Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዐኪ ሀከፎ ከ ርዐከፎአ።ዘበርበፎዐ በይህ ከፀከናፎፀክ ህ በ ከበከጸቨዕከ ዐከ ከ ዛከዐ ይበቨበርበ ኩሃ ህ ህ ከ ር ኩዐበ ከህበበከ ካ ጸክከክ ከሸፎየጄዌበርፀ ርየ ክሃዩበ ሀቨ ዐየ ከአበፍ ቪ የፎርሃፀር ክ ከ ከበዐፀበክ።
ሄቧከ ርንቢሯርሷ ከዘር ዚዜ ጥምር የሰብልና የእንስሳት ምርት እንትስቃሴ በሠፈነባቸው አካባቢዎች የአፈር መሸርሸርና የደን መመናመን አደጋ በመኖሩ አርሶ አደሩ አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲያደርግ በይዞታው የመጠቀም መብቱ እንዲጎለብትና እንዲጠናከር ምቹ የሕግ ሁኔታዎች መፍጠሩ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በአርብቶ አደሮች አካባቢ በአብዛኛው በጎሣ በተመሠረተው የወል የመሬት ይዞታ ስሪት ውስጥ ለተፈጥሮ ሀብት አያያዝና አጠቃቀም እንዲሁም የግል ባለሀብቶችን ከሣበረታታት አኳያ ተስሣሟ የገጠር መሬት አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት በሣስፈለጉ መሬትንና የተፈጥሮ ሀብትን ለማስተዳደር ለክልሉች የተሰጠው መንግሥቱ መንግሥት አንቀጽ ዛ ሥልጣን በሥራ ላይ የሚውለው የፌዴራል በሚያወጣው ህግ መሠረት መሆኑን የሕገ መ ስለሚደነግግ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ ዛጸስ መሠረት የሚከተለው ታውጃል ክፍል አንድ ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ የገጠር መሬት ማለት ከማዘጋጃ ቤት ክልል ውጪ ወይም አግባብ ባለው ሕግ ከተማ ተብሎ ከሚሰይመው ው ጪ ያለ ማንኛውም መሬት ነው ገጠር መሬት አስተዳደር ማለት በገጠር መሬት ይዞታ ላይ ዋስትና የሚሰጥበት የገ ጠር መሬት አጠቃቀም ዕቅድ የሚተገበርበት በገጠር። በበ በ ክብ ከ ዩ ፎከዩየር በሃ ከ ሀቦዞፎ ዕ ሀ ነልኢቲ ርእል ገጽ ያሺአጽ ሣሣ ዓም መሬትን መንገድ የይዞታ መብት ማለት ማንኛውም አርሶ አደር ከፊል አርብቶ አደር እና አርብቶ አደር የገጠርን ነና በተፈጥሮ ሀብት ልማት ተግባር ላይ ለማዋል ለማከራየትና ለቤተሰቡ አባልና ለሌሎች በሕግ መብት ለተሰጣቸው ወራሾች ለማውረስ የሚና ያረው ያን በመሬቱ ላይበጉልበቡቱ ወይም በገንዘቡ ንብረት ራትና ይህንንም በመሬቱ ላይ ያፈራወ ብረት መሸጥ መለወጥና የቤተሰብ ኡ ሣለት የይዞታ ባለመብቱን መተዳደሪያ ገቢ በመጋራት በቀሚነት አብሮ የሚኖር ማ ንኛውም ሰው ነው የገጠር መሬት አጠቃቀም ማሕበራዊ ችለው ብክለት ሳያስከትሉ ኢኮኖሚያዊ ጠቀ ሜታ የሚያስገኙት አማራጮች የሚወሰነብትና የገጠሩ ሕብረተሰ ተግባራ ዊ የሚ ደረጉበ ት የአሰራ ር ዘዴ ነው አርሶ አደር ማለት የገጠር መሬት የይዞታ መብት የተሰ ገቢ እራሱን ና ከመሬቱም በሚያገኘው ቤተሰቡን የሚያስተ ተዳድር ብ ከፍል አባል ነው አርብቶ አደር ማለት የግጦሽ መሬትን በመያዝና ከቦታ ወደ ቦታ በመንቀሳቀስ በዋነኛነት እንስሳት በማርባትና ኑሮው ከእንስሳት ሀብት በሚገኘው ምርት ላይ የተመሠረተ የገጠሩ የሕብረተሰብ ክፍል አባል ሀ ነው ከፊል አርብቶአደር ማለት በዋነኝነት ከብት በማርባትና በተወሰነ ደረጃ ከእርሻ በሚገኝ ምርት ላይ ኑሮው ተመሠረተ የገጠር ህብረተሰብ ክፍል ነው አነስተኛ የይዞታ መጠን ማለት ምርታማነቱ የአንድን አርሶ አደር እና አርብቶ አደር ቤተሰብ የምግብ ዋስትና ሊያረጋግጥ የሚችል የገጠር መሬት ይዞታ ወይንም ለሰብል እርሻ ለቋሚ ሰብል ለግጦሽ ለመኖሪያ ቤትና ለጓሮ የሚበቃ የገጠር መሬት ይዞታ መጠን ነው ዕቅድ ማለት አካ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ የገጠር መሬት ሊሰጥ ከሚ የተለያዩ የመሬት አጠቃቀም አሣራ ጮች መካከል የመሬትመጎሳቆልንና የአካባቢን ከፊል አርብቶ አደር እሀሸ ክህ ሣህጠ በዐ ህ በበ በ ው ከብ ከ በየሃር ር ። ከ ህበርር ርር ከሰክክይ ይይከበ ርየኮ የዘጠበጄዴ በዷ ከህ ርዐበቪህርቨበ በ ይየበ ኔልአቲጀ አር ገጽ ዚህ አዋጅ ውስጥ ያሺልወኗ አነስተኛ የግል ይዞታ ማለት በአርሶ አደሮች ከፊል አርብቶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ወይንም በሌሎች አካል በግል ይዞታ ነው በህግ መብት በተሰጣቸው ስር ያለ የገጠር መሬት የወል ይዞታ ማለት የአካባቢው ነዋሪዎች በጋራ ይዞታነት ለግጦሽ ማህበራዊ አገልግሎቶች በመንግሥት የተሰጣቸ ው የገጠር መሬት ነው የሚከለለው የገጠር መሬት የሚገልፅ ሲሆን የደን መሬቶችን የዱር እንስሳትን ጥብቅ ቦታዎችን የመንግሥት አርሻዎችን የማዕድን መሬቶችን ሃይቆች ን ወንዞችንና የተያዘትን ያጠቃልላል ጀ የይዞታ መሬት የመጠቀምን መብት ለማረጋገጥ አግባብ ባለው አካል የሚሰጥ ሰነድ ነው ሽ የመሬት ምዝገባ ማለት በገጠር መሬት ኣ የመጠቀም መብትና ባለይዞታነት የሚገለዕበት የመረጃ ማሰባሰብናየ የማጠናቀር ሂደት ነው የመሬት መረጃ ሥርዓት ማለት የገጠር መሬት ነክ መረጃዎችን በማሰባሰብ በመተንተንና በአግባቡ እንዲያዙ በማድረግ ለተለያዩ ተጠቃሣጻዷ ክፍሎች የማሰራጨት ሥርዓት ነው አግባብ ያለው ባለሥልጣን ማለት የክልሉች ህገመንግሥት በሚፈቅደው መሠረት በክል ሎች ውስጥ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ስርዓት መስፈኑን ለመከታተል የተቋቋመ አካል ነው ሰው ማለት የተፈጥሮ ወይም በህግ የሰውነት መበት የተሰጠው አካል ነው የጸታ አገለጽጅኑ በወንድ ታ ያካትታል ጾታ የተደነገገው የሴትንም ጾ በአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን ይህ አዋጅ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኝ በማንኛውም የገጠር መሬት ላይተፈጻሚነት ይኖረዋል ለደንና ለሌሎች እንዲጠቀመበት የመንግሥት ይዞታ ማለት በፌዴራል ወይንም በክልል መንግሥት ተከልሎ የተያዘ እና ወደፊት ሌሎችን በተመሳሳይ መልኩ ማረጋገጫ ደብተር ማለት በገጠር ርብ እዌ ከ ህከ ኮ ከበክዘከበህቨ ክቨሃጸዩ ከበ ከከ የህ ልከ ከ ከ ከዐፌ ዐከ ከ ኮ ዐከ ከ ዛከዐ ይበቨበርበ ኩሃ ህ ህ ከ ርቬክህክ ከሀበዌ በጸበ ዘ ልከ ከከ ይኮዩክ ከሃ ከ ይዐሃፎበጠርሸቢ የፍበ ርቪበበ ባ በ። ነ ልአቭጀ ጩርእል ገጽ ሺፅቋ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣቁጥር ሐምሔ ቀን ዓም ኮሀ እ ህነ ኮ ጨጭጠጩመ ጮ መፍ ዓጾ መ ዩባ ው አ ው ዓመ ችፍ ችዬ ፍፍ ችዬ ችፍ ችችችችችችችችችች ክፍል ሁለት በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ስለማረጋገጥ የገጠር መሬት ስለማግኘትና ስለመጠቀም ፅ በመሬት አስተዳደር ሕግ መሠረት ሀ በግብርና ሥራ ነ ከፊል አርብቶ አደር እና አርብቶ አደሮች የገጠር መሬት በነፃ እንዲያገኙ ይደረጋል ከቿ ዓመትና በግብርና ሙያ ሊተዳደር ማንኛውም የሀገሪቱ ዜጋ በገጠር መሬት የመጠቀም መብቱ የተረጋገጠ ሆኖ እናትና አባታቸውን በሞት ወይም በሌላ ሁኔታ ያጡ ልጆች ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ በህጋዊ ሞግዚታቸው አማካኝነት በገጠር መሬት የመጠቀም መብት አላቸው ለ ዕ ድሜው ሐ በግብርና ሥራ መሰማራት የሜፈልጉ ሴቶች የገጠር መሬት የማግኘትና የመጠቀም መብት አላቸው ማንኛውም በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ያለው አርሶ አደር ከፊል አርብቶ አደር እና አርብቶ አደር ቤተሰብ አባል ከቤተሰቡ በስጦታ ወይም በውርስ ወይምአግባብ ካለው ባለሥልጣን የገጠር መሬት በይዞታ ሊያገኝ ይችላል ሾ መንግሥት በመሬት ባለቤትነቱ የወልየጋራ የገጠር መሬት ይዞታዎችን እንደአስፈላጊነቱ ወደ ግል ይዞታነት እንዲቀየሩ ሊያደርግ ይችላል ለአርሶ አደሮች ለክፊል አርብቶ አደሮችና ለአ ርብቶ አደሮች ቅድሚያ በመስጠት ሀ በግብርና ና ልማት ለሚሰማሩ ባለሀብቶች በፌዴራልና በክልል ደረጃ በወጡት የኢንቨስትመንት ፖሊሲዎችና ሕጎች መሠረት በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ይኖራቸዋል ለ መንግሥታዊና መንግሥስታዊ ያልሆኑ ድርጅ ቶች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተቋማት ከል ማት ዓላማቸው ጋር እየታየ በገጠር መሬት የመጠተም መብት ይኖራቸዋል ለሚተዳደሩ አርሶ አደር ከዚያ በላይ የሆነና የሚፈልግ ደሂርዐአቨፒፐካዐ ርነፐ ዘ ላእ ሀ ህጀኗለዚ ቪላአ ለባ የ ሽ በ ርርየከርዩ ሂከ ልበ ህ ክዘበሀ በ በ ይቨርሀቪሸርፀ ከየ ህገጀ ከቋቨ ኩ ፎሃፀበ ሀየጸ በበ ቡፎፀ ዐየ ርከፐክፎ። የክበበ የሀ ከ ከ ኮበነ በሃ ከ ፀበዌ ከ ህ ቪህ ፅፁህፎዐፀጠፎከ ቋርሀነቪርዓ ከጸ ከጸሃፀ ከፎ ክከ ህ ሀ ከብ ርርበርዩ ሃሃቪከ ቫዕ አበሃይልከከፀበ ዐዐርር ከበ ነሃፄ ሯብርቋ ቋከዐ ርይከ ሃዩ ከ ህበበበ ከ ከዐክዷሃዩቨከበበበ ዌበ ከ ር ከ ፀርዐከበር ዘፅቨክዚበዐበ ከዝ ከ ከ ፎከ ህ በሀ በ ከከ ሃቪከ ከሸ በህዐይክበክ ዐከቨሃ ኑልኢቲ ርጋጧእልሏ ገጽ ኮሺአቋቋ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ጃ ሐምሔ ቋቀን ዓም ዕበፎጸ እዝፍፀቧ ርፎ ክ ኮ የገጠር መሬትን ስለመለካት ስለመመዝገብና ስለይ ዞታ ማረጋገጫ ደብተር ሆ በግል በወል በመንግሥትና መንግሥታዊ ባል ሆኑ ድርጅቶች ይዞታዎች ያሉ የገጠር መሬቶች እንደሁኔታው ባህላዊና ዘመናዊ የቅየሳ መሣሪያ ዎችን በመጠቀም የመሬት ስፋታቸውን በመለ ካት እንዲሁም የመሬት አጠቃቀማቸውና የለም ነት ደረጃቸው በክልልና በየደረጃው በተቋቋሙ የመረጃ ማፅከላት እንዲመዘገቡ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ የተዘረዘሩት የገጠር መሬት ይዞታዎች አግባብ ባለው ባለሥልጣን ተለክተው የይዛታ ድንበራቸውን የሚሳይ ካርታ ይዘጋጅላቸዋል ማንኛውም የገጠር መሬት ባለይዞታ አግባብ ባለው ባለሥልጣን የሚዘጋጅና የመሬቱን ይዞታ ስፋት አጠቃቀምና ሽፋን የለምነት ደረጃና አዋሳኞቹን እንዲሁም ኃላፊነትና ግዴታን የያዘ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር እንዲኖረው ይደረጋል መሬቱ የባልና የሚስት የጋራ ከሆነ ወይም በሌሎች በጋራ የተያዘ ከሆነ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተሩ በሁሉም የጋራ ባለይዞታዎች ስም መዘጋጀት አለበት የገጠር መሬት በማን ይዞታ ሥር እንደሚገኝ ሄ ከማን መሬት ጋር እንደሚዋሰን ደረጃው ምን ዓይነት እንደሆነ ለምን አገልግሎት እንደሚ ውልና ባለይዞታው ምን መብትና ግዴታዎች እን ዳሉበት የሚገልጽ መረጃ ተመዝግቦ አግባብ ባለው ባለሥልጣን እንዲያዝ ይደረጋል በሊዝ ወይም በኪራይ የተያዘ የገጠር መሬት አግባብ ባለው አካል መመዝገብ አለበት በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ ፅ አደሮች እና የመጠቀም የአርሶ አደሮች ክፊል አርብቶ አርብቶ አደርች በገጠር መሬት መብት የጊዜ ገደብ የለውም የሌሎች ባለይዞታዎች በገጠር መሬት የመጠቀም መብት ፀንቶ የሚቆይበት የጊዜ ገደብ በክልሎች የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ መሠረት ይወሰናል ህዉ በ ከርከበርበ ቪርጀኩቬጳበ በ ቭከ ዩኗብከር ፐከ በዘ ከ ክክሰ ዘከዩ ከክ ይቦከ ሀበ ርክበበህበ ደዐሃዩከበበበርበ ከበ ከከደዐሃዩየበበበበ ዐደበከከ ከ ከዩ ከበህ ኮፀዐ ህ ርህቪህ ክሰ ከበፎሸከ አበህየፎከበፎበ። ጳሀከዐበርሃ ለበሃ በ ከሰ ሂከ ከ ሀዝህይከ የ ፎበ ከ ኩፀ ፎደፍፎየፎብ ኩሃ ሂከፀ ርዐገቦፎፎከ ቋሀሂከዐገሃ ህሆከክ ከህ ሀ ከ ፐከ ህ አበበ ህ ይከ ሀ ጠበ ሀ ከ ዐ ከ ከሃ ከ ክጠ ዘከ ፐከዩ ሀከበ የ ከቪዘበ ከ ህ ከከ ዐየ ዐከ ከ ከ ከ በዩጄበበበር ከሃ ከ ከዘኋ በ ከበበከከክ ክበ ኔልኢቲ ርጪእል ጀ ሳይ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ከአምጢኪ ቀን የገጠር መሬት ባለይዞታ ለሕዝብ ጥትም ሲባል መሬቱን በመንግሥት እንዲለቅ ሲደረግ በመሬቱ ላደረገው ሣሻሻያና ላፈራው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከፈለዋል ወይንም በለቀቀው መሬት ምትክ በተቻለ መጠን ሌላ ተለዋጭ መሬት እንዲያገኝ ይደረጋል የገጠር መሬት ባለይዞታ መሬቱን እንዲለቅ በፌዴራል መንግሥት ከሆነ ከሚከፈለው ተመን በፌዴራል የመሬት አስተዳደር ሕግ ይወሰናል ባለይዞታው መሬቱን እንዲለቅ የሚደረገው በክልል መንግሥት ከሆነ ደግሞ የካሣ ተመኑ በክልሉች የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ ይወሰናል በገጠር መሬት የመጠቀም መብትን ስለማስተላለፍ ፅ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር የተሰጣቸው አርሶ አደሮች ከፊል አርብቶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች እነሱን በማያፈናቅል መልኩ ለሌላ አርሶ አደር ወይንም ባለሀብት እንደየአካባቢው ተጨ ባጭ ሁኔታ በጥናት ላይ ተመሥርቶ በክልሉች የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ በሚወሰን የጊዜ ገደብ ከይዞታቸው ላይ ለተፈላጊው ልማት በቂ የሆነ የማሳ ስፋት ማከራየት ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚደረግ የገጠር መሬት ኪራይ ውል በመሬቱ የመጠቀም መብት ያላቸውን አባላት የጋራ ይሁንታ ማግኘትና አግባብ ባለው አካል ጸድቆ መመዝገብ አለበት የገጠር መሬትን በጋራ ለማልማት የመሬት ባለይዞታው በመሬቱ የመጠቀም መብቱን ይዞ ከባለሀብት ጋር በሚገባው ውል መሠረት የልማት ሥራ ሊሠራ ይችላል። ር ከ ሀነ ኮ ስለገጠር መሬት ሽግሽግ የመሬቶች ባለይዞታዎቹ በሕይወት የሌሉና ወራሽ የሌላቸው ከሆነ ወይም ባለይዞታዎቹ በሰፈራ ወይም በፍላጐታቸው በክልሎች የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ ከተወሰነው ጊዜ በላይ ከአካባቢው ለቀው የቆዩ ከሆነ በአካባቢው ለሚናሩት መሬት አልባ ለሆኑ ወይም መሬት ላነሳቸው አርሶ አደሮች ከፊል አርብቶ አደሮች አደሮች በሽግሽግ እንዲሰጥ ይደረጋል የመስኖ መሬትን በአግባቡና በፍታሃዊነት ለመጠቀም በመስኖ መሬት ላይ ሽግሽግ ሊካሄድ ይችላል በአርሶ አደሮች ከፊል አርብቶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ፍላጎትና ውሳኔ የገጠር መሬት ሽግሽግ ማካሄድ አማራጭ የሌለው ሆኖ ሲገኝ የመሬት ሽግሽጉ ከአነስተኛ የይዞታ መጠን በታች በማይሆንና የተፈጥሮ ሀብት መመናመንን በማያስከትል መልኩ ተግባራዊ መሆን አለበት የገጠር መሬት ይዞታቸውን ለመስኖ አውታር ግንባታ ሲባል ለሚያጡ አርሶ አደሮች ከፊል አርብቶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች በአካባቢው በሆነ። ከሚዘረጋው የመስኖ ልማት ፍትሃዊ መንገድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የመሬት ሽግሽግ ተግባራዊ ይሆናል የገጠር መሬት ተጠቃሚዎች ግዴታዎች ፅ ሆ የገጠር መሬት ባለይዞታው መሬቱን በአግባቡ የመጠቀምና የመንከባከብ ግዴታ አለበት በመሬቱ ላይ ጉዳት ከደረሰ የመሬት መጠቀም መብቱን ሊያጣ ይችላል ዝርዝሩም በክልል የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ መሠረት ይሆናል የመስኖ ቦዮችና ሌሎች የመሠረተ ልማት አውታሮች በሚዘረጉበት ወቅት በባለይዞታው መሬት ላይ የሚያልፉ ከሆነ ይህንኑ የመቀበል ግዴታ አለበት ባለይዞታው አግባብ ባለው ባለሥልጣን የገጠር መሬቱ እንዲለካ ወይም የቅየሳ ሥራ እንዲካሄድ ሲጠየቅ የመተባበር ግዴታ አለበት ማንኛውም የገጠር መሬት ባለይዞታ በመሬቱ የመጠቀም መብቱን በፈቃዱ ሲተው አግባብ ላለው ባለሥልጣን የማሳወቅ ግዴታ አለበት ። የከበር ከ ሀ ቋበበ ሀጸጻቪ ህከዐ ከጳሃፎ ከዐ ሀቧከዐ ጸከቋ ነሃከ ከጸሃፎ ከ ከ ህዘክ ከገጻሃ ሁይ ዘበበፀቪቧዚፀከ ዐበ ዝፀጻከር ቧበ በ ዐብ ህ ህጨጠሼ በ ዞፍባ ከ ባሀቨጸኩሃ ህክዐበ ከ ከ በ ርህቪከ ዐ ቦከ ጠ በ ዛከሯፎ በበ ብከህቨከ ከፀርጠዩ ከ ዐከሃ ጳከፎዞበቨሃ ቨ ከ ከዩ ህክዐፀቨጳእኗፎክ ሀርከ ኣዛሽሃ ከሺ ቪ ከ በዐ ኩፀ ርኗኣ ከከከ ሂከይ ከነበከሀገከ ሁ ሇ ዐየ ከዐዐበሄ ከበ ከ ከበቋበከፎፐ ሂከ ከቧ በዐ ፎኡሀ በ በጠክቨበክ ዐየ ከ ጸበ በከክ ከህ ር ህር ዝከፀየፎ የክበር ዐ በ ኮየ ዩሃርፎዩብ ቡዕጠ የከፍቨ ከበ የር ኮህ ዐ ርዐበከህርቨበይ ደቪከ ቪህርኪቨዩ በ ከህበ ከ ከዩ ህበብቨበ በ ከከ ዩባህከ ከዩበዩቨቪ ቡዐጠ ከ ሼከ በይሃፎዐዐበፎከ ኩፎ ርፍልከሄከፀፀ ህ ክ ለ ከ ዐየ ጠበ በ ከ ከዩ ዐኩዌ ህ ከ ሀየፎር ከ በ ነሃከፀበ ከር ከ ህ ብበ ከፀ ህ ዕየ ከዩ ከ ከ ከ ህ ከ ኮርህ ከ ከዩ ደበ በ ከ ልበ ከበከ ህ ከ ርበ ኣከጩፀ ከዝይበዕበ ርበ የር ርዕበከቨህርፎ ከር ከ ከ ከሃዩ ከዩ ዌከ ህ ከ ርበህርቨ ገደበ ቨከር ከ ዐከ በዝርኪቪር ከዩሃ ርየ ከ በ ከከዬ ፐከዩ ከዕብ ዐየ ቪዘ ከ ከ ከኋሃዩ ከዩ ቨክ ኔልአቲቭጀቪ ርእል ዐ ርዐዐሀፎፐጸፎ ዛሃከፀከ ፎባሀፀፍፎበ ኩሃ ሂከፀ ዕዐበበሀፎፎበ ጳሀከዐከሃ ጠሀ በ ሀሃዩሃ ከ በ ለከሃ በ በከ ከ ከሃፀዩ ከዩ ዐኞቨቨከ ሀ ክቨቨ ከ ርዐክሀርፎበ ህከቪነ ከርበ ከ ጳሁልከበዐበፊ ኣሃ ከ በብ ሀ ፎደከቢ ገጽ ሺስዓ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ሣ ሐም ቀን ሀ ዓም ኮሬ እር ከ ዘሄሃ ኮፍ የገጠር መሬት አነስተኛ ወለልን ስለመወሰንና ከህ ና ቪቺ ፔ ኩታ ገጠም ይዞታን ስልማበረታታሱ ዩፀከበክ። ሀ ከሃ ኮሃ በከሀ ፐከፀ ከዕብ ፎቪሃ ዘነ ህ ክፎበበ ከ ከ ርበየሃ በ ህ ከርርሃ በ ፀርርዐየዐጸከርፎ ህሃከ ህቪከፎ ቧበ ሀፎ ዢጧርሃ ሰ ከ ከ ህሄ ለመንደር ምስረታና ለሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች የገጠር መሬትን ጥቅም ላይ ስለማዋል የተሻለ የገጠር መሬት አጠቃቀም ሥርዓትን ለማስፈን የሚያስችል የሰፈራ የመንደር ምስረታና የማህበራዊ አገልግሉቶች የሚሰፋፉበት ስልት እንዲነደፍ ይደረጋል ክፍል አራት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች በገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ላይ ጥናት ስለማካሄድ በገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ላይ ያሉ ችግሮችን በመለየትና ተገቢውን መፍትሄ በመፈለግ ላይ ያተኮረ የጥናት ሥርዓት እንዲዘረጋ ይደረጋል ነነ የፌዴራል የግብርናና ገጠር ልማት ኃላፊነት ሚኒስቴር የፌዴራል ግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ጳ አግባብ ያላቸውን ባለሥልጣናት በማስተባበርና አስፈላጊውን የሙያ ድጋፍ በመስጠት ይህን አዋጅ የማስፈፀም ኃላፊነት አለበት በሀገር አቀፍ ደረጃ በክትትልና በግምገማ የሚገኙ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ አዳዲስ የፖሊሲ ሃሳቦች እንዲነደፉና አስፈላጊም ሲሆን በሥራ ላይ ያለው ፖሊሲ በየጊዜው እንዲሻሻል ያደርጋል የተሰበሰቡና በየጊዜው በክልሎችና በፌዴራል መካከል የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል የክልሎች ኃላፊነት ሎኞሎፍ የክልል ምምር ቤት ይህን አዋጀ የሚያስፈልጉ ዝርዝር ድንጋጌዎችን መሬት አስተዳደር አና አጠቃቀም ፅ እያንዳንዱ ለማስፈጸም የያዘ የገጠር ህግ ያወጣል ክልሎች የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ሥርዓትን የሚያስፈጽሙ ድርጅታዊ ተቋሞች በተዋረድ እንዲቋቋሙና የተቋቋሙትም እንዲጠናከሩ ማድረግ አለባቸው ሀበ ዐ ህ ከ የ ነከ ከፐ ር ኣዩነር ልጴ ከዌሃ ዐ ከፀርጠከዜ ሃ።