Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በፆምና በፀሎት ሃጢአት እንደሚሰረይ የተዋሃደው ቅቤና ድልህም እየተበላ ግብረ ስጋ ይፈፀምበታል። የወንጌል ህግ ከተሰበከ በሁዋላ የኦሪት ሀግ ጉዳይ እንደማትፈፀም በፆም ጊዜም ቅቤ እንዳልተበ ላች ሆነች ይላሉ ባለቅኔው ። ከእባታቸው ከመምህር ኪዳናት ወልደ ሩፋኤል ከሚወዱት የማስተማርና የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ስራቸው ሳይለዩ አርፈው በቦታ ኪዳነ ምህረት ተቀብረዋል ። ጥበቡ ካሳ መሪጌታ ዘቦገና ግራር ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል ። ታሪኩ የአጎታቸው የልጅ ልጅ ዶከተር ሃዲለ የሻነው ካቀረቡት በምህፃር የቀረበ ነው ።
ይላሉ ባለቅኔው። ትርጉም አዳም ሃይለ ማርያም ። እንዳለው ባለቅኔው የጉና ሚካኤል አስተዳዳሪ አለቃ መራሂ ልጃቸው ሃይለ ማርያም በትምህርት ቤት እንደተለያቸው በዚያው መሞቱን በቅኔያቸው አስረድተዋል ። መሆኑን በቅኔያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ታሪኩ የልጅ ልጃቸው አቶ ተሾመ ሃዲስ ካቀረቡት በምህፃር የቀረበ ነው » መራሂ በየነ አለቃ ዘጋዛ ቁስቋም አለቃ መራሂ በየነ በጎንደር ክፍለ ሃገር በደብረ ታቦር አውራጃ በአንጋጫት ማርያም ደብር ከአባታቸው ከመሪጌታ በየነ እንግዳና ከእናታቸው ከወይዘሮ አስናቀች እስረስ በ አም ተወለዱ ። አለቃ መራሂ በየነ በጋይንት አውራጃ የጉና ቅዱስ ሚካኤል ደብር የቅኔ መምህር ሆነው በማስተማር ላይ እንዳሉ የደብሩ ርአሰ ደብር ሆነው ሰርተዋል ። እኒህ አረጋዊ ሊቅ ከሚወዱት ከማስተማርና ከትሩፋት ስራቸው ሳይለዩ ሰኔ ቀን አም በተወለዱ በ አመታቸው አርፈው በጉና ቅዱስ ሚካኤል ደብር ተቀብረዋል ። በዚሁ ክፍለ ሃገር ገዳማትና አድባራት ከነበሩ መምህራን ተምረው የተመሰገኑ ሊቅ ሆነዋል ። እኒህ ሊቅ ከሚወዱት የማስተማርና ም ስጢረ መፃህፍ ስራ ሳይለዩ ኖረው አርፈዋል « ትን የመመርመር ቀፀላ ሃይሉ መምህር ዘዋሸራ መምህር ቀፀላ ሃይሉ በጎጃም ክፍለ ሃገር በዋሸራ ማርያም ሰበካ ተወልደዋል ። በተወለዱበት ክፍለ ሃገር አድባራትና ገዳማት ከነበሩ ሊቃውንት ተምረው የቅኔ መምህር ለመሆን በቅተዋል ። በዚሁ ክፍለ ሃገር ከነበሩ መምሀራን ተምረው በቅኔ ሙያቸው የተመሰገኑ ሊቅ ሆነዋል ። አለቃ በቀለ ጎበና ከመጣያ ቅዱስ ሚካኤል መምህር ከመሪ ጌታ አለሙ ፀዋትወ ዜማ ከዋሸራው የቅኔ ሊቅ ከመምህር ተክሌ ኔና አገባብ ጠንቅቀው ተምረው በመምህርነት ተመርቀዋል ። አለቃ በቀለ ጎበና ከ አም ጀምሮ በጎጃም ክፍለ ሃገር ደብረ ወርቅ ማርያምን በግብዝና በጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር ብርብር ማርያምን በሸዋ ክፍለ ሃገር ጐጌቴ ገብርኤልን በጎጃም ክፍለ ሃገር ደብረመንክራት የውሽ ሚካኤልን በአለቅነት አገልግለዋል ። እኒህ አረጋዊ ሊቅ በተወለዱ በ አመታቸው በ አርፈው በአዲስ አበባ ከተማ በደብረ ናዝሬት በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል ሠን ልጃቸው አቶ ዘርአ ያእቆብ በቀለ ካቀረቡት በምህፃር የቀረበ ነው ነጋሽ ሃይሉ አለቃ አለቃ ነጋሽ ሃይሉ በጎንደር ክፍለ ሃገር በደብረ ታቦር አውራጃ በማህደረ ማርያም ስበካ ተወለዱ ። በተወለዱበት ክፍለ ሃገር ገዳማትና አድባራት ከነበሩ መምህራን ተምረው የፀዋትወ ዜማ የቅኔና የመፃሀፍት ትርጓሜ ሊቅ ለመሆን በቅተዋል ። ይህም የሞጣ ጊዮርጊስ መሆኑ ነው ነ ታሪኩን በቃል ያፃፉን የልጅ ልጃቸው ዶክተር ኢሳይያስ አለሜ ናቸው አወቀ አለቃ ዘወቄጣ ማርያም አለቃ አወቀ በወሎ ክፍለ ሃገር በላስታ አውራጃ በሸድሆ ወረዳ ባወቄጣ ማርያም ደብር ተወልደዋል ። አለቃ አወቀ በተወለዱበት ደብር በወቄጣ ማርያም በትግራይ ክፍለ ሃገር ቀቀማ በሚባለው ገዳምና በኤርትራ ክፍለ ሃገር በደብረ ቢዘን ርትን አፍርተዋል ። ኪዳናት ወልደ ሩፋኤል መምህር ዘፅላሎ አማኑኤል መምህር ኪዳናት ወልደ ሩፋኤል በጎጃም ክፍለ ሃገር በባህር ዳር አውራጃ በይልማና ዴንሳ ወረዳ በደብረ ፅላሎ አማኑኤል ሰበካ ከመምህር ወልደ ሩፋኤልና ክወይዘሮ ሂሩት በ አም ተወለዱ ። ታሪኩን የዒለታሪኩ የልጅ ልጅ ኣቶ ተሾመ ሃዲስ ካቀረቡት በምህፃር የቀረበ ነው ወልደ ኢየሱስ ሊቀጠበብት ዘመንበረ መንግስት ሊቀ ጠበብት ወልደ ኢየሱስ በጎጃም ክፍለ ሃገር ተወልደዋል ። በተወለዱበት ክፍለ ሃገር ከሚገኙ ገዳማትና አድባራት ክነበሩ ሊቃውንት ፀዋትወ ዜማ ቅኔና የብሉያትን ትርጓሜ ተምረው የተመሰገኑ ሊቅ ቀ ጠበብት ወልደ ኢየሱስ በአዲስ አበባ ከተማ የመንበረ መንግስት ቅዱስ ገብርኤልን ቤተ ክርስቲያን በመዘምርነት አገልግለ ዋል። መምህር ወልደ ሚዛኤል ወደ ጎንደር ክፍለ ሃገር ሄደው በጎንደር ክተማ ክነበሩ ሊቃውንት የመፃህፍተ ሊቃውንትን ትርጓሜ ተምረው በመምህርነት ተመርቀዋል ። ወልደ ኪዳን ጀምበሬ አለቃ ዘደብረ ታቦር አለቃ ወልደ ኪዳን ጀምበሬ በጎጃም ክፍለ ሃገር በአገው ምድር አውራጃ በአሰዋ ሚካኤል ቀበሌ በ አም ተወለዱ ። አለቃ ወልደ ኪዳን ጀምበሬ ከሚወዱት የማስተማርና የማህሌት ስራ ሳይለዩ በኖሩበት በደብረ ታቦር ኢየሱስ መስከረም ቀን አም በተወለዱ በ አመታቸው አርፈው በዚሁ ደብር ተቀብረዋል ። ዋሴ አለቃ ዘድንግራ ማርያም አለቃ ዋሴ በጎጃም ክፍለ ሀገር ድንግራ ማርያም በምትባለው ደብር ተወልደዋል ። እኒህ ሊቅ በጎጃምና በጎንደር ከነበሩ ሊቃውንት ቅኔ አቋቋም የሃዲስና የፍትሃ ነገስት ትርጓሜ ተምረው በመምህርነት ተመርቀዋል ። እኒህ አረጋዊ ሊቅ ከሚወዱት የማስተማር ስራቸው ሳይለዩ ተምረው ባስተማሩበት ደብር በድንግራ ማርያም አርፈዋል ። ደስታ ሃሊቡ መምህር ዘዋሸራ መምህር ደስታ ሃሊቡ በጎጃም ክፍለ ሃገር በድንግራ ማርያም ደብር ሰበካ ተወለዱ ። ገብረ ኢየሱስ አለቃ ዘደብረ ብርሃን አለቃ ገብረ ኢየሱስ በሸዋ ክፍስ ሃገር ተወለዱ ። ጎበዜ አለቃ ዘደብረ ወርቅ አለቃ ጎበዜ በጎጃም ክፍለ ሃገር በደብረ ወርቅ ማርያም ሰበካ ተወልደዋል ። አለቃ ጥሩነህ ወደወሎ ከፍለ ሃገር ሄደው በቦረና አውራጃ ከአደሬ ማርያም ደብር ሊቅ ከመምህር ጩፋ አቡሻህር አጥንተዋል ። ሃብቴ ደብተራ ዘሽንኩርት ሚካኤል ሃብተ ድንግል ራቅማስሬ ጸዐ ሃይለ ስላሴ አለቃ ሃዲስ ኪዳናት ዌስ ገበዝ ዘፅላሎ ህሩይ ወልደ ስላሴ ብላቴን ጌታ ህሩይ ፋንታ አለቃ ለማ ሀይሉ አለቃ መርሃፅድቅ ግራጌታ መራሂ አለቃ በጉና ሚካኤል መርሻ አለቃ መርሻ ሃይሉ መጋቢ ዘዲማ ጊዮርጊስ መኮንን ስሎሞን አለቃ መዝሙር ካሳ አለቃ ምሥራቅ አለቃ ዘኤልሻግማ ምንደስይል አባ ምንደስይል ደብተራ ሞገስ መምህር ዘግሸን ማርያም ራስወርቅ መምህር ፉ ሮብአም መልአከ ፀሃይ ፉ« ሳሙኤል አለቃ ዘግሸን ማርያም ቀፀላ ሃይሉ መምህር ዘዋሸራ ቀፀላ ሊቄ ቃማ አባ ጁ ቃሬ ዛቭሣውወህወኤሔሕህሠህሁጮ በሻህ አለቃ ዘራጉኤል በቀለ ጎበና አለቃ ዘየውሽ ሚካኤል በቃ ቄሰ ገበዝ ዘጎንጅ ተሰማ አለቃ ዘቀራንዮ ተካልኝ ቀኛዝማች ዘየነጃሚካኤል ተክለ ማርያም አለቃ ተክለ ስላሴ አለቃ ተክሌ መምህር ዘዋሽራ ተክለ ፅዮን አለቃ ተዋነይ ተድላ መምህር ተጠምቆ አለቃ ታመነ አለቃ ቸኮል ባህታዊ ዘወይበይኝ ማርያም ነቅአ ጥበብ አለቃ ቱ ነጋሽ ሃይሉ አለቃ ናሁዳ አለቃ ናትናኤል አለማየሁ ፈንታ አለቃ እልታሰብ አለቃ ዘደብረ ሃይል አስበፃድቅ አለቃ አስራት ንዋይ ድማሃ ገነት ዘኤልያስ አስፋው መሪጌታ ዘተድባበ ማርያም አርኣያ ወረታ አቶ አካለወልድ መምህር አወቀ አለቃ ዘወቄጣ ማርያም አድማሱ ጀንበሬ መልአከብር ሃን አድማሱ ጌትየ ንቡረ እድ አፈወርቅ ዘውዴ አለቃ አፈወርቅ መምህር ዘአክሱም ዙት አፈወርቅ ትኩየ መሪጌታ ዘሰይፍአጥራ ማርያም እሸቴ መልአክ ገነት እንግዳወርቅ ሃይሉ አለቃ እንግዳ ደስታ አለቃ ኪዳናት ወልደሩፌአል ቁቄሰገበዝ ዘጎንጅ ካሳ አለቃ ካሳ ቄሰገበዝ ዘጎንጅ ክንፉ አለቃ ዘራጉኤል ክፍለዮሃንስ መምህር ዘጎንደር ክፍሌ ፈለቀ አለቃ ወልደመስቀል አለቃ ዘኡርኤል ፉ ወልደሚካኤል መምህር ዘዜና ማርቆስ ወልደማርያም ሃብቴ አለታ ወልደ ሰንበት ሊቀህሩያን ወልደስላሴ አለቃ ወልደትንሳኤ መሪጌታ ወልደአብ አለቃ ወልደ ኢየሱስ ሊቀ ጠበብት ወልደ ኪዳን ጀንበሬ መሪጌታ ዘደብረ ታቦር ወልደ ዮሃንስ መልአከ ብርሃን ወልደ ጊዮርጊስ ሊቀ ጠበብት ወልደ ጊዮርጊስ አለቃ ወርቅ አገኘሁ ተክሌ አለቃ ወርቅነህ ዋሴ መሪጌታ ዋሴ አለቃ ዘድንግራ ማርያም ውብሸት ቄስገበዝ ዘብቸና ዘወልዴ አለቃ ዘዮሃንስ አለቃ ዘገየ ሊቀህሩያን ዘደብረ መዊእ የማነብርሃን ዌሰገበዝ ያምሮት አለቃ ይርጉ አለቃ ይትባረክ ቂርቆስ መሪጌታ ዘደብረፅሙና ዮሃንስ ማምሻ አጋፋሪ ዘመናገሻ ማርያም ዮፍታሄ ደለለ መሪጌታ ዘዋሸራ ደሴ ማእበል ደስታ ሃሊቡ መምህር ዘዋሸራ ደስታ አለቃ ዘተድባበ ማርያም ደስታ አለቃ ዳጄ አለቃ ድንቄ አለቃ ድንቆ ማርቆስ ዶሪ አለቃ ዘጨለቆት ስላሴ ገላነሽ ሃዲስ አማሆይ ዘፅላሎ ገሰሰ መምህር ዘየስማላ ጊዮርጊስ ገብረ መድህን አለቃ ዘሌመንስላሴ ገብረ ሚዛኤል እውር ሀ ገብረ ሚካኤል ባህታዊ ገብረ ሜካኤል አለቃ ገብረ ማርያም ቡሬ መልአክ ሰላም ገብረ ማርያም መምሀር ገብረ ኢየሱስ ቅኔፈጣሪ አለቃ ገብረ ኢየሱስ አለቃ ዘጠዳ ገብረ ኢየሱስ መምህር ዘደብረ ሊባኖስ ገብረ ስላሴ ንቡረ እድ ገብረ ስላሴ ክንፉ መምህር ዘኤልያስ ገብረ ጊዮርጊስ መምህር ዘአክሱም ገዛኸኝ ግራጌታ ዘመርጡለ ማርያም ጌታሁን አለቃ ዘሞጣ ጊዮርጊስ ግእዛን ቄሰገበዝ ጎሹ አራት አይና ጎበና አለቃ ጎበዜ አለቃ ዘደብረወርቅ ጓሉ ቄሰገበዝ ዘዲማ ጥሩነህ አለቃ ዘቦታ ኪዳነ ምሀረት ጥበቡ ካሳ መምህር ዘቦገና ግራር ኢየሱስ ፀጋ አለቃ ፈቃዴ አቶ ፈንታ ገብርየ መልአከብርሃን ፍስሃ ክርስቶስ አባ ፍስሃ ጊዮርጊስ ቄስገበዝ ዘዳሞ።