Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሶስት ቆፍት ልዩነት ተክታትልውሙ ወልዱ ውልቱም ሌሊት እንደተኙ አንዲቱ ልጄን በእንቅልፍ ልብዋ ስለተሓጫንችው ስትነቃ ሞቶ አገኘ ችው የርሷን ሬሳ ልጅ በጓደኛዋ ዙበት አስጠግታ ደህናውን የጓደኛዋን ልጅ አገኘች። ሁለቱም ሴቶች ተካሰው ወደሰሉሞን ሄዱና ሷጠየቁ ደንኛው ልጅ የእኔ ነው የማለት እውነትን አክብደዷልና ይህም የሞቱ ፅዋ እሰከዛሬ ድረስ አላለቀም ቅጁ ሙሉ ነውና ። ምስጢር ዘመኑ ዘመነ ድርቅ ይሆንና ምርት በጣም ሲያንስ ሰዎች በአቅማዳ ጆሮ የገባ አዝመራ አይበረክትም ይላሉ ። ምስጢር የአንዲት አገልጋይ የቤት ሰራተኛ ልጅ ህመምተኛ ይሆንና እያለቀሰ እናቱን አለቅም ብሎ ስራ አያሰራትም። ዘወትር ከጀርባሽ አይወርድም መሬት አይንካኝ ይላል በማለት ያዋያታል። ክርስቶስም በአይሁድ ፊት በብረት ችንካር ተቸነከረ በማለት ቅኔው ተመስጥሯል። እንደሃዋርያው እንደ ቅዱስ ዮሃንስ በድን ሳይቀበር የቀረ የቅድስት ማርያም በድንም የመቃብር ትል ሳይበላው ገነት ገባ ይላሉ ባለቅኔው። ታሪክ መልዘ ፄዴቅ በአብርሃም ዘመን የኖረ ንጉለ ሳሌምየለሰላም ንጉስ ነበር። መልከ ፄዴቅ ማለት የፅድቅ ንጉስ ማለት ነው። አብ ። ሄኖከ በትውልድ ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ ለው ነው። ግማሽ ቀን የነገሰ የእስራኤል ንጉስ የዳዊት ልጅ የአዶንያስ መንግስትም በሰርክ ወደማታ ለሌላው ልጁ ለሰሎሞን እንደተሰጠች የኤልያስ መስዋእት የአቤል መስዋእት በሰርከ ጊዜ አረገች። ይህንንም ይገልጥ ዘንድ የገብሩ ሃይማኖትድልህ ከቅባት ጋር ተዋሃደ። ዮሃንስ የእርሷ እጅም ድልህ ጥምቀትን ሰባኪ ሆነ በቅቤና በድልህ ሃጢአት ይሰረያልና እጅዋም በዘይትኤልያስ ተራራ ላይ በወጣ ጊዜ የቅቤየመገረዝ ህግ ጉዳይን መፈፀም ምንድር ነው። ያንዳንድ ሰዎች ሃይማኖት ቅባት እንደሆነ እንዲሁም ያላምነህ ገብሩ ድልህ ከቅቤ ጋር ይዋሃዳል።
ምስጢር በጎ ምክር ለሚፈፅማት ሁሉ መልካም ናት በተባለው መሰረትቸ በመፃህፍት ምክር የሚኖር ሰው የአምላክ ታማኝ ነው ይላሉ ባለቅኔው የጢሮስ ንጉስ የነበረ ኪራም የከበረበት ወርቅም ቢያደልቡት በሁ ጊዜ በአምላክ ፍርድ ቀን አድላቢውን ይከሰዋልና ወርቅን አታድል በማለት ደራሲው በቅኔያቸው ምስጢር በጎ ምግባርን ያስተምራሉ ላሙ ። ምስጢር እግዚአብሄር ወልድ አዳምን ለማዳን ከኢያቄም ልጅ እንደተወለደ እንዲሁም ለጳውሎስ የሆነ የመንፈስ መታደስ ለኢያቄም ሆነ ። ምስጢር ብርሃን ቢወጣም መሪ የሌለው እውር በጉድጓድ ከመውደቅ እንደማይድን መንግስተ ሰማይ ለፃድቃን ሲሰጥ ሃጢአተኛ ወደሲኦል ገባ በማለት ባለቅኔው ወደ መንግስተ ሰማይ ለመግባት መልካም ምግባር ምስጢር ዳዊት በመፅሃፉ ወርቁን ለችግረኞች በተነ ብሏል ። ምስጢር አንድ ልብስ ብቻ ያለው አሽከር ያው አንድ ልብሱን በእጥበት ። ትርጉም በሰዶም የፀደቀ በላተኛ እሳት ሟች ሰውየሃጢአእት መስዋእትን በጥንቃቄ እስኪሰዋ ድረስ የእሳት ድምፅን በሰማ ጊዜ ሎጥ ወደዱር ሸሸ የህፃን ቂርቆስ እግር ግን ነነዌ በደረሰ ጊዜ እሳት እስኪርቅ ሸሸ እምሳ ልጆችን የበላ እሳት ፋሲካው በኤልያስ ጊዜ እልቋልና ። ምስጢር አንድ ሰው የጠላቱን ድምፅ ከሩቅ በሰማ ጊዜ ይሸሻል ሎጥም ሰዶምና ገሞራን ካቃጠላቸው እሳት ለመዳን በዋሻ ተሾሽሸገ ። በተጨማሪም ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን ከአርባ ቀን ፆም በሁዋላ የስጋ መብያውን ጊዜ በአምሳ ቀኖች እንደሚጨ ርስ እሳትም በነቢይ ኤልያስ ቃል ታዝዞ አምሳ ሰዎችን አቃጠለ ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር ጳውሎስ የተባለው ሳውል ደማስቆ በደረሰ ጊዜ የብርሃን መብረቅ በርቆበት ነበር እንጂ እርሱ ራሱ አልበረቀም ብርሃን አልሆነም ። ምስጢር የዚህ አለም ሰዎች በ ናል ። ምስጢር የሞተ ስው መንፈቁ ስድስተኛ ወሩ ሲደርስ ልጆ ለቀሩ ያው ድግስ እንደሚያደርጉለት የኢየሱስ ፆም ኩሌታው ይ ይት ተብሎ የሚጠራው የአራተኛው ሳምንት እሁድ ንና በዘራውሃንም ኢየሱስን በማስብ መፆማቸውን የቅኔው ምስጢር ያስገ ባኒ ምስጢር አንድ ጎልማሳ ሰው ከሽማግሌዎች ጋር ተቀምጦ ጊዜ ከእነርሱ ጋር ሲበላና በአኗኗሩም እነርሱን ሲ በእድሜው ባያረጅም በሚ በእስራኤል አገር የሚገኘው በውርንጫዋ ላይ በየ ሲያወጋ በምግብ። ምስጢር በሌላ ሰው ቤት ገብቶ ሲሰርቅ የተያዘ ሌባ ግርፋት ተፈርዶበት ይገረፋል ። ምስጢር ለሃዘንተኛ ሴት በሀዘኗ ጊዜ የሙዚቃ ድምፅ አያስፈልጋትም ። ሎጥ የገሞራን እሳት ፈርቶ ሲሸሽ ህፃኑ ቂርቆስ በድፍረት በእሳት በፈላ ብረት ጋን ውሃ ውስጥ ገባ በማለት ባለቅኔው በሙሴ በነቢዩ ዮናስ በሎጥና በቂርቆስ የደረሰውን በቅኔያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ትርጉም የጋኖች ውሃ ወይንን ይሁን ያልህ ክርስቶስ። ምስጢር ኮከብ በሰማይ እንጂ በምድር የለም እንዲሁም እግዚአብሄር ቹልድ ከእግዚአብሄር አብ በሰማይ ሲወለድ ያለእናት ነው ። ትርጉም ወልድ። እንዲሁም ባለሁለት ቤት የሆነች ጉባኤ ቃና ከሁለት ቤት አንስታ በሀረግ እየተራዘመች አስራ አንድ ቤት እስካለው እስከ አጣነ ሞገር ስለምትዘ ምት በቅድሚያ እርሷን በጥሩ ሁኔታ ማጥናት ይገባል ይላሉ ባለቅኔው ። ትርጉም ሙሴ ። ምስጢር መስዋአት አንድ ጊዜ ከተስዋ በሁዋላ በዚያው ቀን ሁለተኛ አይሰዋም ። ጊዮርጊስም በመንግስተ ሰማይ አንዲደሰት ሶስት ጊዜ ስለጌታው ክርስቶስ ሞቶ ተነሳና በአራተኛው ጊዜ አንገቱን በሰይፍ ተቆርጦ ሞተ ይላሉ ባለቅኔው ። ትርጉም ለጎበዝ ቶማስ የሰው ምስጋና ተገቢው ነው ከዘደሎች እግሮች የነፃ ነውና « ምስጢር ማንንም ሰው ያልበደለና አገሩን ወዳድ የሆነ ሰው ዘሰዎች ዘንድ ይመሰገናል ። ሰለትም በማለት ባለቅኔው የገብረ ክርስቶስን ህማም ፅናት በቅኔያቸው ምስጢር አለረድተዋል ። ሂድና የኢያቄምን ልጅ አብስራት የተባለውን ያወቀ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም የእግዚአብሄር አብ ቃል እግዚአብሄር ወልድ በሶስት ሰአት ከአርሷ እንዲፀነስ ማርያምን አበስራት ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር አንድ ሃይለኛ ሰው ሌላውን ቁጡ ሰው የሞተ ሲለውና ዳባውን በላዩ ላይ ሲጥልበት ቁጡ ሰው ሊመታው ድንጋዮችን ያነሳል ። ትርጉም የስምኦን ሆድ ቤተ ክርስቲያን ናት ብዙ ሰዎች ተቀብረውባታልና ። ምስጢር በቤተ ክርስቲያን ብዙ የሞቱ ሰዎች እንደሚቀበሩባት ስሞኦንም ብዙ ሰዎችን እየበላ በሆዱ ከተታቸው ይላሉ ባለቅኔው ስንክ የካቲት ። ምስጢር በቢላዋ የተቀደደ አቅማዳ እሀልን እንደማይቋጥር በመንፈስ ቅዱስ የታደሰ ገብረ መንፈስ ቅዱስ እህልን ተወ በማለት ባለቅኔው አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቦ የእናታቸውን ጡት አልጠቡም እህል አልበሉም ውሃም እልጠጡም ተብሎ በገድላቸው የተፃፈውን በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል ። ትርጉም አባት ከደመናው ቃሉን በታቦር በሰጠ ጊዜ ወልድን ቀድሞ በደብረ ሲና ስታውቀው የታቦርእንግዳ ሙሴ። ጴጥሮስ ግን ቢፈራ በደብረ ታቦር ያየውን እግዚአብሄር ወልድን በደብረ ሲና አላየውምና ፍርድ የለበትም በማለት ባለቅኔው በደብረ ሲናና በደብረ ታቦር በተለያየ ጊዜ ተገልጧል የሚባለውን የመለኮት ምስጢር ታሪክ በቅኔያቸው አስረድተዋል። ምስጢር ወልድ ሰው በመሆኑ ስጋን የመልበስ ዘመን እንደተፈፀመ በስጋ የሚበላ ቅቤ በእቴሁና ሶስት ሶስት ጊዜ በቀን እተየተበላ አለቀ።