Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የግእዝ ቅኔያት ክፍል 2.pdf


  • word cloud

የግእዝ ቅኔያት ክፍል 2.pdf
  • Extraction Summary

ምስጢር ናቡከደነፆር ለወርቅ ምስል ሰገደ ማለትም ከሙሽራ ቤቱ ወጥቶ ሲመንን በያዘው ደዌ ስጋ አካሉ ሁሉ ቀለጠ ፈራረሰ ተቆራረጠ ማለት ነው። ሙ ክ ምስጢር በሽተኛ ሰው ነዌ በሚባል ባለፀጋ ሰው በር ወድቆ ይኖር ነበር ። ወለድነ እልፈ እንዘ ይትባሀሉ እስመ ወለቶሙ ኮነት መድኀኒተ ዓለም ኩሉ ። እመሰ ኩሎ ነሐትት ወፍና ጥያቄ ንተሉ እለ ይጸውሙ በሊዖሙ በመልአከ ብርሃን ይትሜሰሉ። ምስጢር ባለቅኔው የሰው ልጅ ሊበላ የሚገባውን መብላቱ ሀይወት ሲሆነው ሊበላ የማይገባውን መብላቱ ደግሞ ሀማም ይሆነዋል ይላሉ ። በይሁዳ የሚኖር አንድ የእግዚአብሄር ሰው ነበር ። እርሱም ኢዩኤል ይባላል። ያን ጊዜ የኢ ዩሌኤልን መቃብር መታሰቢያ አየና የነቢዩ መታሰቢያ መሆኑን ተረዳ። እንዲሁም በሀይወት ያለ ሰው የሞተ ሰውን መቃብር በበትሩ እንደሚለካ ቅዱስ ገብርኤልም እሳቱን በመስቀል በትሩ ባረከ በዚ ሀም ላይ ሟች ሰው በቤትና በውጭ ያለ ንብረቱን ለቤተሰቦቹ እንደሚናዘዝና እነርሱም ሀብቱን እንደሚካፈሉ የባቢሎን ሰዎችም የእሳት ቃጠሎንና ስቃይን ተቀበሉ በማለት ባለቅኔው ተቀኝተዋል። ጠይቆተ ዝኒ ነገር አጠየቀተነ ጎል አምጣነ ወልዳ ኢድኅነ እምለቢሰ ቄጽል እንዘ ወርቀ ትፈትል ድንግል ። ሥላሴ ዘወልደ ጊዮርጊስ ሸዬ አለቃ ለንጽሕት መሶበ ወርት ርደተ መና ውስተ ገዳም ወለእስራኤል ኢኮነ አኮኑ ጽጉባነ ቅንአት እክል ወይትዐወቅ እምድምፀ ንባቡ ለፋኑኤል ቃል ። ምስጢር ቀድሞ መና ለእስራኤል ይወርድላቸው ነበር ይባላል ። የአትክልቶችን ስር ውሃ የሚያጣጣ ገበሬ በፍሬው ላይ ቅጠሉን እንደሚያንሰራፋው የእ ሴይ ስር የሆነች ህፃኒኮ ማርያም የመልአክን መና እየተመገበች አድጋ አምላክን በመውለዷ ለእነርሱም ለቅንርጫፎች ሰዎች ትበ ጃቸዋለች ይላሉ ባለቅኔው ። ታሪክ በኦሪት ዘመን ምክነት የሚመጣው በሃጢአት ነው ስለሚባል ያልወለዱ ሴቶች ሁሉ «ዕጹተ ማሕፀን ማህፀነ ዝግ » እየተባሉ ይሰደቡ ነበር ።

  • Cosine Similarity

ከዚህ በሁዋላ ቅድስት ማርያም ለአንዱ ቄስ በህልም ታየችወና ያን በውጭ ወድቆ የሚኖረውዓ የእግዚአብሄርን ሰው ወደ ወ ስጥ አስገባው አለችው። ትርጉም ምስጢር የእንስሳ ቅቤጴጥሮስ ፈርቶ ቆመ ዶሮ እስኪጮህ ድረስ ሶስት ጊዜ ክዷልና ። ታሪክ ሀዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስን ኢየሱስ ክርስቶስ «ዶሮ ከመጮሁ በፊት ሶስት ጊዜ ትክደኛለህ» ባለው መሰረት ክርስቶስ ሀሙስ ማታ ለአርብ አጥቢያ ተይዞ ሳለ አይሁድ ቢጠይቁት «አላወቀ ውም» እያለ ሶስት ጊዜ ክዷል ። ዕዝል ጉባኤ ቃና ተክለ ሃይማኖት ይትፌሣሕ በተጠብሖ ቶማስ ዶርሆ ትርጉም ኀጺር እግር እስመ ለተክለአብ በጽሖ ። ምስጢር ኒ እንዳንዱ ቄስ አለአግባብ ሲገዝት «ቀላል ወፈ ገዝት» ይባ ላል በዚህም አንፃር ቃል የተባለ እግዚእብሄር ወልድ የወፍ ምሳሌ በሆነች ቅድስት ማርያም ማህፀን እንዲፀነስ ቅዱስ ገብር ኤል አበሰራት ማለት በቅኔው ምስጢር ተገልጧል ። ምስጢር ነውረኛ የሆነ ካህን ቤተ መቅደስ እንዳይገባ ይከለከላል እን ዲሁም የቅድስት ማርያም ቤተ መቅደስ ያለ እንጨት በድንጋይ ብቻ ተሰራ። አጭር ዙልክሙ ምስጢር የለመለመች የሎሚ እንጨት ፍሬን እንደምታፈራ ከሴቶ ች መካከል የተመረጠች ቅድስት ማርያም ቃል የተባለ ኢየሱ ስን በድንግልና ፀንሳ ወለደች በማለት ባለቅኔው እምነታቸውን በቅኔ ያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ምስጢር ቅዳሴውን በቃሉ አጥንቶ የሚፅፍ ካህን ቁም ፀሀፊ አስተ ዋይ ይባላል እንዲሁም ባለቅኔው የደብረ ዘይት ድንጋይ ክርስቶስን አመሰገነ እንደ ሰው ሆነ ይላሉ ። ዕዝል ጉባኤ ቃና ትርጉም የማርያም ህፃን በእንስሳት በረት እኖራለሁ አትበል ሰው ሁሉ ፈፅሞ ወደቤቱ ከገባ በሁዋላ ሽፍቶች ለልብስህ ሲሉ ይገድሉሃልና ። ትርጉም ምስጢር ሰው ሁሉ ወደቤቱ ከገባ በሁዋላ በከብት መዋያ መሰማሪያ ብቻውን የተገኘውን ሰው ሽፍቶች ለልብሱ ሲሉ ይደበድቡታል። ታሪክ ምስጢር ማርታ በክርስቶስ ማህበር ውስጥ ትረዳ የነበረች ሴት ናት ። » ይላሉ ባለቅኔው ። ከወንጀለኞች የሮም ነገስታት ጋር በምኒልክ ፍቅር ተጋ ዳይ ነውና ምስጢር የከብቶች እረኞች እህል ባስበሉ ጊዜ የጎረቤት ሽማግሌ እንደ ማሚያያስታርቅ እስራኤል ጣኦት አምልከው እርሱን በመበደላቸው እግዚአብሄር እስራኤልን እንዳያጠፋቸው ሙሴ በፀሎት መማለዱ ንና ልብስም ሲያረጅ እንደሚበጣጠስ በደላቸው መፋቁን የቅኔው ምስጢር ይገልጣል ። ግእዝ ጉባኤ ቃና ዘዝስመኝ መሪጌታ ዘጠለዛሞ ኢትእመኑ ሕዝብ ዘወለድክሙ በተድላ እስመ ለማርያም ድንግል ዘወሰደቶ ቀተላ ትርጉም ወገኖች ህዝብ በደስታ የወለዳችሁትን አትመኑ ድንግል ማርያምን የወለደችው ገድሏታልና ። ምስጢር አንዳንድ እናቱን የሚገድል ልጅ እንደማይታጣ ሁሉ በሰው ፊት የማያዳላ አምላክ በአዳምና በሄዋን የፈረደውን የስጋ ሞት እናቱ ቅድስት ማርያም እንድትቀምሰው አደረገ ይላሉ ባለቅኔው ። ምስጢር የጎልማሳ ሚስት ባልዋ በላይዋ ላይ ከሌላ ሴት ልጅ ሲወልድ ተንታ እንደምትፋታ ሁሉ ፃድቅ ተክለ ሃይማኖትም ሰባት አመት ቆመው ሲፀልዩ አንድ እግራቸው ተሰብሮ ስድስት የጋ ክንፎ ችን አገኙ ይላሉ ባለቅኔው « ታሪክ ተክለ ሃይማኖት የተባሉት ፃድቅ ሸዋ በቡልጋ ውስጥ ከፀጋ ዘአ ብና ከእግዚእ ሀረያ ተወልደው ካደጉ በሁዋላ እየተዘዋወሩ ህዝቡን በክርስቶስ አሳምነዋል ። ትርጉም ትርጉም ኤልያስ መንገደኛን አንዲት ሴት የደስታና የምቾት አለም ወዴት ትሄዳለህ ። ምስጢር አንዲት ሴት ጠንቋይን ስትጠይቅ « በዘመነ ማቴዎስ ያስፈ ራሻል ደምም ይጣላሻል » እንደሚላት ነቢይ ኢሳይየስ በተና ገረው ትንቢት መሰረት እግዚአብሄር ወልድ ሰው በሆነበት በዘ መነ ስጋዌ ለአዳም በሰጠወ ቃል ኪዳን ተስፋ ያፈሰሰው ደም ነፍሳትን ከሲኦል አወጣ ይላሉ ባለቅኔው ዘአምላኪየ ኅቡረ ልህቁ በገራህተ ወንጌል ሉዓሌ ክርዳድ ይሁዳ ወጴጥሮስ ስንዳሌ እስከ ይበጽሕ ማእረር ዘዕለተ ዐርብ ወይሌ ። ግእዝ ጉባኤ ቃና ዘወልደ ማርያም ሀብቴ አለቃ ተዘከር ወልድ ፍተ ርኅራጌከ እክል እስመ ቅድመ ገጽከ ቆመት ሰአሊተ ምሕረት ድንግል ። ዕዝል ጉባኤ ቃና ዘገብረ ሥላሴ ክንፉ መምህር ዘኤልያስ ትርጉም ወልድ የርህራሄ እህል ቁራሽን ተዘከርአስብ ምህረትን ለማኝ ድንግል በፊትህ ቆማለችና ። ምስጢር ወገኖችዋ በጎልማሳ ያሟት ሴት « ከውሃና ከባሌ በቀር ሌላ አላውቅም» እየለች በአባትዋ ስም እንደምትምል በፊት ገሞራን ያቃጠለች እሳት ለቂርቆስ ስቃይ ከተዘጋጀች በሁዋላ በቅዱስ ገብ ርኤል ተአምር እንደ ውሃ መቀዝቀዝዋንና የእሳት አደጋም በቅ ጠል የሚጠፋ መሆኑን የቅኔው ምስጢር ይገልጣል ። ምስጢር ገብረ ክርስቶስ የንጉስ ልጅ ሲሆን መንኖ አለምን ንቆ በመቸገሩና በስቃይ በመሞቱ ክርስቶስም እናቱ ድንግል ማርያም ሀርና ወርቅን አስማምታ ስትፈትል በተወለደ ጊዜ በቅጠልና በጨ ርቅ በመጠቅለሉ አንፃር የወገን ክብር ጠቃሚ አለመሆኑን በመግ ለጥ ቅኔው ተመስጥሯል ። ታሪክ ቅድስት ማርያም የስእለት ልጅ እንደመሆኗ በተወሰደች በሶ ስት አመቷ ለቤተ መቅደስ ተሰጠች ። የድንግልና ፃድቅ ነፍስን እንዳንገድል ነ ምስጢር ነ ባል አግብተው ያልወለዱ መሃኖች ሴቶች ካለመውለዳቸው የተነሳ ማህፀነ ዝግ እየተባሉ በኦሪቱ ዘመን ይሰደቡ ነበር ማር ያም ግን በድንግልና የእግዚአብሄርን ቃል ፀንሳ በድንባልና በመ ውለዷ ማህፀነ ዝግ መባል እንደነርሱ አያሰድባትም ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact