Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሰባተኛ ቀን አዮድኬንቲስቶት አጭር ሪከክ መቀባት የሚፈልጉ ዲሺዥናች እንዲቀቡ አንዲፈቀድላቸው ጥያቄውን ባቀረበ ጊዚ ነበር ዓለም አቀፋዊዋ ቤተ ከርስቲያን መዋቅር ላይ ካሉ አለመግባባቶች ባሻገር ሁሉም ኃይማኖታዊ አንቅስቃሴዎች አባላትም ሆኑ ተቋማት ዓለማዊ ለመሆን ከሚያሳዩት ፈተና ጋር ይታገላሉ በመሆኑም በአሁኑ ወቅት ባለው የአድቬንቲስት አጀንዳ ውስጥ በተለያዩ ደረጃዎች ተሃድሶና መነቃቃት አስፈላጊ የሆኑ ጉዳዮች ናቸው ነገር ግን ከ አስከ እና ከ እስከ እንደነበረው ሁሉ ለመነቃቃትና ተሃድሶ የሚደረጉ እንቅሰቃሴዎች ዓለማቸው ማድረግ ያለባቸው ድርጅቱ የሦስቱን መላእከት መልእከት ለመላው ዓሰም የማዳረስ ተልዕኮውን ለመፈጸም የሚያደርገው እንቅስቃሴ የበለጠ ተግባራዊ እንዲሆን ነው አዲሱ ምዕተ ዓመት ሲጀምር አብዛኞቹን አድቬንቲስቶች ያስጨንቃቸው የነበረው ሌላኛው ርዕስ የዳግም ምጻት መዘግየት ነበር አንዳንዶች ተስፋ ከመቁረጣቸው የተነሳ ክርስቶስ እስካሁን ላለመምጣቱ ሌሎችን በተላይም መሪዎችን ጥፋተኛ ያደርጋሉ ሌሎቶ አባላት ደግሞ በግደገለሽነት የተታለሉ ይመስላሉ ደግሞ ድርጅቱ ስለ ዘመን ፍጻሜ ከስተቶች ያለውን መረዳት ለመከለስ ወይም ላለመቀበል ይፈልጋሉ ዳግም ምጻትን በተመለከተ ብዙ አድቬንቲስቶችን እያጋጠማቸው ያለው እጅግ በሰፊው የተሰራጨው ገግር ስሜትን ወደሜቀሰቅሰው ነገር የመሳብ ዝንባሊያቸው ነው ከርስቶስ ሰለ መንግሥቱ በታማኝነት አንዲነቄ እንዲጠብቁ እና እንዲሰሩ የሰጣቸውን ተግሳጽ ከመቀበል ይልቅ ደስታን መፈለግ የበለጠ የሚወዱት ነገር ሆኖላቸዋል ማቴ ብስለት ያመጣቸው ግድድርሾችና አማራሮኑት ኢረ ጋች መቸ ጀጀ ፅ ን ይመልከቱ የኛው መቶ ከፍለ ዘመን ቤተ ። ክጡኗ ክነርከ እሃ ፎፎክር ከ።
በየካቲት ጽሁፉ ላይ ከዳግም ምፃት አስቀድሞ ስለሚሆነው ፍርድ ጫ ባያደርግም ሊቀ ካህኑ በሥርየት ቀን ፍርድን የሚያመላከተውን የረት ቤቶ ከርሶተያግዋ በኣስተምህሮ የኢኗገችቦት ዘመን መልበሱንና ቤተ መቅደስን ማንፃት ከኃጢአት ማንፃት እንደሆነ አመልከቷል የቀድሞ መርከበኛና ትጉህ የሚለራውየን አንቅስቃሴ ፈቃደኛ ሰራተኛ ለነበረው ጆሴፍ ቤትስ በ እና ለሌሎችም በ የሰማያዊውን የሥርየት ቀን በተመለከተ ከአስፈላጊነቱ አእገየር ሁሉም የሥራቸውን ዋጋ የሚቀበሉበትን የዳግም ምፃት ፍርድ ለመስጠት ጊታ ከመመለሱ በፊት ከሚፈፀም የቅድመ ዳግም ምፃት ፍርድ ጋር ማገናኘት ለእነርሱ ከነበሩበት ደረጃ አጭር እርምጃ ነበር ምንም እንኳን ይህ አቋም በመጀምሪያ የክርስቲያን ኮኔከሽን ወጣት ሰባኪና የ መልዕከት ኃይለኛ ደጋፊ የነበረውን ጄምስ ኋይትን ጨምሮ አንዳንዶች የተቃወሙት ቢሆንም በዎቹ አጋማሸ ላይ ይህ አስተምህሮ ጽኑ መረት ይዞ ነበር በመሆኑም በማደግ ላይ የነበረው የሰባተኛ ቀን ኢድቬንቲስት አስተምህሮ በዳንኤል ላይ የተጠቀሰውን የቤተ መቅደስ ማንፃት በሰማያዊው ቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ከርስቶስ የሚያከሄደውን የፍርድ ምርማራ ሥራ ወይም ከክርስቶስ ዳግም ምፃት በፊት የሚደረግ ፍርድ እንደሆነ አድርጎ አየው ከዚህ የተነሣ ወደ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስትነት እየተሰወጡ ያሉት በራዕይ ላይ የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል የሚለውን የመጀመሪያውን መልአከ መልዕከት በሰበኩ ጊዜ ትርጉም የሰጡት በጥቅምት ቀን ላይ ከከርስቶስ ዳግም ምፃት በፊት የሚሆን የፍርድ ሥራ መጀመሩን አያሳወቁ መሆናቸውን ነበር አስከ አሁን ድረስ ለአድቬንቲስት ቤተከርስቲያን አስተምህሮ እድገት ምከንያት ናቸው የምንላቸውን ሁለት ልዩ የሆኑ አምዶችን አጥንተናቸዋል እነዚህም ኛው ከርስቶስ በቶሎ በአካል ከሺህ አመት በፊት ይመጣል የሚለው ከሚለራውያን የተወረሰ አምነት ሲሆን ኛው ደግሞ ያኔ የነበሩ አማኞች የዳንኤል ን ትርጉም ለማወቅ ባደረጉት ጥረት የተረዱት ከከርስቶስ ዳግም ምፃት በፊት የሚሆን ፍርድን ጨምሮ የከርስቶስን ሁለት ከፍል ያለውን አገልግሎት ነበር አብዛኞቹ በሐይምስ ይመሩ የነበሩት ሚለራውያን አድቬንቲስቶች በዳገኤል ላይ የተጠቀሰውን የ ቀናት ትንቢትን ትርጉም በተመለከተ እንደተሳሰቱ ቢመለከቱም እንኳን ወደ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስትነት እየተለወጠ የነበረው ቡድን ግን ሚለራውያን ጊዜውን በተመለከተ ትከከል ሲሆኑ የተሳሰቱት በዚየ ቀን ጥቅምት ቀን ዓም ላይ የሆነውን ከስተት በትከከል ባለመረዳታጥው መሆኑን አስተዋለ የሚለርን የጊዜ ስሌት ስህተትነት ማስረዳት የሚችል ማነም ሰው እንደሌለ በደንብ ያውቁ ነበር ነገር ግን ቀጣይ ጥናቶች ሚለራውየን ቤተ መቅደሱም ሆነ ማንፃቱ ምንን እንደሚወከሉ በመተርጎም ህደት ስህተት መስራታቸውን በግልጽ አሳዩየ የእነዚህ ይታገሉ የነበሩት ጥቂት አማኞች ቡድን የሚለራውየንን አንቅስቃሴ ይህን የመሰለ ኃይለኛ አንቅስቃሴ ካደረገው ከዚህ የትንቢት መድረከ መውረድ እምበ አሉ ሶማለርና በሰኖው አመለካከት ላይ አውቀታቸውን አየገነቡ እየሉ እንደ እነርሱ አመካከት ትከክዕ ናቸው ብለው ያመኑአቸውን እርምቶች አደረጉ ሚለር ዳግም ምዓት ቅርብ መሆኑን በሚያበስር መልዕከት ዓለምን እንዲያስጠነቅቅ እግዚአብሔር ኦንደጠራው ጽኑ ኦምነት ነበራቸው አብ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች አጭር ታሪከ የትንቢት ሥጦታ ፒ ፒ የአሥራ ሰባት አመቷ ኤለን ሐርሞን በ ካገባች በኋ የተባለችውን ለትንቢት አገልግሎት ቁ ከማስአራውያን አግቢዮ ጠቀሜራ ከኦክቶበር ትከከለኛነት ጋር የቀረበ ግንኙነት አለው ከአብዛኞቹ ሚለራውያን ጋር በህዳር ወር ላይ በኦከቶበር ምንም ነገር እንዳለተከሰተ በማመን ከዚህ በፊት በትንቢቱ ላይ ያላትን እምነት አነሳቸች ኋላ ግን በህዳር በቤተሰብ መሰዊያ ላይ እአየፀለይሁ ሳለሁ መንፈስ ቅዱስ በላዬ ወረደ በማለት በመደነቅ ገልየለች በራዕይ አድቬንቲስቶችን ለማየት ፈልጋ ባጣች ጊዜ ትንሸ ከፍ ብላ ወደ ላይ እንድትፈልግ የሆነ ድምጽ ነገራት በዚያን ጊዜ ዓይኖቼን አንስቼ ቀጥ ያለና ጠባብ መንገድ እየሁ እነዚህ አድቬንቲስቶች በመንገዱ መዳረሻ ላይ ወዳለው ሰማያዊ ከተማ እየተጓዙ ነበሩ በመንገዱ መጀመሪያ ላይ ከኋላቸው የተቀመጠና መልአኩ የእኩለ ሌሊት ጩኸት እንደሆነ የገለፀልኝ ብሩህ ብርሃን ነበር በዚህ ሁኔታ ጥቅምት የዳንኤል ትንቢት ፍጻሜ እንደሆነ እግዚአብሔር ማረጋገጫ ሰጠ ኤለን ሐርሞን ቀጥላ ይህ ብርሃን ቅዱሳን እንዳይደናቀፉ መንገዳቸውን በሙሱ አበራላቸው ዓይኖቻቸውን ከፊታቸው ሆኖ ወደ ከተማዋ እየመራቸው ከነበረው ኢየሱስ ካላነሱ በቀር የሚያሰጋቸው ነገር አልነበረም በማለት ገልፃለች ነገር ግን አንዳንዶች እስከሁን የመራን እግዚአብሔር አይደለም በማለት ከኋላቸው የነበረውን ብርሃን በችኮላ ካዱ በማለት ገልጻለች እነዚህን ሰዎች ከኋላቸው የነበረው ብርሃን እግሮቻቸውን በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ በመተው ተለያቸው ከዚያም ይሄዱበት ከነበረው መንገድ ላይ ከበታቻቸው ወደ ነበረው ጨለማና ከፉ ዓለም ወደቁ ብላ ገልፃለች ነ ዞኮ የኤለን ሐርሞን የመጀመሪያ ራዕይዋ ስለ አገልግሎትዋ ብዙ ነገር ይነግረናል በመጀመሪያ ደረጃ የሕይወት ዘመንዋ ሁሉ ናፍቆት የነበረውን የኢየሱስን ዳግም ምፃትና እግዚአብሔር ለልጆቹ ያለውን ጥንቃቄ ያመለከታል ከዚያ ባሻገር በሰባ አመት የአገልግሎት ዘመንዋ ውስጥ የነበረውን ሁለት ከፍል ትኩረት ያመለከታል የዚያ ትኩረት የመጀመሪያው ከፍል በጥቅምት ቀን ላይ ታላቅ ጠቀሜታ ያለው ነገር መከሰቱንና አድቬንቲስቶች በትንቢታዊ ታሪከ ውስጥ ያላቸውን ቦታ በፍፁም መርሳት እንደሌለባቸው የሚገልጽ ነው በመሆኑም ቆይታ እንደሚከተለው መጻፍ ትላ ነበርር እግዚአብሔር እስካሁን እንዴት አንደመራን እና ባለፈው ታሪካትን ያስተማረንን ነገር ካልረሳን በስተቀር ለወደፊቱ የሚያስፈራን ምንም ነገር የለም አድቬንቲስቶች የትንቢት ህዝቦች መሆናቸውን አጽንታ ይዛ ነበር የትኩረትዋ ሁለተኛው ከፍል የእያንዳንዱ ግለሰብ ዓይኖች በአዳኙ በኢየሱስ ላይ ማተኮር አንዳለበት የሚገልጽ ነው በመሆኑም አድቬንቲስቶች ልዩ የሆኑ የትንቢት ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ ከርስቲያን ህዝብም ናቸው ወደፊት በምዕራፍ አምስት ር እንደምናየው ከ በኋላ አድቬንቲስትነት የእምነቱን ሁለቱንም ገጽታዎች ትክከለኛው እይታ አንዲያመጣ ካላት ፍላጎት በመነሳት በዚህ ሁለተኛው የትኩረ ሐሳብዋ ላይ ታላቅ አጽንዖት ሰጥታ ነበር አብ ቤ። የሚል ጥያቄ ተነሳ የጀምስ ኋይት መልስ ስለ ባለቤቱ ሚና ወሳኝ የሆነ ግንዛቤ ይሰጠናል የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቂዎችን በተመለከተ ባሪያዖት ቃሉን ቀግተው ከመመርመራቸው በፊት ህዝቡን በመንፈስ ሥጦታዎች ማስተማር የግዚአብሔር ፍላጎት አይመስልም ሥጦታዎች በቤተ ከርስቲያን ውስጥ የራሳቸው ተገቧ ቦታ ይኑራቸው አግዚአብሔር የትገቢት ሥጦታዎችን በግንባር ቀደምትነት አስቀምጦ በእውነትና ወደ ሰማይ በሚወስደው መንገድ ላይ እንደሚመሩን አድርገ እገድገመለከት አላጸዘንም እርሱ ያጎላው ቃሉን ነው ወደ መንግስተ ሰማያት በሚያመሪው ጎዳና ላይ ለሰው መገገዱን የሚያበራው ብርሃን ቃሉ አዲስ ኪዳንና ኋይ ኪዳነ ነው ይህንን ተከተሉ ነዢ ግን ከመጽሐፍ ቅዱስ እውነት ብትስቱና የመጥፋት ኦደጋ ቢደቀንባችሁ አግዚአብሔር በራሱ ጊዜ ሊያርማችሁ ወደ መጽሐፍ ቀዱሰ ሊመልሳችሁዑና ሊያድናችሁ ይትላል በማለት ጽፏል ዉጭ አኮፅ ነሐቐወጋ ነ ቤ ክርኣጓቲያንዋ በአስተምህሮ ያደገተበን ዘመን የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት እንቅስታሴ ስለ ትንቢት ሥጦታዎቹ መቻሖዓ ቀዱ የሚያስተምረውን ትምህርት የሚቀበልና መሐፍ ቀዱ ተኮር እንቀሰቃሌ ነው ነገር ግን ከአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ታሪከ ውስጥ አንድ አሳዛኝ ገጽታ ቢኖር ብ ጊዜ አንዳንድ የቤተ ከርስቲያን አባላት ለኤሌን ኋይት የትንቢት ሥጦታ ከመጾሐፍ ተዱሰ የበለጠ ቦታ በመስጠት ያለ አግባብ መጠቀማቸው ነበር ሁሶቱ ኋይቶም ባልና ሚስቱ ሆኑ ሌሎች የእድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን መስራዳትተ ያንን መጽሐፍ ቀዱዊ መሠረት የሊለውን አቋም አልተቀበሉትም የትንቢት ሥጦታ ለእግዚአብሔር ቤተ ከርስቲያን በረከት ነው ነዝ ግን እውነተኛ አድቬንቲስቶች ሁልጊዜም የመጽሐፍ ቅዱስን ቀዳሚነት ከፍ አድርገው አሳይተዋል ሰንበት ከላይ የተጠቀሱት የአስተምህሮ እድገቶች እየታዩ በነበሩቦት ወትት የሰማያዊ ቤተ መቅደስ አስተምህሮንና የኦከቶበር ን ትከከለኛነት የተቀበሉ አድቬንቲስቶቶ ሶሶ እግዚአብሔር ሕግና ስለ ሰባተኛው ቀን ሰንበት የተሟላ ግንዛቤ ማግኘት ጀመሩ የሰባተኛ ቀን ሰንበትን የተቀበሉት የመጀመሪያዎቹ ኦድቬንቲስቶቶ ስለ ሰንበት የለሙት በዎቹ ጅምር ላይ ያላቸውን ልዩ መረዳት ለሌሎች የማዳረስ ሸከምን አድሰው ከተንቀሳቀሱት ከሰባተና ቀን ባፕቲስቶች ነበር ከእነርሱ መካከል ስለ አምነቷ ለመመስከር ኃይለኛ የነበረች ረኬል ኦክስ የተባለች ሴት የሜቶድሰት ቤተ ከርስቲያን ሰባኪ የነበረን አድቬንቲስት ሰው የአግዚአብሔርን ትዕዛዛት ሙሉ በሙሉ መጠበቅ እንዳለበት ተገዳደረቸው ከዚህ የተነሣ ፓስተር ፍሬድሪከ ዊሌር በፀደይ ወቅት በዱ ዓም ሰባተኛውን ቀን ሰንበት መጠበቅ ጀመረ በዚያን ጊዜ ዊሌር አዘወትሮ በሚሰብከበት በዋሽንግተን ባለው ኒው ሐምሻየር ከምትገኝ ቤተ ከርስቲያን አባላት መካከል ብዙዎች በመጽሐፍ ቅዱሳዊው ሰንበተ ቀን የአምልኮ ሥርዓታቸውን ማካሔድ ጀመሩ በመሆኑም ታላቁ ተስፋ መቱረጥ ከመምጣቱ በፊት የመጀመሪያዎቹ ሰንበትን ጠባቂ የአድቬንቲስት ምዕመናን ተፈጠሩ በመከር ዓም ሚለራዊነትን የተቀበለና የባፕትስት ቤተከርስቲያን ፈቃደኛ ሰባኪ የብረ ቲ ኤም ፕሬብል የተባለ ሰው በዋሽንግተን ከነበረው ጉባኤ ጋር ከነበረው ግነኙነት የተነሣ ሰንበትን ተቀበለ ጊዜው አጭር እንደሆነ በመገንዘብ ዊሌርም ሆነ ፕሬብል አዲስ ያገኙትን የሰንበት መልዕከት ለሌሎች የማዳረስ ሸከም አልተሰማቸውም ነበር ክር ግን ከታላቁ ተስፋ መቁረጥ በኋላ ፕሬብል በየካቲት ወር ዓም የጴሥራሌሰ ዕፉ በሚለው ጽሁፉ በሰንበት ላይ ስለ ነበረው አምነቱ አሳተመ ቆይቶ በዚያው አመት ስለ ሰንበት የነቦረውን አመለካከት ገጾ በነበራት መጽሔት ውስጥ አእንደ ትዕቱ የመጀመሪያው ቀን ሳይሇን ሰባተኛው ቀን ሰንበት ሆኖ መጠበቅ አለበት ባግለጎ ገለጾ በመጋቢት ዓም የፕሬብል ጽሁፎች ከቀደምት የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን መሰራቾች መካከል እንዱ በሆነው በጆሴፍ ቤትስ እጅ ገበ ቤትስ የሰንበትን አውነት ተቀባለና ያገኘውን እውነት ለክሮስየር ለሐንና ለኤድሰን በስብሰባ ላይ እያሉ ነገራቸው አበዩ የሰባጥና ቀን ኦድሺንቲሳቶ ኦጭር ታሪከ ብመ መ መ መ ይ ዓውዱ መ መ ላ መ መ ሥው ወመ ካመመመሙጮ ሙ መመመ መመመ ኤድሰን የመጽሐፍ ቅዱሰን ሰንበት ሲቀበል ከሮሰየርና ሐንም አልተቃወሙም ነበረ አነርሱም በሰማያዊው ቤተ መቅደስ ላይ ያላፐጥውን መረዳት ለቤትስ ሲያካፍሉ መረዳታቸው ጽኑ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሰረት ያለው መሆኑን በመገንዘብ ወዲያውኑ ተቀበለው በመሆኑም በ መጨረሻ ወይም በ መጀመሪያ ላይ ከርስቶሰ በሰማያዊው ቤተ መቅደስ በሚያደርገው አገልግሎትና የአስገዳጅነት ባህሪይ ባለው የነባተኛው ቀን ሰንበት ላይ በተባበሩት እስተምህሮዎች ዙሪያ የአድቬንቲስት አማኞ ትንሻ ቡድን መመስረት ጀመረ ከዚህ ጀምሮ በሚኖረን በአያንዳንዱ ጥናታችን ውስጥ አነዚህን ቡድኖች ሰንበት ጠባቂ አድቬንቲስቶች አያልን አንጠራትዋለን አነዚህ ሰዎች በዐዎቹ መመሪያ ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን የሚል ስም ለያዙት አማኞች እንብርት ነበሩ በተመሳሳይ ወቅት የቀድሞ የመርከብ ካፕቴን የነበረው ቤትስ ፅጎዕፀፉ። ሎ ከፍች መካከል ብዙዎችን እንደገና ያሳተመውን ሌድጩኔጋኦ ሪው የተባለውን መጽሔት ለቀቀ አድቬንት ሪቪው የፈለገው በ እንቅስቃሴ ዙሪያ ባሉ መከራከሪያዎች ኃይለኛነትና አውነተኛነት የተበተኑ ሚሌራውያንን አአምሮ ለመንካት ነበር ጥቅምት ላይ ፕሬዘንት ትሩዝ እአና አድቬንት ሪቪው ተዋህደው ፅኃዕንድ ጴድሮሴጴንፉ ሪሺው ጴድ ፅኃጎሃ ሄጀራሷድ በሚል ርዕስ የወጡበት ጊዜ ነበር አሁን አድቬንቲስት ሪቪው ተብሎ የሚታወቀው ያ መጽሔት ዛሬ እውነትም ዓለምን አንደ ብርሐን ምንጮች የሚከብ ዓለም እቀፋዊ መጽሔት ሆኗል ለበርካታ አመታት ሪቪውና ሄራልድ በፍቅር ይጠራ እንደነበረው ለአብዛኞቹ ሰንበት ጠባቂዎች በመሠረቱ ቤተ ከርስቲያን ነበር በአጠቃላይ ሲታይ የቤተ ከርስቲያን ሕንጻ የኃይማኖት ተቋም ወይም ቋሚ ሰባኪ አልነበራቸውም በተወሰነ ጊዜ ይደርሳቸው የነበረው ሪቪው ለተበተኑት አድቬንቲስቶች ስለ ቤተ ከርስቲያናቸውና እንደ እነርሱ ስላሉ አማኞች ዜና ስብከቶች እና የቤተኝነት ስሜት ይሰጣቸው ነበር ከዚህ የተነሣ በጥንት አድቬንቲስቶች ላይ ያሳደረውን ተጽዕኖና የነበረውን ጠቀሜታ ከሆነው በላይ መገመት የማይቻል ነው የዐዎቹ ጅምር ሰንበት ጠባቂዎች በተወሰነ ጊዜ በሚያወጡት ጽሁፍ ላይ አንድ ተጨማሪ የሕትመት ሥራ የታየበት ጊዜ ነበር በ ላይ ጄምስ ኋይት ዶጋዕጎ ለዕታኦራስፇር ዛሬ የእርሱ ተተኪ የሆነው ፈጋረይፖ የሚባል ነው የሚባለውን መጽሔት ለቤተ ከርስቲያን ወጣቶች ማሳተም ጀመረ ጾነሃነ ጋዕፇራስፖር ሰንበት ጠባቂ ለሆኑ ወጣቶች አንድ ነገር ለማድረግ የተደረገ የመጀመሪያው የተቀናጀ ጥረት ነበር በዚህ ቅደም ተከተል ወዲያውኑ የሰንበት ትምህርት ቤቶችን ማቋቋም ተከተለ ለእነዚህ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ኢንስትራክተር የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶችን ያሳትም ነበር የመጀመሪያዎቹ የሰንበት ትምህርት ቤቶች የተጀመሩት በዎቹ ውስጥ በጄምስ ኋይት በጆን ባይንግተን ከአሥር አመት በኋላ የመጀመሪያው የጄነራል ኮንፍራንስ ፐሬዝደንት ሆነው ያገለገሉ እና በኤም ጂ ኬሎግ አመራር ነበር የሰንበት ጠባቁዎች የሕትመት ጥረት በ ላይ በባትል ከሪከ ሚሽጋን የራሱን ማተሚያ ቤት በመመሥረቱ በቹ መጨረሻ ላይ ዋና የንግድ ሥራ ሆኖ ነበር የማተሚያ ድርጅቱ የባለቤትነት ችግር ሰንበት ጠባቂ አድቬንቲስቶች መደበኛና ሕጋዊ የሆነ ድርጅታዊ መኖቅር እንዲያዘጋጁ አስገደዳቸው ወደ መደበኛ ድርጅታዊ አወቃቀር የተደረገ ቀደምት እንቅስቃሴ አውነትን እየፈለጉ ባሉ በርካታ የሚሌራውያን አካል ላይ በማነጣጠር በኮንፍራንሶችና የህትመት ሥራፆች አማካይነት ሌሎችን ለመድረስ ከተደረጉ ኃይለኛ ጥረቶች የተነሣ በ ላይ ሰገበት ጠባቂ አድሼንቲስቶች ፈጣን እድገት እየተለማመዱ ነበር አንድ ከሌሎቶ የተሻለ የሚመስል ግምት አንዳመለሰከተው የእምነታቸው ተከታዮች ቁጥር እካባበ ከነበረበት ወደ መድረሱን ያመላከተ ሲሆን በ ዓ ም ላይ በግምት በ ነፍሳት አድኋል የዚህ ዓይነት አድገት ለኃይማኖታዊ አንቅስቃሴ በረከት ሲሆንም የራሱን ችግሮች ያመጣል ድርጅዊ አዩግት የቃየበት ዘመን ከየታናኛዊ ሸበርች ተሬዜዜሩራሬዜ ላ ዓዱ ስለዚህ በዎቹ ጅምር ላይ ግገባር ቀደም የነበሩ ሰንበት ጠባቂዎትና አንዳንድ የአጥቢያ ምዕመናን ጉባኤዎች የወንጌል ስርዓት የቤተ ከርስቲያን ድርጅት ግድ ሲላቸው ማግኘታችን ሊያስደንቀን አይገባም ብዙ ችግሮችን ተጋፍጠዋል በመጀመሪያ የቤተ ከህነት ሰዎችን የሚያረጋግጡበት መንገድ እልነበራቸውወም የተበተኑት ጉባኤዎች ማንኛውም ሰንበት ጠባቂ ነኝ የሚል ተጓዥ ሰባኪ ወደ መራቸው ይመሩ ነበር ከዚህ ጉዳይ ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበረው ነገር ቢኖር ሰንበት ጠባቂዎች ለአንልግሎት የሚቀቡበት መስመር ወይም የተቀመጠ ነገር አለመኖሩ ነበር ከዚህ የተነሣ ጄምስ ኋይት በ በከርስቲያን ኮኔከሽን ለአገልጋይነት ሲቀባ ጆሴፍ ቤትስ በፍጹም አልተቀባም ነበር ሁለተኛ አማኞች ለአገልጋዮች ገንዘብ የሚያከፋፍሉበት መንገድ አልነበረም አንዲያውም ገንዘብ የሚያሰባስቡበት ሥርዓት ያለው መንገድም አለነበረም ቀጥሎ አንደምንመለከተው በቂ የማይከፈልበትና ሞራሱ የተነካ አገልግሎት ካመጠው ችግር የተኮሣ በነ ላይ የሰንበት ጠባቂዎች እንቅስቃሴ ወደ መውደቅ ተቃርቦ ነበር ሦስተኛ ንብረትን በባለቤትነት ለመያዝ ህጋዊ የሆነ ድርጅት አልነበራቸውም ነበር ይህ በነፀ እምብዛም ችግር ያልነበረበት ቢሆንም ከአሥር ዓመት መጨረሻ ላይ አሳሳቢ ጉዳይ ስለሆነ የግድ መፍትሄ መፈለግ ነበረባቸው የወንጌል ሥርዓትን በተመለከተ በሰንበት ጠባቂዎች መካከል ወሳኝ የሆኑ ውይይቶች የተካሄዱት ምናልባት በ እና በ ዓም ነበር በዚያን ጊዜ የውይይቱ አብይ ጉዳይ የነበረው መናፍስትን ከመጥራትና ከርስቲያናዊ ካልሆኑ ተግባራት ጋር ከተተላቀሉ አባላት ጋር ሕብረት ከመፍጠር አጃቸውን የማውጣት ጉዳይ ነበር ከዚያም በቹ ጅምር ላይ አንዳንድ የምዕመናን ጉባኤዎች የጌታ ቤት ሥርዓቶችን ለማከበር ዲያቆናትን ሲቀቡ እንመለከታሰለን ያ ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ወንዶት ለወንጌል አገልግሎት የተቀበብት ዓመትም ነበር በተጨማሪም በ መሪ ወንድሞች ቤትስና ኋይት አስመሳዮችን ለመከላከል ለተጓዥ ወንድሞች የተፈረመበት የመታወቂያ ካርድ እየሰጡ ነበር በ ዓም ጄምስና ኤለን ኋይት በወንገል ሥርዓት ርዕስ ላይ የከበባ ጠመንጃዎቻቸውን የከፈቱበት ጊዜ ነበር የወንጌል ሥርዓት አጅግ እንደተፈራነ ችላ እንደተባለ ጊታ እሳይቷል በማለት ኡለን ጽፋለች ከሥርዓታዊነት መራት አለብን። አብ ነርሱ መጋቢት ሰሜናዊ ኢሆዋ ግገቦት ቪርሞንት ሰኔ « ኢሊኖይስ መስከረም ዊስኮንሲን መሰከረም ሚኔሶታ ጥቅምት እና ኒው ዮርክ ጥቅምት ነበሩ ሌሎችም ወዲያውኑ ተከተሉ በቤተ ከርስቲያን ድርጅት እድገት የመጨረሻው አርምጃ የተወሰደው የአጥቢያ ኮንፍራንሶች ተወካዮች በግንቦት ላይ በባትል ክሪከ ባደረጉት ስብሰባ ላይ ነበር በዚያን ጊዜ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲሰቶች ጄነራል ኮንፍራንስ የተመሠረተ ሲሆን የዚህ ጄነራል ኮንፍራንስ የመጀመሪያው ፕሬዝደንት ዶን ባይንግተን ይባላሉ ጄምስ ኋይት የድርጅቱ ፕሬዝደንት እንዲሆን በሙሉ ድምጽ ቢመረጥም ድርጅት እንዲመሠረት ግፊት በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና ስለተጫወተ ጥበብ በተሞላበት ሁኔታ ሥልጣኑን አልቀበልም አሰ በ ዓም አዲስ የተመሠረተቸው ቤተ ከርስቲያን ወደ የሚሆኑ አባላትና ወደ የሚሆኑ አገልጋዮች ነበሩአት ስለዚህ የዴነራል ኮንፍራንስ ፕሬዝደንት የቤተ ከርስቲያንዋን ሥራ በአካል እየተገኙ በዝርዝር መምራት ይችሉ ነበር ነገር ግን በቀጣዮቹ አራት አሥርት ዓመታት ውስጥ የአባላት ቁጥር በመጨመሩ ቤተ ከርስቲያንዋ ዋና ዋና ተቋማትን በማሳደጓ እና በተልዕኮዋም ዓለም አቀፋዊ እየሆነት በመምጣቷ ይህ ሁኔታ ተለወጠ ስለ ቤተ ከርስቲያን ድርጅት እድገት በምዕራፍ እንመለስበታለን ሆኖም ይህ በሩን የ ፀረሚስዮናዊ ቡድን እያደር ዓለም አቀፋዊ ሚስዮናዊ እንቅስቃሴ እንዴት መሆን እገደቻለ እንመረምራለን የተዘጋው በር ትንሽ ከፍተት አሳየ ሰገበት ጠባቂ አድቬንቲስቶች የሚለርን አመራር በመከተል ከታላቁ ተስፋ መቁረጥ በፊት የከርስቶስን በቶሎ መምጣት አምነው ከተቀበሉት በቀር ለሌሎች ሁሉ የምህረት በር በጥቅምት ተዘግተል ብለው ማመናቸውን ከምዕራፍ ሁለት እናስታውሳለን ስለዚህ ለቀጣዮቹ ጥቂት ዓመታት የሰንበት ጠባቂዎች ሌሎትን የመድረስ ብቸኛው ሚስዮናዊ ሥራ ያካተተው ሚለራውያንንና የቀድሞ ሚለራውያንን ብቻ ነበር ስለ ቶተልዕኮ ያላቸው አስተሳሰብ ኦጅግ ጠባብ ነበር መሪ የነበሩት ሰንበት ጠባቂዎች በሙሉ በግልጽ ያንን ፀረሚስዮናዊ እመለካከት ይጋሩ ነበር ለምሳሌ በ ዓም ኤለን ኋይት እንዲህ ብላ ጽፋለች ከወንድሞፔና እህቶቼ ጋር ጊዜው በ ካለፈ በኋላ ኃጢአተኞች እንደማይለወጡ አምን ነበር ሆኖም ፈጠን ብላ የሚከተለውን አሳብ ጨምራለች ነገር ግን ከዚያን ጊዜ በኋላ ኃጢአተኞች አይለወጡም የሚል ራዕይ በፍጹም አላየሁም ነበር በለላ ከዚህ በተቃራኒ ከቀደምት ራዕዮቿ መካከል አንዳንዶቹ ተጨማሪ ዓለም አቀፋዊ ባሕርይ ያለው የወንኔል ስርጭት እንደሚኖር ያመላከቱ ነበር ያ በተለየ ሁኔታ በ የወደፊቶቼ የእድቬንቲስት የሕትመት ሥራዎች በዓለም ዙሪያ ሁሉ ግልጽ ሆነው እንደሄዱ የብርሐን ምንጮች እንደሚሆኑ ስላየችው የሕትመት ሥራ ራዕይዋ እውነት ነው ቢፍ ነገር ግን እሷም ሆነች ሌሎቹ ሰንበት ጠባቂዎች በዚያን ጊዜ ሙሉ እንደምታውን አሳስተዋሎም ነበር አብ ሰንበት ጠባቂዎች በቀጣይነት ለዓለም ያላቸውን መልእከትና ተልዕኮ እያሰተዋሉ ሲመጡ ኤለን ኋይት በ ጅምር ላይ የተዘጋ በር የሚለውን ቃል ከሰማሩ ቤተ መቅደስ ጋር ማገናኘት ጀምራ ነበር እንዲህ በማለትም ጽፋለች ኢየሱስ የቅዱሰ ቦታን በር እንደዘጋ ተመለከትኩ ያን በር ማንም ሰው ሊከፍተው አይቸልም እንዲሁዎ የቅድስተ ቅዱሳንን በር ከፍቷል ማንም ሰው ሊዘጋው አይቸልም ፎኝ ስላ እንቅስቃሴ አውነት ካመኑ በኋላ መንፈስ ቅዱስን አልቀበል ያሉት ራሳቸውን ከእግዚአብሔር ምህረት ባሻገር ማስቀመጣቸውን ሁልጊዜም ታምን ነበር ካገር ግን በዎቹ ጅምር ላይ ከሌሎቹ ሰንበት ጠባቂዎች ጋር ስለ ተዘጋው በር ያላትን አመለካከት ቀስ በቀስ አርማ ነበር ስለ ተዘጋው በር ያለው አመለካከት አንዲለወጥ ካደረጉ ምከንያቶች ከፊሱ የመጣው ባልተጠበቀ ሁኔታ አዳዲስ ሰዎች ወደ ሰንበት ጠባቂነት መለወጣቸው ነበር ለምሳሌ ያህፅ በ ላይ ጀምስ ኋይት በማያጠራጥር ሁኔታ በመደነቅ ከ በፊት በሕዝብ ፊት ኃይማኖተኛ መሆኑን ተናግሮ የማያውቅ ሰው ወደ ሰንበት ጠባቂዎች መጨመሩን ዘግቧል ፍች ል እህፎጩፍ በቀጣዩ ሁለት ዓመታት ውስጥ የዚህ ዓይነት መለወጦት እየጨመሩ ሄዱ ያ አውነታ በአድቬንቲስት ሥነመለኮት ትምህርት የአቅጣጫ እርምት እንዲደረግ መራ በየካቲት ላይ ጄምስ አሳቡን ወደ ተከፈተ በር የወንጌል ፖሊሲ ቀይሮ ነበር ይህን የተከፈተ በር እናስተምራለን ጆሮ ያላቸው እንዲሰሙና ወደርሱ በመምጣት በኢየሱስ ከርስቶስ አማካይነት ድነትን እንዲያገኙ እንጋብዛለን ኢየሱስ የቅድስተ ቅዱሳንን በር መከፈቱን በመመልከት ከፍ ያለ ከብር አሰ እኛ የተከፈተው በር እና ሰባተኛ ቀን ሰንበት ንድፈ ሀሳብ ተከታዮች ብንባፅ አንቃወምም ምከንያቱም ይህ አምነታችን ነው ዉዚ ኔ ነ ስለዚህ የተዘጋው በር ሕዝብ ከርስቶስ በሰማያዊው ቤተ መቅደስ በቅድሰተ ቅዱሳን ተላ አልግሎት የመጨረሻው ከፍል በሰንበትና በሦስተኛው መለሶ መልዕከት ላይ አዲስ መልእከት መከፈቱን በመገንዘባቸው የተከፈተው በር ሕዝብ ሆኑ እነዚህ አያደር ድርጅቱ በዓለም ዙሪያ እንዲሄድና ሚሰዮናዊነት ከሰባተኛ ቀን አድቬንቲሰትነት ግንባር ቀደም ምሲከቶቹ አንዳ ው ነገር ግን የዚህ ዓይነት ራዕይ ለማደግ ጊዜ ወስዷል ቤር በዚህ መሽሰ የተሽጋውን በር ጥቅም ልብ ማለት አስፈላጊ ነው ሰንበት ጦባዩ አድቬንቲስቶች ስላ ቤተ መቅደስና ስለ የተሳቱ አሳቦች ር ሶ ተዘጋው በርም አሳብ መረኗት መንጻቱ ከነበሩት የተሳሳቱ ያያዙ ከዊሊያም ሚሊር ነበር እክዚህ አሳቦች እርስበርሳቸ ር ሜን ቀሰ በቀስ ሰ ን እያጠሩ ለመፁ ስዕሉ ትኩረት ን መጣው እንዳልሆነ ኑን አለብን ኦንጂ በጊዜ ውስጥ ቅጽበታዊ በሆነ ገች ዱዴ መያ ይ ዋና ዋናዎቹ ነጥቦች ቦታቸውን ይዘው ነበር ሶ። ኣከዘፎ ልከህ ሃ ዞኮ አበዩ ምዕራፍ ተቋማዊ እና የአኗኗር ዘይቤ እድገት የታየበት ዘመን በ ሰካሁን ባደረግነው ጥናታቶን የአድቬንቲስትነት እድገት ለውጥ አያሳየ የሚሄድና እያንዳንዱ ደረጃ በመጀመሪያው ላይ እየተገነባ የሚሄድ መሆኑን ተመልከተናል በመሆኑም የሚለራውያን እንቅስቃሴ እስከ ላለው ጊዜ ትንቢታዊ መሠረትን ጣለ ከይራ ባለው ጊዜ ውስጥ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስትነት መስራቾች በሜለር በተገነባው ትንቢታዊ መድረከ ላይ ልዩ የሆነውን አስተምህሮአዊ ማዕቀፍ አቆሙ እነርሱ ሥራቸውን ሲጨርሱ ሰንበት ጠባቂዎች አምነቶቻቸውንና ውርሳቸውን በተሻለ ሁኔታ ለማቆየትና ወደ ሌሎች የመድረስን ሁኔታ ለማመቻቸት ለመደራጀት ዝግጁ ነበሩ ከእነዚህ መሠረታዊ ደረጃዎች ትይዩ ይሄድ የነበረው ብቅ እያለ የነበረው የሚስዮናዊነት አስተሳሰብ ነበር አድቬንቲስቶች ሊኖሩ በሚገባቸው የኑሮ ዓይነት ትኩረት ማድረግና ያንን የኣኗኗር ዘይቤ ለመደገፍ ተቋማትን መገንባት የጀመሩበት ጊዜ ስለነበር አብይ ለውጥ የታየበት ወቅት ነበር በ እና በ መካከል በነበሩ ዓመታት ደግሞ አድቬንቲስቶች ወንጌልን ለዓለም ስለማዳረስ በነበራቸው አመለካከት ላይ አብይ ለውጦችን እመጡ ጤዓኝማ አኗኗርና ምዕራባዊው የጤና ተሃድሶ ተቋም ቤተ ከርስቲያንን ለማደራጀት የተደረገው ጥረት ፍሬ ያፈራው በግንቦት ቀን ዓም የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች ጄኔራል ኮንፍራንስ በመመስረቱ ነበር እሁን በአድቬንቲሰትነት ሰልፍ ወደቀጣዩ ደረጃ የሚኬድበት ጊዜ ደርሷል በዚያ አቅጣጫ የቀደረንው የመጀመሪያው ዋና አርምጃ በጤናማ አኗኗር አከባቢ ነበር ሥራውን ማከናወን የሚቸል ድርጅት በተምሠረተ በ ቀናት ውስጥ ሰኔ ቀን ንም ኤለን ኋይት የመጀመሪያውን ሁሉን ያካተተ የጤና ተሃድሶ ራዕይ ተቀበለች ያ ራዕይ እያደር በጤናማ አኗኗር ላይ ለሚታተሙ ሰፊ የህትመት ሥራዎች አስፈላጊ የሆኑ ካሮችን አቅርሷል ነዢ ግን በሚቀጥለው ቀን በተጻፈው ደብዳቤ ውስጥ የራዕዩን ዋና ማርሆፆች እንዲህ በማለት በዝርዝር ጽፋለች «ጤናችንን መጠበቅና ሌሎችን ለ ማነሳሳት የተቀደሰ ተግባር እንደሆነ አየሁየመናገር ግዴታ እለብን ከዳንን ዓይነት መሻትን ያለመግዛት በመቃወም የመውጣት ግዴታ እለብን ሩ። ድረስ ማስጨነቀ ነበር የዚህ ዓይነት የመጀመሪሆ ጥረት የተደረገዐ በ ዓሦ በኒው ዮርከ ከተማ በክስ ብሪጅ በሚባል ቦታ ሲሆን ሁለተኛው ኗግዮሞ በ ዓ ም ስሚሺንን ባትል ክሪክ ነበር ነገር ግን ሁለቱም በአንድ ፍል ሠሁስጥ ትምህርት ይሰጥ የነበረባቸው ትምህርት ቤቶች ኢየንዳንዳቸው ለሦስት አመት ከተሰራባቸው በኋላ ሳይቀጥሉ ቀርተዋል በ ዓም ጄምስ ኋይት ሌላ ትምህርት ቤት በባትል ከሪከ አንዲያቋቁም ግፊት በመጣበት ጊዜ እንዲህ በማለት ጽፎ ነበር አጅግ ምቹ በነበሩ ሁኔታዎች ትምህርት ቢትን ለማንቀሳቀስ በባትል ከሪከ ሞከረን ነበር ነገር ግን ለጆቻቸውን ለማስተማር የሚማፈልጉ ሰዎችን ፍላጎት ማሟላት ስላልቻለ ትተናል» «ዞ በግልጽ እንደታየው እስከ ዎቹ ድረስ የአድቬንቲስት ትምህርት ቤቶችን ለመከፈት ሊሉት ጥረቶች አልተደረጉም በዚህን ጊዜ ቤተ ከርስቲያን ለወጣቶችዋ መንፈሳዊ ትምህርት ትሰጥ የነበረው ያ ጋዕኦራስሃር በሚለው መጽሔትና ሳምንታዊ ትምህርት በነበረው ቋፉ ፇሣሮኦ አሣካይነት ነበር በፄ ዓም በመንግሥት ትምህርት ቤት የማስተማር ልምድ በነበረው ጉድሎ ሃርፔር ቤል በሚባል ሰው መሪነት የባትል ከሪክ አድቬንቲስቶች ትምህርት ቤት ለማቋቋም አንደገና ተዘጋጅተው ነበር ይህ ትምህርት ቤት አልፎ አልፎ አየሰራ እስከ ነ ወይም ድረስ ቀየ ኑ በ ላይ ድርጅቱ ብቁ የሆነ ትምህርት ቤት እንደሚያስፈልግ በደንብ ማሰብ ጀመረ ይህም ከኛ ደረጃ ሕፃናት ይልቅ የኢድቬንቲስት መልእክትን ለማሰራጨት ትምህርት እንዲሰጣቸው የጠየቁ በአድሜ የበሰሉ ተማሪዎችን ለማስተማር ነበር የቤተ ከርስቲያንዋ አመራር ወጪውን ጄኔራል ኮንፈረንስ የሚሸፍን ትምህርት ቤትን በባትል ከሪከ ለመከፈት ወሰነ ይህ ትምህርት ተማሪዎቹን «ለዚህ ጊዜ ያለውን ታላቅ አውነት በተመለከተ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር በደንብ ያስተዋውታኾሃዋል የአድቬንቲስት አውነትን ለማሰራጨትነሃ በቂ የሆነ አጠቃላይ እውቀትን ይሰጣቸዋል ዘ ላላእሃ ቤል የሚያስተምራቸው ተማሪዎች የነበሩትና የኃይማኖት ድርጅቱ ድጋፍ የነበረው የመጀመሪያው የባትል ከሪከ ትምህርት ቤት በሰኔ ወር ዓም ተከፈተ ያ ትንሽ ጅምር አድጎ በ ዓም በሲድኒ ብሮውንስበርገር ርዕሰ መምህርነት የባትል ክሪከ ኮሌጅ ሆነ በአድቬንቲስት ትምህርት ታሪከ ውስጥ የባትል ከሪከ ኮሌጅ ጠቃሚ የሆነ ተቋም ነበር ይህም የሆነበት ምከንያት ቀዳሚነትን ስለያዘ ብቻ ሳይሆን የኢድቬንቲሰት ትምህርት ቤት መፈጸም ካለበት ነገር አንጻር ታላቅ ትኩረት ስለተሰጠው ነበር የጄኔራል ኮንፈረንስ ፕሬዝደንት የነበሩት ጆርጅ አይ ቡትለር እና የትሃሣርት ቤቱ ኮሚቴ የትምህርት ቤቱ ዓላማ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር መሆኑን አጽንዖት ሰጥተው ነበር አጽንዖት ተሰጥቶት የነበረው በአድቬንቲስት አስተምህሮአዊትንቢታዊ ገጽታዎችና ሁሉንም ዓይነት የወንጌል ሥራዎች ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑ ሙያዎችን በመሰጠት ላይ ነበር ቡትሌር እንደ ሌሎቹ በአገራቸው አንዳሉት ትምህርት ቢቶች በተለምዶእዊ ትምህርት ላይ የሚያተኩር ሳይሆን የአግዚአብሔርን ቃል ማዕከል ያደረገ ትምህርት ቤትን አንደሚፈልጉ ተናግሮ ነበር «ሳያቋርጡ መውሰድ እስከቻሉ ድረስ ከሕዝባችን መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩት የሦስት የስድስት የአሥራ ሁለት የአሥራ አብ ዩ የሰባተና ቀቱ ኦደኪንቄነቶቶ አጭር ሪክ ስምንቶ ወይም የሃያ አራት ወራተ ትምህርትን አንዳማሩ እንፈለጋለን» ሄ የአዲሱን ትምህርት ቤት አቅድ ለመምራት እንዳሪዳ አላን ኃርት ተከከለኛ ትምህርት የሚል ርዕስ የተሰጠውን ጠቃሚ የሆነ ጽሁፍ ነበር ፖነተ ቢቱ መጽሐፍ ቀዳስን እንደሚያጎላ በመገመት በተማሪዎቹ ውስጥ የአእፖር የአካሶ ኦና የመንፈሳዊ ኃይሎችን በማሳደግ ላይ ማተኮር አንዳለበት አጸዖት ሰጠ። በሊላ ወገን የአኗኗር ዘይቤ ጉዳዮች ለድርጅቱ በሁለተና ደረጃ ው ተ ሚል ነበሩ አብዛኞቹ የአኗኗር ዘይቤ ጉዳዮች የድርጅቱን የእሰታምዝህር ማሰራጨት ለተልዕኮው ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ መንገዶች የሆኑትን ይህል ማንነቱን በመወሰን ላይ ያን ያህል ወሳኝ አይደሉም ይ አ የጤና ተሃድሶ ሰዎች የተሻሉ ሚስዮናውያን አንዲሆኑና ጤናማና ፍሲ ከ ለ በተሻለ ሁኔታ ማስተዋል ወደማቸልበት ቦታ እንዲመጣ የወን ይ ሁኔታ የከርስቲያን ትምህርት እያንዳንዱ የቤተ ከርስቲያን አባልና ል ሰባኪያን እንዲያድጉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል በሌላ በኩል ከዮነትና ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ግንኙነት አንጻር ሲታይ ከአኗኗር ዘይቤ ጉዳዮች ይልቅ አብን ጊዜ አስተምህሮዎች በራሳቸው ግብ ወደ መሆን የቀረቡ ናቸው የአኗኗር ተምህሮን በድነት አውድ ወደ መ ተ ስር አውድ ወደ መስበከ ግብ የሚያደርሱ መንገዶት ምንም እንኳን የአድቬንቲስትነት መስራቾች የዚህን ዓይነት አስተሳሰብ አውቀው ባይከተሉም የእንቅስቃሴው ቀደምት መሪዎች በተግባር ላይ ያዋሉት ይመስላረ በመሆኑም ለአስተምህሮዎቻቸው ትከከለኛ ትርጉም ለመስጠት ብዙ ጥረት አድርገዋ ነገር ግን የአኗኗር ዘይቤ ጉዳዮችን በተመለከተ የገጠማቸው ችግር አቋም እንዲወሶዱ እስኪያስገድዳቸው ድረስ በመሠረታዊነት ችላ ብለውት ነበር አድቬንቲስቶች እንደ ጉዳዩ ሁኔታ እየተከሰቱ የነበሩትን የአኗኗር ዘይቤ ከፍተቶት በተሊያዩ መንገዶች ሞሉአቸው አንዳንድ ጊዜ ችግር ሲከሰት በመጽሐፍ ቅዱስ ፕናትና በኮንፈረንሶች አማካይነት የሆነ አመለካከት ይፈጠር ነበር ነገር ግን በሌሎች ጊዜዚያቶት ጉዳዩን በማንሳት ረገድ ኤለን ኋይት የመሪነቱን ቦታ ትወስድ መፍትሄውን ትጠቁምና ያ መፍትሄ እንዴት ከሦስቱ መላእከት መልአክት ታላቁ እይታ እንደሚገጥም ታመለከት ነበር የመጀመሪያው እካሄድ እንደ ውትድርና አገልግሎት እና አስራት አከፋፈል ላይ ጉልህ ቦታ ሲይዝ የኋለኛው አካሄድ ደግሞ በጤና ተሃድሶ አከባቢ ጉልህ ቦታ ነበረው ኤለን ኋይት ብዙ ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ መርሆዎችን ከቤተ ከርስቲያንና ከእያንዳንዱ አማኝ እለታዊ ሕይወት ጋር ስላገናኘች አመታት ባለፉ ቁጥር የእርሷ ምከሮች በማንኛውም የእድቬንቲስት የአኗኗር ዘይቤን በሚመለከት ውይይት ውስጥ ማዕከላዊ ቦታን የመያዙ ሁኔታ እየጨምረ መጥቷል ስናጠቃልለው በቀደምት የአድቬንቲስትነት እድገት ውስጥ ኤለን ኋይት የነበራትን ሁለትዮሽ ሚና እናገኛለን በአስተምህሮ አደረጃጀት ላይ አነስተኛ ሥራ የሠራች ሲሆን በአኗኗር ዘይቤ እድገት ላይ ብዙ ሥራ ሰርታለት የውጭ እዢርና ያን ያህል የውጭ አገር ያልሆኑ ሚስዮኖች በምዕራፍ እና ላይ ቀደምት አድቬንቲስቶች ግለት የነበራቸው ሚስዮናውያን አብ ያቋማኖ እኣ የእኣኣፀ ዞ ቢ እዩገን የቃየበ ዘመ ሕዕ እነዝፄነሰሩ ተመልከተናል የሰብከፐኮው የትኩረት ነጥብ የነበረው ለዓለም አቀና ሚስዮን ካለው ግልጽ ትዕዘዝ ኣ የራዕይ ሃዕራፍ ሦስቱ መልአክቶኒ ነበር ቀርዩምት አድኬንቲስቶንት ተዘዐ በር ተውበት ሃኻአኗነሆት የተለወጠጡ አዳዲስ ነፍሳተ መገኘት ስላስዝደዴጻዳቸወ ብቻ ነበር ከዚ በኋላ አንኳን የሚስዮን ኃላፊነታውን ማየበባቸውን ቀፕለው ነበ በብዙ አጋጣሚዎች እገደታየው ሁሉ ሺሃስ ኋይት የኃይማኖት ደርድቱ መሥራት ስላለበት ታላቅ ሥራ ራዕያ ከነበራቸው ሰዎች መካከል ግንባር ቀደም ነበር የዴኔራል ኮነፈረገስ ከመመስረቱ አገ ወር አስቀኡሞ በ ዓም ሪኪው በምትለው መጽሔተ ውስጥ ምስ ኋይት «መልእከታትን ዓለሃ አቀፋየ መልእከት ነው ብሉ ነበር ቪክ ለዞጦ ከጥቂት ወራት በፊት ሚስዮናሂን ወደ አውሮፓ መላከ እገደሚያስፈልግ ጠቁሞ ነበር ከዚያ በኋላ በሰኔ ዓሃ በወጣው የሪቢው መጽሔት ውስጥ የጄኔራል ኮንፈረንስ ኮሚቴ ዓም ከሣለቁ በፊት እርሱን ጩ በሚሰዮናዊነት ወደ አውርጋ ሊልከው ይትላል በማለት ዘግቦ ነበር ኮጦ ስኑከ ሚስዮናዊ ሆኖ ወኗ ውጭ አገር እንዲላከ ለመፍቀድ አዲስ የተመሠረተው ጀነሪል ኮንፈረንስ በቂ ሠራተኛች ባይኖሩትም ይህንን ሀላፊነት ለመተበል እጅግ ጉጉት ስሸብረው አገልጋይ ነበር በ ዓም ሚካኤል በሊና ቼኮውስኪ የተባለ ሰው ድር በፖላንድ እገር የካቶሊከ ካህን የነበረ እና በ ዓሥ በአሜሪካ አገር ወደ አድሼቬንቲስትኮት የተለወጠ እነዚህን ታላላቅ ውኃዎች በመሻገር የትውልድ አገሬን ለመማነበኘትና እዚያ ላሉት ስለ ኢየሱስ መምጣት ስለከበረው መዋጀት እና የአሸዝህብሔርን ትዕዛዛትና የኢየሱስን እምነት እንዴት መጠበቅ እንዳለባቸው ለመንገር እንዴት እወድ ነበር» በማለት ጽፎ ነበር ክ « ነገር ግን ለእምነቱ አዲስ ስለነበርና ይታይበት ከነበረወ የግል አለመረጋገት እና ከሊሎች ምክንያቶት የተነሣ ሴቀ ክርስቲየን ቺኮውስኪን በሚስዮናዊነት ለመላከ እምቢ አለተ የፈጠራ ችሎታ የነበረው ፖላንዳዊ ተስፋ በመቁረጥ ከአርቬንት ከርስቲን ዴኖሚኒሽን አሁድ ጠባቂ አድቬንቲስቶች የና አካል የነበረ የሚስዮናዊነት የነፃ ትምጂት ዕድል ጠይቆ ተቀበለ ሄኮውስኪ ምንም እንኳን ከአድቬንት ከርስቲያን ዴኖሚነሽን የነፃ ትምህርት ዕድዕ ቢየያገኝሃ በ ዓም ወደ አውሮፓ ከደረሰ በኋላ የሰባቀኛ ቀን አድሼንቲተስት መልዕከትን ሰበከ ሥራውን ያስተዋውቅ የነበረው በወንጌል አገልዓሎት ስርጭት ውኑታዊ መጽሄቶችን በማሳተምና በራሪ ጽሁፎችን በማዘጋጀትና በማለራጨት ነበር ልዩ ፀባይ የነበረው ቢሆንም ይህ ውጤታማ ሰባኪ አሀደር ፍሬ ያረራውን የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያንን አስተምህሮአዊ ዘር በለዊቨርላንድ በጣሊያን በሐንጋሪ በሮማንያ አና በሌሎትም የአውርፓ ከፍሎት ሸራ አስከዚያ ድረስ አሁንም ዳተኛ ሚስዮናውያን የነበሩ ሰባተኛ ተን አድቬንቲስቶች በኔሄዩ ዓም ጆን ኤን ላፍቦሮን እና ዲ ቲ ቦርዲዩን ወደ ካሊፎርኒየ ራቅ ያለው ከፍል በመላክ የድፍረት አርምጃ ወሰዱ አነዚህን ሰዎች ለመሾም የመጀመሪያው ኃይል የሆነው ከሌላ አዢ ወደዚህ ግዛት የመጡ ጥቂት አድቬንቲስት ስደተኞች አገልጋይ እንዲላከላቸው ያቀረቡት ተማዕኖ ነበር እነዚህ አገልጋዮች ወደ ሳን ፍራንሲስኮ እዝደረሱ በአጭር ኒዜ ውስጥ በአቅራቢያው ካለው ከተሣማ የመጣ አገድ ሰው የሰባተና ቀን አድዜንቲሶቶን ኦጭር ታሪእ አገኛቸውና ጓደኛው ሁለቱን የድንኳን ሰባኪዎች ያየበ በትንና ጌ የተነገረበትን የሚያስደምም ሕልም ነገራቸው የክ ክን አዳይ መመጠቂ አድለኛ ከሆነ ጅምር ጀምሮ ሥራው በካሊፎርኒየ እና በአጎራባች ግዛቶ በፍጥነት አደገ ካሊፎርኒያ በዓለም ዙሪያ ላሉ የአድቬንቲሰት ሚሰዮኖች ምሳሌ መሆኑ መራ አንገባ ነገር ነው አድቬንቲስቶች ጥቂት ሕዝብ ያለበትን መሠረት የ ስ ተን ነታ ን ጋሪ ሮዜ ነና በሰመጅ ኃተመውን መጽሔት ዕ ለ ሥይዎነ በዘዘ ዓም በቅድሰት ሄሌና የጤና ማዕከልን እና በ ዓም የሄልድስበርግ አካዳሚኮሌጅን መሠረቱ ከባትል ከሪከ ልምምድ በኋላ ያ ተቋማዊ መሠረት ራሱን ምሳሌ ስላደረገ እሰከ ዛሬም ድረሰ የአድቬንቲስት ሚስዮን ስትራቴጂ እምብርት ሆና አለ የካሊፎርኒያ ሚስዮን ከተጀመረ ከዓመት በኋላ በቼኮውስኪ አገልግሎት የተለወጡ ሰዎች አንቅስቃሴ የማመንታት ባሕርይ ታሳይ የነበረችውን የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ሚስዮናዊ ግንዛቤዎቿንና ልምምዶቿን እንድታስፋፋ አስገደዳት በስዊዘርላንድ የነበሩ የቼኮውስሊ ተከታዮች በአጋጣሚ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን በዩናይትድ ስቴትስ መኖሩን አወቁ ምንም እንኳን ቼኮውስኪን እራሱን ቢያበሳጨውም ግንኙነቱ እያደር በአሜሪካ ያለው የአድቬንቲስት አመራር የስዊዝ ተወካይን ለ ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ እንዲጋብዝ መራው ለኮንፈረንሉ አርፍዶ ቢደርስም በአድቬንቲስት እምነቶች በደንብ ለመመስረት በዩናይትድ ስቴትስ ከአንድ አመት በላይ ቆየ ከዚያ በኋላ የተቀባ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት አገልጋይ በመሆን ወደ አውሮፓ ተማለሰ ከአውሮፓ አድቬንቲስቶች ጋር ግንኙነት የመፍጠር አንዱ ፍሬ በ ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ወቅት የሚስዮናውያን ማሕበር መመስረት ነበር ውሳኔው እንዲህ ተብሎ ይነበባል «የዚህ ማሕበር ዓላማው በሚስዩናውያን በወረቀቶች በመጻሕፍትና በራሪ ጽሁፎች አማካይነት የሦስተኛውን መልአክ መልእከት እውነቶች ወደ ውጭ አገሮችና በራሳችን አገር ውስጥ ወዳሉ ራቅ ያሉ ቦታዎች ለመላከ ነው» ጄምስ ኋይት ይህን ማሕበር ሲያስተዋውቅ ቤተ ከርስቲያን «የሕትመት ሥራዎችን ወደ ሌላ አገሮች ለመላከ በየቀኑ ማመልከቻዎችን» ትቀበል ነበር ብሏል ጠህ ክከሪ ዓን በአ ዓም አያደር ሚስዮናውያንን ወደ ሌሎት አገሮች የመላከ ፍላጎት ለብዙ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች እርግጠኛ ነገር ሆነ ቤተ ከርስቲየን የራዕይ ካንና ነፋፄፅን የተልዕኮ ግዴታ የበለጠ በግልጽ እስተዋለች ትልቁ ዓመት ዓም ነበር ድርጅቱ በጥር ወር እውነተኛ ሚስዮናዊን የአድቬንቲስትነት የመጀመሪያውን ሚስዮን መጽሔት መሠረተ በመስከረም ወር ጆን አውቅና የተሰጠው የመጀመሪያው የውጭ አዢ ኔቪንስ አንድሪውስ የድርድቱ ሚስዮናዊ በመሆን ወደ አውሮፓ በመርከብ ተጓዘ በዚያው ዓመት የባትል ከሪከ ኮሌጅ ተመሠረተ የኮሌጁ መስራቾች ግልጽ በሆነው አስተሳሰባቸው የኮሌጁ ዋና ዓላማ ሚለዮናውያንን በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ ላሉ ሰበካዎች ማሰልጠን መሆኑን በደንብ ስለተገነዘቡ ኮሌጁን ለመመስረት የወሰኑት ጊዜ በአጋጣሚ የሆነ ነገር አልነበረም በፀንዳ እና በ ዓም መካከል ድርጅቱ በአውሮፓ በአውስትራላያና በደቡብ አሜሪካ ወደነበሩ ብዙ እገሮች ገባ ነገር ግን ለተልዕኮው ያለው አመለካከት አሁንም አብ ተቋማዊ እና የአኗኗር ዘይቢ አድገት የታየበ ሀመን ግ ውስን ነበር አድቬንቲስቶች በዚህ ደረጃ ተግባራቸው ሌሎት ከርስናጥን በአጠቃላይ ሲታይ ፕሮቴስታንቶችን ከነበሩባቸው ቤተ ከርስቲያናት ወደ ሦስተኖው መልአከ መልአከት መጥራት እንደሆነ ያምኑ ነባር ነገር ግን ኣደንቲትጉ «ለአህዛብ ወይም በአዲሱ ዓለም ለነበሩ ታላላቅ የሮማ ካቶሊክ ሰበካዎ ለነሳተና የሆን የተልዕኮ ራዕይ ነበራቸው ወይም ጨርሶውንም ምንም ዓይነገ የተልፅሪኮ ራሪይ አልነበራቸውም ነገር ግን ያ ራዕይ ማጣት አንኳን የራሱ ጥቅም ነበረው በአድቬንቲሰት ሚሰዮን ትምህርት ውስጥ የተዘጋው በር ዘመን አስተምህሮአዊ መሠረት ለመገንባት ጊዜ ከሰጠ ተልዕኮ ወደ ፕሮቴስታንት አገሮች ዘመን ደግሞ ድርጅቱ ኋላ ሚሰዮናውያንን በዓለም ዙሪያ ለመላከ እንዲጠቀም ስልታዊ በሆኑ ቦታዎች ሕዝብንና የገንዘብ መሠረትን ለመመስረት ዕድል ሰጥቷል በ ዓም ድርጅቱ ለሚሰዮን «መስፋፋት» እና ወደ «ሕዝብ ነገድ ቋንቋና ወገን ራዕይ ለመስፋፋት ቆሞ ነባር በ እና በ ዓም መካከል የነበሩ ሌሎች እድገቶች ከ ዘመን ወደ ዘመን ከመንቀሳቀሳችን በፊት ሌሎች ሦስት ክስተቶችን በአጭሩ መመልከት አለብን የመጀመሪያው በአሜሪካ ደቡባዊ ክፍል ባሉ ነጮች መካከል የአድቬንቲስቶች ጥረት ማድረግ መጀመር ነው በዐዎቹ መጨረሻ አከባቢ ቋሚ የሆነ የአድቬንቲስት ሥራ በቨርጂኒያ ቴክሳስ በሌሎችም የደቡብ ግዛቶች የተጀመረ ሲሆን በተለያዩ ምከንያቶች አከባቢያዊ ጠላትነቶቶንና ሌሎች ከእርስ በርሰ ጦርነት በኋላ የተከሰቱ ችግሮችን በማካተት አድቬንቲስትነት በሩቅ ምዕራብ የነበረውን ተቀባይነትና ፈጣን እድገት ማግኘት አልቻለም ከ እስከ ዓም መካከል በነበረው ዘመን የታየው ሁለተኛው የአድቬንቲስት አዲስ ምዕራፍ ከድርጅቱ መሥራቾች መካከል የሁለቱ መሞት ነበር ጆሴፍ ቤትስ መጋቢት ቀን ዓም በባትል ከሪከ በነበረው ምዕራባዊው የጤና ተሃድሶ ተቋም ውስጥ የሰማኒያኛ ዓመት ልደቱን ለማከበር ትንሽ ሲቀረው ሞተ «ሽማግሌው የጤና ተሃድሶ አራማጅ ወደ መጨረሻው እስኪቃረብ ድረስ ጠንካራ የሆነ ፕሮግራም ቀጣይነት አንዲኖረው አድርኋል ከመሞቱ በፊት አንድ ዓመት ቀደም ብሎ በአጥቢያ ቤተ ከርስቲያኑና በተሳተፈባቸው ኮንፈረንሶት ካደረገው ውጭ ቢያንስ ዐ ሰብሶባዎችን አካሂዴረ ነሐሴ ቀን ዓም ጄምስ ኋይት በስልሣ ዓመቱ በባትል ከሪከ የጤና ማዕከል ውስጥ አረፈ የእርሱ ኃይለኛ አመራር ባይኖር ኖሮ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን አትኖርም ነበር ኋይት ድርጅቱን በመገንባት ሂደት ራሱን እጅግ ጎድቷል በቅድመ ዘመን ውስጥ ልብ ልንል የሚገባው የመጨረሻው ነጥብ ቢኖር ብሔራዊ የእሁድ ሕግ እንዲኖር ለማድረግ አያደገ የመጣው ቅስቀሳና ብዙ ግዛቶት የእሁድ ሕግን ማወጃቸው ነበር ይህ ችግር ኢፍትሃዊነትን ለመከላከል ይላሟሪካት ደረሪማናፇ ጎቓፉ የሚል የሕትመት ሥራ ወደ ማደግና በቋሚነት ወደ መታተም መራ ከዚያም ባሻገር በአድቬንቲስቶች ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የትንቢት መነሳሳት ተፈጥሮ ነበር በ ዓም የበጋ ወራት ነገሮች የበለጠ ስሜትን የሚቀሰቅሱ ይሆናሉ አሸ ብ ፐ ፖሦ የሰናተና ቃን አድቪንላዶ አጭር ታረከ ለበለጠ አውቀት ማንበብ ለሚፈልጉ ዚክነፎክየ ፎዐየጄዩ ርፀ ኣከር ሄ ኣኛ ላ እፍር ጋ። ርክርናሄ እክቨረ ፍፄዐህቨክርጥ ጅኾህኩ ል ኮዞዞ ህከቨር እከህዣ ቪ ጄቨርክ ህከዚፎ ነዐ ዞዞ ምዕራፍ የመነቃቃታት የተሃድሶና የመስፋፋት ዘመን ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን የራሷ የሆነ አስተምህሮአዊ ትንቢታዊ መምሪያ ነበራት የሦስቱን መላአከት መልአከት ለመስበከ ተደራጅታ ነበር ልዩ የሆነ የአኗኗር ዘይቤንም ይዛ ነበር ድርጅቱ በመላው ዓለም በቀስታ እየተሰራጨ ያለ ልዩ የሆነ ኃይማኖታዊ አካል ሆኖ ነበር ቤተ ከርስቲያንዋ ልዩ መሆንዋን በተለይም ከሺህ ዓመት በፊት የሜሆነውን የከርስቶስን መመለስ እርሱ በሰማያዊው ቤተ መቅደስ የሚያከናውነውን አገልግሎት በሁኔታዎች የሚወሰን አለመሞት መንፈሳዊ ሥጦታዎትንና የሰባተኛ ቀን ሰንበት አስፈላጊነትን ጨምሮ አምድ የሆኑ አስተምህሮዎችዋን ማሳራጨጪቷ ተገቢ ነበር ቤተ ከርስቲያንዋ ተልዕኮዋ ሌሎች ከርስቲያኖችን ወደ አድቬንቲስቶች የከበሩ መልእከቶች መለወጥ እንደሆነ አድርጋ ተመልክታ ነበር ያንን ዓላማ በሀሳባቸው ውስጥ በመያዝ አብዛኞቹ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች ከሌሎች ከርስቲያኖች ጋር ይጋሩ የነበሩአቸውን የከርስትና አሠራሮችን ችላ አሉ ያ ችላ ማለት በ ዓም በሚኒያፖሊስ ሚኔሶታ በተደረገው የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ጊዜ ትግር ማስከተል እስከሚትልበት ደረጃ ድረስ አድጎ ነበር ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ በሚኒያፖሊስ የተደረገው የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ድርጅቱ ካካሄዳቸው ስብሰባዎት መካከል እጅግ አደገኛና ወሳኝ ከሚባሉት አንዳ ነበር ለምን እንደዚህ አንደሆነ ለማስተዋል ስብሰባው የተካሄደበትን አውድ መምልከት የስፈልጋል ዐዎቹ በእድቬንቲስትነት ውስጥ ጤናማ አሥርተዓመታት አልነበሩም ይልቁቄንሃ የናይትድ ስቴትስ በቀጣይነት ወደ ብሔራዊ የእሁድ ሕግ ትግር እየተንቀሳቀሰት የነበረቸበት ወቅት ነበር እንደ ሕራኛ ዖሦሯሮሶ ማኃሰረ የመሳሰሉት ድርጅቶች አሜሪካ ክርስቲያን ሆነ አእገድትቀጥል የማድረግ ዓላማን ይዘው ከተመሠረቱበት ከፀዎቹ አገስቶ እያደጉ ነበር በማህበሩ መድረከ ላይ ዋናው ጉዳይ የእሁድን ቅድስና የመጠበቅ ፍላጎት ነበር በዎቹ ጅምር ላይ አንዳንድ አሜሪካውያን የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶችን የጌታን ቀን ለመጠበቅ በሚደረግ እንቅስቃሴ ውስጥ ችግር ፈጣሪዎች» አድርገው ሣየት ጀምረው ነበር ግፍቱ የጋለው በ ዓም የካሊፎርኒያ አጥቢያ ባለሥልጣናት የጄምስ እና የኤለን ኋይት የመጨረሻ ልጅ የነበረው ደብልዩ ሲ ኋይት የፓስፈከ አብ የሳባተሃ ቀን ኢዮዜንቲስቶት አጭፒ ታሪክ ማተሚያ ቤት በእሁድ ቱን እንዲሰራ በማድረጉ ምከንያት ባሰሩት ጊዚ ነበር በ አድኬንቲስቶተ በአርካንሳስ ይታሰሩ ነበር በ ችግሩ ወደ ቴኔሴ እና ወደ ሌሎቶም የቀቆ ይ ስር በ ጥቂት ዓመታት ውስጥ አንዳንድ የአድቪንቲስት ነገ ተራ ወን ለ ነ ጋር ታ ከ ዳኒጠ ሠ ማርከስ ነበር በ ከአሽ ዕው ከ ሉምሌ ን የእሁድ ጉዳይ ግርግር ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰው ፊፖያጋቋያፆ ሪረ የተባለ የነው ሐምሻየር የሕግ መወሰኛ ምከር ቤት አባል የጌታ ቀን የኃይማኖታዊ አምለኮ ቀን አንዲሆን ለማስደረግ የሕግ ረቂቅን በአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በማሰተዋወቱ ነበር የብላይር ብሔራዊ የእሁድ ሕግ ረቂቅ የአድቬንቲስት አንቅስቃሴ በ ላይ ስ ን ጊዜ ጀምሮ በኮንግረስ ፊት ለመቅረብ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ ሕግ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች የቀረበው የአሁድ ሕግ አዋጅ ያለውን ትንቢታዊ ጠቀሜታ አላጡትም ነበር ለእነርሱ በራዕይ ላይ ለተገለጸው አውሬ ምሰል መሥራት የአውሬውን ምልከት መስጠትና የዓለም ፍጻሜ እጅግ መቅረቡ ግልጽ ሆኖ የመጣ መሰላቸው በግልጽ ላለፉት አርባ ዓመታት አድቬንቲስቶች በዳንኤልና በራዕይ መጸሕፍት ላይ የሰበኩት ስብከት ሊፈጸም የተቃረበ ይመስል ነበር ያ በአአምሮአቸው እንዳለ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ድርጅት በትንቢት ላይ ያለውን አተረጓጎምና በህግ ላይ ያለውን ሥነመለኮታዊ አስተምህሮ ከእነርሱ ጋር ከነበሩ ሰዎች መካከል አንዳንዶት እንደገና መመርመር ሲጀምሩ ከአድቬንቲስት መሪዎች መካከል አንዳንዶቹ ለምን በቁጣና በስሜታዊነት ምላሽ እንደሰጡ ማየት አይከብድም እንደዚህ ዓይነቶቹ ጥያቄዎች እጅግ አስቸጋሪ በሆነው በዚህ ወቅት የአድቬንቲስት ማንነትን ዋንኛውን ፍሬ ነገር በሕዝብ ፊት አደጋ ላይ ጥሏል በማለት መከራከሪያቸውን አቀረቡ ችግሩ የተነሣው ከካሊፎርኒየ የሆኑ ሁለት ወጣት አድቬንቲስት ዐሐፊዎች በ እና በ መካከል በድርጅቱ ውስጥ እያደገ ከነበረው ወግ» ጋር የሚቃረን ጽሁፍ ይንዕ ዶሥሪይፖነጎ በሚለው መጽሔት ማሳተም በጀመሩ ጊዜ ነበር ትጉህ የትንቢት ተማሪ የነበረው ኤ ቲ ጆንስ በዳንኤል ውስጥ ካሉ አሥር ቀንዶች መካከል ለአንዱ አዲስ ትርጉም ይዞ ብቅ አለ ይህ ጉዳይ ለረዥም ጊዜ የሪቪው ኤንድ ሄራልድ አዘጋጅና በአድቬንቲስቶች መካከል እውቅና የተሰጠው የትንቢት ምሁር ሊቅ ለነበረው የሪያ ስሚዝ አለተዋጠለትም በዚሁ ተመሳሳይ ጊዜ ኢ ጄ ዋጎነር በገላትያ ውስጥ ያለው ሕግ ሜዳዊ ሕግ ሳይሆን የግብረገብ ሕግ ነው በማለት በጽሑፍ ገለጸጻ የጄኔራል ኮንፈረንስ ፕሬዝደንት የነበሩ ጆርጅ አይ ቡትለር በዋጎነር አካሄድ ውስጥ የኃይማኖት ተቋሙ አሥርቱ ትዕዛዛት ዘላለማዊ ናቸው የሚለውን አቋም የሚንድ ዘር እዩ እያደገ ከነበረው የእሁድ ሕግ ችግር አውድ ሲታይ ሁለቱ ጉዳዮች አስፈሪ ሆኑ አድቬንቲስቶች በትንቢታዊ አተረጓጎማቸውና ስለ ሕግ ባላቸው ሥነመለኮታዊ ግንዛቤ ላይ በሕዝብ ፊት ለመከራከር ምቹ ጊዜ አይመስልም ነበር ችግሩ በ እና በ መካከል አድጎ በጥቅምትና ህዳር ዓም በጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ወቅት ወደ ቤተ ክርስቲያንዋ ከፍተኛ አካል ደረሰ በሚያሳዝን ሁኔታ ምንም እንኳን ሁኔታው ስሜተን የሚነካ ድባብ የነበረውና ተሳታፊዎቹም ጠንካራ ማንነት የነበራቸው ቢሆንም አብ የመነቃቃት የተሃድሶና የመስት ዘመን ስብሰባው ጥላቻ የተንጸባረቀበትና ክርስቲያናዊነት የጎደለው ነበር ምንም እንኳን ሰሚዝ ቡትለርና ከተሳታፊዎቹ አብዛኞቹ ቢቃወሙም ኤለን ኋይት ግን ጆንስና ቡትለር አሳባቸውን የሙገለጽና የመሰማት መብት አንዳላቸው ድጋፍ ሰጠቸ የስሚዝና የቡትለር እንጃዎች የነበራቸውን ትህትና የጎደለውና የመኮነን አመለካከትን የፈሪሳውያን መንፊስ እና «የሚኒያፖሊስ መንፈስ» በማለት ገለጸችው ኮንፈረንሱ ሲቀጥል ኤለን ኋይት ልማዳዊ ኃይማኖታዊ ሥርዓትን የሚከተሉት ወገኖች በልባቸው የከርስቶስ ፍቅር እንደሌላቸው ከመቼውም በበለጠ ሁኔታ በግልጽ ተመለከተች አድቬንቲስቶች ሕግን ቤተ መቅደስንና የመሳሰሉ ጉዳዮችን በተመለከተ ያላቸውን አስተምህሮዎች በደንብ ጠጥተውታል ነገር ግን በክርስቶስ ፀጋ መዳንና ቅር መቀደስ ማለት ምን ማለት እንደሆነ አላስተዋሉም ነበር ስሚዝ ቡትለር እና ባልደረቦቻቸው ዋጎነር ሲሰብከ የነበረውን ከርስቶስን ማዕከል ያደረገ መልእከት የበለጠ መስማት እንዳለባቸው ተመለከተት ከዚህ የተነሣ በሚኒያፖሊስ ስብሰባ ወቅት ከርስቶስን ከፍ ከፍ በማድረግ ረገድ ከዋጎነር እና ከጆንስ ጋር ተባበረች ከጥቂት ሳምንታት በኋላ በስብሳባው ወቅት እኔ የነበረኝ ሸከም ብዙዎች የከርስቶስ መንፈስ አንደሌላቸው ግልጽ በሆነ ማስረዳ ስለተመለከትኩ ኢየሱስንና የአርሱን ፍቅር በወንድሞቼ ፊት ማቅረብ ነበር በማለት ጽፋለች በ በሚኒያፖሊስ ስብሰባ ወቅት ለኃይማኖት ተቋሙ መሪዎች እውነትን የምንፈልገው ልከ በኢየሱስ እንዳለ ነው» በማለት ነገረቻቸው መቃታፉ ዕጴድራዕታፖጋ ማፓ ። መልእክት ልብ አንድ እርምጃ መቅረብ ነው» ካ ቅ የዋጎነር መልእክት የተለየ ላለመሆኑ ኤለን ኋይት ተስማም በጥቅምት ቀን ዓም ተሰብስበው ለነበሩት ተወካዮች እንዲህ ጻነ በከርስቶስ ትምህርት ቤት ተማሪዎች እንድንሆን ይሻል እግዚአብሔር ለወቅቱ ተገቢ በፆኑ የእውነትን ወድ እንቄዎች በመለኮት ለተቀቡ ሰዎች ጆንስና ዋጎነር አአምሮ ር አክአብ ከ ን ላ ወዳጅነት በመታደግ በትከክለኛ ሠቀፉቸው እሰ ወንድሞቼ ሆይ እግዚአብሔር ሰሕዝ ብርሃን አለው ለአዲስ ብርሃን ብዬ አሰጠራውም ነገር ግን በኤ ፈት ሥጨሥጨጨመጩ ሠጠ ጩጨ አብ ዮ የሰባተና ቀን አድቬንፈለፅጎ አጭር ታሪክ ለብዙዎት አዲስ ነው ከከሮየ ከሚኒየፖሊስ ስብሰባ አንድ ወር የህል በኋላ በርዕሰ ላይ እንደገና ሀሳቧን በመግለጽ እንዲህ በማለት ጽፋ ነበር አንጋፋው ኢ ጀ ዋጎነር በግልጽ የመናዝርና በጽድቅ በእምነትና የከርስቶስ ጽድቅ ከሕግ ጋር ባለው ግንኙነት ላይ አመለካከቶን የማቅረብ ዕድል ተሰጥቶታል ይህ አዳዲስ ብርሃን ሳይሆን በሦስተኛው መልአክ መልእከት ውስጥ መተመጥ በሚገባው ቦታ የተቀመጠ ድርም የነበረ ብርሃን ነው ከላይ በተጠቀሰው ጥቅስ ዋጎነር እና ኤለን ኋይት አንደጠቆሙት የፀጸቱ የሚኒየፖሊስ መልእከት የስገኘው እውነተኛው ጥቅም በኢየሱስ ማመንን ከሦስተኛው መልአከ መልዕከት ጋር ማገናኘቱ ነበር ከ በፊት አድቬንቲስቶች ከራዕይ ውስጥ ካሉት ሦስት ከፍሎች ሁለቱን ብቻ አስተውለው ነበር ይህ ጥቅስ ሰባተኛ ቀን አድቪንቲስቶች ራሳቸውን እንዲያውቁ ያደረገና ለአንድ ምዕተዓመት ያህል የሪሺው መጽሔት ይዛ በምትወጣቸው በእያንዳንዱ ርዕሶች ውስጥ ሙሉ በሙሉ የተጠቀሰ መሠረታዊ ጥቅስ ነው ራዕይ ላይ ከዚህ ነው የቅዱሳን ትዕግሥት የሚለውን አድቬንቲስቶች ያስተዋሉት ምንም እንኳን በጥቅምት ቀን ላይ ተስፋ መቁረጥ ቢገጥማቸውም ታማኝ የሆኑ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች የፍርድ ሰዓት መልእከትን እየሰበኩ ዳግም ምጻትን መጠበቃቸውን መቀጠላቸውን ነበር «የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት የሚጠብቁት እነዚህ ናቸው የሚለውን ደግሞ አድቬንቲስቶች እውነተኛውን ሰንበት ጨምሮ የእግዚአብሔርን ሕግ ዘላለማዊነት ከፍ ከፍ የሚያደርጉ መሆናቸውን ነበር እነዚያ ሁለቱ የራዕይ ከፍሎች በተለይ አድቬንቲስትስቶች ለሥነመለኮት ትምህርት ያደረጉአቸው አስተዋዕፆዎች ናቸው በሚያሳዝን ሁኔታ ለ ዓመታት የተለዩ አስተምህሮዎቻቸውን መስበካቸው አድቬንቲስቶች ከሌሎች ከርስቲያኖች ጋር ይጋሩ የነበሩአቸውን እንደ በከርስቶስ በማመን በጸጋ መዳን የመሳሰሉ እምነቶችን ችላ እንዲሉ መርቷቸው ነበር ጆንስና ዋጎነር በሚኒያፖሊስ የሰበኩት ስብከት ጥቅም ልዩ የሆኑ የአድቬንቲስት እውነቶችን መዳን በከርስቶስ ብቻ ከሚለው ለሁሉም ጠቃሚ ከሆነ አጠቃላይ እውነት ጋር አንድ ማድረጉ ነበር ስለዚህ በ ዓም አንዳንድ አድቬንቲስቶች የራዕይ ባን «የኢየሱስ ኃይማኖት የሚለውን ሦስተኛውን ከፍል በሙላት ማስተዋል የጀመሩበት ጊዜ ነበር ኤለን ኋይት ሀሳብ ስትሰጥ ይህ ጥቅስ ኢየሱስ ኃጢአታችንን ይቅር የሚል አዳኝ ለመሆን የኃጢአታቶን ተሸካሚ ሆነ» እያለ ነው ብላለች ያ መረዳት መታመናቸውን በሕግ ላይ ያደረጉትን ሰላም ነሳቸው ኤለን ኋይት በዐዎቹ ጅምር ላይ በነበረው የአገልጋዮች ስብሰባ ላይ ይህ ችግር ገጥሟት ነበር ተሰብሳቢዎቹ ዝም ማለት አስከማይችሉ ድረስ የከርስቶስን የጽድቅ መልእከት የሕይወታቸው አካል አድርገው ከስብሰባው አንዲወጡ ተማጸነቻቸው ነገር ግን ይህንን ካ። ስብሰባዎች ወቅት ዶክተር ዋጎነር ለመጽሐፍ ትዱስ ጥቅሶች የሰጣቸው አንዳንድ ትርጉሞች ትከክል እንደሆኑ አልቆጥራቸውም» በማለት በግልጽ ተናግራለችቸ አንደገ በ ላይ ለአገልጋዮች በድን ሁለቱ የተሃድሶ እንቅስቃሴ አራማጆች «የማይሳሳቱ አይደሉም» ብላ ነግራ ነበር ለላዕሀ በሚያሳዝን ሁኔታ በዚያ ስብሰባ ላይ የነበሩ አንዳንዶችና ሌሎች ከምዕተ ዓመት በኋላ ያሉት እሷ የ የተሃድሶ አንቀሳቃሾችን በተመለከተ የሰጠቻቸውን ማሰጠንቀቂያዖተ ለመቀበል ይቸገራሉ ኤሰን ኋይት ጆንሰና ዋጎነር በሚኒያፖሊስ ያቀረቡት ግልጽ መልእክት ለኃይማኖታዊ ሥልጣን ወደ መጽሐፍ ቅዱሰ እንዲመለሱና ለድነት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስፕ ወደተገለጸው ከርስቶስ አንዲመለሱ ሆኖ ሳለ ሰዎች ሁልጊዜ የሚፈተኑት በሰዎች ለመደገ ነው ከጸጸጸ በኋላ የነበሩት ዓመታት በብሔራዊና በመንግሥት መድረከ የእሁድ ሕግን በተመለከተ ቀጣይነተ የነበረው ቅሰቀሳ የነበረበት ወቅት ነበር ጠዎቹ ጅምር ላይ ኦር ኤም ኪንግ የተባለ ሰው በእሁድ ፇን በድንች እርሻው ላይ ሲቆፍር በመገኘቱ ቃስሮ የነበረ ሲሆን ወደ ዩናይትድ ስቴትሰ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንዲቀርብም ቀጠር ቀይዞ ነበር መሪ ለ ጦፀፀ ጥና ነገር ግን ኪንግ በሕዳር ዓ ም በመሞቱ የፍርድ ቤት ቀጠሮው ተሰርዞ ነበር ከነባረው የእሁድ ቅስቀሳ የቀነሃ ዎቹ በሰባተሻ ቀን አድሼንቲስቶች መካከዕ ክፍቃኛ የሆነ ትንቢታዊ መነሳሳት የነበረበት ወቅት ነበር ከዚያም ባሻገር የኃይማናት ነጻነት ተግባሮቻቸውን ማጠናከራቸውን የቀጠሉበት ወቅኑም ነበር አብ የመነቃቃት የተሃድሶና የመስፋፋት ዘመን መንፈሳዊ መነቃቃትና የትምህርት መስፋፋት ከርስቶስን ማዕከል ባደረገው በ ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ምከንያት ከተቀሰቀሱት እጅግ አስደናቂ እድገቶች መካከል አንዱ የአድቬንቲስት ትምህርት አዲስ አቅጣጫ መያዝና መስፋፋት ነበር ድርጅቱ እስከ ነፅዐ ድረስ አንደኛ ደረጃን ሁለተኛ ደረጃንና ኮሌጅን ጨምሮ ያቋቋመው ትምህርት ቤቶችን ብቻ ነበር ነገር ግን በአሥር ዓመቱ መጨረሻ ላይ ቤተ ክርስቲያንዋ ሁሉንም ደረጃዎች ያካተቱ የትምህርት ተቋማት ነበሯት አድገቱ በመጀመሪያ አዝጋሚ ቢሆንም በ እና በ መካከል የትምህርት ዘርፍ መነቃቃትና መስፋፋት በዎቹ ታላቁ የኢኮኖሚ ግሽበት ወቅት የቀጠለውን እመርታ አሳይቷል በዓነ ዓም በነበረስካ የነበረስካ ዩኒየን ኮሌጅ እና በዓ ዓም በዋሽንግተን የዋላዋላ ኮሌጅ የተመሠረቱ ቢሆንም በአድቬንቲስት ትምህርት ውስጥ እውነተኛ የሆነ ወሳኝ ለውጥ የሆነው በሰሜናዊ ሚሽጋን በነበረው ስብሰባ ነበር ከ ዓም ቀጥሎ ባለው ጊዜ ጄኔራል ኮንፈረንስ የአድቬንቲስት ትምህርት መርሀ ግብር መሪ በነበረው በደብሊዩ ደብሊዩ ፕሬስኮት አመራር በርካታ የወንጌል አገልግሎት ተቋማትን ከፍቷል እነዚህ ተቋማት ለድርጅቱ የኃይማኖት ሰዎች የጽድቅ በእምነት አስተምህሮ ለአድቬንቲስት የሥነመለኮት ትምህርትና ተልዕኮ ማዕከል መሆኑን ለማሳወቅ ይሹ ነበር በ ጅምር ላይ ፕሬስኮት ለአድቬንቲስት ምሁራን ተመሳሳይ የሆነ ተቋም ለማዘጋጀት ወሰነ ያ ወሳኝ የነበረው ስብሰባ የተካሄደው በ ዓም በሐምሌና በነሐሴ ወራት ውስጥ ሃርቦር ስፐርንግስ ሚሽጋን በሚባል ቦታ ነበር በስብሰባው ላይ የተሳተፉት ስብሰባውን መንፈሳዊ ግብዣ ብለውታል በስብሰባው ላይ ጆንስ ከሮሜ መጽሐፍ የሰበከ ሲሆን ኤለን ኋይት ደግሞ ከከርስቶስ ጋር የግል ግንኙነት የመፍጠርን አስፈላጊነት በአድቬንቲስት ምሁራን መካከል የመንፈሳዊ መነቃቃትን አስፈላጊነት እና የከርስቲያን መልዕከት ለትምህርት ማዕከል መሆኑ በሚሉ ርዕሶች ላይ ተናግራለች ፕሬስኮት በቱ የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ላይ ሃርቦር ስፕርንግስ የአድቬንቲስት ትምህርት ለውጥ ያሳየበት ቦታ መሆኑን ተናግሮ ነበር ከዚያ ስብሰባ ጀምሮ «ኃይማኖታዊ ነገሮች በአድቬንቲስት ትምህርት ቤቶች ማዕከላዊ መሆናቸውን ገለጸ ከሃርቦር ስፕርንግ ስብሰባ በፊት መጽሐፍ ቅዱስ በአድቬንቲስት ኮሌጆች ካሪኩለም ውስጥ ወሳኝ ቦታ ያልተሰጠው ቢሆንም ከስብሰባው በኋላ አነዚህ ተቋማት በዚያን ጊዜ እንዲተዝበር ሀሳብ ቀርቦበት የነበረውን የአራት ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ፕሮግራም በመተግበር ወሳኝ ለውጥ አሳይተው ነበር የበለጠ ጠቃሚ የነበረው መላው መጽሐፍ ቅዱስ እንደ ክርስቶስ ወንጌል ተደርጎ ከመጀመሪያው አስከ መጨረሻው» እየተጠና ነበር መምህራንም የአድቬንቲስት አስተምህሮን በመስቀል አውድ አያቀረቡ ነበር በድርጅቱ የሥነመለኮት ትምህርት ከርስቶስን ማዕከል ያደረገው መነቃቃት በትምህርት መርሀግብር ውስጥ መንፈሳዊ መነቃቃት እንዲመጣ መራ የትምህርት ዓላማው ግልጽ በሆነ ራዕይ የታጀበ ሆነ የዚህ መነቃቃት ቀጥተኛ ውጤት ፕሬስኮት በ ዓም አንደተናገረው «ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ከዚያ በፊት በነበሩ ዓመታት ውስጥ ከነበረው የበለጠ በትምህርት ሥራ ላይ እድገት ታይቷል» የሃርቦር ስፕርንግ ስብሳባ ከተጠናቀቀ ከሦስት ወር በኋላ ኤለን ኋይት ወደ አብ ጥር ታሪከ ር የሰባተና ቀን አድቬንቲስቶቶ አ አውስጉራሊያ በመርከብ ተጓዘች የከርስቲያን ትምህርትን ስለማካሄዮና ዐን ለትምህርት ስላለው አንደምታ ከፍ ያለ ግንዛቤ ይዛ ሄርተ በአውስትራሊየ በቆየችባቸው ዓመታት በሃርቦር ስፕርንግስ በተቀመጡ መርሆዎች መሠረት የአኮሾንዳሌ ትምህርት ቤትን ለክርስቲያን ሰራተኛች ለማልማት ተወዳዳሪ ያልነበረው ተጽእአና የማሳደር እድል ነበራት የአውስትራሊያ ትምህርት ቤት ለመንፈሳዊ ነገሮች አጽንዖት በመስጠቱ ሥራ ለትምህርት ፕሮግራሙ በገጠር አከባቢ በመመስረቱ እና ለአገልግሎት የተቋቋመ በመሆኑ ተሃድሶ በተቀበሉ መሥራቾች አመራር ምሳሌ መሆን የሚችል ትምህርት ቤት ሆነ በምዕተ ዓመቱ መገባደጃ ላይ የአሾንዳሌ ምሳሌነት በዓለም ዙሪያ የነበሩትን አድቬንቲስት ትምህርት ቤቶች መልከ እያስያዘ ነበር የባትል ከሪከና የሂልድስበርግ ኮሌጆች እንኳን የአሾንዳሌን ምሳሌ ለመከተል ግቢዎቻቸውን ሽሸጥው ወደ ገጠር አከባቢ ተዛወሩ ከአሾንዳሌ ልምምድ በመነሳት በክርስቲያን ትምህርት ላይ ከኤለን ኋይት ብዕር የማይቋረጡ ደብዳቤዎችና ጽሁፎች ፈለቁ እነዚያ ጽሁፎች የነበሩ የአድቬንቲስት ትምህርት ቤቶችን የከርስትና ፅድገት ብቻ የመሩ ሳይሆን የክርስቲያን ትምህርትን አስፈላጊነት በተመለከተ በኣድቬንቲስት መሪዎችና አባላት መካከል ሰፊ የሆነ የግንዛቤ ድባብ ፈጥረዋል በቁዌኛው መቶ ከፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ ኤለን ኋይት ስለ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰጠችው ምከር በተሊይ የአድቬንቲስት ትምህርትን ለማሰራጨት ጠቃሚ ነበር አውስትራሊያ ሁሉም ሰው ትምህርት እንዲከታተል ይጠይቅ ነበር ከዚህ የተነሣ «መማር የሚፈልጉ ስድስት ልጆች ባሉበት ሁሉ አድቬንቲስቶች ትምህርት ቤትን አንዲከፍቱ ሀሳብ ሰጠች ፐ አድዋርድ ሱዘርላንድንና ፔርሲ ማጋንን ጨምሮ እንደ ቅደም ተከተላቸው የባትል ከሪከ ኮሌጅ ፕሬዝደንትና ዲን ናቸው በአሜሪካ የነበሩ የትምህርት ተሃድሶ አራማጆች የአሷን ምክር አነበቡ እነርሱም የአድቬንቲስት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሥርዓት ፈጣን እድገት እንዲያሳይ ወዲያውኑ ግፊት ማድረግ ጀመሩ ድርጅቱ በ ዓም በመላው ዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የነበሩት ሲሆን በ ዓም ቁጥሩ ወደ በ ዓም ወደ በ ዓም ወደ አድጎ ነበር በእድቬንቲስትነት ውስጥ የኛ ደረጃ ትምህርት ዘግይቶ ጀምሮ ሊሆን ይችትላል ነገር ግን አንዴ ከጀመረ በኋላ በሁሉም ቦታ በአድቬንቲስት ጉባኤዎች ውስጥ ታይቷል ሚኒያፖሊስ በከርስቶስ ጽድቅ ላይ አጽንዖት በመስጠት ሃርቦር ስፐፕርንግስ አሾንዳሌ አና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አንቅስቃሴ የተገናኙ ናቸው እያንዳንዱ በሥርዓቱ ውስጥ ብርታትና እድገት በመስጠት ወደ ሌላኛው ምመርቷል ከአድሼንቲስት ትምህርት መነቃቃትና እድገት ጋር ትይዩ በሆነ ሁኔታ በቅርበት የተገናኘው በዓለም ሁሉ የአድቬንቲስት ሚስዮን ጣቢያዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ነበር እነዚህ ትምህርት ቤቶች አያደገ ለነበረው ሚስዮናዊ ሥራ የወንጌል ሠራተኞችንና ተቋሙን የሚያገለግሉ ሰዎችን ከማዘጋጀታቸው ባሻገር አዳዲሶቹ ሚስዮኖች ወዲያውኑ የየራሳቸውን የትምህርት ተቋሞች መሠረቱ በ ዓም የመጀመሪያውን ማስዮናዊ ወደ ውጭ አገር መላከ የመጀመሪያውን የአድቬንቲስት ኮሌጅ ከመመስረት ጋር ግንኙነት እንደነበረው ሁሉ በአድቬንገቲስት ትዖሦህርት መነቃቃትና በነዎቹ ውስጥ በነበሩ ሚስዮኖች መካከል ግንኙነት ነበር አብ የአድዜንቲስቅ ትምህርት ከድርጅቱ ተልዕኮ ጋር በቅርበት ግንኙነት በነበረው ጊዜ ሁሉ እጅግ ጤናማ ነበር በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚስዮን በፍጥነት ማደግ ከዚ በፊት በነበሩት ምዕራፎች እንደተመለከትነው ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶት በእንቅስቃሴያቸው ጅምር አከባቢ ዳተኛ ሚስዮናውያን አንደነበሩ ተመልከተናል ነገር ግን ዓም ድርጅቱ በመላው ዓለም ፈጣን ሚስዮናዊ እድገት በማሳየት ጫፍ ላይ ቆሠ ፈጣን መስፋፋት ተከታታይነት ባላቸው ጽኑ መሰረቶች ተጠናከረ በመጀመሪያ የአድሼንቲስቶች ፀረሚስዮናዊ ወይም የተዘጋ በር ዘመን አስተሳሰብ አስተምህሮአዊ መሠረት እንዲፈጠር እደረገ ሁለተኛ በከፊል የተከፈተ በር ዘመን ሚስዮናውያን ወደ ሌላው የፕሮቴሰታንት አገሮች አንዲላኩ ድጋፍ የሚያደርግ የኃይል መሠረት በሰሜን አሜሪካ ለመገንባት ጊዜ ሰጠ ሦስተኛ ተልዕኮ ወደ ፕሮቴሰታንት አገሮች ዘመን በእንግሊዝ በአውሮፓ በአውስትራሊያና በደቡብ አፍሪካ ተመሳሳይ የሆኑ እድገቶችን አመጠ ምንም እንኳን ከ በኋላ በየአገሩ በነበረው በእያንዳንዱ የሚስዮን ጣቢያ ብዙ እድገት ማምጣት ቢያስፈልግም መሠረቱ ስለተጣለ አድቬንቲስትነት በዎቹ ውስጥ በርግጥም ዓለም አቀፋዊ ቤተ ከርስቲያን ለመሆን ተዘጋጅታ ነበር የድርጅቱ ለውጪ ሚሰዮናዊ ሥራ መሰጠት እያደገ መሄድ ከመቼውም የበለጠ ግልጽ አየሆነ የመጣው በነዎቹ ጅምርና አጋማሽ ላይ ነበር የዚያ ሁኔታ አንዱ መገለጫ በ አና በ ዓም መካከል እውቅ የሆኑ የአድቬንቲስት መሪዎች ወደ አውሮፓ ሚሽን ያደረጉእቸው ተከታታይነት የነበራቸው ጉብኝቶች ነበሩ ወደ አውሮፓ ለመሄድ የመጀመሪያ ያነበረው ኤስ ኤን ሃስከል ሲሆን የሄደውም በጀኔራል ኮንፈረንስ ተልኮ በ ዓም ነበር ሃሰከል በብዙ ቋንቋዎች መጽሐፍት እንዲታተሙ ሃሳብ የሰጠ ሲሆን አውሮፓውያን የተቀናጀ ድርጅታዊ መዋቅር እንዲመሠርቱም ረድቷል ነገር ግን ከዚህ የበለጠ አስፈላጊ የነበረው የጄኔራል ኮንፈረንስ ፕሬዝደንት የነበሩት ጆርጅ እይ ቡትለር በ ያደረጉት ጉዞና ኤለን ጂ ኋይትና ልጄ ደብሊዩ ሲ ኋይት ከ እስከ ዓም ያደረጉአቸው ጉዞዎች ነበሩ የዚህ ዓይነት ጉብኝቶች በአውሮፓ አድቬንቲስትነት እንዲጠነክር ከመርዳታቸውም በላይ ድርጅቱ በሚስዮናዊ ሥራ ላይ የነበረውን ፍላነት አሳየ በዐዎች አጋማሽ ላይ በአሮጌው ዓለም» አድቬንቲስትነትን ለመምራት የአውሮፓውያን ጉባኤ ተመስርቶ ነበር ከዚህም በተጨማሪ በዚያው አስር አመት ውስሰፕ የአውሮፓ አድሼቬንቲሰቶች በሌሎች በርካታ ቋንቋዎች የህትመት ውጤቶችን ያጾጸጋጁ ሲሆን የራሳቸው የትምህርት ተቋማት የቤተ ከርስቲያን ተቀጣሪዎችን እንዲያሰለጥኑ እርምጃዎችን ወሰዱ በተመሳሳይ ጊዜ አድሼንቲስቶች በአውስትራሊያ በነበሩ አውሮፓውያን ፕሮቴስታንቶች መካከል አና በደቡብ አፍሪካ በነበሩ መካከል ሥራ ጀምረው ነበር ምናልባት እድቬንቲሰትነት ሚሲዮናዊ ራዕዩን ማስፋት መጀመሩን ከሚያሳዩ ምልክቶች መካከል እንዱ ተፈጸሚ የሆነው በ ዓም ሳይሆን አይቀርም በዚያ አመት ድርጅቱ ሰወጭ ሚስዮናዊ ሥራ ሳይ ትኩረት ያደረገ የመጀመሪያውን መጽሐፍ ያሳተመ ሲሆን የመጽሐፉ ርዕስ ለጎዕሃሇ ፇፆጋ ሊዮሜንረዕዶዎ ሶፆውጭ ሚዕያናኛዊ ሥራ ታሪጎኖ ቷሮያፎቻ ኮመነቃቃት ኛቀሃድሶና የመስፋፋት ሸመን አብ የሚል ነበር ከዚያ በኋላ በነ ዓም ጅምር ላይ ቤተ ከርስቲያንዋ ሃስከለን እና ፔርሲ ቲ ማጋንን በተለየዩ የአፍሪካ የሕንድ እና ምስራቃዊ እስያ ከፍሎች ያሉትን እድሎች ችግሮች አና የአድቬንቲስት ሚሽኖችን ለመጀመር የሚመቺ ቦታዎችን ለማጥናት ዓለምን እንዲዞሩ ለሁለት ዓመት ጉዞ ላኩአቸው አነዚህ ግለሰቦች ያደረጉአቸውን የጉዞ መረጃዎች በቤተ ከርስቲያንዋ ዶዕ ሊፈ ጎራሃፇር በሚለው መጽሔት አማካይነት ሙሉ ለሙሉ ዘገቡ ስለዚህ ሚስዮናሂነትና የሚስዮን አገለግሎት የኢድቬንቲስት ወጣቶችን ልብና አእምሮ መያዝ ጀመሩ በዎቹና በዎቹ ውስጥ ለሚስዮናዊ አገልግሎት የተነሳሱት የአድቬንቲስት ወጣቶች ብቻ አለመሆናቸውን ልብ ማለት ያስፈልጋል ከዚህ በፊት ሆኖ በማይታወት ሁኔታ በአሜሪካና በሌሎችም ቦታዎች የፐሮቴሰታንት ወጣቶት በዚህ ዓይነት አገለግሎት ፍላጎት አደረባቸው ለዚህ አስተዋፅዖ ካደረጉ ነገሮች አንዱ ድዋይት ኤል ሙዲ በ ዓም የኮሌጅ ወጣቶች ለማስዮናዊ አገልግሎት ራሳቸውን እንዲቀድሱ ካደረገው ተማጽኖ ያደገው ለውጭ ሚስዮናች የተማሪ ፈቃደኞች እንቅስቃሴ ነበር ለዚህ ተማፅኖ አንድ መቶ ተማሪዎች ምላሽ ሰጡ በ ዓም ቁጥራቸው አይደጎ ወደ የደረሰ ሲሆን በጥቂት ዓመታት ውስጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶች ለውጭ አገር ሚስዮናዊነት ቃል ገቡ የእንቅስቃሴው አንቀሳቃሽ ኃይል ሁሉም ወደ ሁሉም መሄድ አለባቸው» የሜል ሲሆን ዓላማው «በዚህ ትውልድ ዓለምን በወንጌል መድረስ» የሚል ነበር በእንግሊዝ በእስካንዲናቪያ በጀርመን በፈረንሳይ በስዊዘርላንድ አና በሆላንድ ወጣቶች መካከል ተመሳሳይ የሆነ መነቃቃት ተከሰተ ዎቹ የፕሮቴስታንት ሚስዮናዊ እንቅስቃሴ የታየበት ታላቅ አሥርተዓመት ነበር በዚያ ትጋትና ሌሎችን የመድረሰ እንቅስቃሴ ሰመሳተፍ የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ተዘጋጅታ ነበር አድቬንቲስትነትን ያነሳሳው በዚያን ወቅት የነበረው ሚስዮናዊ መነሳሳት ብቻ አልነበረም ነገር ግን በ በሚኒያፖሊስ የተደረገው ስብሰባ ድርጅቱ በራዕይ ላይ የተገለጸውን የሦስተኛውን መልአከ መልእክትና ትርጉሙን በውስጡ ያለውን ሚስዮናዊ ግዴታንም በግልጽ እንዲያሰተውሉ አስችሎአቸው ነበር ከዚያም ባሻገር የአሁድ ሕግ ችግር የሦሰተኛው መልለከ መልእከት የአውሬውን ምልከት በሚቀበሉት የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት በሚጠብቁ መካከል ካለው ልዩነት አውድ ሲታይ አድቬንቲስቶች አስተምህሮአቸውን በፍጥነት ወደ ዓለም ሁሱ መውሰድ አንዳለባቸው እንዲሰማቸው አደረጋቸው ሕዳር ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ሰብሰባ የድርጅቱን «የወጭ አገር ሚስየናዊ ሥራ ለማስተዳደር የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስተ የውጭ ሚሰዮን ቦርድ በመፍጠር ወሳኝ አርምጃ ወሰደ ርሽ ። ሃ የኗሩ ኮኮ አቂ ነ ርጽ ጀርዚ ዚ ኸከ« ነለሄዐክክ ፄዩ«ና ቦኮ ኦ ከሀነ ፎ ህዐጠኗፍበክ እ ሌክበነኔ ከዛ ክ ኔ ከከ ሕሪ ፎ ዞካ ካሄ ለክርከ ልክ በክኗየሃ የኗ ኮኮ ር የ ለ ቪቨፎጸ ር ህከዘሪ ነ ኮኮ ኣኳ ኬ ን ምዕራፍ እንደ ገና የመደራጀትና የችግር ዘመን ኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጅምር ላይ ኢድቬንቲስትነት መልክ ይዛል አስተምህሮዎቹ በደገብ በዝርዝር ተዘጋጅተዋል የተለየ የአኗኗር ዘይቤ እና ሰፊ የያነ ተቋማዊ ድጋፍ ያለው ዓለም አቀፋዊ ሚስዮናዊ ፕሮግራም ሥራ ላይ ውሷል ድርጅቱ አብይ በሆነ የመነቃቃትና ተሃድሶ ጊዜ ውስጥ አልፏል ነገር ግን ቤተ ክርስቲያኗ ወደ እዲስ ምዕተ ዓመት ስትገባ ሁሉም ነገር ደህና አልነበረም በ የነበራትን አደረጃጀት ወደ ኋላ ትታለች ያኔ የነበረው ድርጅታዊ መዋቅር ጥቂት ተቀጣሪዎችና ተቋማት ለነበረው ለትንሽ የሰሜን አሜሪካ እንቅስቃሴ በቂ ቢሆንም አሁን አጅግ ውስብስብ ለሆነው ድርጅት ሊሰራ አይትልም ስለዚህ የተሃድሶ አመታት አሁንም አላበቁም ነገር ግን የአሁኖቹ ተሃድሶዎች በ አንደነበረው አስተምህሮእዊ ሳይሆኑ መዋቅራዊ ናቸው የሚያሳዝነው ነገር በነዓዐዐዎቹ ጅምር ላይ የነበረውን ድርጅታዊ ተሃድሶ ልከ በዎቹ መጨረሻ ላይ ለአስተምህሮ ሕይወት ለመስጠት የተደረገውን ጥረት የገጠመው ያህል ችግር መግጠሙ ነበር ባለው ሁኔታ ረከተው የሚኖሩ ሰዎች ለውጡ ጠቃሚም ቢሆን በቀላሉ አይቀበሉትም ስለዚህ ቤተ ከርስቲያን በአዲስ ምዕተ ዓመት ውስጥ ሌላ የተሃድሶን ዙር የተለማምደት ብቻ ሳይሆን ከግለሰቦች እቋም የተነሣ ሁለተኛ ችግር ውስጥ ያለፈችበት ጊዜም ነበር ነገር ግን በዐ ዓም የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን በታሪኤ ውስጥ አስከዚያ ሰዓት ድረስ ሆኖ ከሚያውቀው በተለየ ሁኔታ ዓለም አቀፋዊ ተልዕኮዋን ለመፈጸም ተደራጅታና ገጣሚ ሆነ ነበር የኃይማኖት ተቋሙ በእዲስ መልከ መደራጀት ጠሐ ዓም በእድቬንቲስት ታሪክ ውስጥ ወሳኝ ጊዜ ነበር በ እና በ ዓም የጄነራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ወቅት ድርጅቱ ተልዕኮውን ውጤታማ በሆነ መልከ ሰመሪጸምዎ እንደገና በደንብ ተደራጀ አደረጃጀት የነበረው አቢይ ችግር ለጄኔራል ኮንፈረንስ ፕሬዝዳንት ሥልጣንን ያለመጠን መስጠቱ ነበር በዎቹና በዎቹ ውስጥ ፕራደ ገ ለቤተ ከርስቲያንዋ ሥራ በአካል በመገኘት በጥንቃቄ አመራር መስጠት ይቸል ነበር ነገር ግን በይ እና በጩዐ መካከል ቤተ ክርስቲያንዋ ወንጌልን የምታሰራው የሰው ኃይል ከ ወደ አድገት አሳየ የእጥቢያ ኮንፈረንሶች ቁጥርም ከ ወደ እይን ነር ኮንፈረንሶችና ሚሽኖች ነበሩ በዚያው ወቅት የአድቬንቲስት ቤተ ከርዕቲያን አባላት ቁጥር ከ ወደ ያደገ ሲሆን ይህ ቁጥር ወደ እንደ ገና የመደራጀትና የችግር ዘመን የሚሆኑ አጥቢያ ጉባኤዎችን ይወከል ነበር የ ዓም ድርጅታዊ መዋቅር ሁለተኛው ችግር ሕብረት ማጣት ነበር ለምሳሌ የለንገት ትምህርት የሕትመት የሕከምና እና ሌሎችም ወደ ሊሎች መድረስ የሚቻልባቸው መንገዶች ይንቀሳቀሱ የነበሩት ጀኔራል ኮንፈረንስ ሳይቆጣጠራቸው በራሳቸው ነበር ያ ግልጽ የሆኑ ችግሮችን አስከተለ የነበረውን ሁኔታ የሚያሳየው አንዱ ምሳሌ ጄኔራል ኮንፈረገስ የውጭ አገር ሚስዮን ቦርድ የሕክምና ሚሽንና የበጎ ኦድራጎት ማህበር እርስ በርሳቸው ሳይመካከሩ ሚስዮናውያንን መላካቸው ነበር ከዚያም ባሻር ሕብረት ማጣት የድርጅቱ ፕሮግራሞች ሚዛናዊ ያልሆነ እድገት እንዲያሳዩ አደረገ ለምሳሌ የሕክምና ሚሽን ብቻውን በድርጅቱ ውስጥ ያሉ ሌሎት ዘርፎች በሙሉ አንድ ላይ ሆነው ከሏቸው ሠራተኛት በላይ ቀጠረ ለሕከምና ፐሮግራም የተቀጠሩት ሠራተኞች ሲሆኑ ሴሱሎጭዌ በሙሉ በአንድነት ሠራተኞች ነበሩአቸው ሌላኛው ችግር የነበረው ጄኔራል ኮንፈረንስ በድርጅቱ ውስጥ በነበሩ አካላት ገንዘብ ላይ በቂ የሆነ ቁጥጥር የሌለው መሆኑ ነበር ከዚህ የተነሣ በጤና በሕትመትና በትምህርት ዘርፎች በየአቅጣጫው ዕዳ ታዬ ቤተ ከርስቲያንዋ በችግር ውስጥ ስለነበረች ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ ጥንቃቄ ይሻ ነበር ስናጠቃልለው በአዲስ መልከ የማደራጀቱ ሥራ በአንዳንድ ቦታ ማዕከላዊነትን መፍጠርን የጠየቀ ሲሆን በሌላ ቦታ ደግሞ ማዕከለዊነትን መናድን ይሻ ነበር በሌላ በኩል የፕሬዝደንቱ የአስተዳደር ሥልጣን መከፋፈል ያስፈልገው ነበር ነገር ግን በሌላ በኩል ደግሞ ጄኔራል ኮንፈረንስ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ከመጀመሪያው የበለጠ ዋጥተኛ ሥልጣን እንዲኖረው ጠየቀ ለተወሰነ ጊዜ የአደረጃጀት ለውጥ እንደሚያስፈልግ ቤተ ከርስቲያን ተሰምቷት ነበር እንደ እውነቱ ከሆነ ዎቹና አዎቹ ተከታታይ የሆኑ በርካታ ሙከራዎች የታዩባቸው ጊዜያቶች ነበሩ በመጀመሪያ ደረጃ በ ዓም የኃይማኖት ድርጅቱ በታላቋ ቢሪታኒያና በአውሮፓ የነበረውን ሥራ እንዲያስተባብር የአውሮፓ የሰባተኛ ቀን አድሼንቲስት ሚስዮኖች ጉባኤን በመሠረተ ጊዜ አስተዳደራዊ ሥልጣን ተከፋፍሏል ሁለተኛ በ እና በ መካከል ቤተ ከርስቲያን ዓለም አቀፋዊ ሥራዋን ወደ ስምንት ድስትርከቶች በከፋፈለች ጊዜ ለጊዜውም ቢሆን ለውፕ ተከስቷል ነገር ግን እነዚያ ድስትርከቆቶች ከትትል የሚያደርግ አካልና አስተዳደራዊ ሥልጣን አሷነበራቸውም የበለጠውን ወሳኝና ዘለቄታ ያለቸው ለውጦች የተፈጸሙት በደቡብ አፍሪካና ራሊያ ነበር በዎቹ ጅምር ላይ ኤ ቲ ሮቢንሰን በደቡብ አፍሪካ የበረውን ሥራ በዘርፎች በመከፋፈል አደራጀ የሰንበት ትምህርትና የሕትመት አ ን በራስ እገዝ ድርጅቶች መካከል ከማድረግ ይልቅ የኮንፈረንሱ አካል ንዲሆኑ ተደረጉ በመሆኑም ኮንፈረንሱ የሰንበት ትምህርት ጸሐፈፊ የሕትመት ዘርና ችም ዘርፎች ተመሳሳይ አደረጃጀት ነበረው የእያንዳንዱ ዘርፍ ጸሐፊ ካለመኖሩ ፕሬዝደንት መመሪያ በመቀበል ያሠራ ነበር ይህ እድገት ማዕከላዊነት አዉተዉራ ድን ገጥሞት የነበረውን ችግር የመፍታት አቅጣጫን አብ ዓዑ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶች እጭር ታሪከ ደብሊዩ ሲ ኋይት እና ሌላ አሜሪካዊ የሆነ አርተር ጂ ዳንኤልስ የተባለ አስተዳዳሪ በ ዓም «የደቡብ አፍሪካን መፍትሄ» ለአውስትራሊያ እንዲሰራ አድርገው ሥራ ላይ አዋሉ በተመላሳይ ጊዜ አውስትራሊያ ያሰመጠን ማዕከላዊነትን ያጣውን የአድቬንቲስትነት ድርጅታዊ ገጽታ ችግር ለመፍታት የራሱን አስተዋጽዖ እያደረገ ነበር በ ዓም በአጥቢያ ኮንፈረንስና በጄኔራል ኮንፈረንስ መካከል አማካይ የሆነ ዩኒየን ኮንፈረንስ ተመሠረተ ከድስትሪከት ሥርዓት በተለየ ሁኔታ አዲሱ ዩኒየን ኮንፈረንስ አስተዳደራዊ ሥልጣንና አስተዳዳሪዎችም ነበሩት ከ ዓም ጀምሮ የእውስትራሲያ ዩኒየን ኮንፈረንስም የተሟሱ የድፓርትመንት መምሪያ ጸሐፊዎች ነበሩት ከዚያ ቀጥሎ ይህ ሥርዓት በእያንዳንዱ አጥቢያ ኮንፈረንስ ራሱን እያባዛ ሄደ በመሆኑም በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማብቂያ ላይ የአውስትራሊያ ቤተ ከርስቲያን በዳንኤልስ አመራር እድቬንቲስትነት ውጤታማ እንዳይሆን አያደረጉ የነበሩትን ማዕከላዊነትን የመከተልና ማዕከላዊነትን ያለመከተል ድርብ ችግሮች የሚፈታ ሞዴል ነበራት ያ ሞዴል በዐ ዓም የጄኔራል ኮንፈረንስ ስብሰባ ወቅት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷልሬ እያረጀች የመጣቸው ኤለን ኋይት በአውስትራሊያ ወደ አስር አመት ገደማ ከቆየች በኋላ በ ዓም ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተመልሳ የስነመለኮት ትምህርት ማፈንገጥና ድርጅታዊ ጫና እያጋጠማት የነበረችውን ቤተ ከርስቲያን ተጋፈጠች ሁለት አብይ የሥነመለኮት ትምህርት ማፈንገጦች ነበሩ የመጀመሪያው በአንዳንድ የቤተ ክርስቲያንዋ መሪ የሆኑ የሥነመለኮት ምሁራንና ኃይለኛ በነበረው ጆን ሃርቬይ ኬሎግ መካከል ይታይ የነበረው የፓንቴይዝም ሁሉም ነገር አምላከ ነው አምላከም ሁሉም ነገር ነው በሚሉት ዝንባሌዎች ላይ ያማከለ ነበር ሁለተኛው ደግሞ በኢንዲያና ተነስቶ የነበረውንና የቅዱስ ሥጋ መነሳሳት አንቅስቃሴዎችን በመሳሰሉት ውስጥ ተገልጾ የነበረውን የተዳከመ የፍጹማዊነት አመለካከት ያካትት ነበር ምንም እንኳን የበለጠውን አሳሳች የሆነ የፍጹማዊነት መልከ ቢኖርም የቤተ ከርስቲያንዋ አመራር የቅዱስ ሥጋ እንቅስቃሴን በፍጥነት አጠፋው ነገር ግን ፓንቴይዝም ያመጣው ችግር አንደገና በሚዋቃረው አንቅስቃሴ ውስጥ ገባ በሰባተኛ ቀን አድቬንተስቶች ታሪከ ውስጥ የነገሩ ፍጻሜ እጅግ ወሳኝ የሆነ ክፍፍል ማሰከተሉ ነበር እንደ ገና የመደራጀት ሂደቱን መመርመራትንን ስንጨርስ ወደ መከፋፈል ጐዳዮች እንመለሳለን ጠዓ ዓም ኤለን ኋይት በቤተ ከርስቲያን ሥራ ውስጥ ለወቅቱ አስፈላጊ የሆነትና ልምድ የነበራት ሴት ነበረች ከዚያም ባሻገር ባለቤትዋና ቤትስ አድቬንቲስትነትን ለመመሥረትና ለማደራጃት ካደረገት ጥረት ጋር በተገናኘ ሁኔታ ያላየችው ኃይለኛ የሆነ አመራር የመሥጣት ችሎታ ነበራት በ ዓም የጄኔራል ኮንፈረገስ ስብሰባ ወ ከ ዓመታት በፊት ቤተ ክርስቲያንዋ ለመደራጀት ባደረገችው አንቅስቃሴ ወቅት እንደ ነበረው ሁሉ አሁን ቤተ ክርስቲያን እንደ ገና በምትደራጅበት ወቅትም የነበራት ተሳትፎ ተመሳሳይ ነበር ሰብሰባው ከመጀመሩ አንድ ቀን አስቀድሞ ኤለን ኋይት በባትል ከሪክ ኮሊጅ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ከአንድ የመሪዎች ቡድን ጋር ተገናኝታ ነበር አርግጦ በሆኑ ቃላት ሐዲስ ደም። ከተባለው መጽሐፏ የተገኘውን ገቢ ለኃይማኖት ድርጅቱ የሰጠችውን መሪነት በመከተል ነበር የሥጦታው ዓላማ ከድርጅቱ የትምህርት ሥርዓት ፈጣን እድገት የተነሣ የመጣውን ትልቅ ዕዳ ሰመከፈል ነበር በተመሳሳይ ሁኔታ ኬሎግ የመጽሐፉን ሽያጭ ትርፍ የባትል ከሪከን የጤና ማዕከል አንደገና ለመገንባት ለመስጠት አስቦ ነበር ዶክተሩን በሚያሳዝን ሁኔታ ዳንኤልስ ፕሬስኮትና ሌሎችም ፈሺን ሄምኃ የተባለውን መጽሐፍ ፓንቴይቲከ አመለካከቶች ኬሎግ የማይታመን ሰው ለመሆኑ ተጨማሪ ምልክት እንደሆነ በመግለጽ አወገዙ ኬሎግና ባልደረቦቹ ከዳንኤልስ አንጃዎች ጋር የነበራቸው ጦርነት ለብዙ አመታት ቆቶየ ኤለን ኋይት ለተወሰነ ጊዜ ሰላም ለማምጣት ሞከራ ነበር ነገር ግን በ ዓም በሕዝብ ፊትና በጽሁፎችዋ ከዳንኤልስ ጋር አብዝታ ወገነት በመጨረሻ ኬሎግ በሕዳር ዓም ከባትል ክሪከ ጉባኤ አባልነት ተሰርዞ የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያንን ለቆ ወጣ ዶክተሩን በመወገን ቤተ ከርስቲያንን ለቀው የወጡት ኤ ቲ ጆንስ እና ኢ ጄ ዋጎነር ነበሩ ሁለቱም በ ዓም በሚኒያፖሊስ የኃይማኖት ተቋሙ የሚያድን ጽድቅን በሙላት እንዲያስተውል የመሩ ሰዎች ነበሩ ጆንስ በቀራው የሕይወት ዘመኑ ሁሉ አድሼንቲስትነትን የቤተ ክርስቲያን ድርጅትንና ኤለን ጂ ኋይትን በመዋጋት አሳለፈ በተለይ በኤለን ኋይት ጉዳይ ላይ ኬለጣና በርካታ ተባባሪዎቹ በነ አና በሀ መካክል ክእርሱ ጋር ሕብረት ፈጠሩ የኬሉሎግ ከቤተ ክርስቲያን መለየት በርካታ የአድቬንቲስት የሥነመለኮት ምሁራንንና የሕክምና ዘርፍ መሪዎችን ከኃይማኖት ድርጀቱ እንዲነጠሉ አደረጋቸው ዶከተሩ የቐኳ የተገነበውን የባትል ከሪከ የሕከምና ተቋምንና የቤተ ከርስቲያንዋ የሕከምና ት ቤት የነበረውን የአሜሪካ ሜዲካል ሚሽናሪ ኮሌጅ በቁጥጥሩ ሥር አደረገ አብ ኦንደ ዝ የመደራጀትና የትፒ ዘመን ዖ ብቸ ማቸ ዓብ መ መመመ መመ መናፍቁ ር ስን ከመከፋፈሉ ችግር በተጨማሪ አድቬንቲስትነት በባትል ከሪከ ሌሎች ችሣሮችም ገጥመውታል ዓም በተለየ ሁኔታ ከባድ አመት ነበር የጤና ተቋሙ በየካተት ተቃጥሎ ሙሉ በሙሉ ወድሟል ሁለተኛው ቃጠሎ የተከሰተው በታህሳስ ሲሆን በዚህ ቀን የሰባተኛ ቀን ኢድቬንቲስት ማተሚየ ቤት ተቱባጥሎ ነበር የአሳት አደጋዎች ለማጥፋት የሚችሉትን ያህል ቢጥሩም በአንድ ሰዓት ውስጥ ወደ አመድነት ተለወጣል የአዲሱ ምዕተ አመት የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ለኃይማኖት ተቋሙ አጅግ ከባድ ከነበሩ ጥቂት ጊዜያቶች መካከል የሚመደቡ ናቸው ቤተ ከርስቲያንዋ ለስኬት ጠንከራ የሰረቻቸው አብዛኞቹ ነገሮት ወደሙ ነገር ግን ሁሉም አልጠፋም ነበር በዳንኤልስና በፕሬስኮት ጠንካራ አመራር እና በማያቋርጥ የኤለን ኋይት ምክር አማካይነት ለአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን መቅሰፍትን ባመጡ በእነዚያው ዓመታት ውስጥ አድቬገቲስትነት ከመጀመሪያው በበለጠ በጽኑ መሠረት ተመሠረተ በዚህ ከፍለ የኃይማኖት ተቋሙ ድርጅታዊ ሠዋቅር መጠናከሩን አጥንተናልለ በሚቀጥለው ከፍል የአድቬንቲስትነትን ተቋማዊ ዳግም ልደት እንመለከታለን ባትል ከሪክን ለቆ መውጣትና አዲስ ጅምሮች በኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጅምር ላይ አድቬንቲስቶፕ ያለማቋረጥ ወደ ባትል ከሪከ መፍለሳቸው የታወቀ ችግር ሆኖ ነበር ለአምነታቸው መመስከር በሣኒችሉባቸው ዐክለያዩ ቦታዎች ከመኖር ይልቅ ከአድቬንቲስት አባላት መካከል አብዛኞቹ በከተማው ውስጥ ተሰብስበው በመኖር እርስ በርሳቸው በመተማማትና በሊሉች መንገዶችም ለእድቬንቲሰት ተልዕኮ እንቅፋት አየሆኑ ነበር በከተማው ውስጥ ካለው ሕዝብ መካከል አብዛኞቹ የኃይማኖት ተቋሠ አባላት ከመሆናቸውም ባሻገር ባትል ከሪከ በመላው ዓለም ላሉት አድቬንቲስቶች አንደ የኃይል ምንጭ በመሆን ያለመጠን ማዕከላዊነትን ይዞ ነበር ከሁሉም የሚበልጡና አጅግ ተጽዕኖ ማሳደር የሚችሉ የቤተ ከርስቲያንዋ ተቋማት ያሉበት ቦታ ብቻ ሳይሆን የዓለም መዲናም ሆኖ ነበር በተጠላለፉ መቀሙጫዎች የተቀመጡ በጣት የሚቆጠሩ ሰዎች በሁሉም ቦታ ያለችውን የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን እየገዙ ነበር እንዲያውም በዎቹ ውስጥ የባትል ከሪከ ኮሌጅ የባትል ከሪከ የጤና ማሰልጠኛ ሣዕከልና የሪሺውና ሄራልድ ማተሚያ ድርጅት በመላው ዓለም ያሉትን ሁሉንም የአድቬንቲስት የትምህርት የህከምናና የህትመት ተቋማትን በቁጥጥራቸው ሥር ለማድረግ በዘመኑ ይንጸሳረቅ የበረውን ሁሉንም በቁጥጥር ሥር የማድረግ መንፈስ በመያዝ እርምጃዎችን ሟቿው ነበር በእፍሩ በ ዓም ኢየሩላሌም ለአይሁዶችና የጨው ባሕር ከተማ ለሞርሞኖት እንደሆኑ ሁሉ ባትል ክሪከም ለአድቬንቲስቶች ሆኖ ነበር ነገር ግን አዲሱ ምዕተ ዓመት ንቲሰቶች ቅዱስ ከተማ ስትፈራርስ የታየበት ዘመን ነበር ከት ቹ ጅምር ጀምራ ኤለን ኋይት ይህንን ጉዳይ እያሳሰበች ነበረች ነገር ግ የተቋሙ ምላሽ አልሰጡም ነበር ከከተማዋ መውጣትን የተቀበሉት የመጀመሪያዎቹ ፈና ማመሪዖች ከ ዓም ጀምሮ እንደ ቅደም ተከተላቸው የባትል ከሪከ ኣደነትና ዲን የነበሩት ኢ ኤ ሱዘርላንድ እና ፔርሲ ቲ ማጋን ነበሩ ካኢ አብ የሰባተኛ ቀን እድቬንቲሰቶተ አጭር ታሪክ ሁለቱ ሰዎች ትምህርት ቤት መጽሐፍ ቅዱስን። ዩኦ ክ አሸ ብ ምዕራፍ ዓለም አቀፋዊ እድገት የታየበት ዘመን እስከ በነበረው ጊዜ ውስጥ የነበሩት አሥርተ ዓመታት የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ወደ ዓለም አቀፋዊ ቤተ ከርስቲያንነት ያደገችበት ዘመን ነበር ከ በነበረው ጊዜ ውስጥ የነበሩት አሥር ዓመታት ቤተ ከርስቲያንዋ ተልዕኮዋን ተግባራዊ በሆነ ሁኔታ ለመፈጸም መዋቅሮቿንና ተቋሞቿን አንደገና ያደራጀችበት ዘመን ክር ከዚህ የተሣ እስከ በነበረው ጊዜ ውስጥ ፈር ቀዳጆች ያላሰቡት አድገት ታይቶ ነበር በ ዓም ላይ ወደ የሚጠጉ አባላት የነበሩት ትንሽና የተናቀ የእድቬንቲስት ቡድን ከነበረበት በ ዓም ላይ የቤተ ከርስቲያን አባላትዋ ቁጥር በግምት ወደ አድጎ ነበር ይህ ቁጥር በ ሳይ ወደ ሚሊዮን የቀረበ ሲሆን በዐ ዓም ደግሞ ወደ ሚሊዮን አንደሚደርስ ተገምቷል በ ዓም አብዛኞቹ አባላት በሰሜን አሜሪካ የነበሩ ሲሆን በነዐዎቹ አጋማሽ ላይ ከአባላቱ ግማሽ የሚያሀሉት በሌሎች አህጉሮች ነበሩ በኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጅምር ላይ የነበሩት አድቬንቲስቶች የሦስቱን መላእከት መልእክት ለመላው ዓለም ለማድረስ የሚቃጠል ተልዕኮ እንደነበራቸው መመልከት ይቻላል በ ዓም እና በ ዓም መካከል የኃይማኖት ድርጅቱ በዎቹ የበረውን የሚስዮን ፕሮግራም ስላጠናከረ በዎቹ አጋማሽ ላይ የነበረው ለድቬንቲስትነት አድገት በማሳየቱ መሥራች የነበሩት ማወቅ እስከማይችሉ ድረስ ደርሶ ነበር። የኤለን ኋይት ሞት በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ምዕራፎች እንደተመለከትነው ኤለን ኋይት ጄምስ ኋይት አና ጆሴፍ ቤትስ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን መሥራቾች ነበሩ ቤትስ በ ዓም ሲሞት ጄምስ ደግሞ በ ዓም ሞቷል ነገር ግን ኤለን ኋይት የድቤንቲስት ቤተ ክርስቲያንን እስከ ዓም መምራትዋን ቀጥላ ነበር በድርጅቱ ውስጥ የአስተዳደር ሥልጣንን በፍጹም ያልያዘች ቢሆንም ግዙፍ የሆነ የማነሳሳት ኃይል ቆዳሽ ጽሆፎቿና ምከሮቿ ለግለሰቦችና ለመላው አድቬንቲስትነት ልዩ ትርጉም ው ሐምሌ ቀን አ ዓም አድቬንቲስት ያልነበሩ አንዳንድ ጓረቤቶቿ አንዲህ ብለው ቫቪባር «ሁልጊዜ ስለ ኢየሱስ ፍቅር ትናገር የነበረቸው ባለ ነጭ ጸጉር ትንሹዋ አርጊት ዓመቷ ሞተች ኤኤል ኋይት ሜሴንጀር ቱ ዘ ሬምነንት ገጽ ን ይመልከቱ ቤተ ሰቦቿና ጓደኞቿ የሰሙት የመጨረሻው ቃሎቿ ያመንኩትን አውቃለሁ» የሚሉ ቫሩ ቢፊ አብ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስቶተ አሣ ሪከ ሌኤለን ሏቦት ሦስት የቀብር ሥኝ ሥርዓቶች የተካሄዱ ሲሆኑ እንዱ የተፈጸመው በመኖሪያ እገርኖ በኤልሞሻቪን ካልፎርኒየ ነበር ሁለተኛው ሥን ሥርዓት የተፈጸመው በሪችሞገድ ካሊፎርኒየ በነበረው የስብሰባ ቦታ ካምፕ ሚትንግ ሲሆን ሦስተኛው የተፈጸመው በባትል ከሪከ ቤተ መቅደስ ነበር የባትል ክሪከ አገልግሎትን የመሩት በዚያን ወቅት የጄኒራል ኮንፈረንስ ፕሬዝደንት የነበሩት ኤ ጂ ዳንኤልስ ነበሩ ቤተ መትደሱ ከ በሚበልጡ ሰዎች ቤተ መቅደሱ ጢም ብሎ በመሙላቱ ምክንየት ቦታ ስላልነበረ ሌሎች ሰዎች ላይገቡ በውጭ ቀርተዋል የኤለን ኋይት ሕይወት ወደ ፍጻሜ ቢመጣም ተጽዕኖዋ ግን ወደ ፍጻሜ አልመጣም እሷ በሞተችበት ወቅት የጽሁፍ ሥራዎቿ ገጾች የነበሩአቸው መጽሐፍትን በራሪ ጽሁፎችን በየወቅቱ የሚታተሙ ጽሁፎችን ያልታተሙ ደብዳቤዎችንና የእጅ ጽሁፎትን ማኑስክርፕትስ የካትት ነበር በጽሁፍ ያስቀመጠችው ቅርስ እሷ ሕይወቷን ቀድሳ ለሰጠችላት ቤተ ከርስቲያን ጠታሚ የሆኑ ምክሮችን መስጠቱን ቀጥሏል ኢየሱስ ከመምጣቱ በፊት ልትሞኑ እንደምትችል በመገንዘብ በ ዓም ጅምር ላይ በመጨረሻው ኑዛዜዋና ቃል ኪዳን ላይ ስለ ጽሁፎቿ ሁኔታዎችን አመቻችታ ነበር እሷ ስትሞት ንብረትዋን ለመቆጣጠር በውስጡ ያለውን ሥራ ለማንቀሳቀስ» እና አባዲስ የተተረጎሙ ጽሁፎችን ለማሳተም» እንዲሁም ካልታተሙ ጽሁፎቿ ተውጣጥተው አንድ ላይ የተዘጋጁ መጻሕፍትን ለማሳተም ኃላፊነት እንዲወስድ አምስት ሰዎች ያሉበትን ቦርድ ሰየመች መላው ኑዛዜዋ ኤች ኢ ዶግላስ መሰንጀር ኦቭ ዘ ሎርድ በሚል መጽሐፍ ውስጥ ገጽ ይገኛል ከ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ የኤለን ኋይት ጽሁፍ የበላይ ጠባቂዎች ትራስቲስ ሦስት ተግባራትን እከናውነዋል ከዚህ በተጨማሪ ኤለን ኋይትንና ሥራዋን ለአድሼቬንቲስቶችና ለሌሎችም አስተዋውቀዋል አሁን የኤለን ኋይት ጽሁፎች የሚገኙበት ዋና ቢሮ ያለው በስልቨር ስትርንግ ሜሪላንድ ባለው የጄኔራል ኮንፈረንስ ሕንፃ ውሰጥ ነው ከኤለን ኋይት ጽሁፎች ጋር ግንኙነት ያላቸው ቅርንጫፍ ቢሮዎችና የምርምር ማዕከሎች በመላው ዓለም ውስጥ ይገኛሉ ግንባር ቀደም ከሆኑት የእድቬንቲስት የትምህርት ተቋማት ጋር በመገናኘት አነዚህ የኤለን ኋይት ጽሁፎች ዋና ቢሮ ቅርንጫፎች በኤለን ኋይት ጽሁፎችና ከእነርሱ ጋር ግንኙነት ባላቸው ነገሮች ላይ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ሰዎች ቀጣይነት ያላቸውን ዕድሎች ይሰጣሉ የችፒና የቃል ኪዳን ጊሼ ምንም እንኳን ዓለምን ከዚህ በፊት ገጥሞት የማያውቅ ችግር አስጨናቂ የሆነ ዓለም አቀፋዊ የሆነ የኢኮኖሚ ግሸበት ሁለቱ የዓለም ጦርነቶችና ቀዝቃዛው ጦርነት ቢገጥሙትም በ እና በ ዓም መካከል የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን በታሪኳ ታላቁን እድገትና መስፋፋት ያሳየችበት ወቅት ነበር እነዚህ ችግሮች በአንዳንድ መገገዶች የሦስቱ መላእክት መልአከት እንዳይሰበክ እንቅፋት ቢሆኑም በሌላ መንገድ ደግሞ የመቅሰፍቱ ትልቅነት ሰዎች በዳግም ምጻት ላይ ያላቸውን ፍላጎት ጨመፖረ ና የጦር ወሬ» ሰዎች የጊዜውን ምልከቶች» በደንብ እንዒቀበሉት መራቸው የችግር ጊዜያቶች በጦርነት በተጎዱ አገሮች ሥራውን ቢገድቡም። ጠላትነት ያላቸው ዓለም አቀፋዊ ገደቦች ግንኙነት እንዳይኖር በማድረግ ተስፋ ቢያስቶርጡም በአጠቃላይ አብ ለዎ እፆቶዊ እድገት የታገበት ዘመን ንዚ የችግር ጊዜያቶች የአድቬንቲሰት ቤተ ከርስቲያን የወንጌል ሥራን አነሳስጉናር ው መቶ ከፍለ ዘመን የመጀመሪያው አጋማሽ እጥፍ ት ቾግር ብቻ ያመጣ ሳይሆን ዓለማዊነትን በማደፋፈር በባሕል ነጥ ደረጃ ለውግ አምጥቷዕ ይህ የባሕል ለውጥ በብዙ መንገዶች ከፍተና ደረጃ ላሪ የደረሰው በጽው የዓለም ጦርነትና በነዎቹ በተከሰተው የኢኮኖማ ማነበት ወትኑ መከከል ነበር ይህ በዚያን ጊዜ በዓለም ላይ በነበረው አድቬንቲስትነት ላይ ከፍተና ተጽዕኖ የማሳደር አቅም በነበራት በዩናይትድ ሰቴትስ አውነት ነበር በዎቹ በሰሜን አሜሪካ የተፈጸሙት ከስተቶች በኛው መቶ ከፍለ ዘመን የመጨረሻው ሩብ ላ የተፈጸሙት ተመሳሳይ ከስተቶች ካደረጉት የበለጠ በዓለም አቀፋዊ ቤተ ከርስቲያን ላያ ተጸዕኖ ወደ ማሳደር አዘንብለው ነበር ለአደቬንቲስትነት የተለየ ጥቅም የነበረው በፕሮቱስታንት ለዘብተኝነትና አከራሪነት መካከል የነበረው ውጥረት ነበር በለዘብተኞቹና አክራሪዎቹ መካከል የነበረው ትግል አምብርቱ የመመራት እንስፓሬሽን እና የመገለጥ ሬቬሌሽን ባሕርይን ያካትት ነበር አድቬንቲስትነት እግዚአብሔር በቃል በመናገር ተጽዕኖ ከማሳደር ይልቅ በአስተሳሰብ ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል በማለት የተከራከረችውን የኤለን ኋይትን አመራር ወደ መከተል አሰበለ በዚህም አድቬንቲስቶች ሰው አይሳሳትም ከሚለው እስተሳሰብ እንዲርቁ መርታለች እሷ መጽሐፍ ቅዱስ በድነት አቅጣጫ ምንም ዓይነት ስህተት የሌለው ሲሆን ጭብጦችን በተመለከተ ግን ምንም ዓይነት ችግሮችና ስህተቶች ሲኖሩት እስከማይቸሉ ድረስ ስህተት የለሽ ወይም ኢኔረንት አይደለም የሚል አቋም ነበራት በኛው መቶ ከፍለ ዘመን መጨረሻና ኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጅምር ላይ እንደ ኤ ቲ ጆንስ እና ኤስ ኤን ሃስከል ያሉ የአድቬንቲስት መሪዎች መጽሐፍ ቅዱስና የኤለን ኋይት ጽሁፎች ቃል በቃል የተሰጡ እንደሆኑ በማስተማር በአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ውስጥ አስከፊ የሆነ ችግር ፈጥረው ነበር ነገር ግን ኤለን ኋይት በሕይወት ስለነበረች በርዕሱ ላይ ወደ ሌላኛው ጫፍ እንዳይሄዱ መናገር ትችል ነበር የሷን ሀሳብ ይደግፉ የነበሩት ኤ ጂ ዳንኤልስ እና ደብሊዩ ሲ ኋይት ሲሆኑ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስና የኤለን ኋይት ጽሁፎች በመንፈስ ቅዱስ ምሪት መጻፋቸውን በተመለከተ ያለመጠን የከረሩ እመለካከቶችን እንዲያስወግዱና ምከንያታዊ እንዲሆኑ ያለማቋረጥ ይናገሩ ነበር ጆነስ በመጨረሻ ኤለን ኋይትን አልቀበልም ያለው በመንፈስ አነሳሽነት የተጻፉ ነገሮችን በተመለከተ ምከንያታዊ የሆነ አሳቦችን ስለተቀበለችና ያ አቋም ከአርሱ የአስተምህሮ ዓትርነት ጋር ስለተጋጨበት ነበር በማያሳዝን ሁኔታ በዎቹ ውስጥ በአሜሪካ ፕሮቴስታንትነት ውስጥ የነበረ ትግል ኃይልና መጠን ኋይትና ዳንኤልስ የነበራቸውን በጥንቃቄ የተሞላ ሚዛናዊነት አበላሸው ያ አስርተ አመት ቃል በቃል መገለጥና ሰው የማይሳሳት ነው በሚሉ ርዕ ላይ በአከራሪዎችና በለዘብተኞች መካከል ተቃራኒ የሆኑ ቡድኖች የተፈጠሩበ ዝ ር ለዘብተኞቹ ቅዱሳን ጽሁፎች መለኮታዊ መሆናቸውን ሲያብራሩ አከራ። ኖ በተስፋፋችበት መጠን ተስፋፍቷል በብዙ አገሮች የአድቬንቲስት ከበር ወደ በር በመሄድ መጻሕፍትን የሚሸጥ ሰው መጻሕፍት ሻጭ ለሦስቱ መላእከት መልእከት በር ከፋቶ ሆነ በግንኙነትና በመኃዳዣ መስኮች ፈጠራ የታከለባቸውን ዘዴዎች መጠቀምም የአድቬንቲስትን ሰርጭት አፋጥኗል ከጀሹዋ ሺ ሐይምስ ለብዙ ሕዝብ ከመናገር ባህል በመነሳት ኤች ኤም ኤስ ሪቻርድሶ የአድቬንቲስት መልእከትን ለማሰራጨት በሬዲዮ ውስጥ ያለውን አቀም አየ በ ዓም ታዜሬረናነ ኦ ሔሐይርየሚለውን ሥርጭት ሎንግ ቢች ካሊፎርኒያ በነበረው ኬጂኢእር በሚባል ጣቢያ ጀመረ አንደ ገና ዖፉንቧሁ ድምጽ የሚል ስም የተሰጠው የሪቻርድስ ፕሮግራም ኋላ ብሄራዊ የሥርጭት መስክ ውስጥ ከገቡት የመጀመሪያዎቹ የኃይማኖት ፕሮግራሞች አንዱ ሆነ ቴሌቪዥን አዲስ በነበረበትና አንደ መገናኛ መንገድ ብዙም ባልተሞከረበት ዓለም የዊሊያም ፋጋል ፌ ፎር ሬይ የሚባል ፕሮግራም በመጀመሪያ በግንቦት ቀን ዓም በአየር ላይ ዋለ በዐዎቹ ውስጥ ጆርጅ ቫንዴማን ድኗሰ የሚለውን የቴሌቪዥን ስርጭት ጀመረ የሪቻርድስ ፋጋል እና ቫንድማን ስኬቶች አድቬንቲስቶች ሬዲዮንና ቴሊቪዥንን በሌሎች አገሮችም አንዲጠቀሙ አነሳሷቸው በዎቹ ጅምር ላይ ድርጅቱ ኃይለኛ የሆኑ የሬዲዮ ጣቢያዎትን በተለያዩ የዓለም ከፍሎች ጀመረ ይህ የተደረገው ፕላኔታችንን በሦስቱ መላእከት መልእከት ለመስራ ካለ አሳብ በመነሳት ነበር በነዓዐዎቹ መጨረሻ ላይ ቤተ ከርስቲያን ሌሎትን ለመድረስ የሚያገለግሉ እንደ ኢንተርኔት ያሉ ስልታዊ መንገዶችን ወደ መጠቀምና በብ ሺህ ቦታዎች መቀበያ ያላቸውን ዓለም አቀፋዊ የሳትላይት ቴሌቪዥን መኝ መረብን ፈጠረች የአድቬንቲስት ዓለም አቀፍ ሬዲዮና የኮምቲዩተርና የሳተላይት ቴከኖሎጂን ፈጠራ በታከለበት መንገድ የመጠቀም ሙሉ አቅምና ውጤቶቹ ገና ይታያሉ የአድቬንቲስት ሚስዮናውያን በመጓጓዣ ዘርፍ የነበረውን እድገትንም ለመበ ጉጉት ዛሪቸው ልዩ ትኩረት የሚሹት ሚስዮናዊ መርከቦቻቸው ነበሩ ዴ ኢ ኣ በዎቹ አጋማሽ ላይ በአሜሪካ ደቡባዊ ከፍል ፈጠራ በታከለበት ሁኒታ ሞርነ ሶታርን መጠቀመን ተመልክከተናል ነገር ግን ከዚህ የበለጠ ስሜትን የሚስብ ድርጊት ሥሓ ድሞ ተፈጽሟል በ ላይ ድርጅቱ በደቡብ ፓስፊክ ውስጥ ባሉ ዶሴተ ራውን ለማስፋፋት ዮጳሪረን የምትባል መርከብ ልኮ ነበር አብ ም የሰባተኛ ቀን አድሴንቲስቶች አጥር ታእ ፍጮ ደ ቸውን የ መ ነገር ግን የአደቬንቲስት ሚስዮናወያን መርከቦች በሰፊው ሥራ ላይ የዋሉት ያለ ጥርጥር የህከምና ዕቃዎችን ለመላከ ነበር በ ዓም ሊኦ ቢ ሃሊዌል ባል የታችኛው አማዞን ሚስዮን ፕሬዝዳንት ባፈለቀው አሳብ በመነሳሳት ቤተ ከርስቲስ የመጀመሪያዋን የሞተር ጀልባ ገነባች በ ዓም ታጁይሮ የሚባል ስም የተሰጣት ጀልባ በአማዞንና በእርሱ ገባር ወንዞቶ አጠገብ ለሚኖር ሕዝብ የሕከምና መገልገያዎችንና የአድቬንቲስት መልአከትን ወሰደችላቸው ታይፊሮ በብራዚልና በሌሎች አገሮች ከተላኩ ብዙ ጀልባዎች መካከል የመጀመሪያዋ ሆነች በዎቹ ሁስጥ አድቬገቲስቶች ለተመሳሳይ ተግባር አይሮፐላንን መጠቀም ጀምረው ነበር በዎቹ አጋማሽ ላይ አድቬንቲስትነት በእርግጥ ዓለም አቀፋዊ የኃይማኖት አካል ኣርፊ የሚስዮን ፕሮግራሙ ከሚጠበቀው በላይ ስኬታማ ሆኖ ነበር በዚህ ወቅት ኣፍዩቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን በአሜሪካ አገር በሚበዙትም ሆነ በሚያንሱት ሕዝቦት ምካከል ተስፋፍቶ ነበር አሁን የምንመለከተው በአሜሪካ አገር ካሉ አናሳ ዘሮች መካከል ትልቁ በሆነው ውስጥ የታየውን ወሳኝ እድገት ነው በአፍሪካውያንአሜሪካውያን መካከል አድቬንቲስትነት ከብስለት ደረጃ መድረስ በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ወስጥ በከፍተኛ ሁኔታ ከኢድቬንቲስትነት ጋር ጥምረት እየፈጠረ የመጣው ዋናው የሰሜን አሜሪካ ሚስዮን የአፍሪካ ዝሪያ ባላቸው አሜሪካውያን መካከለ የነበረው የድርጅቱ ሥራ ነበር ነገር ግን ሂደቱ ፈጣን አልነበረም ውጤቶቹም ከመጀመሪያውኑ በራሳቸው በቂ ማስረጃ አልነበሩም የሚያሳዝነው ነገር አብዛኛቹ ከርስቲያኖች ወደ ከርስትና በሚለወጡበት ጊዜ አንደ ሌሎቹ ኃጢአቶች ሁሉ አግባብ የሌለው የዘር ጥላቻም ሙሉ በሙሉ አይወድም በባሕል ውስጥ ሥር የሰደዳ የዘር አለመግባባቶችም በዚያ ማህበረሰብ ውስጥ ለምትኖር ቤተ ከርስቲያን ለመቋቋም ቀላል አይደሉም በኃይማኖት ድርጅቱ ውስጥ የጥቁሮች ቁጥር አየጨመረ ሲሄድ በዘር ጉዳዮች ላይ አንደ አለመታደል ሆኖ አድቬንቲስቶችም በችግሩ ውስጥ የራሳቸው ድርሻ ቢኖራቸውም መኖሩ ግን የሚያስደንቅ አይደለም ከመጀመሪያዎቹ መካከለ አንዱ ሺፍ ነበር ሺፍ በዎቹ ውስጥ በአድቬንቲስት ቤተ ክርስቲያን አከባቢ ከፍተኛ ተዋቂነትን በማትረፍ ለቀጣይ አሥር ዓመት በጄነራል ኮንፈረንስ ስብሰባዎት ላይ ብዙ ጊዜ ይናገር ነበር ነገር ግን በዋሽንግተን ዲ ሲ ለነበረው ፒፕልስ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ፓስተር የነበረው ሺፍ በ ዓም ጉባኤውን ከድርጅቱ የመነጠል ሂደት ውስጥ ነበር ለዚህ እንደ ምከንያትነት ከቀረቡት ጉዳዮች አንዱ የዘር መድልዖ ነበር ይህንን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ኤ ቲ ጆንስ የአለመርካት ቅሬታን ነበልባልን ለማራ። የነበራቸው የወንጌላውያን አብያተ ከርስቲያናት መሪዎች ቤተ ከርስቲያነዋ በርግፕቫም የወገጌላውያን ከርስቲያኖች አካል ለመሆንዋ እውቅና መስጠታቸው ነበር ከዎቹ ውድቀት ይመስል ከነበረው የሚለራዊነት እንቅስቃሴ አንስቶ አብዛኛ ፕሮቴስታንቶች አድቬንቲስቶችን በጥርጣሬ ዓይን ይመለከቱአቸው ነበር ኤለን ኋይት የምትባል የዘመኑ ነቢይ መነሳትዋን ስለሚናገሩና ሰባተኛው ቀን ሰንበትን ጨምሮ አሥርቱ ትዕዛዛት ዘላለማዊ መሆናቸውን በኃይል ማስተማራቸው ችግሩን አባባሰው በኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጅምር ላይ በነበሩ አመታት አብዛኞቹ ፕሮቴስታንቶች አድቬንቲስትነት ተቀባይነት ካላቸው አመለካከቶች ተቃራኒ የሆነ አሳብ የሚያራምድ የእዎነት ቡድን ስለሆነ መቀረብ እንደሌለበት አድርገው ይመለከቱ ነበር ብዙዎች አድቬንቲስቶችን ከክርስቲያንነት ደረጃ አንደወረዱ በመቁጠር ከያህዌህ ምስከሮችት ከምርሞኖት እና ከክርስቲያን ሳይንቲስቶች ጋር መደቡአቸው ያ አመለካከት የተለወጠው በዎቹ ውስጥ በሆኑ የአድቬንቲስት መሪዎችና በሁለት ታዋቂ ወንጌላውያን መካከል ተከታታይነት ያላቸው የስነመለኮት ትምህርት ኮንፈረንሶች በመካሄዳቸው ነበር ከአነዚህ መካከል አንዱ የኢቴርኒቲ መጽሔት አዘጋጅ የነበረው ፆናልድ ግሬይ ባርንሃውስ ነበር ሌላኛው ግለሰብ ስለ አድቬንቲስቶች መጽሐፍ አንዳጽና በዞንዴርቫን ማተሚያ ቤት የተላከና ክርስቲያናዊ ያልሆኑ እፃቶት ሊቅ የነበረው ዋልተር ማርቲን ነበር ቦግያስደንቅ ሁኔታ ባርንሃውስ አና ማርቲን አድቬንቲስቶች ሊሎት ስለ እነርሱ እንደሜናሄሩት መዳን በሥራ የሚለውን አስተምህሮ ጨምር በሌሎችም የሐሰት ትምህርቶች የማያምኑ መሆናቸውን ከድምዳሜ ላይ ደረሱ እነዚያ የወንጌላውያን አብያተ ከርስቲያናት ምሁራን የአድቬንቲስት የስነ መለኮት አስተምህሮን አያየንዳነዱን አብ ክ የሰባተኛ ቀን ኢድኬንቲስቶት አጭር ታሪኮ ገጽታ ባያምኑም አድሼንቲስቶች ጠባብ አመለካከት ያላቸው የእምነት ቡድን እንዳልሆኑ ከድምዳሜ ላይ ደረሱ ይልቁንም በሕዝብ ፊት እወቅና ሊሰጣቸው የሚገቡ ወንጌላውያን ከርስቲያኖች ነበሩ ከዚህ የተኑኮሣ ባርንሃውስ በመስከረም በወጣው ዲርዕያፖ በሚለው መጽሔት ውስጥ ለአድቬንቲስትነት የከርስቲያናዊ ሕብረት ጥሪን አቀረበ ማርቲንም ኃ ፈድጴንሂሱዶቻ መታወቆ ይጎያቻ ሐውቷሥ የሚል ርዕስ ያለውን ተወዳጅ መጽሐፍ በ ዓም ጻፈ በተመሳሳይ ወቅት የእምነት ድርጅቱ ወንጌላውያን ላቀረቡአቸው ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሆን በአ ዓም ሞዊዖዎቻ ላያሥፖያ ፈፀ የሚል ጽሁፍን አሳተመም ከዚያ ጊዜ ወዲህ አድቬንቲስትነት ከሚበዛው የከርስቲያን ማህበረሰብ ጋር የተሻለ ግንኙነት ያለው ሆነ ነገር ግን የዚያ እውቅና የማግኘት አሳዛኝ ውጤት የዚህ ዓይነት እውቅና መስጠት ቤተ ክርስቲያንዋ ካላት ተልዕኮ አንጻር ወደ ፊት መራመድ ነው ወይስ ወደ ኋላ መሄድ በማለት በአድቬንቲስቶች አመለካከት ውስጥ መከፋፈልን ማምጣቱ ነበር በነዎቹ መጨረሻና በዎቹ ጅምር ላይ የድርጅቱ ዩኒቨርሲቲዎች ማደግ የእድቬንቲስት አድገት ወደ ብስለት ለመድረሱ ኛው ምልከት ነው ይህ እርምጃ የተጀመረው በዎቹ ውስጥ ዘመናዊው ዓለም ከአድቬንቲስት ኮሌጆች የሚመረቁ ተማሪዎችን መቀበል አንዲችል ከተፈለገ በድርጅቱ ኮሌጆች የሚያስተምሩ መምህራን ከፍተኛ የሆኑ ድግሪዎች ሊኖሩእቸው እንደሚገባ ድርጅቱ በተቀበለ ጊዜ ነበር ይህ ማስተዋል በ ዓም ከፍተኛ የሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ወደ ማቋቋም መራ በዎቹ መጨረሻ ሏይ ተቋሙ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቲዎሎጂካል ሰሚናሪ ተብሎ እንደገና የተሰየመ ሲሆን የሚገኘበት ቦታ የጄነራል ኮንፍራንስ የና ጽ ቤት በነበረበት ታኮማ ፓርከ ሜሪላንድ ነበር ዋና አርምጃ የተወሰደው በመከር ወራት ዓም በነበረው የጄኔራል ኮንፍራንስ ስብሰባ ላይ የዩኒቨርሲቲ ዓይነት ተቋም ለመመሰረት ውሳኔ በተደረገ ጊዜ ነበር በቀጣዩ ዓመት ፖፇዖማያ ደኔ ርሷ በቁልምጫ ሲጠራ ፒዩ ይባላል የተከፈተ ሲሆን በውስጡ ቲዎሎጂካል ሰሚናሪውንና በድግሪ ለማስመረቅ አዲስ የተደራጀውን ትምህርት ቤት ያካትት ነበር በ ዓም ጄነራል ኮገፍራንስ ተቋሙን ወደ ቤሪን ሰፕሪንግስ ሚሸጋን ለማንቀሳቀስ ድምጽ ሰጠ በዚህ ቦታ ከኢማኑኤል ሚሽነሪ ኮሌጅ ጋር ጥምረት በመፍጠር አንድሪውስ ዩኒቨርሲቲ ሆነ በተመሳሳይ ሁኔታ የድርጅቱ ይለሰምና ወው ኦሶሏፏጅ ሶፈጆ ሉፓ ማዳካሰ ጴጳኛሴኋታሃ በጻ ዓም ታማ ፈ ዖጾዕያርቷሷሦ ሆነ አንድሪውስና ሎማ ሊገዳ ዩኒቨርሲቲዎች በነዐዎቹ ውስጥ በትምህርት ዘርፍ ሙሉ አውቅና ያላቸው የዶከትሬት ድግሪዎችን ከመስጠት ደረጃ ደርሰው ነበር በርግጥ ሎማ ሊንዳ ሜዲካል ዶከተሮችን ከ ዓም ጀምሮ እያስመረቀ ነበር ዎቹና ዓዎቹ እንደ ሜከሲኮ ጀርመን ኬንያ ዚምባቤ እርጄንቲና ብራዚል ኮሪያ ፊሊፒንስ ያሉ እና ሌሎች አገሮችን በማካተት የእደሼንቲስት ዩኒቨርሲቲዎች በብዙ የዓለም ከፍሎች የተፈጠሩባቸው ዘመናት ነበሩ ስለዚህ የድርጅቱ ብዙዎቹ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማስተርስ እና ወፍር ር ድግሪ መሌ ነ ንዋቀያሉ ህም እየሰጡ ነበሩ አንዳንዶቹ ይህን ጾ ርተ ዓመ ዩር ፈሬ ረ ሐአ ታት በፊት እንደ ኋላቀር ብሰሴላት ያመጣቸው ግድድሮሾችና አማራጮች በሰለት ያ የአድቬንቲስት ብስለት ሦስተኛው ምልከት ከዚህ በፊት ከታየው በተሻለ ሁኔታ ድርጅቱ ዓለም ዓቀፋዊ መሆኑ ነበር ዓለም አቀፋዊ ሆነ ስንል በከፊል አድቬንቲስቶች ሥራ በጀመሩባቸው አዳዲስ መስኮች ሥራውን የሚቆጣጠሩት ከዩናይትድ ስቴትስ ከአውሮፓ ከታላቋ ብሪታኒያ እና ከደቡብ አፍሪካ የሆኑ የኦውጭ አገር ሚስዮናውያነ አልነሰሩም ይልቁንም ቤተ ከርስቲያን ተበታትኖ በነበረው በአያንዳንዱ የሚስዮን ፐሮግራምዋ አዝር በቀል መሪዎችን አሳደገች ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ያስከተለው ቦታዎችን መልቀቅ በተወሰነ ደረጃ አመራሩን ከሚስዮናውያኑ ወደ አገር በቀል እንዲቀየር አድርጓል ነገር ግን በ እና መካከል በመላው ዓለም የተስፋፋው የብሔርተኝነት መንፈስ ሂደቱን በከፍተኛ ሁኔታ አፋጥኖታል ከዚህ የተነሣ አድቬንቲስትነት የገበባቸው በመልከዓ ምድር በተከፈሉ አገሮች በሙሉ አስከ ጄነራል ኮንፍራንስ ዲቪዥኖች ድረስ አስተዳዳሪዎቹ በአጠቃላይ ሲታይ የሚያስተዳድሩባቸው አገሮች ተወላጆች ናቸው ይህ ማለት በእስያ ያለውን ሥራ እሲያውያን በአፍሪካ ያለውን ሥራ አፍሪካውያን በደቡብና በመካከለኛ አሜሪካ ያለውን ሥራ ላቲን አሜሪካውያን ይመራሉ ማለት ነው የአያንዳንዱ የዓለም ዲቪዥን መሪ ደግሞ የጀነራል ኮንፍራንስ ምከትል ፕሬዝደንት ነው ከዚያም ባሻገር በጄነራል ኮንፍራንስ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውስጥ ያሱ አንዳንድ አጅግ አስፈላጊ የሆኑ ቦታዎች አሁን ከጥቂት ዓመታት በፊት በሰሜን አሜሪካና በአውርፓ አመራር ይደገፉ ከነበሩ የዓለም ከፍሎች በመጡ ግለሰቦች ተይዘዋል የዚህ ዓይነት ዓለም አቀፋዊነት በነዎቹ እና በዎቹ ውስጥ በሰፊው ይንጸባረቅ ከነበረው ሚስዮናዊ አስተሳሰብ የመነጨ የርቀት ጩኸት ነበር አመራሩን ዓለም አቀፋዊ ከማድረግ ጋር አብሮ በዓለም ውስጥ ባለው በእያንዳንዱ የአድቤንቲስትነት ከፍል ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ እድገት ታየ ስለዚህ የድርጅቱ ዓለም አቀፋዊ የመሆን ሁሰተኛው ገጽታ ለአምነቱ ተገዥ የሆኑ ሰዎች ቁጥር በፍጥነት መጨሥር ነበር ሰንጠረዥ አስከ ሐምሌ ዓም ያለውን የእያንዳንዱን የዓለም ዲቪዥን አባላት ቁጥር ያሳያል ርጮውጮ ህበክዝ ልክርይ ሠልዘቬህ ፌ። ተ ከርስቲያን የተድሞዎቹ ደቀ መዛሙርት እንዳደረጉት ሁሉ ከርስቶስ እኔ አስከመጣ ድረስ ነግዱ አይስ ን ጣለቱ ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ መታገል አለባት የአድቬንቲስት እምነትን ከጤናማ ሥራ ጋር የሚያመጣጥን እምነት ማሳደግ እስከ ዳግም ምጻት ድረስ የሚቀጥል ግድድሮሽ ይሆናል መጨረሻ የሌላቸው አማራጮች አሁን ያለውን አድቬንቲስትነት ስናይ እንደ ግለሰብ አባላት በችግሮች ላይ ወይም ቤተ ከርስቲያን ባሏት አማራጮች ላይ ልናተኩር እንትላለን በዚህ ሁኔታ ከእኛ በፊት ጠይፊዐዎቹ በነፄዐዎቹ ጠዓዎቹ ወይም በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ከነበሩት የተለየ አይደለንም ኋይት ጆሴፍ ቤትስ ኤ ጂ ዳንኤልስ እና ሌሎችም በችግሮች ላይ ብቻ ትኩረት አድርገው ቢሆን ኖሮ ዛሬ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን አትኖርም ነበር ችግሮችን ኃላፊነት ባለው ሁኔታ መጋፈጥ እስፈላጊ ሲሆን የሙሴን የጳውሎስን የሉተርን እና የአድቬንቲስት መሥራቾችን አምነት በሚገልጽ አዎንታዊና ነቢ በሆነ ሁኔታ የምናደርጋውን ማድረግ የዚያኑ ያህል አስፈላጊ ነው የዚህን አጭር ታሪከ መጨረሻ ለመድረስ ስንቃረብ ሳለን እያንዳንዳችን አሁን ወደዚያ ታሪከ ምንጭ መንቀሳቀሳችንን መግለጽ እፈልጋለሁ ታሪከ ከረዥም ጊዜ በፊት ከሆነ ነገር እጅግ የበለጠ ነገር ነው የአሁን አውነታ ነው እያንዳንዳችን ቀጣይነት ባለው በታሪከ ፍሰት ውስጥ ተዋኒያን ነን እያንዳንዳችን በየዕለቱ ድምጽ እንሰጣለን ቀጣይነት ባለው ተውኔት ውስጥ ድርሻችንን አንጫወታለን ከርስቲያን ለታሪከ ያለው ዕይታ ከብ ሳይሆን ቀጥ ያለ ነው ምድራዊ ታሪክ ጀሃ በፍጥረት ላይ ሲሆን ፍጻሜው ደግሞ በኢየሱስ ዳግም ምጻት ይሆናል መጽሐፍ ቅዱሰ በሙሉ ወደዚያ ፍጻሜ ያመለከታል የኃይማኖት ፍጻሜ ዘመን የሚናገሩ መልእከቶች ከተሰበኩ በኋላ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስትነትን ከ ዓመት በላይ ያነሳሳው ታላቁ ምከር» ይመጣል ስለዚህ አድቬንቲስትነት መጨረሻ ስለሌላቸው አማራጮች ራዕይ ያለው የእምነትና የተስፋ አንቅስቃሴ ነው የአድቬንቲስት መልእክት ወደ ምድር ሩቅ ማዕዘን ሁሉ ያለማቋረጥ እንዲደርስ ኢየደረገ ያለው ያ ራዕይ ነው አንደ ግለሰብ አባላት እያንዳንዳችን «የእግዚአብሔርን ቀን መምጣት እየጠበቅንና እያስቸኮልን ወኛ ጴጥ ሥራውን ለመጨረስ» የምንጫወተው አስደናቂ የሆነ ሚና አለን ቀጣይነት ያላቸውን የአድቬንቲስት ቤተ ከርስቲያን ተግባራትን በመፈጸም ወደ ፊት ስንቀጥል ሳለ ኤለን ኋይት እንዲህ በማለት የፃፈቻቸውን ቃላት በተደጋጋሚ ማስታወስ ይጠቅመናል ሬያ ፈረው።