰ ፍጡር ሁሉ የማይቀር የተፈጥሮ ህግ መሆኑን በቅኔያቸው ምስጢር ያስረዳሉ ። በሁዋላ። ምስጢር ልጅ ሲሞት ገና ነፍሱ ሳትወጣ ጀምራ እናቱ ልብሱን እንደምታለቅስዩፃልጅ ምሳሌ ዮሀንስ ወልደ ነጎድጓድ ሲሰወር ናት ምሳሌ በቻነች መቃብር ላይ ልብሱ ወድቆ ተገኘ በማለት ጣ ቅኔው ዱያቸውን አመስጥረዋል ። ደብረ ወርቅ የእግዚአብሄር ቃል በድንግል ማርያም ማህፀን በተፀነሰና ስጋ በሆነ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ቅባት ከበረ ማለት ሲነገርባት የኖረች ደብር ናት ። ትርጉም ንጉስ ዙፋንን ያወረሰሽ የንጉስ ዮሀንስ ልጅ። ትርጉም ምስጢር የሰሎሞን ራብ ዙፋን የኢያሱ ድንግል ። ምስጢር «የሰው ቤት ቤት ላይሆን ቤትህን አትልቀቅ» እንዲሉ ሙሴ ከሞተ በሁዋላ በአካለ ነፍስ ወደ ደብረ ታቦር መምጣቱንና ተመልሶ መሄዱን ጴጥሮስም «ለሙሴና ለኤልያስ አንዳንድ ቤትን እንስራ» ካለ በሁዋላ ቤቱ አለመሰራቱን ባለቅኔው አመስጥረዋል ። ምስጢር ች አዝርእት ባፈሩ ጊዜ ራሳቸውን ወደምድር ዘንበል ማድረጋቸው ይማ ሲሆን አንድ በቀል እንጨት ያለል ማድ ሰራች በማለት ለአባቷና ለእናቷ አንድ የሆነችና እፅ የተ ባለች ቅድስት ማርያምን የፍሬ ምሳሌ የሆነ ወልድ ከሰማይ ወደ ምድር ወርዶ ከርሷ ተወልዶ ወደ ሰማይ አወጣት ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር ለቀላል ሰው ምስጢር ቢነግሩት ለማንም እንደሚያወጣው የገብረ መንፈስ ቅዱስን አይን የዱር ወፍ አወጣው ማለት በቅ ኔው ምስጢር ተገልጧል ። ምስጢር ምስጢር ብ ም ወደቤቱ እንደሚገባ ክርስ ተክለ ሃይማኖት ራሳቸው አንድ እግር ሲሆኑ አንካሶችን ተሟጋች ሰው ነገሩን ቢፈል ላ ነቢይ ኤልያስ ። ትርጉም ። ምስጢር ቅዱስ ጊዮርጊስ በሰይፍ ስለት ለአስር ከተከፈለ በሁዋላ ህያው ሰው ሆኖ ክርስቶስን ለአህዛብ ሊሰብክ ቻለ እንደሚባል የዘመናችን ባለፀጎች ከአካላቸው መከፈል በሁዋላ በህይወት መኖር ቢቻላቸው በመሬት ለአራሹና ትርፍ ቤቶችን ለመንግስት ባደረገው አዋጅ ጊዜ አካላቸውን በገዛ እጆቻቸው በመቆራረጥ በርስታቸውና በቤቶቻቸው ቁጥር ለማከፋፈል በሞከሩ ነበር ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር ቅድስት ማርያም በቤተ መቅደስ ወርቅንና ሀርን ፈተለች እን ደሚባል የክርስቶስም መሸጥ በወርቅ መሆኑን የቅኔው ምስጢር ቨ ይገልጣል ። ትርጉም ሚካኤል ። ምስጢር ። ትርጉም ገብረ ህይወት። ትርጉም ፍጥረትን በተመላች ምድር የከበረ በወለደው የማይዋረድ ሰው የለም የከበሩ ዘመዶችን የካደ ገብረ ክርስቶስ የንጉስ ልጅ ሲሆን በአባቱ ቤት ባእድን ሆኗልና ከዚህ በሁዋላም እጅግ የገነነ ንጉስ አባቱን አዋርደልና ። ቭ ትርጉም ማርያም። ጓ በ እም ግንቦት ቀን በወሎ ክፍለ ሀገር ቦሩ ሜዳ ስላሴ በአፄ ዮሀንስ ዘመን ከተደረገው የሃይማኖት ክርክር በሁዋላ አለቃ ተክለ ፅዮን ወደኢየሩሳሌም ተሰደው ሄደው ህዳር ቀን በ አም አርፈው ከዚያው ተቀብረዋል ። መልአከ ብርሃን አድማሱ በጎጃም ከአለቃ ገብረ ኤልያስና ከአለቃ ገብረ ማርያም ብሉይና ቅኔ በሸዋ ከካቢው መምህር ወልዶ ስላሴ ብሉይ በወሎ ከደሴው መልአከ ገነት አፈወርቅና ከቦሩ ሜዳ ስላሴው ሊቅ ከመምህር አካለ ወልድ ሀዲሳትንና መፃ ፍተ ሊቃውንትን አጥንተው በዲማ ጊዮርጊሰ ገዳም መፅሀፍና ቅኔ አስተምረዋል ። ክፍለ ዮሀንስ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በሁዋላ አራቱን ጉባ ኤና ቅኔ እያስተማሩ በተማሩበት ከተማ በጎንደር ደብረ ብርሃን ስላሴ ብዙ ዘመን ኖረዋል ። ወልደ ማርያም ሀብቴ አለቃ አለቃ ወልደ ማርያም ሀብቴ በሸዋ ክፍለ ሀገር በደብረ ሲና አው ራጃ በሾተል አምባ በአታ ሰኔ ቀን በ አም ተወልደዋል። ወልደ ዮሀንስ መልአከ ብርሃን መልአከ ብርሃን ወልደ ዮሀንስ በሸዋ ክፍለ ሀገር ተወለዱ። በጎጃም ክፍለ ሀገር በዲማ ጊዮርጊስ ገዳም ከአለቃ ተክለ ዕዮን ቅኔ ከመምህር ገብረ ሀይወት የመፃህፍት ትርጓሜ ተማሩ ። ወልደ ጊዮርጊስ አለቃ አለቃ ወልደ ጊዮርጊስ በሸዋ ክፍለ ሀገር ተወለዱ ። አለቃ ወልደ ጊዮርጊስ ንጉስ ተክለ ሃይማኖት ከሞቱ በሁዋላ አዲስ አበባ የአራዳ ጊዮርጊስ አለቃ ሆነው በማስተዳደር ላይ እን ዳሉ በ አም አርፈዋል ። ወልደ ጊ ሀ ማርያም መምህር መምህር ወልደ ጊዮርጊስ ሀ ማርያም ሸዋ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ሚጣቅ አማኑኤል ወረዳ ድዋይ ሚካኤል በ አም ተወለዱ ። መምህር ገብረ መስቀል በትግራይ ክፍለ ሀገር ቤተ ዮሀንስ በተባስው ደብር ለብዙ አመታት ቅኔ በማስተማር አያሌ ደቀ መዛ ሙርትን ካበረከቱ በሁዋላ በ አም ሕርፈዋል ። ገብረ መድህን አለቃ አለቃ ገብረ መድህን የትግራይ ክፍለ ሀገር ተወላጅ ናቸው ። ቅኔና መፅሀፈ ሊቃውንት በጎጃም ክፍለ ሀገር በየገወራ ማር ያም ደብር ከአለቃ ሸዬ ወልደ ጊዮርጊስ ብሉይና ቅኔ በደብረ ማር ቆስ ከመምህር ሰረገላ ብርሃን አገባብና እርባ ቅምር በደብረ ገነት ኤልያስ ከሊቀ ጠበብት አይቸህ የመፃህፍተ ሊቃውንትን ትር ጓሜ በደንበጫ ሚካኤል ከመልአከ ሰላም ገብረ ማርያም ቡሬ ገብረ ማርያም ተምረዋል ። መምህር ገብረ ስላሴ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በሁዋላ እየተ ማሩ ባደጉበት በየገወራ ማርያም ደብር ሀዲስና ቅኔ ማስተማር ጀመሩ ። ገብረ ስላሴ ንቡረ እድ ንቡረ እድ ገብረ ስላሴ በሸዋ ክፍለ ሀገር በደብረ ብርሃን ከተማ በ አም ተወልደዋል ። አለቃ ገብረ ዋህድ በቤተክህነት የሊቃውንት ጉባኤ አባል ሆነው ሲሰሩ ቆይተው ታህሳስ ቀን በ አም አርፈው በአዲስ አበባ በመካነ ህይወት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል። ተቁ ሙሉ ስም ሀይለ ስላሴ መልአከ ሀይል ሀይሉ አጋፋሪ ሀይሉ ዘመቀሴ ሀይሌ ቦአለቃ ሀይመት ወይዘሮ ህሩይ አለቃ ለማ ሀይሉ አለቃ ልሳነ ወርቅ አለቃ መርሻ መጋቢ ዘዲማ ጊዮርጊስ መርአዊ አለቃ ዘተንታ መንግስቱ መሪጌታ ጻጣ መኮንን ሰሎሞን አለቃ ምስራቅ አለቃ ዘኤልሻማ ምትኩ እውር ዘደብረ ወርቅ ምትኩ መጋቢ ምንደስይል ደብተራ ሲኖዳ ፀሀፌ ትእዛዝ ዘጎንደር ሳህሌ ወልደ ተክሌ አለቃ ስመኝ መሪጌታ ዘጠላዘሞ ሙሉ ስም ቀስሙ መምህር ዘዋሸራ ቋያ አባ ዘአዘዞ በትረ ጊዮርጊስ እጨጌ በዛብህ ወንድም አለቃ ባቱኤል ተሰማ አለቃ ተስፋ አባ ዘደብረ ሊባኖስ ተክለ ሃይማኖት ነጮ ተክለ ሃይማኖት አቤቶ ተክለ ጊዮርጊስ ተክለ ፅዮን አለቃ ተክሌ መምህር ዘዋሸራ ተዋነይ ተገኝ መልአከ ፀሀይ ቴዎድሮስ መልአከ ፀሀይ ንጉሴ ይመር አለቃ ዘዲማ አለሙ መጋቢ ዘጎንጅ አምደ ሚካኤል አለቃ አርአያ ወረታ አቶ አበበ አለቃ ዘሀመረ ኖህ ጎንደር አበበ መሸሻ መሪጌታ ዘደብረ ወርቅ አባተ መሪጌታ አብርሀ አፈ ንቡረ እድ ዘአክሱም አካለ ወልድ መምህር አይቼህ መጋቢ ዘደብረ ወርቅ አድማሱ ጀንበሬ መልአከ ብርሃን ተቁ ሙሉ ስም ፌዴ ው መ መ መ መመ አድማሱ ንቡረ እድ ። አፈ ወርቅ ዘውዴ አለቃ እስክንድር አፄ እንግዳሸት መምህር ዘዲማ ሀ እንግዳ ዳንኤል አለቃ እንግዳ ወርቅ ሀይሉ አለቃ ከብቴ አቃቤ ሰአት ኪዳነ ወልድ አለቃ ካሳ ቄሰ ገበዝ ካሳ መምህር ክፍለ ዮሀንስ ዘጎንደር ወልደ ማርያም ሀብቴ አለቃ ወልደ ማርያም ጉታ መምህር ወልደ ማርያም መምህር ዘዲማ ወልደ ሥላሴ አለቃ ወልደ ያሬድ አለቃ ወልደ ዮሀንስ መልአክ ብርሃን ወልደ ገብርኤል ራስ ወልደ ጊዮርጊስ አለቃ ሸዬ ወልደ ጊዮርጊስ መምህር ዘራጉኤል ወርቅ አገኘሁ ተክሌ አለቃ ውብሸት ቄሰ ገበዝ ዘብቸና ጊዮርጊስ ዘወልዴ አለቃ ዘዮሀንስ አለቃ ዘገየ ሊቀ ህሩያን ዝማነህ ደብተራ ዘገነተ ዕጌ ። ቓ ሙሉ ስም ይግዛው አለቃ ዘደብረ ወርቅ ዮፍታሄ ንጉሴ ቀኝ ጌታ ደለለ መሪጌታ ዘዋሸራ ደመረ ግራጌታ ዘገነተ ፅጌ ደስታ አለቃ ዘተድባበ ማርያም ደስታ መምህር ዘዋሸራ ደስታ አለቃ ደቀ እስጢፋ ዳ አለቃ ዘራጉኤል ድንቄ አለቃ ድንቆ ማርቆስ ጀምበሬ መሪጌታ ገብረ መስቀል መምህር ገብረ መድህን መምህር ገብረ መድህን አለቃ ዘአሰቦት ። ገብረ መድህን አለቃ ዘሌመን ሰላሌ ገብረ መድህን ግራጌታ ገብረ መድህን መምህር ዘማህደረ ማርያም ገብረ ሚካኤል እውር ዘሰላሌ ገብረ ማርያም ቄሰ ገበዝ ገብረ ስላሴ ክንፉ መምህር ዘኤልያስ ገብረ ስላሴ ንቡረ እድ ገብረ ኢየሱስ መምህር ሩ ገብረ ዋህድ ህሼ አለቃ ገብረ ጊዮርጊስ መምህር ገብረ ፃድቅ መሪጌታ ዘፍቼ ጊዮርጊስ ገብሬ አለቃ ዘደብረ ሊባኖስ ገዝሙ ደብተራ ተ ቁ ሙሉ ስም ጌቴ ገሞራው ጎሹ አራት አይና ጎበዜ አለቃ ጥበቡ መሪጌታ ጥበቡ ገሜ መምህር ጫልቲ ሀይሉ አባ ፈንታ ገብርየ መልአከ ብርሃን ሩ ፈንታየ አለቃ ፈንቴ መሪጌታ ከዚህ መፅሀፍ ቅርብ ዝምድና ያላቸው መፃህፍት ዝርዝር መፅሀፈ ቅኔ ከብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደ ስላሴ አዲስ አበባ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact