Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ታቋቋሙ ያዕዕጓነ መጋፈሳጎፎ ፖባጴዖያምፖ ይ ይጋጠሙ ቻግሮም ምዕራፍ ዐራት ዉ በየደረጃው የሚገኙ የቤተክህነት ጽቤቶች ንንን ከዝ ገበሬ ራቁ ንናይ አ ል ርች መ። ያ ዓያ ያይ መሥ ራኤ ቦማንዐሩ ዳዕፊጎቀታፖ ሥጭ ቹ ወ መ ወ ወ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ቅዱስ ሲኖዶስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽቤት የሰትቤቶች ማደራጃ መምሪያ የማኅበረ ቅዱሳን መኖር አስፈላጊነቱ ምንድ ነው።
የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጮዓሙጉቅሥጭመዷዓ ግን እነርሱ ፈረዱ የሚለው ከላይ የተገለጸውን ያረጋግጣል ዘጺቿ ይህም የአስተዳደር ብልሀት ለቀጣዩ ትውልድ ፃይማኖ ታዊና ሀገራዊ አስተዳደር መሠረት መሆኑ ግልጽ ነው ከሳሙኤል በኋላም እስከ ሕገ ወንጌል ድረስ በየዘመኑ በተነው ሊቃነ ካህናት ሰብሳቢነት የሚመራ የካህናት ሸንጐ ሰንኸርዱን መንፈሳዊውን የቤተ እግዚአብሔር አስተዳደር ይመራ እንደነበር የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ያስረዳናል ዓለሙ ሁሉ ከሚታወክ አንድ ሰው ቢሞት ይሻላል ብሎ ስለ ጌታ ሞት ትንቢት የተናገረው ሊቀ ካህናቱ ቀያፋ በሌሊት እየመጣ ከጌታ ይማር የነበረው ኒቆዲሞስ በሕዝቡ ዘንድ የከበረው የሕግ መምህር ገማልያል የዚሁ የካህናት ሸንጐ መሪ ዎችና አባላት ነበሩ ዮሐ ዮሐወ ሐዋድወሀ በሐዲስ ኪዳንም የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሕግና ሥርዓት በመጀመሪ ያው የኢየሩሳሌም ሲኖዶስ በሐዋርያት ተወስኖአል ሐዋ የአስተ ዳደሩንም ሥርዓት የሚያስፈጽሙ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸውና በሕዝቡ የተመረጡ ሓላፊዎች ተሹመዋል ሐዋ ይህም አሁን ቤተክርስቲያን ለምትመራበት የሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር መሠረት ሆኖአል በትምህርተ ወንጌል ብርዛሣንነት የዓለምን ጨለማ ለመግለጥ በምሥጢራተ ቤተክርስቲያን ጸጋ እግዚአብሔርን ለማደልና በማኅበ ራዊ ልማት የሰውን ልጅ ሁሉ ለማስተባበር የቤተክርስቲያን አስተ ዳደር ለቤተክርስቲያን ዋነኛ መሣሪያ ነው በአስተዳደሩ ውስጥ ሁሉም ድርሻ አለው የካህናት የምእመናንና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ድርሻ የአስተዳደሩ መመሪያ በሆነው ቃለ ዐዋዲ ላይ በዝር ዝር ተገልዷል ይህን ማወቅ የራስንም ድርሻ መወጣት ክርስቲ ያናዊ ግዴታ ነው የዚህ ትምህርት ዐቢይ ዓላማ ይህን ግዴታ ለመወጣት የሚያስችል ዕውቀትና ክሂሎት ማስጨበጥ ነው ለዚህም የእግዚአብሔር ቸርነት የድንግል ማርያም አማላጅነት የቅዱሳን ሁሉ በረከት አይለየን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ምዕራፍ አንድ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በመጽሐፍ ቅዱስ መግቢያ የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ አስተዳደር ሕግና ሥርዓት ባለ ቤት እግዚአብሔር ነው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ከእግዚአብሔር የተገኘ ነገደ መላእክት የተመሩበት የቀደሙ አባቶች በሕገ ልቡና የተገለገሉበት በሕገ ኦሪትና በሕገ ወንጌል በተግባርና በጽሑፍ የተ ገለጠ ነው ሰው በሕገ ልቡና በሕገ ኦሪትና በሕገ ወንጌል በመንፈሳዊው አስተዳደር ከዓለመ መላእክት ጋር ተዛማጅነትና ተወራ ራሽነት ያለው ፍጡር ነው ስለዚህ የቤተክርስቲያንን አስተዳደር የሚያጠና ተማሪ ከዓለመ መላእክት እስከ ሕገ ወንጌል ያለውን አያይዞ መመልከት አለበት ፅፅ መንፈሳዊ አስተዳደር በዓለመ መላእክት ሰማያዊውን የአግዚአብሔር ዙፋን የሚሸከሙ ኪሩ ቤል ዐርባዕቱ እንስሳ መንበሩን የሚያጥኑ ሱራፌል ፃያ ዐራቱ ካህናተ ሰማይ በመንፈሳዊው አስተዳደር ሥራ ተለይቶ ተሰጥ ቶአቸዋል ኃይላት በመንፈሳዊ ሕይወት የደከሙ ክርስቲ ያኖችን እንዲያበረታቱ በአምላካዊ ጥበብ ታዘዋል አርባብ የሚጋርዱ የእግዚአብሔርን መንበር በክንፋቸው ይሸፍናሉ ሥልጣናት ፍጥረተ ዓለምን እንዲጠብቁ የምጽአት አዋጅ እንዲ ያበሥሩ ተወስኖላቸዋል ሌሎችም መላእክት በፍጥረት ላይ ተሹመዋል የሥልጣን ተዋረድን በሚያመለክት ሁኔታ ለዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላእክት አለቃ ተሹሞላቸዋል የእግዚአብ ሔር ሠራዊት አለቃ ሆቼጄ አሁን መጣሁ» ኢያሱ ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ እንዲል የሥራ ክፍፍልና አለቅነት ብቻ ሳይሆን ስያሜ ሰጥቶ ቦታ ለይቶ አስፍሮአቸዋል ኪሩቤልን ሱራፌልንና ኃይላትን በኢዮር አርባብን መናብርትንና ሥልጣናትን በራማ መኳን ንትንና ሊቃናትን በኤረር» አሰፈረ እንዲልፁ አክሲማሮስ ከዚህም በላይ በራሳቸው የሚቀዳጁት በእጃቸው የሚይዙት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ኮቂፍጭኮጉጉጨጭጉጭጨጭሑጭሑጭሑጭሠ። ይህም ሸንጎ የኢየሩሳሌም ሸንጎ በመባል ይታወቅ ነበር ማቴ ጁ ሐና ኒቆዲሞስ ገማልያል እና የአርማትያሱ ዮሴፍ የዚህ ሸንጐ አባላት ነበሩ በአጠቃላይ በሕገ ኦሪት የነበረው መንፈሳዊ አስተዳደር ከቤተ ክህነት አልፎ ለቤተ መንግሥት የተረፈ ነበር ከዚህም በላይ ለሕገ ወንጌል መሠረት ሆኗል ለዘመናዊውም አስተዳደር መጐልበት ያበረከተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በሕገ ወንጌል በሐዲስ ኪዳን የቤተክርስቲያን አስተዳደር መሥራች ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሥልጣን የክርስቶስ ሥልጣን ነው እርሱም የሥል ጣን ሁሉ ባለቤት ነው ሥልጣን ሁሉ በሰማይ በምድር ተሰ ጠኝ እንዲል ማቴ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥልጣኑ አስተማረ ማቴ በሥልጣኑ አጋንንትን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር አወጣ ሉቃርይፀ ወ በሥልጣኑ ኃጢአትን አስተሠ ረየ ማር ያደረገውን ሁሉ በሙሉ ሥልጣኑ አደ ረገ ለቤተክርስቲያን አስተዳደርም በሐዋርያት በኩል ይህን የራሱን ሥልጣን ሰጠ ቅዱሳን ሐዋርያትና በየዘመነ የተነሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በክርስቶስ ስለተላኩ የክርስቶስ ሥልጣን ነበራቸው ማቴ ቿ ቿ ሐዋርያት በቤተክርስቲያን አስተዳደር መሪ በመሆን ካከናወኑአቸው ዐበይት አስተዳደራዊ ተግባራት የሚከተሉትን መጥቀስ ይቻላል ሀ ትምህርተ ፃኝይማኖትንና የቤተክርስቲያን ሥርዓ ትን ቀኖናን ደንግገዋል ሕዝቡ ማድረግ የሚገባውን መንፈስ ቅዱስ ከእነሱ መሆኑን በማረጋገጥ ውሳኔ አስተ ላልፏል ሐዋ ሊለ ቢጽ ሐሳውያን ተመክረው ለመመለስ ፈቃደኛ ያልሆኑትን ከቤተ ክርስቲያን ለይተዋል ቀሳጢዎችንም ቀጥተዋል ማቴ ሐዋ ሐ የቤተክርስቲያንን መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የተ ሟላ ለማድረግ በሕዝብ ለተመረጡና በመልካም አገልግ ሎታቸው ለተመሰከረላቸው አጅ በመጫን ሹመት ሰጥተ ዋል ሐዋሥራኗ ሥራውን በግንባር ቀደምነት መርተዋል በኢየሩሳሌም የተጆመረው የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሐዋርያት ዓለምን በፅጣ ተከፋፍለው ማስተማር ሲጀምሩ ወንጌለ መንግሥት ወደ ተለያዩ ክፍላተ ዓለም ሊስፋፋ ችሏል የአህጉረ ስብከት መብዛትም የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሁለት ዓይነት ይዘት እንዲኖረው አድርገዋል ኛ ዓለም አቀፋዊ ሲኖዶስ ስለ ቤተ ክርስቲያን ሰላምና አንድነት በአንድ የእም ነት ጥላ ሥር የሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና ኤጴስ ቆጳሳት የሚያደርጉት ጉባኤ ነው በኒቅያ በቁስጥንጥንያና የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር በኤፌሶን የተደረጉ ታላላቅ ጉባኤዎች ዓለማቀፋዊ ሲኖ ዶስ ተብለው የሚጠቀሱ ናቸው በጉባኤያቱ የተደነገጉ ድንጋጌዎች የተጻፉ መጻሕፍት የተወገዙ መናፍቃን በአንዲት ቤተክርስቲያን ማዕከላዊ አስተዳደር በሆነው ቅዱስ ሲኖዶስ ስለተወስኑ የአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን መገለጫዎች ነበሩ በአራተኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን የቤተክርስ ቲያን አስተዳደር ለማሰናሰልና ሥርዓት ለማስያዝ ውሳኔ አስተላልፈዋል በዚህም የነበረውን የቤተክርስቲያን አስተ ዳደር መስፋፋትና የፖለቲካ አስተዳደር ተከትለው በአራት ክፍሎች ከፍለውት ነበር ይህም በቀዳሚው ደረጃ የቅዱስ ጴጥሮስ መንበር በሁለተኛ ደረጃ የቅዱስ ማርቆስ መንበር በሦስተኛ ደረጃ የነባቤ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ መንበርና በአራተኛ ደረጃ የአንጾኪያው የቅዱስ ጴጥሮስ ሁለተኛ መንበር እንደሆነ ነበር ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፊ ይህ የመንበር ደረጃና በአጠቃላይ ዓለማቀፋዊ ሲኖዶስ በፃ ዓም በኬልቄዶን ጉባኤ የገጠመው ፈተናና ያስከተለው መዘዝ በቤተክርስቲያን ታሪክ ተመዝ ግቧል ብሔራዊ ሲኖዶስ በአንድ ቅዱስ ሲኖዶስ የሚተዳደር በአንድ ፓትር ያርክ ሊቀ መንበርነት የሚመራ የሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና የኤጺስ ቆጸሳት ጉባኤ ነው የግብጽ ሲኖዶስ የኢት ዮጵያ ሲኖዶስ የአርመን ሲኖዶስ ወዘተ ሲል ብሔራዊ ሲኖዶስን ያመለክታል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በዓለመ መላእክት በሕገ ልቡና በሕገ ኦሪትና በሕገ ወንጌል በተለያየ መልኩ ተገልዷል ከሃይማኖታዊ አገልግሎት አልፎ ለማ ኅበራዊ ሕጐች መሠረት መሆኑ ግልጽ ነው አስተዳደ ሩንም ተሸክመው ሰውንና እግዚአብሔርን ያገለገሉ አባቶች ብዙ ናቸው ዛሬ በቤተክርስቲያን አስተዳደር ለማገልገል እምነታቸውንና የኑሮአቸውን ፍሬ በመመልከት እነርሱን ለመምሰል መንፈሳዊ ተጋድሎ ማድረግ ያስፈልጋል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ቱሄሄ ግዛ ሆሃጀኃዝህ ሆሃሄቂዕ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ምዕራፍ ሁለት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር አስፈላጊነትና የአስተዳደር ዓበይት መርሐች ቧበርህ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር አስፈላጊነት ቤተክርስቲያን አንዲት ናት አንድ እግዚአብሔርም ይመለክባታል ብዙዎችን ሰብስባ አንድ ያደረገች በምድር ያለች የአግዚአብሔር መንግሥት ናት ትምህርተ ፃይማኖቷ ቀኖናዋ ሥርዓቷና ትውፊቷ በጊዜና በቦታ ያልተለያዩ ናቸውወ ወደ አንዲት መንግሥተ ሰማያትም የምታደርስ ቀጭንና ጠባብ የሆነች አንዲት መንገድ ናትፊ በዚህ አንድነቷ ላይም በተለያዩ ዓረፍ ዘመናት ፈተናዎች ተፈራርቀውባታል እነዚህን ፈተና ዎች አሳልፋ በአንድነቷ የጸናችው በመንፈስ ቅዱስ በሚመራ የአስተዳደር ሥርዓት አጋዥነትና በፈቃደ እግዚአብሔርም ነው ዛሬም ቢሆን ነገ ለትምህርተ ዛይማኖቷ መጠበቅ ለቀኖ ናዋ ለሥርዓቷና ለትውፊቷ መቃናት የቤተክርስቲያን አስተ ዳደር ከፍተኛ ሓላፊነት አለበት ከዚህ አንፃር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር አስፈላጊነት እንደሚከተለው ተመ ልክቷል ሀ ሥርዓተ አምልኮን በሚገባ ለመፈጸም ለ ምእመናንን ለመጠበቅ ዮሐ ጳፅ ሔ በምእመናን መካከል የሚነሱ አለመግባባቶችን ለመፍታት ኛ ቆሮ መ በቤተክርስቲያን የምእመናንንና የካህናትን አገልግሉት ለማቀናጀት ሠ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ሥልጣነ ክህነት ያላቸው ሙሉ ጊዜያቸውን በመንፈሳዊ አገልግሉት እንዲያውሉ ለማስቻል ረ ንዋያተ ቅድሳትን እና ታሪካዊ ቅርሶችን በአግባቡ በመያዝ ለተገቢው አገልግሎት ለማዋል ሰ የቤተ ክርስቲያንን ገንዘብና ንብረት በመቆጣጠር ለተገቢው አገልግሎት ለማዋል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ሺ ማኅበራዊ ልማትን በማስፋፋት ቤተ ክርስቲያን በምጣኔ ሀብት ራሷን እንድትችልና ሌሎችን እንድትረዳ ለማስቻል ቀ ከብሔራዊ ሕጎች አንጻር የቤተ ክርስቲያን ጥቅሞችን ለማስጠበቅዋ የአስተዳደር ዓበይት መርሖች ር ቤተክርስቲያን ዓለማቀፋዊ የሆነ ሐዋርያዊ ተልእኮ አላት ይህንን ለማሳካት መሠረታዊውን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓ ትና ትውፊት በጠበቀ መልኩ የአስተዳደሩን አደረጃጀት እንደየዘ መኑ ማሻሻል የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሓላፊነት ነው የጎደ ለውን መሙላት የጠመመውን ማቃናት ይገባል አኛ ከሥራ ማናቸውንም ያጐደልን ብንሆን እናንተ አንደሚገባ አሟሉት ከአኛ የቀረ ቢኖር አግዚአብሔር ለተገባው ሰው ይግለጸው ቤተ ክርስቲያን ፀጥታ ወዳለው ወደብ ትመራ ዘንድ» በማለት የአስተዳደር ሥራ አንደ የዘመኑ የጐደለውን መሙላትና ማቅ ናት አንደሚገባ በኒቅያ የተሰበሰቡ ሐዋርያትን የመሰሉ ደጋግ አባቶች ገልጸዋል ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ ሀ በአሠራር ሒደት የሚገጥሙ ችግሮችን ቦታን ጊዜንና ሁኔታን ባገናዘበ መልኩ መፍትሔ በመስጠት ቤተክርስቲያን የረጅም ዘመን ልምድ አላት የመፍትሔ ውሳኔውም በአግዚአብሔር አጋዥነት የሚወሰን ስለሆነ ፍቱንነቱ አያጠራ ጥርም ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመ ካከላቸው አሆናለሁ የሚለውን ቃል ኪዳን ቤተክርስቲያን ስለ ያዘች ውሳኔዋ ሁሉ አግዚአብሔር ያለበት ነው ማቴቿ ስለዚህም በቤተክርስቲያን የመጨረሻ ውሳኔ ሰጪ በሆነው ቅዱስ ሲኖዶስ የሚወሰኑ ውሳኔዎች በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የተደ ረጉ ስለሆኑ በአግዚአብሔር ፈቃድ የተወሰኑ ውሳኔዎች ናቸው ለዚህም ነው ሐዋርያት መክረው የወሰኑትን ሁሉ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናል ሐዋድ በማለት ለሕዝቡ ያስተላለፉት በመንፈስ ቅዱስ አጋዥነት ውሳኔ ለመወሰን ተገቢ ውንም ሥራ ለመሥራት በየደረጃው የሚገኙ የቤተክርስቲያን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ሸሺ ማኅበራዊ ልማትን በማስፋፋት ቤተ ክርስቲያን በምጣኔ ሀብት ራሷን እንድትችልና ሌሎችን እንድትረዳ ለማስቻል ቀ ከብሔራዊ ሕጎች አንጻር የቤተ ክርስቲያን ጥቅሞችን ለማስጠበቅዋ የአስተዳደር ዓበይት መርሐሑሖች ሔር ቤተክርስቲያን ዓለማቀፋዊ የሆነ ሐዋርያዊ ተልእኮ አላት ይህንን ለማሳካት መሠረታዊውን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓ ትና ትውፊት በጠበቀ መልኩ የአስተዳደሩን አደረጃጀት አንደየዘ መኑ ማሻሻል የቤተክርስቲያን አስተዳደር ሓላፊነት ነው የጎደ ለውን መሙላት የጠመመውን ማቃናት ይገባል አኛ ከሥራ ማናቸውንም ያጐደልን ብንሆን አናንተ እንደሚገባ አሟሉት ከእኛ የቀረ ቢኖር አግዚአብሔር ለተገባው ሰው ይግለጸው ቤተ ክርስቲያን ፀጥታ ወዳለው ወደብ ትመራ ዘንድ» በማለት የአስተዳደር ሥራ እንደ የዘመነ የጐደለውን መሙላትና ማቅ ናት እንደሚገባ በኒቅያ የተሰበሰቡ ሐዋርያትን የመሰሉ ደጋግ አባቶች ገልጸዋል ፍትሐ መንፈሳዊ አንቀጽ ሀ በአሠራር ሒደት የሚገጥሙ ችግሮችን ቦታን ጊዜንና ሁኔታን ባገናዘበ መልኩ መፍትሔ በመስጠት ቤተክርስቲያን የረጅም ዘመን ልምድ አላት የመፍትሔ ውሳኔውም በአግዚአብሔር አጋዥነት የሚወሰን ስለሆነ ፍቱንነቱ አያጠራ ጥርም ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመ ካከላቸው እአሆናለሁ የሚለውን ቃል ኪዳን ቤተክርስቲያን ስለ ያዘች ውሳኔዋ ሁሉ እግዚአብሔር ያለበት ነው ማቴቿ ስለዚህም በቤተክርስቲያን የመጨረሻ ውሳኔ ሰጪ በሆነው ቅዱስ ሲኖዶስ የሚወሰኑ ውሳኔዎች በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የተደ ረጉ ስለሆኑ በእግዚአብሔር ፈቃድ የተወሰኑ ውሳኔዎች ናቸው ለዚህም ነው ሐዋርያት መክረው የወሰኑትን ሁሉ እኛና መንፈስ ቅዱስ ፈቅደናል ሐዋ በማለት ለሕዝቡ ያስተላለፉት በመንፈስ ቅዱስ አጋዥነት ውሳኔ ለመወሰን ተገቢ ውንም ሥራ ለመሥራት በየደረጃው የሚገኙ የቤተክርስቲያን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር አስተዳደር አካላት ትኩረት ማድረግ የሚገባቸው የአስተዳደር መርሖች የሚከተሉት ናቸው « «ይ ደይሥራው ሰዉቃፈፏይ ፍማ መያ ዐፅረርዕነፎ የአንድን ሥራ ዓላማውን ለይቶ ማስቀመጥ ያስፈል ጋል መቼ የት ምን እንዴት እንደሚሠራ ዓላማው በዝርዝር መተንተን አለበት ይህም ለሥራው የሚያስፈል ገውን የሰው ኃይል ገንዘብ ጊዜ ቦታ ወዘተ በአግባቡ ለማ ወቅ ለመመደብና ለመከታተል ያስችላል ፈቃደ እግዚአብ ሔርን በመጠየቅ ይህን ወይም ያን እንደምንሠራ ለይቶ ማስቀመጥ ያስፈልጋል ጌታ ቢፈቅድ ብንኖርም ይህን ወይም ያን እናደርጋለን በሉ ዕብይ እንዲል ቢሆን ጥሩ ነው ደስ ይለኛል። የሚለውን ሥርዋጽ ማስገባታቸው ከራሷ ሊቃውንት ጳጳሳትን በመሾም ሐዋርያዊ ተልእኮዋን ለማስ ፋፋት ትልቅ እንቅፋት ሆኖባት ቆይቷል ጳጳሳትን በመሾም ሀገረ ስብከት በማደራጀት በካህናትና በምእመናን አንድነት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን በማቋቋም አስተዳደሯን ለማጠናከር አልቻ ለችም የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ኤኤሔጭኤጭኤኤኤጨኤጨሔኤጨኤ ይህን ችግር ለመቅረፍ እነ ቅዱስ ሐርቤ በመንፈሳዊነት ስሜት መቆርቆር ከኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ጳጳስ እንዲሾሙ በቅንነት ያቀረቡት ጥያቄ አንደ ኃጢአት ተቆጥሮ በጥያቄው ምክንያት በንጉጮና በሕዝቡ ላይ እግዚአብሔር መቅሰፍት አመጣ ተብሎ በሥርዋጽ በስንክሳር ሚያዝያ ላይ ተመዝ ግቧል ከዚህም በላይ የግብፅ አስላም ነገሥታት ጳጳስ ያል ሆኑትን ጳጳስ አስመ ስለው በላኳቸው ከፃድያንና ጳጳሳትም የሆኑት በፈጠሩት ችግር ብዙ የአስተዳደር በደል ተፈጽሟል በሕገ ልቡና በሕገ ኦሪትና በሕገ ወንጌል የተመራች ሀገረ አግዚአብሔር መሆኗ የተረጋገጠላት ሀገርና ታላቁ ሕዝቧ በሥርዋጽ የገባውን የሐሰት ድንጋጌ ለብዙ ዘመናት በትዕ ግሥት ተሸክሟል ይህም ለሕሊና የሚከብድ ታሪክ የማይረሳው የአስተዳደር በደል ነው ከዚህም የተነሣ አንኳን መንበረ ጵጵስና በማቋቋም የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ማጠናከር ይቅርና በሚያምነው አምላክ ስም ለመጠመቅ ካህናትን በማጣት ሕዝቡ ብዙ ዓመ ታት ተቸግሯል ፍትሐ ነገሥቱና ስንክሳሩ ወደ አማርኛ ሲተ ረጐም ሥር ዋጹ ሳይታረም መታተሙ የትላንቱን ቁስል ሁሌም አስታውሱት» የሚል ይመስላል ኛ በየዘመናቱ የተደረጉ ወረራዎች በዮዲት በግራኝ በካቶሊካውያን የወረራ ዘመን ቤተ ክርስቲያን ብዙ የመከራ ዘመናትን አሳልፋለች ለብዙ የእርስ በርስ ጦርነቶችም ወረራዎች ምክንያት ሆነዋል በዚህም በርካታ ካህናትና ምእመናን ሰማዕትነትን ተቀብለዋል ሀገሪቱ በርካታ ታሪካዊ አብያተ ክርስቲያናትንና ቅርሶችን አጥታለች ብዙዎችም ንብረቶች ተዘርፈዋል ከላይ በተጠቀሱ ምክንያቶች ማዕከላዊው መንግሥት ሲደክም የግብፅ አስላም መሪዎችን በስጦታ በማባበል ወይም በማስፈራራት ጳጳስ ማስመጣቱ ይቋረጥ ነበር ስለዚህም አስተዳደሩ በመንበረ ጵጵስና ደረጃ እንኳን መቀጠሉ ብዙ ጊዜ አጠያያቂ እንደነበረ በቤተክርስቲያን ታሪክ ተመዝግቧል በአንድ ጊዜ አራት ግብፃውያን ጳጳሳት ተሹመው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በአፄ ዮሐንስ አራተኛ ዘመን ነበር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር የቤተክርስቲያን አስተዳደር ከ ኛው መክዘ አጋማሽ በኋላ ጥር ቀን ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፖትርያርክ በመሆን ተሾሙ ይህ ታሪካዊ ጊዜ ለኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን አስተዳደር አዲስ ምዕራፍ ተጀመረ ሥርዋጹ የዘጋው በር ተከፈተፅ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ወደ መንበረ ፖትርያርክ ደረጃ አደገ ከመንበረ ፖትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲቋቋም ተወጠነ የመጀመሪያው የሰበካ ጉባኤ ደንብ ቃለ ዐዋዲ ጥቅምት ጽጵ ቀን ዓም ታትሞ ወጣ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ደንብ ዓላማና መዋቅራዊ አሠራር ይይፅ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ደንብ ቃለ ዓዋዲ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የቤተክርስቲያን መንፈሳ ዊና ማኅበራዊ አገልግሎትን የተሟላ ለማድረግ ከአጥቢያ ቤተክርስቲያን እስከ መንበረ ፖትርያርክ የሚደራጅ የካህና ትና የምእመናን ማኅበራዊ መዋቅር ነው የራሱ መዋቅርና የአሠራር ደንብ አለውፎ ይህም የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ደንብ ቃለ ዓዋዲ ይባላል በእግዚአብሔር አጋዥነት ቅዱስ ሲኖዶስ ባለው ሥልጣን በ የወጣውን ቃለ ዓዋዲ በድ ዓም ለሁለተኛ ጊዜና በ ዓም ለሦስተኛ ጊዜ አሻሽሎ አውጥቶታል በቃለ ዓዋዲ ላይ ስብከተ ወንጌልን ስለማስፋፋት መንፈሳዊና ዘመናዊ ትቤትን ስለማቋቋም የልማት ተቋማ ትን ስለመገንባት ስለመረጃና ቅርስ አያያዝ ስለ ሰንበት ትቤት አደረጃጀት ወዘተ በሰፊው ተዘርዝሯል ካህና ትንና ምእመናንን በሚያሳትፍ መልኩ ተደንግጓል ይህም የቤተክርስቲያንን ስንዱ እመቤትነትን ይመሰክራል እኛንም ድርሻችንን እንድንወጣ ያስገነዝበናል በ ዓም ለሦስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የወጣው ቃለ ዓዋዲ ስምንት ምዕራፎችና አንቀጾች ያሉት ነው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ከመንበረ ፖትርያርክ አስከ አጥቢያ ቤተክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲቋቋም ይደነግጋል በአንቀጽ ቁጥር ላይ በተደነገገው መሠረት የኢትዮጵያ ኦርቶ ዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ባለችበት ቦታ ሁሉ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲቋቋም ያዛል ነገር ግን ታላላቅ የአንድነት ገዳማት የሚተዳደሩት ቅዱስ ሲኖዶስ በሚያወ ጣው የገዳማት ደንብ ስለሆነ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲያቋቁሙ አይገደዱም በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር ደ እና ደ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠውን መብትና ግዴታ በየደረጃው የሚቋ ቋሙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤያት እንዲሠሩበት ሥልጣን አላቸው ድደይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓላማ በየደረጃው የሚቋቋመው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዋና ዓላማ ቀጥሎ የተመለከተወ» ነው ሀ ቅድስት ቤተክርስቲያንን መጠበቅና አገልግሎቷን የተ ሟላ ማድረግ ለሊ የቤተክርስቲያንን አገልጋዮች በሐዋርያዊ ተግባር ማደራጀትና ኑሮአቸውን ማሻሻል ሔሒ ምእመናንን ማብዛት በመንፈሳዊ ዕውቀት እንዲጐለ ምሱና በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር እንዲታነጹ ማድ ነ ረግትነ መ የቤተክርስቲያንን አስተዳደር ማሻሻል በማንኛውም ጉዳይ ራሷን ማስቻል ከዚህም በተጨማሪ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዝር ዝር ተግባራት በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ ላይ ተገልዷል ደሪ በየደረጃው የተቋቋመና የሚቋቋም የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤያት ር የአጥቢያ ቤተክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በአንድ አጥቢያ ወይም ሰበካ ውስጥ የሚገኙ ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትቤት ወጣቶች በአንድ ነት ተደራጅተው የአንድ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሰበካ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጨጨጨ መ ዓባ ጓጓ ዲመ ። ነ ሚነ ት ኃ ቭ ፖ ቾጓ የሕንፃ ሥራ እድሳትና ጥገና ክፍል የስታቲስቲክስ ክፍል ከላይ ለተዘረዘሩት የእያንዳንዱ ክፍል ተግባርና ሓላፊ ነት በቃለ ዓዋዲ ከአንቀጽ እስከ አንቀጽ ወ ባለው ተመል ክቷል እንደ አጥቢያ ቤተክርስቲያኑ የገንዘብና የሰው ኃይል አቅም ሁኔታ ክፍሎችን ማጠፍ ይቻላልነፁ ዋና ጸሐፊውና የክፍል ኃላፊዎች የወረዳው ቤተ ክህነት ተወካይ ባለበት በካህናት ጉባኤ ተመርጠው ይመደባሉ ክፍሎቹ ተጠሪነ ታቸው ለቤተክርስቲያኑ አስተዳደር ነው የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በወረዳው ቤተክህነት ሥር ብዛታቸው ከአንድ በላይ የሆኑ አብያተ ክርስቲያናት በተወካዮቻቸው አማካይነት በወ ረዳው ቤተክህነት ሥራ አስኪያጅ ሰብሳቢነት የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ያቋቁማሉ ተወካዮቻቸውም ከእያንዳንዱ ቤተክርስቲያን በአስተዳዳሪው የሚመሩ አንድ ካህን አንድ ምአመንና አንድ ወጣት ሲሆኑ የወረዳው ቤተክህነት ጸሐፊና የልዩ ልዩ ክፍሎች ሓላፊዎች አባላት ይሆናሉ ይህም በዓመት አንድ ጊዜ የሚሰበሰብ የወረዳው ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ይሆናል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ዱዴ ዴ ዴዲሙጭጄ ዴ ዴዴ ዴዴ ዴ ዴዴ የወረዳው ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ በወር አንድ ጊዜ የሚሰበሰብ የወረዳ ሰበካ መንዷሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይመረጣል የሁለቱም ሥልጣንና ተግባር በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ ቋ እና አንቀጽ ቋወ ላይ ተመልክቷል የወረዳው የቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ለወረዳው ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤና ለአስተ ዳደር ጉባኤው ሊቀመንበር ነው ርይያ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በአንድ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙ የወረዳ ሰበካ መን ፈሳዊ ጉባኤያት ተወካዮቻቸውን በመላክ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ ጉባኤን ይመሠርታሉ እያንዳንዱ የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በማስመረጥ አንድ ካህን አንድ ምእመንና አንድ የሰንበት ትቤት አባል ከወረዳው ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ጋር ዐራት አባላትን ወክሎ ወደ ሀገረ ስብከቱ ይልካል የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊና የክፍል ሓላፊዎች የመን በረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ አባላት ይሆናሉ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የጉባኤው ርእሰ መንበር ነው ሊቀ ጳጳሱ በማይ ገኝበት ጊዜ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ሊቀመንበር ይሆናል የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ሰበካ መንፈሳዊ የአስተዳደር ጉባኤ ሥራ አስፈጻሚ ከዐራት የማያንሱ ከስምንት የማይበልጡ ሆነው ከካህናት ከምእመናንና ከሰንበት ትቤት አባላት መካከል በጠቅላላ ጉባኤ ይመረጣሉ የሀገረ ስብከቱ ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጠሪነቱ ለመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ይሆናል የሥራ አስፈጻሚ ኮሚ ቴውና የሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ተግባርና ኃላፊነት በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ ጣ እና አንቀጽ ጓ ላይ ተደ ንግጓል ይፀ የመንበ ት ክ አጠቃላ መ ከየሀገረ ስብከቱ የተወከሉ ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትቤት አባላት ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና የጠቅላይ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ቤተ ክህነት የመምሪያና የድርጅት ሓላፊዎች ጋር በአን ድነት የመንበረ ፖትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ይመሠርታሉ የመንበረ ፖትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የኢኦተቤተክርስቲያን አጠቃላይ ስብሰባ ነው ተጠሪነቱም ለቅዱስ ሲኖዶስ ነው ፖትርያ ርኩ የጉባኤው ርእሰ መንበር ሲሆኑ የጠቅላይ ቤተክህነት ሥራ አስኪያጅ ምሊቀ መንበር ይሆናል ከመንበረ ፖትርያክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አባላት በተመረጡ አባላት የመንበረ ፖትርያርክ አጠ ቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ የአስተዳደር ጉባኤ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይቋቋማል የሥራ አስፈጻሚ ኮማቴው አባላት ሀ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ የኮሚቴው ሊቀመንበር ለ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ምክትል ሥራ አስኪያጅ ኮሚቴው አንደኛ ምክትል ሊቀ መንበር ሐ በጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠ ካህን ወይም ምእመን የኮሚቴው ሁለተኛ ምክትል ሊቀ መንበር መ ከሁለት ያላነሱ ከዐራት ያልበለጡ በጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡ ካህናትየኮሚቴው አባላት ሠ ከአንድ የሰንበት ትቤት አባል ጋር በጉባኤ ተመርጠው የተወከሉ ከሁለት ያላነሱ ከዐራት ያልበለጡ ምእመናን የኮሚቴው አባላት ረ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽቤት ሰበካ ጉባኤ መምሪያ ሓላሬፊ የኮ ሚቴው አባላት ሰ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽቤት የሰበካ ጉባኤ መምሪያ ጸሐፊ የኮ ሚቴው ጸሐፊ የመንበረ ፖትርያርክ ሰበካ አጠቃላይ መንፈሳዊ ጉባኤና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ እና አንቀጽ ላይ በዝርዝር ተገልዷል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር አምስቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮች በቅደም ተከተል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ዛይማኖት ብፁፅ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጹድ በየ ው ሙ መ ባኤያት ሙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በየደረጃው መንፈሳዊና ማኅበራዊ ተግባራት ለማከናወን ብዙ ችግሮች አጋጥመ ውታል ዋና ዋና ችግሮችን ቀጥለን አንመለከታለን ሀ በየዘመናቱ የነበሩ የሥርዓተ ማኅ ው ወ ቤተክርስቲያን በዘመናት ብዙ ፈተናዎችን አሳልፋለች በዮዲት በግራኝ በአፄ ሱስንዮስ ዘመነ መንግሥት በዘመነ መሳፍንትና በፋሽስት ጣልያን ወረራና የእርስ በርስ ጦርነት ብዙ ተቋማትን አጥታለች በተለይ በቿ ዓም የሥርዓተ ማኅበር ለውጥ ከአጥቢያ እስከ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ብዙ ይዞታ ዎሥችዋን ተነጥቃለች ከዚህም በላይ አግዚአብሔር የለም ሎቱ ስብሐትን በሚል ፍልስፍና ሕዝቡን ከፃሃይማኖቱና ከቤተክርስቲያን አስተዳደር ለማራቅ ብዙ ተደክሟል በዚህ ምክንያት ቃለ ዓዋዲ ተደንግጐ ሥራ ሲጀመር ቤተክርስቲያን ሀብቷን ሁሉ ተነጥቃ ስለነበር ሥራዋን ከምእመናን በሚገኝ ስጦታና ለይስሙላ በድጐማ ስም ይጣልላት በነበረ አነስተኛ ድጐማ ብቻ ለመጀ መር ተገዳለች ለ የምአእመ መ ምአመናን ለቤተክርስቲያን የሚያደርጉት ልግስና የጽኑ እምነታቸው መገለጫ ነው የሚያስመሰግንም ተግባር ነው ከዚህ በተጨማሪ በሰበካ ጉባኤ አባልነት በመምረጥና በመመረጥ ማገልገልም መንፈሳዊ ግዴታቸው ነው ነገር ግን የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ወይም ዘገባ መስማት አይመለከተኝም» የሚሉ ብዙ ናቸው የደከመውን ማጠናከር የጠመመውን ማቅናት በእነርሱ ሐሳብ የእነርሱ ድርሻ አይደለም በቃለ ዓዋዲ የተደነገገውን የምእመናን ድርሻ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓላማ አያውቁም ከጥምቀት ከቅዳሴና ከፍታት ውጭ ቤተክርስቲያን ሌላ ሐዋር ያዊ ተልእኮ የሌላት የሚመስላቸው አሉ ይህን በትምህርት ማስተካከል ያስፈልጋል ቃለ ዓዋዲን ማስተማር የስብከተ ወንጌል አንዱ ሥራ መሆን አለበት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጨጨ መ ጮ ኣገ ዓ የ መ ካባ መ መ ዮ ሥጫሥጨጨሙጤሙ»ው»ሥ»ሥ»ቅጉ»ሥጉጠጋ ጮጮጮሙጮሙሙሙ ሙሽ ሐ መ መ የ ምእመናንን በማስተባበር በአንዳንድ አጥቢያ ቤተክርስ ቲያን ያሉ የሰበካ ጉባኤ ተመራጮች የሚያከናውኗቸው ተግ ባራት በአርአያነት የሚጠቀሱ ናቸው በተለያዩ መንፈሳዊና ማኅ በራዊ ልማቶች የሚያደርጉት አንቅስቃሴ ይበል የሚያሰኝ ነው በተቃራኒው አንዳንድ ሰበካ ጉባኤያት ተመራጮች ገና የሰበካ ጉባኤን ዓላማ የተረዱ አይመስልም በደንቡም አይመሩም በየደ ረጃው ካሉ የቤተክርስቲያን የአስተዳደር አካላት ጋር ይጋጫሉ ልመናን የቤተክርስቲያን ብቸኛ የገቢ ምንጭ አድርገው ያስባሉ በዚህም ምእመናን ተስፋ ይቆርጣሉ ይህንን ለማስወገድ በቃለ ዓዋዲ እንደተገለጸው በምርጫ ጊዜ መጠንቀቅ ከምርጫ በኋላም ሥልጠና መስጠት የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ለነገ የማይባል የቤተክርስቲያን አስተዳደራዊ ሥራ ነው መ የመና በቤተክርስቲያን ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትቤት አባ ላት ከመንበረ ፖትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተክርስቲያን በተዘ ረጋው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ እንደ አንድ ልብ መካሪ ሆነው መሥራት ይጠበቅባቸዋል የሐዋ ሥበ ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበራቸው እንደተባለ ይህን አንድነት መፈታተን የመናፍ ቃን ተቀዳሚ ተግባር ነው ከክፉ ወሬ ጀምሮ ተመሳስሎ እስከ መግባት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም ምእመናን ከካህናት ለመለየት ይጥራሉ ወረዳ ቤተክህነትን ከሀገረ ስብከት አጥቢያ ቤተክርስቲያንን ከጠቅላይ ቤተክህነት ለመነጣጠል ብዙ ይደክ ማሉ ከሥራ ሒደት የሚፈጠሩ በመወያየት የሚፈቱ የአስተ ዳደር ችግሮችን ሌላ መልክ ሰጥተው ሕዝቡን ለማወክ ከመሞከር ወደ ኋላ አላሉምኹ ቤተክርስቲያን አንዲት ናት ከሁሉ በላይ የአንድነቷ መጠበቅ ለሐዋርያዊ ተልእኮ መሳካት መሠረት ነው ስለዚህ የመናፍቃንን ስውር የመከፋፈል ዘዴ ልናውቅበት ይገባል ቤተክርስቲያን የሰው ልጆችን ሁሉ በነፍስ በሥጋ ለመጠበቅ የመግቦት ሓላፊነታንም በብቃት እንድትወጣ ታላቅ አምላካዊ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጹድ በየ ው ሙ መ ባኤያት ሙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በየደረጃው መንፈሳዊና ማኅበራዊ ተግባራት ለማከናወን ብዙ ችግሮች አጋጥመ ውታል ዋና ዋና ችግሮችን ቀጥለን አንመለከታለን ሀ በየዘመናቱ የነበሩ የሥርዓተ ማኅ ው ወ ቤተክርስቲያን በዘመናት ብዙ ፈተናዎችን አሳልፋለች በዮዲት በግራኝ በአፄ ሱስንዮስ ዘመነ መንግሥት በዘመነ መሳፍንትና በፋሽስት ጣልያን ወረራና የእርስ በርስ ጦርነት ብዙ ተቋማትን አጥታለች በተለይ በቿ ዓም የሥርዓተ ማኅበር ለውጥ ከአጥቢያ እስከ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ብዙ ይዞታ ዎሥችዋን ተነጥቃለች ከዚህም በላይ አግዚአብሔር የለም ሎቱ ስብሐትን በሚል ፍልስፍና ሕዝቡን ከፃሃይማኖቱና ከቤተክርስቲያን አስተዳደር ለማራቅ ብዙ ተደክሟል በዚህ ምክንያት ቃለ ዓዋዲ ተደንግጐ ሥራ ሲጀመር ቤተክርስቲያን ሀብቷን ሁሉ ተነጥቃ ስለነበር ሥራዋን ከምእመናን በሚገኝ ስጦታና ለይስሙላ በድጐማ ስም ይጣልላት በነበረ አነስተኛ ድጐማ ብቻ ለመጀ መር ተገዳለች ለ የምአእመ መ ምአመናን ለቤተክርስቲያን የሚያደርጉት ልግስና የጽኑ እምነታቸው መገለጫ ነው የሚያስመሰግንም ተግባር ነው ከዚህ በተጨማሪ በሰበካ ጉባኤ አባልነት በመምረጥና በመመረጥ ማገልገልም መንፈሳዊ ግዴታቸው ነው ነገር ግን የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ወይም ዘገባ መስማት አይመለከተኝም» የሚሉ ብዙ ናቸው የደከመውን ማጠናከር የጠመመውን ማቅናት በእነርሱ ሐሳብ የእነርሱ ድርሻ አይደለም በቃለ ዓዋዲ የተደነገገውን የምእመናን ድርሻ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓላማ አያውቁም ከጥምቀት ከቅዳሴና ከፍታት ውጭ ቤተክርስቲያን ሌላ ሐዋር ያዊ ተልእኮ የሌላት የሚመስላቸው አሉ ይህን በትምህርት ማስተካከል ያስፈልጋል ቃለ ዓዋዲን ማስተማር የስብከተ ወንጌል አንዱ ሥራ መሆን አለበት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ሒ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተመራጮች የግንዛቤ ችግር ምአመናንን በማስተባበር በአንዳንድ አጥቢያ ቤተክርስ ቲያን ያሉ የሰበካ ጉባኤ ተመራጮች የሚያክናውኗቸው ተግ ባራት በአርአያነት የሚጠቀሱ ናቸው በተለያዩ መንፈሳዊና ማኅ በራዊ ልማቶች የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ይበል የሚያሰኝ ነው በተቃራኒው አንዳንድ ሰበካ ጉባኤያት ተመራጮች ገና የሰበካ ጉባኤን ዓላማ የተረዱ አይመስልም በደንቡም አይመሩም በየደ ረጃው ካሉ የቤተክርስቲያን የአስተዳደር አካላት ጋር ይጋጫሉ ልመናን የቤተክርስቲያን ብቸኛ የገቢ ምንጭ አድርገው ያስባሉ በዚህም ምአመናን ተስፋ ይቆርጣሉ ይህንን ለማስወገድ በቃለ ዓዋዲ እንደተገለጸው በምርጫ ጊዜ መጠንቀቅ ከምርጫ በኋላም ሥልጠና መስጠት የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ለነገ የማይባል የቤተክርስቲያን አስተዳደራዊ ሥራ ነው በቤተክርስቲያን ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትቤት አባ ላት ከመንበረ ፖትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተክርስቲያን በተዘ ረጋው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ እንደ አንድ ልብ መካሪ ሆነው መሥራት ይጠበቅባቸዋል የሐዋ ሥፀ ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበራቸው እንደተባለ ይህን አንድነት መፈታተን የመናፍ ቃን ተቀዳሚ ተግባር ነው ከክፉ ወሬ ጀምሮ ተመሳስሎ እስከ መግባት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም ምአመናን ከካህናት ለመለየት ይጥራሉ ወረዳ ቤተክህነትን ከሀገረ ስብከት አጥቢያ ቤተክርስቲያንን ከጠቅላይ ቤተክህነት ለመነጣጠል ብዙ ይደክ ማሉ ከሥራ ሒደት የሚፈጠሩ በመወያየት የሚፈቱ የአስተ ዳደር ችግሮችን ሌላ መልክ ሰጥተው ሕዝቡን ለማወክ ከመሞከር ወደ ኋላ አላሉም ቤተክርስቲያን አንዲት ናት ከሁሉ በላይ የአንድነቷ መጠበቅ ለሐዋርያዊ ተልእኮ መሳካት መሠረት ነው ስለዚህ የመናፍቃንን ስውር የመከፋፈል ዘዴ ልናውቅበት ይገባል ቤተክርስቲያን የሰው ልጆችን ሁሉ በነፍስ በሥጋ ለመጠበቅ የመግቦት ሓላፊነታንም በብቃት እንድትወጣ ታላቅ አምላካዊ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጭጨሔኤሎሑሑሎኤጭኤጨ ው ይ ይ መመሪያ ተቀብላለች በዓለም ያለውን ሰቆቃ ለማስወገድ በጐችን ለመጠበቅ አደራ አለባት ይህንን መመሪያና አደራ ለመወጣት ከጠበሏ ጐን ሆስፒታል ከአብነት ትቤት ጐን ዘመናዊ ዩንቨርስቲ መገንባት አለባት እንደቅርስ ባለቤትነቷ የበርካታ ቤተ መዘክ ሮችና ቤተ መጻሕፍት ባለቤት መሆን ይገባታል በሁሉም የሙያ መስክ የሠለጠኑ ልጆቿዋን ተጠቅማ የሥራ ዕድል በመፍጠር የሰው ልጆችን ሕይወት መቀየር አለባት ይህ ሁሉ እውን የሚሆ ነው በሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከአጥቢያ እስከ መንበረ ፖትርያ ርክ ተደራጅተን ስንሠራበት ነው ይህ ሲሆን ነው ቤተክርስቲያን በምጣኔ ሀብት ራሷን የምትችለው ሐዋርያዊ ተልአእአኮዋም ለዓለም የሚደርሰው ለዚህም ሁላችንም ድርሻችንን መወጣት ይኖርብናል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሀገር አቀፍ ሰበካ መንፈሳዊ አጠቃላይ ጉባኤ ከፊል ገጽታ ስራ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር መመሪያ የሚከተሉትን ጥያቄዎች መልስ ሸ በአንድ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ለሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ የሚመረጡ የካህናትና የምእመናን ዕጩዎች ማሟላት የሚገባ ቸውን መስፈርት ግለጸ የአንድ ቤተክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ የሥራ ክፍሎችን አደረጃጀትና አገልግሎት መረጃ በማሰባሰብ በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ ከተደነገገው አንጻር ደካማና ጠንካራ ጐኑን በመለየት ለውይይት አቅርብ በአጥቢያ ቤተክርስቲያን የሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤና በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አማካኝነት የምእመናንን ሱታፌ ለማጠናከር መከናወን የሚገባቸውን ተግባራት በዝርዝር ግለጸ ከአንድ በዘመናዊው ትምህርት የሙያ መስክ የተማረ ች የሠለጠነ ች ምእመን የሚጠበቀው ምንድነው። ለሰበካ መንፈሳዊ ገባኤ መቋቋም ከፍተኛ ጥረት ያደረጉ ኢትዮጵ ው ያዊ ቅዱስ ሐርቤ ነበሩ የግራኝ መሐመድና የዮዲት መነሣት ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ካጋጠሙት ችግሮች ዋነኞች ነበሩ አዲስ ሕንፃ ቤተክርስቲያን ሲሠራ ከሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ውጪ ሌላ ኮሚቴ ማዋቀር ቃለ አዋዲው አያዝም በሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ መምረጥ የምእመናን መብት ሲሆን መመ ረጥና ማገልገል ደግሞ ግዴታ ነው ገቬዜፐ ዘጢዚአህፒያ ያ በበፐሇሮግሯሮፒ ሠፐሣሺ ምዕራፍ ዐራት በየደረጃው የሚገኙ የቤተ ክህነት ጽቤቶች ሥልጣንና ተግባር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሥልጣን መዋቅር በጽቤት ደረጃ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሥል ጣን መዋቅር በ ዓም በወጣው ሕገ ቤተክርስቲያን ላይ ዩተገለጸ ሲሆን የሚከተሉት አካላት ይኖሩታል ቅዱስ ሲኖዶስ ቋሚ ሲኖዶስ ፖትርያርክ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽቤት የሀገረ ስብከት ጽቤት መንበረ ጵጵስና የወረዳ ቤተክህነት ጽቤት የአጥቢያ ቤተክርስቲያን ጽቤት ጸፅ ቅዱስ ሲኖዶስ ቅዱስ ሲኖዶስ ማለት ፖትርያርክ ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳት አጺስ ቆጳሳት የሚያደረጉት ዐቢይ ጉባኤ ነው ሕገ ቤተክርስቲያን ሀ የመንበረ ሐዋርያት ወራሽ መሪው መንፈስ ቅዱስ የሆነ የቤተክርስቲያኒቱ የመጨ ረሻው ከፍተኛ የሥል ጣን ባለቤት ነው የሚመራው በመንፈስ ቅዱስ መሆኑን ለማጠየቅ ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ሲያደርግ የመካከለኛ ወንበር ክፍት ተትቶ ቅዱስ ወንጌል ይቀመጥበታል ፍትነገ አንቀጽ ቁያቿቿ በቅዱስ ሲኖዶስ የሚወሰነው ውሳኔ የመጨረሻ ውሳኔ ይሆ ናል ቤተክርስቲያንን በበላይነት ይመራል ይጠብቃል ቀኖናዎ ችን ሕጎችን ደንቦችንንና መመሪያዎችን ያወጣል ያሻሽ ላል የቤተክርስቲያኒቱን የአስተዳደር መዋቅር የጽቤቶች የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ደረጃን ተጠሪነትን ይወስናል ኤሏስ ቆጸሳትን አስፈላጊ በሆነ ጊዜ በምልዓተ ጉባኤ ይሾማል ቅዱስ ሲኖዶስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ሥልጣን ላይ የሚመደቡትን እየመ ረጠ ይሾማል እነዚህም ሀ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና ምክትል ዋና ጸሐፊ ለ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽቤት ጠቅላይ ሥራ ዋና አስኪያጅና ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሒ የልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሠ የውጪ ጉዳይ መምሪያ ሓላፊ ረ የልዩ ልዩ ዘርፎች የቦርድ አባላት ናቸ ቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ኖዶስ የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ በቅዱስ ፖትርያርኩ ሰብሳቢነት ይካ ሄዳል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ቅዱስ ፖትርያርኩ መሰብሰብ ባይችሉ ፖትርያርኩ በወከሉት የሹመት ቅድምና ባለው አባት ሰብሳቢነት ጉባ ኤው ይካፄዳልር ፍትሕ መንፈሳዊ አምስተኛው አንቀጽ ቁጥር ፀ በሚያዘው መሠረት በዓመት ሁለት ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ያደርጋል የመጀመሪያው ጉባኤ ጥቅምት ሲሆን ሁለተኛው ጉባኤ ትንሣኤ በዋለ በ ቀን በርክበ ካህናት ይደረጋል ከዚህ ውጪ አስቸኳይና ድንገተኛ ጉዳይ ሲያጋጥም ሊሰበሰብ ይችላል ሕገ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ቋሚ ሲኖዶስ በየ ወሩ አባላቱ እየተተኩ በቋሚነት ሥራውን የሚሠራ ሕግን የመተርጎምና የማስፈጸም መብትና ሓላፊነት ያለው አካል ነው ሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ አባላቱ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የተ መረጡ አራት ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳት ኤሏስ ቆጸልሳት ይሆናሉ በፖትርያርኩ ሰብሳቢነት ይመራል ፖትርያርኩ በማይኖሩበት ጊዜ የጠቅላይ ቤተክህነት ሥራ አስኪያጅ ተወ ክለው ስብሰባው ይንሄዳል ሕገ ቤተክርስቲያን ሀ የቋሚ ሲኖዶስ ተግባርና ሓላፊነት ቋሚ ሲኖዶስ በቅዱስ ሲኖዶስ የወጡ ሕጐች ደንቦች መመሪያዎችና ልዩ ልዩ ውሳኔዎች ተግባራዊ መሆናቸውን በየዕለቱ ይከታተላል የቅዱስ ሲኖዶስን ምልዓተ ጉባኤ የማይጠይቁ አስተዳደር ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ይወስናል አስቸኳይና ድንገተኛ ጉዳይ ሲኖር የቅዱስ ሲኖዶስን ስብሰባ ይጠራል ለስብሰባውም አጀ ንዳ ያዘጋጃል ተጠሪነቱ ለቅዱስ ሲኖዶስ ነው ሕገ ቤተክርስቲያን ልን ያ ፖትርያርክ ይፈደያ ይደፖታርሮፖርቋ ምርጫና ያመንረፇ ዕም ፖትርያርክ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ ታላቅ የመጀመሪያ አባት ርአሰ አበው አበ ብዙኃን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ማለት ነው ለፖትርያርክነት ዕጩዎች ከሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና ኤጴስ ቆልሳት መካከል በአስመ ራጭ ኮሚቴ ይመረጣሉ ቅዱስ ሲኖዶስ በሚያወ ጣው ሕግና ሥርዓት ምርጫው ይካሄዳል በቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የመምሪያ ሓላፊዎች የቦርድ አካላት ከየሀገረ ስብከቱ የሚወክሉ የካህናት የምአመናንና የሰንበት ትቤት ተወካዮች መራጭ ሆነው በተገኙበት ምርጫው ይካሄፄዳል የተሾሙትም ፖትርያርክ ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ ፖትርያርክ ከተሾመበት ቀን ጀምሮ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ እገሌ ፖትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ይባላል ስሙም በመላዋ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በጸሎት ጊዜ ይጠራል ለቤተክርስቲያን ካህናትና ምእመናን በሙሉ መንፈሳዊ አባት ነው መንበሩ በአዲስ አበባ ከተማ በመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ገዳም ይሆናል ሕገ ቤተክርስቲያን ሀል ይሪፈደያ ያፖራርዕቹቋ ሥኋሳማና ፖሣ። ኀቸያፆተ ቅዱሳት ማዘጋጃና ማደራጃ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር መመሪያ ለሚከተሉት ጥያቄዎች ተገቢውን መልስ ስጥ ቤተክርስቲያን በሕግ ንብረቷንና ይዞታዋን የማስከበር መብት አላት ከዚህ አንጻር ሕጋዊ የንብረት ወይም የይዞታ ረጋገጫ የሚያስ ፈልጋቸውን የቤተክርስቲያን ንብረቶች ወይም ይዞታዎችን በዝርዝር ግለጽ በሁለት ወይም በሦስት በቅርብህ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሰበካ ጉባኤያት የሕግና የሥነ ሥርዓት ክፍሎች መረጃ በሚያ መች መንገድ በማሰባሰብ ቃለ ዓዋዲ አንቀጽ አንጻር ደካማና ጠንካራ ጐናቸውን በመተንተን ለውይይት አቅርብ በአንድ ሀገረ ስብከት ጽቤት አስተዳደር ጉባኤ የሀገረ ስብከቱን ጠቅላላ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤና የሀገረ ስብከቱ የሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤን ተግባርና የአባላት አመራረጥ ለይተህ ግለጽ መመሪያ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ትክክል ከሆኑ አውነት ትክክል ካልሆኑ ሐሰት በማለት መልስ ሽ የቤተ ክርስቲያን ከፍተኛው ባለሥልጣን ቅዱስ ፓትርያርኩ ናቸው ጳጳሳት በሙሉ የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ናቸው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተጠሪነቱ አንደማንኛውም ሀገረ ስብከት ለጠቅላይ ቤተክህነት ጽቤት ነው አንድ ሰንበት ተማሪ ቅዱስ ፓትርያርኩ ሲመረጡ የመምረጥ ፅድል አለው ጠቅላይ ቤተክህነቱ ከአኀት አብያተ ክርስቲያናት ጋር መገናኘት ይችላል ሦነ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ምዕራፍ አምስት የቤቲክርስቲያን ሥሪቶች እና የቤተክርስቲያን መዓርጋት የቤተክርስቲያን አስተዳደር በተ ተክርስቲያን ሥሪቶ ቤተክርስቲያን አንዲት ናትቡ ምንም እንኳን ቤተክርስቲ ያን በአምነት አንዲት ተብላ ብትጠራም እንደ ሕዝብ ብዛት እንደ ሀገሩ ስፋት ለመንፈሳዊ ተጋድሎና ማኅበራዊ ልማት የተተከሉ ቅዱሳት መካናት ሦስት ሥሪቶች ክፍሎች ምድቦች አሉአት ሀ የገጠር ቤተክርስቲያን ሥሪት ጌታችን በኢየሩሳሌም ከተማ ዙሪያ ባሉ የገጠር መንደሮች ለማስተማሩ ምሳሌ ናቸው ማቴፀ የገቢ ምንጫቸው በአብዛኛው በመከር ጊዜ የሚሰበሰብ የእህል አስተዋጽኦና እርሻ ነው በጥንት የገጠር ቤተክርስ ቲያን ገበሬው ከራሱ መሬት ለቤተክርስቲያን መተዳደሪያ የእርሻ ቦታ ይመድባል ይህም ሪም ይባላል የገጠር ቤተክርስቲያን በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ እንደተደነገገው የአንድ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ ጽቤትና የሥራ ክፍሎች ይኖሩታል በቄሰ ገበዙ ወይም በመሪ ጌታው አስተዳደራዊ ጉባኤ አላቸው በሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ የተመረጠ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሰ በካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ለሚከናወኑ መንፈሳዊና ማኅበራዊ ልማቶች ተጠሪ ይሆናል ለ የደብር ሥሪት ደብር የግእዝ ቋንቋ ነው በአማርኛ ተራራ ማለት ነው ቅዱሳን አባቶች በሞሪያና በቄርሜሌዎስ ተራራዎች መሥዋዕትን አቅርበዋል ከእግዚአብሔርም ተገናኝተዋል ጌታችንም በፍቅረ ንዋይ የመጣውን ፈታኝ በተራራ ድል የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር አድርጓል ምሥጢረ መንግሥትን በታቦር ተራራ ገልጾ አል በተራራ ላይ አስተምሯል ጸልዮአልም በደብር ሥሪት ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ከላይ ለተጠቀሱ ታሪኮች ምሳሌ ናቸው ብዙውን ጊዜ በከተማና በታሪካዊ ቦታዎች የሚገኙ ደብር ተብለው ይጠራሉ የተሟላ አገልግሎት ይፈጸም ባቸዋል ከ የሥርዓት ለውጥ በፊት በነገሥታት ወይም በመሳፍንት የሚተከልላቸው ርስት ጉልት መተዳ ደሪያ ነበራቸው በቃለ ዓዋዲ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የአንድ አጥቢያ ቤተክርስቲያን የሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይኖራቸዋል ሐ የገዳም ሥሪት ገዳም የግእዝ ቋንቋ ነው ወደ አማርኛ ሲተረጎም ጫካ ዱር ምድረ በዳ በረ ማለት ነው የገዳመ ቆሮ ንቶስ ምሳሌ ነው ማቴሪያ ገዳማዊ ሕይወትን ጌታችን ባርኮ ቀድሶ ለመስጠት ወደ ገዳመ ቆሮንቶስ መሄዱን ያጠይቃሉ ጌታችን በገዳመ ቆሮንቶስ የፈጸመውን ግብር ተከትለው አባት እናትን ሚስት ልጆችንና ሀብት ንብረትን በጠቅላላው ዓለምንና ተስፋውን ንቀው የሚሄዱ የመናንያን ቦታ ነው በውስጡም የሚኖሩ መነኮሳት ናቸው መነኩስ ማለት የግእዝ ቋንቋ ሲሆን በትርጉሙ ምውት ለኃጢአት ወሕያው ለጽድቅ ለኃጢአት የሞተ ኃጢአትን የማይሠራ ጽድቅን ግን የሚያከናውን ማለት ነው ምውታን የሚባሉበት ምክንያት ምውት አነ በኀበ ዓለም ወዓለምኒ ምውት በጎቤየ እኔ በዓለም ዘንድ የሞ ትኩ ነኝ ዓለሙም በእኔ ዘንድ የሞተ ነው ገላ ልድ ያለውን መሪ ቃል ተከትለው ከዓለም ተለይተው ዓለሙን ሳያውቁ ዓለሙም ሳያውቃቸው ለፍቅሩ ሳይጨነቁ ዓለሙም ለእነርሱ ሳይጨነቅላቸው የሚኖሩ ስለሆነ ነው ሕያዋን የሚባሉበትም ወአንትሙኒ ረስዩ ርእሰክሙ ምውታነ ለኃጢአት ወሕያዋነ ኩኑ ለፈቃደ እግዚአብሔር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር እናንተ ራሳችሁን ከኃጢአት ለዩ እግዚአብ ሔር የሚወ ደውን ሥራ ለመሥራት ሕያዋን ሁኑ» ሮሜጃ በሚ ለው ኃይለ ቃል ተመርተው ዘላለማዊ ሕይወት የሚወር ሱበትን ሥራ በመፈጸም የመንፈስ ሕያዋን በመሆናቸው ነው ቅዱሳት ገዳማት ለሀገር ለወገንና በአጠቃላይ ለፍጥ ረት የሚጸልዩ የሚተጉ ቅዱሳን አባቶች መገኛና መኖሪያ ናቸው ትላንት ዛሬና ነገ ቤተክርስቲያንን በመንፈስ ቅዱስ ያስተዳደሩና የሚያስተዳድሩ አባቶች መፍለቂያ ናቸው ከዚህ በላይ ለቤተክርስቲያን የትምህርት የጸሎት የቅርስ የኪነ ጥበብና ፍልስፍና ማዕከላት ናቸው ገዳም በኢትዮ ጵያ ቤተክርስቲያን ሁለት ዓይነት ሥሪት አለው የአንድነት የንፍሮ የመቁነን ገዳም በዚህ የገዳም ሥሪት በተጋድሎ የጸኑ በአንድነት እየሠሩ በአንድነት እየተመገቡ በትሕርምት በጾም በጸሎት በገድል የሚኖሩ መነኮሳት ይኖሩበታል የዛፃይማኖትና የታሪክ ማዕከላት ናቸው መነኮሳቱ በአን ድነት የሚመገቡት ንፍሮ ቀቅለው ዳቤ ጋግረው ስለ ሆነ የንፍሮ የዳቤ ገዳም ይባላል በገዳም ያሉ መነኮ ሳት አለባበሳቸው አኗኗራቸው አካሄዳቸው ከዓለም የተ ለየ ነው የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶ ስን የሐዋርያትንና የቅዱሳንን ፈለግ የተከተለ ነው የአክሊለ ሦክ ምሳሌ ቆብ ይደፋሉ ብቃታቸው ታይቶ የመስቀል ምልክት የሆነ አስኬማ ይሰጣቸዋል ከሚሰ ጠው መቁነን በቀር የሞቀ የደመቀ አይለብሱም የላመ የጣመ አይቀምሱም በክህነቱ የወልደ አግዚአብ ሔር ምሳሌ የሆነውን ካህኑ መልከጴዴቅን መጥምቁ ዮሐንስን ነቢዩ ኤልያስን መስለው ዕድሜያቸውን በተ ጋድሎ ይፈጽማሉ ገዳማት የሚተዳደሩት በወንዶች ገዳም በአበ ምኔት ሲሆን ሴቶች ገዳም በእመ ምኔት ነው በቃለ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ዓዋዲ ዓም አንቀጽ ዮጅ ቁጥር ጅ እንደተደነገገው የአንድነት ገዳማት ቅዱስ ሲኖዶስ በሚያወጣው የገዳ ማት አስተዳደር ደንብና መመሪያ የሚተዳደሩ ስለሆነ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲያቋቁሙ አይገደዱም ሆኖም እንደ አከባቢውና እንደ አስፈላጊነቱ እየታየ ሊያቋቋሙ ይችላሉ የአድባራት ሥሪትና አስተዳደር ያላቸው ገዳማት የደብር ገዳማት እነዚህ ገዳማት ሥሪታቸውና አስተዳደራቸው የደብር ሥሪት ዓይነት ነው በበላይ አካል ገዳም ተብ ለው ከመሰየማቸው በቀር የአንድነት ገዳማት በሚመ ሩበት ሥርዓት አይመሩም የሚተዳደሩት በአብዛኛው በሊቃውንትና በቆሞሳት ነው በቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ እንደተደነገ ገው አንድ አጥቢያ ቤተክርስቲያን ያላት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አወቃቀርና አሠራር አላቸው የቤተክርስቲያን መዓርጋት ማዕርግ ማለት ስያሜ ሹመት መለያ መጠሪያ ማለት ነው ሙሴ ከአስራኤል ሁሉ አዋቂዎችን መረጠ በሕ ዝቡም ላይ የሺሕ አለቆች የመቶ አለቆች የሐምሳ አለቆችና የዐሥርም አለቆች አድርጎ ሾማቸው» የሚለው በወቅቱ በመንፈ ሳዊ አስተዳደር የነበረው ማዕርግን ያመለክታል ዘጸቿ ከአሮን እስከ ቀያፋ የተነ ሊቃነ ካህናት በመንፈሳዊው አገልግ ሎት ከፍተኛውን ማዕርግ የያዙ ነበሩ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ ብፁዕ ነሁ ሲል ጴጥሮስ በመሰከረው እምነት ደረጃ የተሰጠው መዓርጉን የሚያመለክት መጠሪያ ነው ማቴ የቤተክርስቲያን መዓርግ የሚሰጠው ከእግዚአብሔር ነው የሚሰጠውም ለአገል ግሎት ነው ተቀባዩም ሆነ ሌላው ማዕርጉን ቢያቃልል መዓርግ ሰጪውን እግዚአብሔርን ያቃልላሉ የቤተክርስቲያን መዓርጋት በሥልጣነ ክህነት በሥር ዓተ ማኅሌት አገልግሎት በአብነት ትምህርት ዓይነትና ደረጃ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር « እንዲሁም በአስተዳደር ዘርፍ ሊሰጥ ይችላል የሁሉም ዓላማ ግን እግዚአብሔርንና ቤተክርስቲያንን ማገልገል ነው በሥል ጣነ ክህነት የሚሰጡ መዓርጋት በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተክርስ ቲያን ምቤክ ተገልዷል በዚህ ትምህርት የምንመለከተው በሥርዓተ ማኅሌት በአብነት ትምህርት ሙያና በአስተዳደር ዘርፍ የሚሰጡ መዓርጋትን ነው ሦስቱም መዓርጋት የሚሰ ጡት በኤጺስ ቆጳስ ፈቃድ ብቻ ያለ አንብሮተ ዕድ እጅ ባለ መጫን ነው ሀ በቤተክርስቲያን የዜማ ስልቶችን ይመራል ይዘምራል በግራ የሚቆምና በግራ በኩል ያለውን የዜ ማውን ስልትና የማኅሌት ሥርዓት የሚጠ ብቅ የሚያስጠብቅ ሁሉንም ይትበፃሃልና የማኅሌትን ሥርዓት የሚመራ መመሪያ የሚሰጥ በቀኝ የሚቆምና በቀኝ በኩል ያለውን ሥር ዓተ ማኅሌት የሚጠብቅ የሚያስጠብቅ የደብሩ ራስ ከመሪጌታ ቀጥሎ የሚያስተ ናብር በግራ በኩል የሚቆም ሙሉ ዕውቀት ያለው የድጓ የአቋቋም የቅኔ የቅዳሴ ወዘተ በአገልግሎት ጊዜ የሚያስተናብር የአጋፋሪ ረዳት ከላይ ከተጠቀሱት ውጪ በአንዳንድ ቦታዎች የተለያዩ የመዘም ራንና የሥርዓተ ማኅሌት አገልጋዮች መዓርጋት አሉዋቸው ለምሳሌ በአክሱም በላሊበላ በጐንደርና በመሳሰሉ ታላላቅ አድባራት የመዓርጋቱ አሠያየም የተለያየ ነው የአገልግሎቱ ትርጉም ግን አንድ ነው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ለ በአብነት ትምህርት ሙያ የሚሰጡ መዓርጋት የፊደልና የንባብ መምህር የምዕራፍና የጾመ ድጓ መምህር መጋቤ ሕፃናት መጋቤ ላዕካን መጋቤ ስብሐት የድጓ መምህር የዝማሬ መዋሥዕትና የአቋቋም መምህር መሪ ጌታ መራሒ መጋቤ መዝሙር ሐዋዝ መጋቤ መዝሙረ ስብሐት የቅኔ መምህር መጋቤ ምሥጢር የብሉያት መጻሕፍት መምህር መጋቤ ብሉይ የሐዲሳት መጻሕፍት መምህር መጋቤ ሐዲስ የሊቃውንት መምህር ሊቀ ማዕምራን ሊቄ የመነኮሳት መጻሕፍት መምህር መጋቤ ምክር ጥንታውያን ገዳማትና የጸሎት የትምህርት የቅርስ አድባራት ለቤተክርስቲያን የልማትና የተለያዩ የበጎ አድራ ጐት ማዕከላት በመሆን አገልግለዋል ከዚህም በላይ ነገሥታትን ቀብተው ማንገሥ የሕግ ሊቃውንትና መጻሕፍትን በማበርከት ለሀገራችን ብሔራዊና መንፈሳዊ አስተዳደር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል በመንፈሳዊው አስተዳደር ጥንታዊና ታሪካዊ በሆኑ ገዳማትና አድባራት ለአስተዳዳሪዎች የሚሰጥ የተለየ የመዓርግ ስም አለ ከእነዚህም ናቸው መካከል የሚከተሉት ተጠቃሾች የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር አስተዳዳሪ አክሱም ጽዮን ማርያም አፈ ንቡረ ዕድ ምአስተዳዳሪ የርአሰ አድባራት ወገዳማት ንቡረ ዕድ አስተዳዳሪ አዲስ ዓለም ማርያም አፈ ንቡረ ዕድ ምአስተዳዳሪ ደብረ ሊባኖስ ገዳም አለስተሪ ምአስተዳዳሪ ታዕካ ነሥት በዓታ ሊቀ ለቃውንት አስተዳዳሪ ለማርያም ገዳም ምአስተዳዳሪ ክርስቲያን መርጡለማርያም ቤተክርስቲያን ቆራጣ ወለተ ጴጥሮስ ገዳም መንበረ ጸባኦት ቅሥላሴ ምንዝሮ ተፃይማኖት ጎንደር ጠዳ እግዚአብሔር አብ መልአከ አርያም ሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደብረ መንክራት ቅዱስ ቂርቆስ ጎንደር ቀራንዮ ቤተክርስቲያን ከላይ ከተጠቀሱት የአስተዳደሪዎች የክብር ስሞች በተ ጨማሪ ከጎንደር ዘመን ጪጩፌኗአ ጀምሮ የገዳም የደብር የገጠር ቤተክርስቲያን አስተዳደሪዎችና የቤተ ክህነት ሠራተኞች የሚጠሩባቸው የመዓርግ ስሞች በርካታ ናቸው ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር » መምህር » መልአከ ብርፃን ። ሀ የብሉይና ድጓ ለ የሊቃውንት የመነኮሳትና የሐዲስ ሐ የብሉይና የሐዲስ መ ዐራት ዐይና ተብሎ የሚጠራው ነው ፊደለ ሐዋርያ ብሎ መጋቤ ሕፃን ካለ ጾመ ድጓ ብሎ ይላል ሀ መጋቤ ብሉይ ለ መጋቤ መዝሙር ሐ አጋፋሪ መ መጋቤ ምክር ሠ መጋቤ ስብሐት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን በዝዋይ ሲያስተምሩ ማኅበረ ቅዱሳን ሲጸነስ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ምዕራፍ ስድስት ሰንበት ትቤትና ማኅበረ ቅዱሳን ጁ ሰንበት ትቤት ጁፅ ታሪካዊ አመጣጥ ልጆችን ሰብስቦ በማስተማር ቤተክርስቲያን የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት ናት በሕገ ልቡናና በሕገ ኦሪት ቤተሰብን ማዕከል ያደረገ መንፈሳዊ ትምህርት ጐልቶ መታየቱ በመጽሐፍ ቅዱስ ተመዝግቧል ርስት ጉልት እንደሚወረስ ሁሉ የሃይማኖት ትምህርትን ልጆች ከቤተ ሰብ ይወርሱ ነበር የሊቀ ነቢያት ሙሴ አስተዳደግ የሚ ያስተምረን ይህን ነው በፈርዖን ቤተመንግሥት በአሕ ዛብ ሀገር የሃይማኖት ትምህርት ያገኘው በአናቱ አስተ ማሪነት ነበር የቤተሰብ ሓላፊዎች እንዲያስተምሩ ልጆ ችም ከወላጆቻቸው እንዲማሩ በእግዚአብሔር ቃል ታዝዘዋል እኔም ዛሬ አንተን የማዘውን ይህንን ቃል በልብህ ያዝ ለልጆችህም አስተምራቸው ዘዳ አባትህን ጠይቅ ያስታውቅህማል ሽማግሌዎችን ጠይቅ ይነግሩህማል ዘዳ በቤተሰብ ደረጃ ከሚሰጠው መንፈሳዊ ትምህርት በተጨማሪ ታላላቅ ነቢያት ለተለየ መንፈሳዊ አገልግሎት ደቀመዛሙርትን ሰብሰበው ያስተምሩ ነበር ሙሴ አሮ ንና ኢያሱን ለይቶ በማስተማር የራሱ ተተኪ አድርጓቸ ዋል ካህኑ ዔሊ ነቢዩ ሳሙኤልን በደብተራ ኦሪት አስተ ምሮ አሳድጓል ተማሪዎችም እየበዙ ሲሄዱ በየቦታው የነቢያት ልጆች ትምህርት ቤቶች ተከፍተው ነበር ከእነ ዚህም በቤቴልና በኢያሪኮ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ተጠ ቃሽ ናቸው ነገ ነገ ነቢዩ ኤልሳዕ ተማሪ ዎቹ በፊትህ የምንቀመጥበት ስፍራ ጠቦናል ነገ እስካሉት ድረስ ሰፊ ጉባኤ ዘርግቶ ያስተምር ነበር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ይህም ጉባኤ በየዘመኑ በተነሠጮ ሊቃውንት መሪነት እስከ ሐዲስ ኪዳን ቀጥሎ ነበር ታላቁ መምህር ገማልያል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ከነቢያት ልጆች ትምህርት ቤት መምህራንና ተማሪዎች መካከል ተጠቃሸ ናቸው በሐዲስ ኪዳንም ግልገሎቼን አሰማራ ጠቦቶቼን ጠብቅ የሚለውን አምላካዊ መመሪያ ቤተክርስ ቲያን በተግባር ተርጉማለች ዮሐ ከማርቆስ እናት ቤት ጀምሮ ቤተክርስቲያን በተተከለበት ቦታ ሁሉ ልጆችን ሰብስቦ ማስተማር የቤተክርስቲያን ተቀዳሚ ተግ ባር ሆኖ ቆይቷል ሐዋ በእስክንድርያ በአንጾኪያ የተከፈቱ ከፍተኛ መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች ለመንፈሳዊ ትምህርት መስፋፋትና ለዘመናዊ ትምህርት ማቆጥቆጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል በኢትዮጵያ ጥንታ ውያን ገዳማት የትምህርት ማዕከላት በመሆን ሰፊ አገልግ ሎት ሰጥቷል ከጥንታዊ የአብነት ትምህርት ቤቶች በተ ጨማሪ ሰንበቴና የጽዋ ማኅበራት ለወጣቶች መሰባሰብና በመንፈሳዊ ትምህርት ለመታነጽ ጉልህ ድርሻ አበርክተ ዋል ሰንበት ትምህርት ቤቶች በኢትዮጵያ እንዲጀመርና እንዲስፋፋ ምክንያት ከሆኑት የሚከተሉት ተጠቃሽ ናቸው ሀ በበዓላት በጽዋ ማኅበራት በሰንበቴና በቄስ ትምህርት ቤት በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ተሰብ ስቦ የመማር ሐዋርያዊ ትውፊት መኖሩ ለ በዘመናዊ ትምህርት በከተሞች መስፋፋትና በምዕ ራባውያን ሥልጣኔና የባህል ተጽዕኖ ምክንያት ወጣቶች በአብነት ትምህርት ቤት መማር ያለመቻ ላቸውና አማራጭ የትምህርት ሁኔታዎች መመቻ ቸት ማስፈለጋቸው ሐ የመናፍቃንን ሥውር ደባ ለመከላከል በዘመናዊ ትምህርት ቤቶች መንፈሳዊ ጉባኤያት መጀመርና መጠናከር ከነዚህም በወ ዓም በተፈሪ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር መኮንን ትምህርት ቤት ተማሪዎች የተጀመረው ጉባኤ ተጠቃሽ ነው ይህ ጉባኤ በግ ዓም በምስካየኀዙናን መድኃኒዓጸም ገዳም ውስጥ መሰብሰብ ጀምሮ ሀፃ ዓም የተምሮ ማስተማር ማኅበር ተብሎ ተሠይሟል መ በመንፈሳዊ ኮሌጅ ይደረጉ የነበሩ የማስተማር ልምምድ ጉባኤዎች ገዝርልከርኗ ህርር በበፎፎቨበዌ በእነዚህ ጉባኤያት የዘመናዊ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች መምህራን ካህናትና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ይሳተፉ ነበር ይህም በዘመናዊ ትምህርት ቤት ለተጀመሩ መንፈሳዊ ጉባኤያት መጠናክር ከፍተኛ አስተ ዋጽኦ አበርክቶልናል ሠ የወጣት ማኅበራት መቋቋም ከላይ የተገለጹ ሁኔታዎችን በማቀናጀት ወጣቶችን ጊዜው በሚፈቅደው ሁኔታ ለማደራጀት ለማስተማር በቤተ ክርስቲያን ብዙ ጥረት ተደርጓል እስከ ፀ ዓም ድረስ ወጣቶችን በቤተክርስቲያን ማደራጀትና ማስተማር በሐዋር ያዊና ሥነ ጽሑፍ መመሪያ ሥር ሲከናወን ቆይቷል ከሥራው ስፋትና ጥልቀት የተነሣ በቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድ ራሱን ችሎ በመምሪያ ደረጃ ተቋቋመ ሰንበት ትምህርት ቤቶች በየአጥቢያው እንዲቋቋሙና በየደረጃው በሚቋቋሙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤያት የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ተወካዮች በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በአባልነት ቦታ እንዲኖራቸው በቃለ ዓዋዲ ተደንግጓል ይህም ወጣቶች በቤተክርስቲያን አገልግሎት ያላቸውን ከፍተኛ ሓላፊነት ያመለክከታል ጁ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ተግባርና ሓላፊነት የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ተጠሪነቱ ለቅዱስ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ሲኖዶስ ነው በቅዱስ ሲኖዶስ ለሰንበት ትምህርት ቤቶች የወጣውን ውስጠ ደንብ ይተረጉማል ያስፈጽማል በየደ ረጃው የሚገኙ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤያት ሰንበት ትምህርት ቤት መቋቋማቸውን ይከታተላል ያጠናክራል ሓላፊነታቸውንም መወጣታቸውን ይከታተላል ወጣቶች በሙያቸው እንዲያገለግሉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል በአጠ ቃላይ የሰንበት ትምህርት ቤቶችን አስተዳደር ይመራል መምሪያው የተጣለበትን ሓላፊነት ለመወጣት ይችል ዘንድ በቅዱስ ሲኖዶስ የጸደቀ ውስጠ ደንብ በሀጅ ዓም ተዘጋጅቶለታል ውስጠ ደንቡ በአምስት ምዕራፎችና በወቋ ቁጥሮች የተከፋፈለ ነው የመምሪያው አጠቃላይ ሥራና የሠራተኞች የሥራ ድርሻ በዝርዝር በውስጠ ደንቡ ተገልዷል ከዚህም በላይ ከመንበረ ፖትርያርክ እስከ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ሰበካ ጉባኤያት የተደራጁትንና የሚደራጁትን ሰንበት ትምህርት ቤቶችና መንፈሳዊ ማኅበ ራት ወጥ በሆነ መልኩ ለመምራት የሚያስችል ነው ጁያ የሰንበት ትምህርት ቤት ዓላማና መዋቅራዊ አሠራር ሀ ትርጓሜ ከላይ በተጠቀሰው ደንብ መሠረት ሰንበት ትቤት ማለት የፆታ ልዩነት ሳይደረግ መንፈሳዊ ወጣቶችን በዕ ለተ ሰንበት በዐበይት በዓላትና አመቺ በሆነ ጊዜ ሁሉ በአጥቢያ ቤተክርስቲያን እየተገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶ ዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ምግ ባር የሚያጠኑበት ትቤት ነው መንፈሳዊ ወጣቶች የሚባሉት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲ ያንን ትምህርተ ሃይማኖት ሥርዓትና ትውፊት የሚ ማሩ ዕድሜያቸው ከቋ ዓመት የሆነ ወንዶችና ሴቶች ናቸው ቃለ ዓዋዲ ል የሰንበቴና የጽዋ ማኅበ ራት ከቤተክርስቲያን ውጭ በመንደርና በሆስፒ ታል ወዘተ የሚደረጉ ጉባኤያትና የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብሮች ሰንበት ትምህርት ቤት አይባሉም ውስጠ ደንብ አንቀጽ ቁጥር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ዴ ዴዴ ለ የሰንበት ትምህርት ቤት ዓላማ የሰንበት ትምህርት ቤት ዓላማ በመምሪያው ውስጠ ደንብ ቁጥር እንደተመለከቴው ሩፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ተጠብቆ ሳይለወጥ ሳይበረዝ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፉ ማድረግ ማንኛውም የቤተክርስቲያኒቱ ተከታይ የሆነ ምእመን ሃይማኖቱንና የፃይማኖቱን ሥርዓት በውል እንዲያው ቅና እንዲረዳ ማድረግ ወጣቶች የቤተክርስቲያንን ሕግና ሥርዓት ተምረው ወላጆቻቸውንና ታላላቆቻቸውን አክባሪ ለሀገርና ለወገንም መልካም ዜጐች እንዲሆኑ ማድረግ ሩ በጉብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ የሚለውን የአምላክ ትፅዛዝ ወጣቶች እንዲፈጽሙ ማስቻል መክ ሐ የሰንበት ትምህርት ቤት አባልነት ማንኛውም የሰንበት ትምህርት ቤት አባል ሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነ ትና ሥርዓትን መከተል ከቅዱስ ሲኖዶስ የሚወጣውን መመሪያ አክብሮ መቀበል ለሕገ ቤተክርስቲያን መገዛት በማንኛውም ጊዜና ሥፍራ አርአያና ምሳሌ መሆን የቃለ ዓዋዲውንና የመምሪያውን ውስጠ ደንብ ድንጋ ጌዎች ማክበርና መፈጸም ሩ በሰንበት ትምህርት ቤት የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል አለበት እነዚህን ከላይ የተዘረዘሩትን ግዴታዎች በማይ ወጣ የሰንበት ትምህርት ቤት አባል ላይ ከምክር ጀምሮ ከሰንበት ትምህርት ቤቱ እስከ ማሰናበትና ቅጣቶችም ሊወሰኑበት ይችላሉ ኣና ማኞ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ዴዴዴዴዴፎ ጨሬ ዴ ዴዴ ዴዴ መ የትምህርት አሰጣጥና የመዝሙር አቀራረብ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ለሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ትምህርት የሚሰጠው ከአስተዳዳሪው ጆምሮ በተመረጡ የቤተክርስቲያኑ ካህናት ለሰንበት ትምህርት ቤቱ በተመደቡ መምህራን ሩ ከሚመለከተው የቤተ ክህነት ጽቤት በሚላክ መምህር የቤተክርስቲያኑ አስተዳደር ሲፈቅድ በሥራ አመራር ኮሚቴው ወይም በሰንበት ትምህርት ቤቱ መምህር በተጋበዘ መምህር ከሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች መካከል ሥል ጠና ተሰጥቶት ማስተማር የሚችል መሆኑ የተረጋ ገጠ ሰበካ ጉባኤው የፈቀደለትና የሚሰጠው ትምህ ርትም በጽሑፍ ተወስኖ የተሰጠው መምህር መዝሙርና የመዝሙር መሣሪያን በተመለከተ በሰንበት ትምህርት ቤት የሚዘመረው መዝሙርና የመዝሙር መሣሪያዎች በውስጠ ደንቡ አንቀጽ ላይ ተደንግጓል በድንጋጌው መሠረት የሚዘመረው መዝሙር ዜማውና ምሥጢሩ ኦርቶዶክሳዊ መሆኑ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በኩል በሊቃው ንት የተጠናና በቅዱስ ሲኖዶስ የጸደቀ። የመዝሙር መሣሪያዎቹም በውስጠ ደንቡ አንቀጽ ላይ ተዘርዝረዋል በዚህም መሠረት ከበሮ ጸናጽል መቋሚያ በቤተክርስቲያን ውስጥ የምንገለገልባቸው ሲሆኑ በገና መሰንቆ መለከት ዋሽንትና እንዚራ ደግሞ በውጭ አገልግሎት የሚውሉ መሆናቸው ተገልዷል ሠ የሰንበት ትምህርት ቤቶች መዋቅር አሠራር በ ዓም ለሦስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ በወጣው ቃለ ዓዋዲ መሠረት በየአጥቢያ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ይቋቋማል በአንድ አጥቢያ ቤተክርስ ቲያን ሊቋቋም የሚችለው ሰንበት ትምህርት ቤት አንድ ጓጋ ኖሩ ለ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ብቻ ነው ተጠሪነቱም ለአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ነው የሰንበት ትምህርት ቤቱ ስያሜ ከአጥቢያ ቤተክርስቲያኑ ስም ሌላ ስሜ አይኖረውም በቃለ ዓዋዲ ደንብ መሠረት እያንዳንዱ ሰንበት ትምህርት ቤት የሥራ አመራር ኮሚቴና አስፈላጊ የአገል ግሎት ክፍሎች ይኖሩታል የአመራር ኮሚቴው ከሰባት ያላነሱ ከአሥራ ሦስት ያልበለጡ አባላት ይኖሩታል ለሥራ አመራር ኮሚቴ አባልነት የሚመረጡ አባላት በውስጠ ደንቡ አንቀጽ ዘጠኝ የተመለከቱትን መስፈ ርቶችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል የአገልግሎት ጊዜውም ሦስት ዓመት ሲሆን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አንድ ምርጫ አሳልፎ ድጋሚ ሊመረጥ ይችላል ጁፅዐ የመንፈሳውያን ወጣቶች ማኅበራት የመንፈሳውያን ወጣቶች ማኅበር ማለት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር በልዩ ልዩ ስያሜ በማኅበር ተደራጅተው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋ ሕዶ ቤተክርስቲያንን አምነት ሥርዓት ባህልና ታሪክ በአንድነት የሚማሩበት መንፈሳዊ ማኅበር ነው ውስጠ ደንብ ምዕራፍ ፅጳ ማንኛውም መንፈሳዊ ማኅበር በመምሪያው ውስጠ ደንብ ይመራል በ ዓም ተሻ ሸሎ በወጣው ቃለ ዓዋዲ አንቀጽ መሠረት በጠቅላይ ቤተክህነት ያልተፈቀደ መንፈሳዊ ማኅበር በኢ ትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስም መቋ ቋም አይችልም ማኅበረ ቅዱሳን በዚህ ድንጋጌ መሠረት የመተዳደሪያ ደንቡ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር አገልግሎት የሚፈጽም ማኅበር ነው ሰንበት ትምህርት ቤቶች ቤተ ክርስቲያን የነገውን ትውልድ ቀርጻ የምታሳድግባቸው የትምህርት ማዕከላት ናቸው ከዛሬው የሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃ ጆት ተነሥቶ የነገዋን ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ ተልዕኮ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ስፋትና ጥንካሬ መገመት ይቻላል በሰንበት ትምህርት ቤት የሚሠሩ ሥራዎች ከዛሬ ይልቅ የነገ ጥቅማቸው የጎላ ነው ለዚህም ከቤተሰብ ጀምሮ እስከ ላይኛው የቤተ ክርስቲያን መዋቅር ድረስ ከፍተኛ ሓላፊነት አለባቸው ወጣቶች በሃይማኖታዊ ሥነ ምግባር ታንጸው ለቤተ ክርስቲያን ለሀገርና ለሰው ልጆች ሁሉ የሚበጅ ተግባር እንዲፈጽሙ ለማስቻል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር አብሮ መሥራት ያስፈልጋል በአጠቃላይ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ከላይ የተገለጸውን ዓላማ ለማሳካት ማከናወን የሚገባቸው ዓበይት ተግባራት የሚከተሉት ናቸው በቃለ ዓዋዲው መሠረት ከአጥቢያ ሰንበት ትምህርት ቤት እስከ መንበረ ፓትርያርክ ያለውን አሠራርና አደረጃጀት በተ ሟላ መልኩ ተግባራዊ ማድረግ ለዚህ የሚረዱ የሥል ጠና የውይይትና ሌሎች መርሐ ግብሮችን ማጠናከር ዘመኑን ባገናዘበ መልኩ በሥርዓተ ትምህርት የሚመራ ትምህርት መስጠት የማስተማሪያ መጻሕፍትንና መዝሙ ራትን ማዕከላዊነትን በጠበቀ አሠራር ማዘጋጀት መከታተል በዘመኑ ያሉ የማስተማሪያ ዘዴዎችን አቅም በፈቀደ መጠቀም ሬዲዮ ካሴት ቪዲዮ ካሴት የመረጃ መረብ ድኅረ ገጽ ወዘተ ወጣቶች በዘመናዊ ትምህርት ትጉሆችና የተለያዩ ሙያ ባለ ቤቶች አንዲሆኑ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ከመንፈሳዊው አገልግሎትም ጐን ማኅበራዊ አገልግሎትን ማስፋፋት በአንዳንድ አካላት ስለ ሰንበት ትምህርት ቤት ያለውን የተ ዛባ አመለካከት በትምህርትና በውይይት መፍታት በወላጆች በሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤያትና በሰንበት ትምህርት ቤቶች መካከል የተጠናከረ የቅንጅት ሥራ መሥራት ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት ጊዜን ቦታንና ሌሎች ሁኔታዎችን ባገናዘበ መልኩ ተግባራዊ በማድረግ የትላንት ድክመቶችን ማረም ይቻላል ዛሬን በአግባቡ ለመጠቀም ከማስቻሉም በላይ ለነገ ጥሩ መሠረት መጣል ይቻላል ዬ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጁ ማኅበረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቆዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር አገልግሎት እየፈጸመ የሚገኝ ማኅበር ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች የተመሠ ረተ የአገልግሎት ማኅበር ነው ይህንም መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ለመጀመር ቁጥራቸው ጥቂት የሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ምክንያት ከመሆናቸው በቀር በጊዜው አሁን ባለው የአገልግ ሎት ዓላማ እና በስፋት ለመሥራት የተነደፈ ምንም ዕቅድ አልነበረም ሆኖም ያለውን አገልግሎት ለማስፋፋት እንደም ክንያት የሚጠቀሱ ሁኔታዎች ነበሩ እነርሱም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የነበረው የመናፍቃን እንቅስቃሴ ከፎምቹ መጆመሪያዎች አንሥቶ በሀገራችን በነበረው የመንግሥት የፖለቲካ መርሕ መሠረት በጊዜው በነበሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ይገጥማቸው የነበረው ችግር ሁለት ነበር በአንድ ወገን ለማርክሳዊ ሌኒናዊ ፍልስፍና ሰለባ መሆን በሌላ በኩል ደግሞ የመናፍቃን እንቅስቃሴ ተጠቂ መሆን ይህም ኦርቶዶክሳዊነት ማለት የኃላ ቀርነት ምልክት የሀገር ኣድንት ጸር አድርገው እንዲመለከቱ ከሁለቱም በኩል ከፍተኛ ጫና ነበር ስለሆነም ለኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች በሁለቱ ጎራዎች መካከል በአጣብቂኝ ተይዘው ከባድ ፈተናን መቀበ ላቸው የዓላማ ጽናትን አስተማራቸው እግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ እንደ ምክንያት ያስነሣቸው ወንድሞችና እኅቶች የነበረውን ጫና ተቋቁመው ወደ አጥቢያ ቤተክርስቲያን በመሄድ ያደርጉት የነበረው የእርስ በእርስ መተዋወቅና መደጋገፍ ለዛሬ ማኅበረ ቅዱሳን የመጀመሪያው መነሻ ነበር ለምሳሌ ያህል ሀ በድጁ ዓም በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በስድስት ኪሎ በሕንፃ ቁጥር የዶርም ቁጥር ውስጥ በአምስት ወጣቶች የተ መሠረተው የቅዱስ ገብርኤል የጽዋ መርሐ ግብር በመጀመሩና በመጠናከሩ በሳይንስ ፋኩልቲ አራት ኪሎ ይህን መሠል መርሐ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ግብር ተጆምሮ ነበር ይህም ወደ ቅንጅታዊ አሠራር በመለወጡ የስድስት ኪሎ የአምስት ኪሎ የአራት ኪሎ ተማሪዎመች « በመሰባሰብ በመጆመሪያ በመንበረ ፖትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተክርስቲያን መጠለያ ሥር በመቀጠልም በምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም በሚገኘው የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት በተለየ መርሐ ግብር መማር ተጀመረ ሊ ይህም የመማር ሂደት ቀጥሎ የሳይንስና ቴክሎጂ ተማሪዎች በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በዓምደ ፃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት የኮተቤ መምህራን ኮሌጅ ተማሪዎች ደግሞ በኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የደብረ ዘይት አንስሳት ሕክምና ተማሪዎች በቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የጽማ ጤና ሳይንስ ተማሪዎች በጅማ ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስ ቲያን መርሐ ግብሮች ተጀመሩ ሒ በመቀጠልም በሕንፃ ኮሌጅ በጥቁር አንበሳ ሕክምና ፋኩልቲ በጽጅማ መምህራን ማሠልጠኛ በጎንደር ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ በአሥመራ ዩንቨርስቲ በባሕር ዳር ፖሊቴክኒክ ኢንስቲትዩትና መምህራን ኮሌጅ በዓለማያ ዩንቨርስቲ በአዋሳ አርሻ ኮሌጅ ተመሳሳይ መርሐ ግብሮች ተጀጆመሩ በዚህ ዓይነት በየተቋማቱ የተጀመረው መንፈሳዊ መርሐ ግብር የአርስ በአርስ ቅንጅት አና ፍላጐት ዛሬ በገሀድ ለምናየው ማኅበረ ቅዱሳን መመሥረት ዋነኛ ምክንያቶች ናቸው በድ ዓም በመተከል አና በጋምቤላ የተደረገው የመንደር ምሥረታ ዘመቻ እግዚአብሔር ሥራውን የሚሠራው አርሱ ብቻ በሚያው ቀው ረቂቅ ጥበብ ነውና በዚያ ዘመን በመተከልና በጋምቤላ በተደ ረገው የተማሪዎች የመንደር ምሥረታ ዘመቻ የየተቋማቱ ተማሪ ዎች በከፊልም ቢሆን እንዲገናኙና በየግቢምቻቸው ስላሉት መንፈሳውያት መርሐ ግብሮች ሐሳብ ለመለዋወጥ ዕድል ፈጥሮላ ቸዋል ይህ ዘመቻም በየወቅቱ በነበረው መሰባሰብ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ሥር በሚገኙ ግቢዎች የተጆመረው የጽዋ መርሐ ግብር ከሌሎች ግቢዎች በመጡት ተማሪዎች ዘንድ አንዲታወቅ በማድረግ ረገድ ጉልህ ድርሻ ነበረው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ር ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልፅ በ ኪሎ የተጀመረውን መን ፈሳዊ እንቅስቃሴ ቀድሞ በዝዋይ የካህናት ሚሠልጠኛ ተምረው ዩንቨርስቲ በገቡ ጥቂት ተማሪዎች አማካኝነት ከሀድዘ ዓም ጀምሮ የተማሪዎቹን የመማር ሂደት በአንክሮ ይከታተሉት ነበረ የሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የዝዋይ ሐመረ ብርፃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳምና የካህናት ማሠልጠኛ መሥራችና የበላይ ኃላፊ የነበሩት አኝህ አባት የወጣቶችን ልቡና ማርከው ወደ ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ለማምጣት የነበራቸው ጽኑ ፍላጎት ለዘመኑ ትውልድ በሚገባና ለጥያቄዎቹም ምላሽ በሚሰጥ መልኩ ባሳተሟቸው መጻሕፍት የሚንጸባረቅና በማሠልጠኛው ውስጥ ለተሰበሰቡት ሠልጣኞች በየፅለቱ በሚሰጡት ትኩረትና ትምህርት የሚታይ ነበር ብፁዕነታቸው ወጣቱ የኅብረተሰብ ክፍል ለሀገሩ ተቆር ቋሪና ለቤተክርስቲያኑ ቀናዒ እንዲሆን በተለይም የተማረው ትውልድ ከቤተክርስቲያን አንዳይርቅና ይልቁንም በመንፈሳዊ አገ ልግሎት ተሳታፊ እንዲሆን የሚያስችል ሥርዓተ ትምህርት ቀርጸው በሚሰጡት ጥልቅ ሥልጠና በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ወጣት መምህራነ ወንጌልን እንዳፈሩ የሚታወቅ ነው ይህን በመ ገንዘብ በጅ ዓም በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የሚማሩ ወጣቶች የፅረፍት ጊዜያቸውን የክረምቱን ወራት በዝዋይ የካህናት ማሠልጠኛ በመማር ለማሳለፍ ያቀረቡላቸውን የፈቃድ ጥያቄ ብፁዕነታቸው የተቀበሉት በታላቅ ደስታ ነበር ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱም ቤተክርስቲያን እናንተ ከምትገኙበት ድረስ መጥታ ልትፈልጋችሁ ሲገባ እናንተ እርሷን ፍለጋ መምጣታችሁና በዚህ ዘመንም ይህን የመሰለ ጥያቄ ማቅረባችሁ እጅግ የሚያስደንቅ ነው ለቤተክርስቲያን ይህ ታላቅ ደስታ ነው እኛ በዝዋይ እንደ አናንተ ያሉ ተማሪዎችን ለማሠ ልጠን የተመደበ በጀትና መኖሪያ ሥፍራ ባይኖረንም ንፍሮ ቀቅለንም ቢሆን በማብላት ድንኳን ተክለንም ቢሆን በማኖር እናስተምራችኋለንና ወደዚህ ለመምጣት የሚችሉት ተማሪዎች ሁሉ እንዲመጡ ንገሯቸው ነበር ያሉት የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር በዚህም መሠረት በሙ ዓም አሥራ ሁለት በጅእ ዓም አሥራ ሁለት እንዲሁም በሀ ዓም አርባ አምስት ከየተ ቋማቱ የተውጣጡ ተማሪዎች ወደ ዝዋይ የካህናት ማሠልጠኛ በመግባት የሦስት ወራት የክረምት ሥልጠና በመውሰድና ከብፁዕ አባታችን በልዩ መርሐግብር በመማር ለመመረቅ በቅተ ዥል በመጀመሪያው ዓመት ከተመረቁት ወጣቶች አንሥቶ በየዓ መቱ ወደ ማሠልጠኛው አየገቡ የተማሩ ሁሉ በብፁዕነታቸው መመሪያና የቅርብ ክትትል በዓመት ሁለት ጊዜ ለሐምሌ እና ለታኅሣሥ ገብርኤል ዋዜማ የሚገናኙበት በተመደቡበት የመንግ ሥት ሥራ ላይ ሆነው ቤተክርስቲያንን ለማገልገል ስለሚችሉበት ሁኔታ የሚመካከሩበት በኮሚቴ የሚመራ አንድነት አንዲኖራቸው አድርገው ነበር ከዚህ በተጨማሪ ከግቢ ውጭ ያሉ ሠራተኞች የሚገናኙበት የአመቤታችን የጽዋ ማኀበር አንዲመሠረትም አድርገዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልፅ በማኅበረ ቅዱሳን የአገልግሎት ታሪክ ውስጥ ምን ጊዜም ሲታወሱ የሚኖሩ ለማኅበሩ መመሥረትም ጽኑ መሠረት በመጣል ከፍተኛ አስተ ዋጽኦ ያደረጉና ዘመናዊው ወጣት ለቤተክርስቲያን አገልግሎት ይበቃ ዘንድ ልቡናውን ለመማረክ የቻሉ ታላቅ የቤተክርስቲያን አባት ናቸው ወዴ ብላቴ የውትድርና ማሠልጠኛ ጣቢያ የተደረገ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ጉዞ በተወሰኑ የሀገሪቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተጀ መረው መንፈሳዊ እንቅስቃሴ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚካሄድ በመሆኑ ያልተመጣጠነና ቅንጅት የሚጎድለው ነበር ከወቅቱ ሁኔታም አንጻር ተሰብስቦ አገልግሎቱን ለማቀናጆትም ሆነ ስለ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ለመወያየት ጉባኤ ማድረግ የሚታሰብ አልነበረም የእንቅስቃሴምዎቹ ሁሉ መሥራች የሆ ነው እግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና የመሰባሰቢያውንም መንገድ አርሱ አመቻቸው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር በ ዓም በመንግሥት ትእዛዝ በሀገሪቱ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ሁሉ ለወታ ደራዊ ሥልጠና ወደ ብላቴ የማሠልጠኛ ካምፕ እንዲገቡ ሆነ ከሀገሪቱ አራት አቅጣጫዎች በሚገኙ ተቋማት የነበሩ ተማሪ ዎች ሁሉ በአንድ ቦታ በመሰባሰብ በየግቢዎቻቸው የጀመሩትን መንፈሳዊ መርሐግብረ በአንድነት ለማካሄድና ለመመካከርም ፅድል አገኙ ዓበይት በዓላትን ለምሳሴ የትንሣኤንና የእመቤ ታችን የልደት በዓል በማክበር የተጀመረው መርሐግብር ተጠ ናክሮ ወደ ሙሉ የትምህርት ጉባኤነት አደገ በሳምንት ውስጥ ለአራት ቀናት ያህልም በምሽት መከናወን ቀጠለ በወቅቱ ከዘመቱት ተማሪዎች መካከል ቀደም ብለው በዝዋይ የካህናት ማሠልጠኛ ከብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልፅ ዘንድ የተማሩ ምሩ ቃን እና መምህራን በመኖራቸው በዝዋይ የካህናት ማሠልጠኛ ይሰጥ የነበረው ኮርስ በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ የሁሉም ተቋ ማት ተማሪዎች ሊሰጥ ቻለ የመንግሥት ለውጥ ሆኖ ወታደ ራዊው መንግሥት ሲበተንና በብላቴ ይገኙ የነበሩ ተማሪዎች ወደየግቢዎቻቸው ሲመለሱ መንፈሳዊ እንቅስቃሴአቸውን አጠ ናክረው ለመቀጠልና በቅዱስ ሚካኤል መታሰቢያነት የዝክር መርሐግብር ለማድረግ ብጽዓት ገብተው ተለያዩ ከዘመቻው በኋላ ወደ ኬንያ በተጓዙት ተማሪዎች የተጀመረው መንፈሳዊ ትምህርት ሳይቋረጥ ቀጥሎ ነበር ይህም አንግዲህ ለዛሬው ማኅበረ ቅዱሳን መመሥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበረው በአግዚአብሔር ፈቃድ የተፈጠረና የተመቻቸ ሁኔታ ነበር በአጠቃላይ በጅምዎቹ ዓመታት በነበረው የፖለቲካ እንቅስቃሴና በትምህርት ተቋማቱ በነበረው የጸረፃይማኖት ፖሊሲ ወደየተቋማቱ የሚገቡትን ተማሪዎች ከቤተክርስቲያን ስለአራቃቸውና ይህም ቤተክርስቲያን ተተኪ ትውልድ እንድታጣ ወጣቱም ወደ ቤተ ክርስቲያን በመፄድ ነገረ እግዚአብሔርን ለመስማት ዕድል እንዳይኖረው በማድረጉ በዚያ ዘመንና በመጪው ትውልድ መካከል ክፍተት እንዲፈጠር ሆኖ ነበር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ወ ጩሠጠጨወሠሥሥሥ ሙቭጻቭጻጻ ቪክ። የሚለው ነበር በአማራጭም ማኅበረ አርድዕት ማኅበረ ሐዋርያት ማኅበረ አስጢፋስ ወዘተ የሚሉ ስሞች ቀርበው ለመምረጥ ግን እጅግ አስቸጋሪ ሆኖ ተገኘ በመጨረሻ ግን በወቅቱ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የዝዋይ ካህናት ማሠልጠኛ የበላይ ሓላፊ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቀደም ብሎ የነበሩት ማኅበራት የድንግል ማርያምና የቅዱስ ሚካኤል መታሰቢያዎች ናቸው የማኅበሩም አገልግሎት የቤተክርስቲያኒቱን ትምህርተ ሃይማኖትና ሥርዓት ከመ ጠበቅና ከማስተማር በተጨማሪ የቅዱሳን መላእክት የቅዱ ሳን ነቢያት ቅዱሳን ሐዋርያት እንዲሁም የቅዱሳን ጻድቃንና ሰማዕታት ክብራቸው ገድልና ትሩፋታቸው እን ዲሁም አማላጅነታቸውና በረከታቸው በሰፊው እንዲታ ወቅና ትውልድም የዚህ ተጠቃሚ እንዲሆን ማስተማር የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር በእነዚህ ቅዱሳን አማላጅነትና ረድኤት እየታገዙ ለመንግ ሥተ ሰማያት እንዲበቁ ማድረግ ስለሆነ የዚህ ማኅበር ስያሜ ማኅበረ ቅዱሳኙጐ እንዲባል ሐሳብ አቀረቡ በዚህም የተነሣ ማኅበሩ የቅዱሳን ነቢያት ሐዋርያት ጻድቃን ሰማዕታትና የቅዱሳን መላእክት ሁሉ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ማኅበረ ቅዱሳን ተባለ ማኅበረ ቅዱሳን በጽ ዓም ይህን ስያሜ ካገኘ በኋላ የአገልግሎት ሥነ ሥርዓት አና መመሪያ ተቀርጾለት በቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ተባርኮና ሕጋዊ ፅውቅና አግኝቶ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር ተዋቅሮ መንፈ ሳዊ አገልግሎቱን በይፋ ጀምሯል ይህም ማለት የማኅበሩ መተደደሪያ ደንብ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽቤት መጋቢት ቀን ዓም ጸድቐቕ ለሁሉም አህጉረ ስብከት አንዲያ ውቁትና አስፈላጊውን እገዛም አንዲያደርጉ ተልኮላቸዋል በተጨማሪም የቤተክርስቲያናችን ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን የመተዳደሪያ ደንብ በድጋሚ በማጤንና በመገምገም ሐምሌ ቀን ዓም ባደረገው ጉባኤ አሻሽሎ አጽድቋል ጁ የማኅበሩ አስፈላጊነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በምትመራበት ቃለ ዓዋዲ የተገለጡትን የወጣቶች ተግ ባራት መፈጸም እንደተጠበቀ ሆኖ የቤተክርስቲያኒቱ መዋቅር ያልሸፈናቸውን ክፍተቶች ከመሙላት አንጻር የማኅበሩ አስፈላጊነት ስለሚከተሉት ምክንያቶች ነው ሀ በአጥቢያ ደረጃ ብቻ የተዋቀሩት ሰንበት ትምህርት ቤቶችና የሰበካ ጉባኤያት ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ገብተው ለማስተማርም ሆነ መንፈሳዊ አገልግሎት ለመስ ጠት የማይችሉ ስለሆነ አነዚህን የኅብረተሰብ ክፍሎች ወዴ ቤተክርስቲያን አንዲሄዱ ስለፃሃይማኖታቸው ስለ ሥርዓታቸው ስለ ቤተክርስቲያን ታሪካቸው ስለ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር መንፈሳዊ ትውፊታቸው ስለቅርሳቸውና ንዋያተ ቅድሳታቸው እንዲማሩ የሚያቀናጅና የሚያደራጅ ከቤተ ክርስቲ ያን ጋር የሚያገናኛቸው አካል በማስፈለጉ ለሊ የተለያዩ የእምነት ድርጅቶች በልዩ ልዩ ዘዴዎች በመጠ ቀም ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በመግባት የቤተ ክርስቲያኒቱን ልጆች በዐርባ እና በሰማንያ ቀናቸው ካገኙት የመንፈስ ቅዱስ ልጅነት ለመለየትና ለማስካድ ስለሚጥሩ ይህንን ሩጫ ለማክሸፍ ተማሪዎች በተቋሙ ውስጥ በሚቆዩበት ጊዜ በየአጥቢያ ቤተክርስቲያናቸው እንዲገኙ ለማድረግ በቅርብ የሚከታተላቸውና የትምህ ርት መርሐ ግብሮቻቸውን የሚያመቻች በየተቋማቱም የሚከናወንበትን ሁኔታ የሚያቀናጅ አካል መኖሩ አስፈላጊ ስለሆነ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በትምህርት ላይ በሚገኙበትም ሆነ ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ከወጡ በኋላ በሰንበት ትምህርት ቤቶች እና በሰበካ ጉባኤያት ውስጥ አባላት በመሆን ቅድስት ቤተክርስቲያናቸውን በቅ ንነት ለማገልገል እንዲዘጋጁ የሚያበረታታ ከተማሪዎቹ ጋር ቅርበት ያለው አካል በማስፈለጉ የዘመኑ መናፍቃን ለዘመኑ ትውልድ በሚመስለው መን ገድ እያውጠነጠኑ የሚረጩትን የኑፋቄ መርዝና ለዚህም የሚጠቀሙበትን የረቀቀ ዘዴ በመከታተል ትውልድ በሚ ረዳው ቋንቋ ምላሽ የሚሰጥና እነዚህን መናፍቃን ከተንኮ ላቸው የሚያጋልጥ ለምእመናንም የሚያሳውቅ ለወ ጣቱ ትውልድ መንፈሳዊ ችግር በትውልዱ ቋንቋ የተዘ ጋጆ መንፈሳዊ መፍትሔን ወደ ቤተክርስቲያን አባቶች በማቅረብ የሚያገለግል ተቋም አስፈላጊ በመሆኑ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እየተመረቁ የሚወጡት ወጣቶች በሥራም ሆነ በትምህርት ምክንያት ከአንድ አጥቢያ ወደ ሌላው የሚዘዋወሩና በአንዲት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ጸንተው ለመቆየት የማይችሉ በመሆኑ በየፄዱበት በመከታተል በሰንበት ትምህርት ቤቶች እና በሰበካ ጉባኤያት እንዲመዘገቡና ቤተክርስቲያናቸውን የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ጨጉጭጨጩ ዘ ዘ ዘ ህጻአዘ »» መ ፐ ሙጮጻ ሥሠ ሠ ሥሙ መጠጠጠጠጠጠጠጠጠጠመመሙጮሙሙሙ ሙር በገንዘባቸው በጉልበታቸውና በዕውቀታቸው እንዲያገ ለግሉ ሁኔታዎችን የሚያመቻች አካል አስፈላጊ መሆኑ በዋናነት ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው በአጠቃላይ የዘመኑን ትውልድ ከመንፈሳዊነትና ከቅድስት ቤተክርስቲያን ትምህርት ጋር በማዋሐድና ከአበው ጋር በማቀራረብ ቤተክርስቲያን የምትጠቀምበትን አገልግሎት ለመፈጸም ሲባል የማኅበረ ቅዱሳን አገልገ ሎት አስፈላጊ ሆኖአል ጁ የማኅበሩ ዓላማ ከማኅበሩ ዓላማዎች መካከል ከዚህ ቀጥሎ የተዘ ረዘሩት ጥቂቶቹ ናቸው ሀ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚማሩ ወጣቶችን በማኅበሩ ሥራ አደራጅቶ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እምነት ሥርዓት እና ትውፊት እንዲ ማሩ እና የአባቶች ተተኪ እንዲሆኑ ማድረግ ለሌ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ሳይለወጥ ተጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ለዘመኑ ትውልድ ትምህርተ ሃይማኖት እንዲዳረስ ማድረግ ሔ ከሚመለከታቸው የቤተክርስቲያኒቱ አካላት ጋር በመነጋገ ርና በማስፈቀድ ትምህርተ ወንጌልን በተለያዩ ዘዴዎች በመጽሔት በጋዜጣ በበራሪ ጽሑፍ በካሴት እና በመሳሰሉት እንዲስፋፋ ማድረግ ወጣት ሰባክያንንም ማበረታታት መ የተማረውን የኅብረተሰብ ክፍል የኢትዮጵያ ኦርቶዶ ክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በገንዘቡ በዕውቀቱ እና በጉልበቱ እንዲያገለግል አስፈላጊውን ሁሉ ማመቻቸት ሠ ስለኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጥናት የሚያ ደርጉ ሰዎችን በተለይ ወጣት ምሁራንን ማበረታታትና በሚቻለው ሁሉ መርዳት ፌ ወጣቱ ትውልድ በሥራም ሆነ በትምህርት ከአንድ አጥቢያ ወደ ሌላ አጥቢያ የሚዘዋወር በመሆኑ በሄደበት ተከታትሎ ንሩ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር በሰንበት ትምህርት ቤትም ሆነ በሰበካ ጉባኤ እንዲታቀፍና በገንዘቡ በዕውቀቱ አንዲሁም በጉልበቱ ቤተክርስቲያንን እንዲያገለግል ሁኔታዎችን ማመቻቸኤቲ ሲ የሰንበት ትቤቶች ማደራጃ መምሪያው ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ለማደራጀትና ለማጠናከር የሚያደርገውን ጥረት ማገዝና በሚያስፈልገው ታሉ መተባበር ሺ የማኅበሩ አባላት ባላቸው ሙያ ዕውቀትና ገንዘብ ሰብዓዊና ማኅጊነራዊ አገልግሎቶኞቹን እንዲያበረክቱ ማድረግና ማበ ረታታት ጁ የማኅበሩ አቋም ማኅበሩ በማንኛውም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ምንም ዓይነት ጣልቃ ገብነት የለውም ጁ አባልፍ አባልነት የማኅበሩ የአባልነት መሥፈርት አባሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲ ያን አባል መሆኑ የተረጋገጠ እና የሰንበት ትምህርት ቤት እና ወይም የሰበካ ጉባኤ አባል የሆነ ከወርኃዊ ገቢው ቢያንስ አንድ በመቶ ለማኅ በሩ አገልግሎት ለማበርከት ፈቃደኛ የሆነ ቤተክርስቲያንን በጉልበቱ በዕውቀቱና በገንዘቡ ለማገ ልገል ፈቃደኛ የሆነ ሩ በዚህም መሠረት የማኅበሩ አባላት ሊሆኑ የሚችሉት ጹ ቤተክርስቲያኒቷ ባሏት ማሠልጠኛዎች የሠለጠኑ እና በስብከተ ወንጌል አገልግሎት የተሰማሩ አባቶች አና ወንድሞች ደቀ መዛሙርት በየከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በየአጥቢያ በሚገኙ የሰንበት ትምህርት ቤቶች በመማር ላይ የሚገኙ ተማሪ ዎች ለማኅበሩ ዓላማ ተግባራዊነት በጉልበታቸው በገንዘባ ቸው እና በዕውቀታቸው የሚረዱ ምእመናን ናቸው የቤተ ክርስቲያን አስተዳደራዊ መዋቅር ባ»ቋቂወወጭጭሑጡክጮመሐሬር የማኅበረ ቅዱሳን አሠራር የማኅበሩ ዓላማ የቤተክርስቲያኒቱን አገልግሎት « በመፈጸም ሂደት የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት ከመሆኑ አንጻር አሠራሩ የቤተክርስቲያኒቱን መዋቅር በተከተለ አና ለአሠራር አመቺ እና ተዛማጅ በሆነ ሁኔታ ነው ማኅበሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ሥር የተዋቀረ በመሆኑ ከመምሪያው በሚሠጠው መመሪያ መሠረት አገልግሉቱን ደበረክታል በቤተክርስቲያኒቷ መዋቅርም መሠረት በውስ ጥና በውጭ ሀገር በየሀገረ ስብከቱ ንዑሳን ማዕከላት ቅር ንጫፎች ሊኖሩት እንዲሁም አባላቱን በቅርበት ለመከ ታተል የሚረዱ ከየወረዳው ቤተክህነት ጋር በመተባበር አገልግሉታቸውን የሚፈጽመ የወረዳ ማዕከላት ይኖሩ ታል በተጨማሪም በየተቋማቱ የሚቋቋመጮ መንፈሳዊ ጉባኤያት የግቢ ጉባኤያት ተብለው አንደ አንድ የወረዳ ማዕከል ይዋቀራሉ ስለቪህም የወረዳ ማዕክላት ተጠሪነታ ቸው ለንዑሳን ማዕከላት ሲሆን የንዑሳን ማዕከላት ተጠሪነት ለዋናው ማዕከል ይሆናል በአጠቃላይ መልኩ የቤተክር ስቲያኒቷን አወቃቀር እና የማኅበሩን የአሠራር ግንኙነት ከዚህ በታች በተቀመጠው ንድፍ መመልከት ይቻላል ።