Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የተፈፃሚነት ወሰን ሀ ይህ መመሪያ በደብብሀ ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የቅድመ ክፍያ ዋጋ ሚዛን በመውሰድ የግመገማ ሂደቱ እንደሚከተለው ተዘርዝሯል ነጠላ ዋጋ ቅድመ ክፍያ ነጠላ ራ ቅድመ ዋጋ ሯ ክፍያ ተቁ ስም ብር ግምገማ ስም ግምገማ ውጤት ሀ ። ሀ ። ለ ። ሐ ።« ሐ ። ሀ ዶ« ሀ ለ ባጧ» ለ ሐ ።
ንንንንንንንንንንንንንንንንንእንእእፏጌእኺእ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የካቲትዐ ሀዋሣ መግቢያ መሬት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ የሆነ ውስን የተፈጥሮ ሀብት እንደመሆኑ መጠን መንግስት ይህንን ውስን ሀብት ፍትሐዊ ግልፅ እና ተጠያቂነትን በሚያሰፍን አሠራር ጥቅም ላይ መዋሉን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል ስለሆነም በሀገር ደረጃ የመሬት ፖሊስና የሊዝ አዋጅ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ገብቷል የክልላችን መንግስት በሀገር ደረጃ የ ወጣውን አዋጅ ቁጥር ለማስፈፀም ደንብ ቁጥር እና መመሪያ ቁጥር በማውጣት ለተግባራዊነቱ ስንቀሳቀስ መቆየቱ በሂደት የከተማ መሬት ፖሊሲ እና የሊዝ አዋጅ ዓላማና መርሆዎች አንፃር በአፈፃፀም ያጋጠሙ ክፍተቶችን ለመዝጋት እንዲሁም የመሬት ልማት ዝግጀትና አቅርቦት ለማሻሻልና ሕገወጥ የመሬት ይዞታ ለመከላከል የሚያግዙ አሠራሮችን ማጠናከር በማስፈለጉ የደንብ ቁጥር ተሻሽሎ በደንበ ቁጥር ተተክቷል ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመመሪያ ቁጥር ማሻሻል በመታመኑ በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦ ችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በሊዝ ደንብ ቁጥር አንቀጽ በተሰጠው ስልጣን መሰረት የክልሉ የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ይህንን መመሪያ አሻሽሎ አውጥቷል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ክፍል አንድ ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ «የከተማ መሬት በሊዝ ስለመፍቀድ ተሸሽሎ የወጣ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ በዚህ መመሪያ ውስጥ የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም ካልተሰጠው በቀር አዋጅ ማለት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ለመደንገግ የወጣው አዋጅ ቁጥር ነው ሊዝ ማለት የከተማ ቦታ የመጠቀም መብት በጊዜ በተገደበ ውል የሚተላለፍበት ወይም የሚያዝበት የመሬት ስሪት ዓይነት ነው ሊዝ ደንብ ማለት በደብብሕክመንግሥት የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝን ለመደንገግ ተሸሻሎ የወጣ ደንብ ቁጥር ነው ከተማ ማለት ማዘጋጃ ቤት ወይም የከተማ አስተዳደር የተቋቋመበት ወይም ሁለት ሺ ወይም ከዚያ በላይ የህዝብ ቁጥር ያለውና ከዚህ ውስጥ በመቶ የሚሆነው የሰው ኃይል ከግብርና ውጭ በሆነ ሥራ ላይ የተሰማራ ሆኖ የሚገኝበት አካባቢ ነው አግባብ ያለው አካል ማለት በከተማው መሬትን ለማስተዳደር እና ለማልማት በህግ ስልጣን ጮፌ ፓ የተሰጠው ማዘጋጃ ቤት ነው የከተማ ቦታ ማለት በከተማ አስተዳደራዊ ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኝ መሬት ነው ባር ይዞታ ማለት ከተማው በሊዝ ስርዓት መተዳደር ከመጀመሩ በፊት በሕጋዊ መንገድ የተያዘ ወይም ሊዝ ተግባራዊ ከሆነ በኋላ ለነባር ይዞታ ተነሺ በምትክ የተሰጠ ወይም ሊዝ ከመተግበሩ በፊት የተያዘ ሆኖ አግባብ ባለው አካል ከሊዝ ስሪት ውጭ እንዲቀጥል በህግ እውቅና የተሰጠው ቦታ ነው ሰነድ አልባ ይዞታ ማለት በህጋዊ አግባብ የተያዘ ወይም በተለያየ የመንግሥት መዋቅር እዉቅና የተሰጠው ሆኖ አግባብ ባለው አካል የሚሰጥ የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የሌለው ይዞታ ነው ህገወጥ ይዞታ ማለት ሀጋዊ ባልሆነ መንገድ የተያዘና አግባብ ባለው አካል እውቅና ያልተሰጠው ይዞታ ርእ ዕ ኣርን ነው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ራሱን ችሎ የማይለማ ቦታ ለንግድና ለሌሎች አገልግሎቶች ከ ካሬ ሜትር በታችና ለመኖሪያ አገልግሎት ከከተማው የሸንሻኖ ስታንዳርድ በታች የሆነ ቦታ ወይም በፕላኑ ለቦታዉ በአራቱም ጎን መንገድ የለሌዉ ቦታ ነዉ ይዞታ መቀላቀል ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ኩታ ገጠም የሆኑ ህጋዊ የመሬት ይዞታ ምስክር ወረቀት ያላቸው የተለያየ ወይም አንድ ዓይነት ስሪት ያላቸውን ይዞታዎች በአንድ የመሬት ይዞታ ምስክር ወረቀት እንዲጠቃለል ማድረግ ነው ካርታ ማምከን ለአንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት ከህጋዊ አካል የተሰጠ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ አገልግሎት እንዳይሰጥ ህጋዊ ዕውቅናውን መሰረዝ ማለት ነው ለሕዝብ ጥቅም የሚውል ቦታ ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ሕዝብ በመሬት ላይ ያለውን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና በቀጣይነት ለማጎልበት አግባብ ያለው አካል በከተማው ፕላን መሠረት የህዝብ ጥቅም ብሎ የሚወስነው የመሬት ቦታ ነው የከተማ ፕላን ማለት ሥልጣን ባለው አካል የፀደቀና ህጋዊ ተፈፃሚነት ያለው የከተማ ፕላን ሲሆን አባሪ የፅሁፍ ማብራሪያዎችን ይጨምራል ጨረታማለት የከተማ የመሬት ይዞታ በግልጽ የውድድር ሥርዓት ለውድድር በሚወጡ መስፈርቶች መሠረት አሸናፊ ለሚሆነው ተጫራች የከተማ መሬት በሊዝ የሚተላለፍበት ስልት ነው ልዩ ጨረታ ማለት በአዋጁና በደንቡ መሠረት ልዩ ክልላዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች በጨረታ አግባብ የሚሰጥበት የጨረታ ዓይነት ነው የጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ማለት አግባብ ባለው አካል የሊዝ ጨረታ ሂደትን እንዲያስፈጽሙ የተቀጠሩ ወይም የተመደቡ እና ተገቢ ባለሙያዎች ያሉት በሊዝ ደንብ አንቀፅ የተዘረዘሩትን ተግባራትን እንዲያከናውኑ የሚሰየሙ አባላት ያሉት ቡድን ነው ምደባ ማለት የከተማ መሬት ባላቸው ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ እየተመዘኑ በነፃ ወይም በሊዝ አግባብ ከውድድር ወጪ ለልማት የሚፈቀድበት ስልት ነው የሊዝ መነሻ ዋጋ ማለት ዋና ዋና የመሰረተ ልማት አዉታሮች የመዘርጊያ ወጭን ነባር ግንባታዎች ባሉበት አከባቢ የሚነሱ ግንባታዎችና ንብረቶችን ለማንሳት የሚያስፈልገዉ ወጪና ለተነሺዎች የሚከፈል ካሳን እና ሌሎች አግባብነት ያላቸዉ መስፈርቶችን ታሳቢ ያደረገ የመሬት ሊዝ ዋጋ ነው ሽንሻኖ ስታንዳርድ ማለት የዲዛይንና የከተማ ፕላን ህግጋትን በተከተለ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚዉል ዝቅተኛና ከፍተኛ ተብሉ የሚመደብ የቦታ መጠን ነዉ የጨረታ ከፍተኛ ዋጋ በአንድ የጨረታ ሂደት ለአንድ ቦታ ከተወዳዳሪዎች ለቦታው የተሰጠ ከፍተኛ የመሬት ሊዝ ዋጋ ሆኖ አሸናፊዉ መሬቱን ተረክቦ ውል የተፈራረመበት ዋጋ ነው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የአካባቢው ከፍተኛ ጨረታ ዋጋ ማለት በከተማው ፕላን መሰረት ለአንድ አገልግሎት በተመደበ ብሎክ ወስጥ ወይም በአዋሳኝ በሚገኝ ብሎክ ውስጥ ለተመሳሳይ የቦታ ደረጃና አገልግሎት ውል የተፈራረሙ የጨረታ አሸናፊዎች መካከል ለጨረታዉ የተከፈለ ከፍተኛ ዋጋ ነዉ የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ማለት ግንባታ ያልተከናወነበት ወይም ከግማሽ በታች የተገነባ ግንባታ ያረፈበትን የሊዝ መሬት የመጠቀሚያ መብት በህጉ መሰረት ሲተላለፍ አግባብ ባለው አካል የአካባቢውን የሊዝ ከፍተኛው ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ መሰረት የሚወሰን ዋጋ ሲሆን የሊዝ መብቱ በሻጭ የተገዛበት እና ንብረቱ በሚከናወንበት ወቅት ያለው የአካባቢ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ድምር ለሁለት ተካፍሎ የሚገኝ ውጤት እና አግባብ ያለው አካል በመመሪያው በተመለከተው መሰረት ስምምነት የሰጠበት ዋጋ ነው የችሮታ ጊዜ ማለት መሬት በሊዝ የተፈቀደለት ሰው ወይም ነባር ስሪት ከውርስ በስተቀር የተላለፈለት ሶስተኛ አካል ከጠቅላላ የመሬቱ የሊዝ ዋጋ ውስጥ በየዓመቱ መከፈል ያለበትን መክፈል ከመጀመሩ በፊት ከዓመታዊ ክፍያ ነጻ ሆኖ እንዲቆይ የሚፈቀድለት የእፎይታ ጊዜ ነው ንባታ መጀመር ማለት በቦታው ላይ ለመስራት ከተፈቀደው ግንባታ ወይም ሕንፃ ቢያንስ የመሠረት ሥራ መስራትና የኮለን ግንባታ ለማከናወን የሚያስችሉ የኮለን ብረቶች የማቆም ሥራ ማጠናቀቅ ነው ግንባታን በግማሽ ማጠናቀቅ ማለት ሀ ቪላ ሲሆን የመሠረቱን የኮለኖችና ለጣሪያ ውቅር የሚያስፈልጉ ቢሞችን ሥራ ማጠናቀቅ ለ የጭቃ ቤት በሚሜሆንበት ጊዜ የዋናውን ቤት የግድግዳና የጣሪያ ውቅር ማጠናቀቅ ሐ ፎቅ ሲሆን የመሠረቱንና ከጠቅላላው ወለሎች ውስጥ በመቶ የሚሆኑትን የሶሌታ ሥራ ማጠናቀቅ ወይም መ ሪል ስቴት ሲሆን የሁሉንም ብሎኮች ግንባታ እንደአግባቡ ማለትም ሁሉንም ማስተላለፍ ሲፈልግ የሁሉንም ብሉሎኮች በተናጠል ማስተላለፍ ሲፈልግ የተናጠሉን ሕንፃ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ተራ ሠ ወይም ለ በተመለከተው ደረጃ ማጠናቀቅ ማለት ነው ግንባታ ማጠናቀቅ ማለት በሊዝ የተፈቀደ ቦታ ላይ እንዲገነባ የተፈቀደን ግንባታ በተሰጠው የግንባታ ፈቃድ መሰረት ሙሉ በሙሉ መሥራትና ከሚመለከተው አካል የመጠቀሚያ ፈቃድ ሲያገኝና ለአገልግሎት ዝግጁ ሲሆን ነው ቤት ማለት በከተማ ለመኖሪያ ለንግድ ለማህበራዊ ወይም ለማንኛውም ሌላ አገልግሎት የተሠራ ወይም በመሰራት ላይ ያለ ማንኛውም ህጋዊ ወይም የግንባታ ፈቃድ አግባብ ባለው አካል ተሰጥቶት የተገነባ ነው ልዩ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች ማለት ለሀገራችን ብሎም ለክልላችን ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጡ የልማት ፕሮጀክቶች ወይም የትብብር መስኮች ለማስፋት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ሀገሪቱ ከሌሎች ሀገሮች ጋር ለሚኖራት የተሻለ ግንኙነት መሠረት እንዲጥሉ በመንግሥት የታቀዱ እና የተወሰኑ ፕሮጀክቶች ናቸው ሣዙፍ ሪል ስቴት ማለት በከተሞች ውስጥ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ለሸያጭ ወይም ለኪራይ አገልግሎት የሚውሉ የቤቶቹ መጠን እንደየከተሞቹ የዕድገትና ሳቢነት ደረጃ እየታየ በቢሮው አቅራቢነት በክልሉ መንግስት እየተወሰነ የሚገነባ የቤቶች ልማት ነው የዋጋ ቀጠና ማለት ከተሞች የሊዝ መነሻ ዋጋን ታሳቢ በማድረግ የከተማውን ቦታ በዋጋ ደረጃ በመከፋፈል የሚከልሉት የመሬት የሊዝ ዋጋ ካርታ ነው ሰው ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም ይጨምራል። የተፈፃሚነት ወሰን ይህ መመሪያ ሀ በማንም ሰው ባልተያዘ የከተማ ቦታ ላይ ለ በከተማው ኘላንና የአካባቢ ልማት ፕላን መሰረት የመልሶ ማልማት ፕሮግራም ፈርሶ መልሶ እንዲለማ በሚደረግ የከተማው አካባቢዎች ላይ ሐሕ በሊዝ ለመያዝ በተጠየቀ ማንኛውም ነባር ይዞታ ላይ መ የሊዝ ስሪት ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት የተያዙና ከሊዝ ስሪት ውጭ እንዲቀጥሉ በህግ እውቅና ከተሰጠው ስፋት በላይ በተያዙ ይዞታዎችቦታዎች ላይ በሌሎች ነባር ይዞታዎች ላይ መመሪያው ተፈጻሚ የሚሆነው በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ይሆናል መርሆዎች ማንኛውም መሬት በሊዝ የመጠቀም መብት ለማስተላለፍ የተሰጠ ስልጣን እንዲሁም የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም የሚከተሉትን መርሆዎች ከግብ ማድረስ ይኖርበታል ሀመሬትን የመጠቀም መብት በሊዝ የሚፈቀደው ልማትን ለማፋጠንና የብዙሃንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ነው ለ የመሬት የመጠቀም መብት የሚፈቀድበት መስፈርትና አሰራር ተደራሽነትንና ግልፅነትን ማረጋገጥ አለበት ሐ የመሬት አቅርቦት አሰራሩ ተጠያቂነትን በከፍተኛ ደረጃ በሚያሰፍን ሁኔታ ይፈጸማል መየመሬት አሰጣጥ ስርዓቱ የህዝቡንና የየከተሞችን ጥቅም በቀዳሚነት በማስከበር የልማታችንን ፍጥነትና ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሠ የመሬት አቅርቦት አሰራሩ የኪራይ ሰብሳቢነትን አስተሳሰብና ተግባርን የመግታት ብሎም የማስወገድ ግብ ማሳካትና መልካም አስተዳደርን ማስፈን ይጠበቅበታል ክፍልሁለት ወደ ሊዝ ያልገቡ ከተሞች በመሸጋገሪያ ጊዜ ቦታ የሚፈቀድበት ሁኔታ ወደሊዝ ስርዓት ያልገቡ ከተሞች ወደሊዝ ስለሚገቡበት እና የቦታ አሰጣጥ አግባብ በክልሉ የሚገኙ የከተማ ማዘጋጃ ቤት እውቅና ያገኙ ከተሞች በአዋጁ በተደነገገው መሰረት አዋጁ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ጊዜ ወይም አስክ ጥቅምት ድረስ ወደ ሊዝ ስርዓት ተጠናቀው ይገባሉ በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ወደ ሊዝ እንዲገቡ የሚወሰንላቸው ከተሞች የሚከተሉትን የቅድመ ዝግጅት ስራ በመሰረታዊነት ማጠናቀቅ ይጠበቅባቸዋል ሀ አደረጃጀት እና የሰው ሀይል ምደባ ማጠናቀቅ ለ መሰረታዊ ወይም መዋቅራዊ ፕላን ማዘጋጀት ሐ የቦታ ደረጃ ዝግጅት መ የሊዝ መነሻ ዋጋ ትመና በዚህ መመሪያ አንቀጽ የተመለከቱት ከተሞች ወደ ሊዝ ስርዓት ባልገቡበት የመሸጋገሪያ ጊዜ ውስጥ የከተማ ቦታን ሊሰጡ የሚችሉት በጨረታ አግባብ ሆኖ አጠቃላይ ስርአቱ ቀጥሎ በተቀመጠው አግባብ ይሆናል የጨረታው መነሻ ዋጋ ስሌቱ በአካባቢው አመታዊ የቦታ ኪራይ ተመን መሰረት ይሆናል የጨረታ ማስታወቂያ ህዝብ በቀላሉ በሚያገኝበት አግባብ እና በማስታወቂያ ሰሌዳ ይለጠፋል የጨረታ ማስታወቂያ ለአስር የስራ ቀናት ለህዝብ ክፍት ሆኖ መቀየት ይኖርበታል የጨረታ ሰነድ የሚሸጠው በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ይሆናል ተጫራች በሚዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ሰነዱን ሞልቶ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የሚያስገባ ይሆናል ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያ መጠት ሀ የቦታ ስፋቱ ከ ካሬ ሜትር በታች ለሆነ ብር ለ የቦታ ስፋቱ ከ ካሬ ሜትር በላይ ለሆነ ብር ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው አንደተጠበቀ ሆኖ ባንክ የሌለበት ከተማ ሲሆን የወረዳው ፋይናንስ ጽቤት ወይም ከወረዳ ማዕከል ውጪ ባሉ ማዘጋጃ ቤቶች በቀበሌ ኦሞ ኤጀንት በኩል በህጋዊ ደረሰኝ በመረከብ ተጫራጮች ሳይጉላሉ የሚስተናገዱበት ሥርዓት መመቻቸት አለበት በመጀመሪያው ወይም በሁለተኛው ዙር ለአንድ ቦታ ከሶስት ተጫራች በታች ከቀረቡ ጨረታው አይከናወንም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በሶሰተኛው ዙር ለአንድ ቦታ ከሶስት በታች ተጫራች ቢቀርብ አንኳን ጨረታው ተከፍቶ አሸናፊው መለየት አለበት የጨረታ አሸናፊ የሚሆነው ከቀረቡት ተጫራቾች ለቦታዉ በካሬ ሜትር ከፍተኛውን ዓመታዊ ኪራይ ለመክፈል ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ይሆናል በአንድ ቦታ ላይ ሁለት እና ከዚያ በላይ ተጫራቾች ተመሳሳይ ዓመታዊ ኪራይ ለመክፈል ያቀረቡ ሲሆን ሴት ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም በአንድ ቦታ ላይ ሁለት እና ከዚያ በላይ ተጫራቾች ተመሳሳይ ዓመታዊ ኪራይ ለመክፈል ያቀረቡ ሲሆን ከሁሉም አካል ጉዳተኛ ተጫራች ቅድሚያ የሚሰጥ ይሆናል በአንድ ቦታ ላይ ሁለት እና ከዚያ በላይ ተጫራቾች ተመሳሳይ ዓመታዊ ኪራይ ለመክፈል ያቀረቡ ሲሆን እና ተጫራቾች ወንዶች ብቻ ወይም ሴቶች ብቻ ወይም አካል ጉዳተኞች ብቻ በሚሆነበት ጊዜ አሸናፊው በዕጣ ስርዓት እንዲለይ ይደረጋል የጨረታ ውጤት የሚጸድቀው ከተማ አስተዳደር ከተሞች በከንትባ ኮሚቴ በሌሎች ከተሞች በከተማው ማዘጋጃ ቤት ማኔጅመንት ኮሚቴ ጨረታው በተከፈተ በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ይሆናል አሸናፊ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል አሸናፊነቱ በማስታወቂያ በተነገረ ሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ ከሚመለከተው አካል ፊት ቀርቦ ውል የሚዋዋል ይሆናል በነዚህ ቀናት ቀርቦ ተዋውሎ መሬቱን ካልተረከበ ጨረታውን በገዛ ፈቃዱ እንደተወው ተቆጥሮ ያስያዘውን ገንዘብ ለከተማው ገቢ በማድረግ ጨረታው ይሰረዛል በዚህ አንቀጽ መሰረት በጨረታ አግባብ የተላለፈ መሬት የዉል ቃል የውል ሰጪ እና ውል ተቀባይን መብት አና ግዴታ የሚይዝ ሆኖ በመሰረታዊነት የዓመታዊ ኪራዩን እና የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያን የሚያካትት ይሆናል ለጨረታ አሸናፊው የይዞታ የምስክር ወረቀት በነባር ስሪት መሰረት ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ይሆናል የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜን በተመለከተ በአዋጁ እና በደንቡ የተደነገጉት ድንጋጌዎች ተፈጻሚ ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ወደ ሊዝ ስርዓት ባልገቡ ከተሞች በክልሉ ካቢኔ በምደባ አግባብ ስለሚተላለፉ ቦታዎች ወደሊዝ ስርዓት ባልገቡ ከተሞች ቦታ በክልሉ ካቢኔ ተወስኖ የሚተላለፈው በጊዜያዊ ሊዝ እንዲተላለፉ በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ ህ እስከ ረ ለተመለከቱት ሆኖ በዓመታዊ የቦታ ኪራይ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ወደሊዝ ባልገቡ ከተሞች በክልሉ ካቢኔ ውሳኔ በልማት ምክንያት ተነሺ ለሆኑት ባለይዞታዎች ለንብረት ማሳረፊያ የሚሆን ቦታ በምደባ የሚተላለፈው በነባር ስሪት በዓመታዊ ኪራይ ሆኖ ይዞታው የከተማ መሬት በማሆንበት ጊዜ በይዞታ ማረጋገጫ ከተመለከተው ከቀድሞ የቦታ ስፋት ጋር ተመጣጣኝ ቦታ የሚሰጥ ይሆናል ቦታው ከገጠር ወደ ከተማ የተካለለ የአርሶ አደር ይዞታ በሚሆንበት ጊዜ በምደባ የሚሰጠው የከተማ መሬት ስፋት ሀ ከአርሶ አደር ይዞታ ለባለይዞታዉ ዐዐ ካሜ እና ከባለይዞታዉ ጋር አብሮ ተጠቃሚ የሆነ ከ ዓመት በላይ ልጅ ስለትክክለኛነቱ በቀበሌ አስተዳደር እየተረጋገጠ ዐዐ ካሜ ቦታ የባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲያገኝ ይደረጋል ለ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በከተማዉ በስሙበባለቤቱ እና ዓመት ባልሞላው ልጁ ስም መኖሪያ ቤት ወይም ቦታ ያለዉ የባለይዞታ ልጅ የመብቱ ተጠቃሚ አይሆንም ጠ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለየተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ የአርሶ አደሩ ይዞታ ለራሱ እና ቦታ አንዲያገኙ በመመሪያዉ መብት ለተሠጣቸዉ ልጆች በቂ በማይሆንበት ጊዜ ለባለይዞታዉ ካሬ ሜትር በመሰጠት ቀሪ ቦታ የሽንሻኖ ስታንዳረድ መሰረት ተዘጋጅቶ በጋራ አንዲጠቀሙ የጋራ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ የወላጆቹ ስምምነት ታክሎበት እንዲከፋፈሉ ወይም እንዲጠቀሙ ለማድረግ ስለመዉሰዳቸዉ በማስፈርም የሚሰጥ ሆኖ ለአያንዳንዱ ቦታ ለማድረስ ስባል ከይዞታዉ በላይ ተጨማሪ ቦታ የመስጠት ግዴታ ማዘጋጃ ቤቱ የለበትም መ በከተማ ውስጥ በየራሳቸው ይዞታ ሁለት ሚስቶች ያሉትና ይዞታ በስሙ የተመዘገበ ከሆነ ሚስቶቹ ባሉበት ቦታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀሐነበተደነገጌዉ መሰረት ለባለይዞታ ምስት ካሬ ሜትሪና ከ ዓመትና በላይ ዕድሜ ያላቸው ልጆች በአንድ ቦታ ከእናታቸዉ ይዞታ ዐ ካሜ ቦታ የባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲያገኝ ይደረጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሠ በማስፋፊያ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮችአርብቶ አደሮች ልማት ወደ አካባቢያቸው አስኪደርስ ድረስ ቤት ለመገንባትና ጥገና ለማካፄድ ጥያቄ ሲያቀርቡ የይዞታው የፕላን ስምምነት በማረጋገጥ ባሉበት ይዞታ የመንገድና ሌሎች አገልግሎቶችን ታሳቢ በማድረግ በብሉክ ደረጃ በመሸንሸን ከይዞታቸው ሳይፈናቀሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ መሰረት የሚስተነገዱ ይሆናል ረ በአንቀጽ በ መ የተገለጸዉ አንደተጠበቀ ሆኖ ይዞታው የፕላን ስምምነት የሌለው ከሆነ ማዘጋጃ ቤቱ ምትክ ቦታ በከተማው በለማ አካባቢ በመስጠት ከተገቢው ካሳ ጋር የሚስተናገዱ ይሆናል ሰ የከተማ መሬት በዚህ መመሪያ መሠረት የተወሰደባቸው አርሶ አደሮችአርብቶ አደሮች በአጭር ጊዜ ለልማት የማይፈለግ ቦታን በጥቃቅንና አነስተኛ በኩል በማህበር ተደራጅቶ በከተማ ግብረና በጊዚያዊነት ማለት በከብት እርብበጓሮ አትክልት ልማትና ለሌሉሎችንም ከጥቃቅንና አነስተኛ አንተሪፕራይዝ ኤጀንስ በኩል ሁኔታዎች ተመቻችቶ እንዲቀርቡ ተደርጎ ሊስተናገድ ይችላል ሸ በክልሉ በሚገኝ በየትኛዉም ከተማ የማስፋፊያ ፕላን ከመደረሱ በፍት የቅደመ ማስፋፊያ ፕላን የሚዘጋጅና ለዚሁ ተግባር ሰኬት የገጠርና የከተማ አሰተዳደሮች በአካባቢዉ የሚኖሩ አርሶ አደሮች መረጃ በማደራጀት የመረጃ ልዉዉጥና የክትትል ሥራ በማጠናከር የይዞታ መጠቀሚያ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲያገኙ በክልል ቢሮ በኩል የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል ወደሊዝ ባልገቡ ከተሞች ላይ የከተማ ማደስ ተግባር የሚፈፀም ሲሆን የድርጅት እና የመኖሪያ የቀበሌ ቤት ተከራይ ለሆኑ ለተነሺዎች የሚመደበዉ ምትክ ቦታ ዝርዝር ለክልሉ ካቢኔ ቀርቦ በነባር ስሪት አግባብ በዓመታዊ የቦታ ኪራይ መነሻ ዋጋ የሚወሰን ይሆናል ወደ ሊዝ ባልገቡ ከተሞች ላይ የእምነት ተቋማት እና መንግስታዊ ተቋማት ቦታ የሚመደበዉ በፕላን የተመለከተ ሆኖ በወረዳው አስተዳደር እና በከተማ ልማት መምሪያ ተቀባይነት ሲያገኝ እና በክልሉ ካቢኔ ሲፈቀድ ሆኖ ለቦታው የወጣውን የካሳ ክፍያ በአንድ ጊዜ ሲከፍሉ ነው ወደሊዝ ባልገቡ ከተሞች ቦታን በጨረታ ወይም በምደባ አሰራር ለማስተላለፍ የሚከተሉት ቅድመ ሁኔታዎች መጣራት እና መረጋገጥ ይኖርባቸዋል ጨረታው ለመኖሪያ አገልግሉት ከሆነ ሀ ተጫራቹ በከተማው ውስጥ በራሱ ወይም በትዳር አጋሩ ስም መኖሪያ ይዞታ የሌለው ለመሆኑ ለ ተጫራቹ በህግ አግባብ ለአካለ መጠን የደረሰ ስለመሆኑ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሐ ተጫራቹ ቀደም ሲል በከተማው ውስጥ በምሪትም ይሁን በጨረታ አሰራር ለመኖሪያ አገልግሎት ቦታ ያልወሰደ ለመሆኑ መ የጨረታ አሸናፊው የመኖሪያ ቤት ግንባታ የአቅም ማሳያ ከመቶ በባንክ በብሎክ አካውንት ገቢ ሲያደርግ ሠ ባንክ በሌለበት ከተማ ከሆነ በከተማው የፋይናንስ ጽቤት ወይም በቀበሌው የኦሞ ማይክሮ ፋይናነች ተቋም የተመለከተውን የገንዘብ መጠን አግባብ ባለው የፋይናንስ ስርዓት በአደራ ገቢ በማድረግ ደረሰኝ ሲያቀርብ ጨረታው የድርጅት ቦታ ላይ ከሆነ ሀ ተጫራቹ በህግ አግባብ ለአካለ መጠን የደረሰ ስለመሆኑ ለ ተጫራቹ ቀደም ሲል በከተማው ውስጥ በምሪትም ይሁን በጨረታ አሰራር ለድርጅት አገልግሎት ቦታ ወስዶ በተዋዋለው ውል መሰረት በአግባቡ ያላለማ አለመሆኑ ወይም ቦታውን ወስዶ ግንባታ ሳያጠናቅቅ ያስተላለፈ አለመሆኑ ሐ የጨረታ አሸናፊው የግንባታ የአቅም ማሳያ ከመቶ በባንክ በብሎክ አካውንት ገቢ ሲያደርግ መ ባንክ በሌለበት ከተማ ከሆነ በአቅራቢያ በሚገኝ ከተማ የፋይናንስ ጽቤት በዚህ ንዑስ አንቀጽ ተራ ፊደል ሐ የተመለከተውን የገንዘብ መጠን አግባብ ባለው የፋይናንስ ስርዓት በአደራ ገቢ በማድረግ ደረሰኝ ሲያቀርብ ሠ የጨረታ አሸናፊው በቦታው ላይ የሚያከናወነውን ግንባታ እና የሚሰጠውን አገልግሎት እንዲሁም የግንባታ መርሀ ግብር በጽሁፍ ሲያቀርብ ወደ ሊዝ ባልገቡ ከተሞች ላይ በምደባም ይሁን በጨረታ አሰራር በሚሰጥ ቦታ ላይ ስለሚፈጸም ውል እና የክትትል አግባብ በጨረታ አሰራር የተሰጠ ቦታ ላይ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ስር የተመለከቱት መሟላታቸው ሲረጋገጥ ባለመብቱ አግባብ ካለው አካል ጋር ውል በመዋዋል ቦታውን ይረከባል የይዞታ ማረጋገጫ ካርታም በነባር ስሪት ተዘጋጅቶ ይሰጠዋል ተገቢ የይዞታ ማህደርም ይደራጃል አግባብ ያለው አካል በውሉ መሰረት ተገቢውን ክትትል በማድረግ በደንቡ መሰረት እርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት ይኖርበታል ወደ ሊዝ ስርዓት ባልገቡ ከተሞች ይዞታን ስለማስተላለፍ እና በዋስትና ስለማስያዝ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ወደሊዝ ስርዓት ያልገቡ ከተሞች በጨረታ ወይም በምደባ አግባብ የተላለፈ ቦታ ከውርስ በስተቀር ይዞታውን ወደ ሶስተኛ አካል ማስተላለፍ የሚቻለው ግንባታው በመቶ እና ከዚያ በላይ ሲጠናቀቅ ብቻ ነው ወደሊዝ ባልገቡ ከተሞች በጨረታም ይሁን በምደባ የተሰጠ ግንባታ ያልተከናወነበት ቦታ በዋስትና ማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽነት መጠቀም አይቻልም ወደሊዝ ባልገቡ ከተሞች በጨረታም ይሁን በምደባ የተላለፈ ቦታ በዋስትና ማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት መጠቀም የሚቻለው ግንባታው በመቶ እና ከዚያ በላይ ሲጠናቀቅ በግንባታው ግምት መጠን ብቻ ይሆናል ክፍል ሦስት የከተማ መሬትን በሊዝ ስለመያዝ የሚፈቀድበት ሁኔታ ከሊዝ ስሪት ውጪ ቦታ መያዝ እና መፍቀድ ስለመከልከሉ ማንኛውም ሰው በአዋጁ በደንብ እና በዚህ መመሪያ ከተደነገገው ውጪ የከተማ መሬትን መያዝ ወይም አስፋፍቶ መከለልና መጠቀም አይችልም ማንኛውም አካል በሊዝ አዋጁ በደንብ እና በዚህ መመሪያ ከተደነገገው ውጪ የከተማ መሬትን መፍቀድ ወይም ማስተላለፍና አይችልም የከተማ መሬት በሊዝ እንዲያዝ የሚፈቀደው በጨረታ እና በምደባ አግባብ ብቻ ይሆናል መሬት በሊዝ አግባብ ስለሚሰጥበት ስልት ወደ ሊዝ ሥሪት በገቡ ከተሞች ከውርስ በስተቀር የሚተላለፍ ወይም በማንኛውም ሁኔታ የሚፈቀድ የከተማ ቦታ በሊዝ ስሪት ይሆናል በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚፈቀደው ቦታ የከተማውን ፕላንና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላን መሰረታዊ ፕላን ወይም የመሬት አጠቃቀም ፕላኖችን መሠረት በማድረግ ይሆናል ይህም ለህዝቡ ይፋ መደረግ ይኖርበታል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ህጉወጥ ይዞታዎች ላይ ህጋዊ ማስተካከያ ስለማድረግ የደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ህገወጥ ይዞታዎችንና ግንባታዎችን ህጋዊ ሥርዓት የማስያዝ ሂደት ሀ ያለፈቃድ የተያዙ ይዞታዎች ግንባታው ከአካባቢ ልማት ፕላንና ከሽንሻኖ ስታንዳርድ ጋር የሚጣጣም መሆኑ ሲረጋገጥ ሕጋዊ ሥርዓት እንዲይዝ ይደረጋል ለ በባልበሚስት ወይም ከ ዓመት በታች በሆነ ልጅ ስም ቦታ ያለው ወይም በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ወይም አሰራር ቦታ ወስደው ያስተላለፉና የስም ዝዉዉር ያደረጉ ግለሰቦች የተያዘዉ ህገወጥ ይዞታ በሊዝ ደንብ አንቀጽ መ እና ሠ መሰረት የሜስተናገድ ይሆናል ሐ የምትክ ቦታ አሰጣጥ በተመሳሳይ ቦታ ደረጃ ላይ የሚፈፀም ሆኖ በመሀል ከተማ በተመሳሳይ ደረጃ ቦታ ማግኘት የማይቻል ሆኖ ከተገኘ ከሚቀጥለዉ ቅርብ የቦታ ደረጃ ላይ የምትክ ቦታ መሰተንግዶ መፈጸም አለበት እሰከ ሰኔ ዓም ድረስ የተገነቡ ህገወጥ ግንባታዎቸ ህጋዊ ሥርዓት አንዲይዝ ሲደረግ በተሸሻለዉ የሊዝ ደንብ አንቀጽ ንዑስ አንጽ ሀ መሰረት ካሬ ሜትር ቦታ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ለፈጸሙት ህገወጥ ተግብር በእያንዳንዱ ካሬ ሜትር ብር ቅጣት ተሰልቶ መቀጮ በመከፈል እንዲስተናገዱ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገውን ቅጣት በማይፈጽም ግለሰብ ባለይዞታዉ ግንባታው ፈርሶ መሬቱ በፕላን ለተመለከተው አገልግሎት እንዲውል ይደረጋል ከ ዓም እሰከ ዓም ድረስ በህገወጥ መንገድ የተገነቡ ግንባታዎች ህጋዊ ሥርዓት አንዲይዙ ሲደረግ ካሬ ሜትር ቦታ በአካባቢው የሊዝ ጨረታ ዋጋ የሜስተናገዱ ሆኖ ሀ በህገወጥ ግንባታው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተስብ ክፍሎች ካሬ ሜትር ቦታ የአከባቢዉ በአገልግሎቱ የሊዝ ጨረታ ዝቅተኛ ዋጋ የሚስተናገዱ ይሆናል ለ በህገወጥ ግንባታው የተሳተፈዉ መሬትን በወረራ ለማስፋትና ለመነገድ ዓላማ ሲሆን በአካባቢው የአገልግሎቱ የሊዝ ጨረታ ከፍተኛው ዋጋ ካሬ ሜትር ቦታ ከፍለው የሚስተነገዱ ይሆናል ያለፈቃድ የተያዘ ይዞታ ህጋዊ ሲደረግ የመኖሪያ ቤት ቦታ መጠኑ በሊዝ ደንብ አንቀጽሃ ሀ እና በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ይዞታ ስፋቱ ከ ካሬ ሜትር መብለጥ የለበትም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ በሊዝ ደንቡ አንቀጽ መሠረት በይዞታዉ ደረጃዉን የጠበቀ ግንባታ ያረፈና ግንባታዉን በማፍረስ ወደ መሬት ባንክ ለመመለሰ ለአፈጻጸም አመቺ ያልሆኑ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ሀ ከ ካሬ ሜትር በታች የሆኑ የህገወጥ ግንባታና ይዞታዎች ካሬ ሜትር ምትክ ቦታ ተሰጥቷቸዉ ካሳ መክፈል ሳያስፈልግ ግንባታዉን ራሳቸዉ አፍርሰው ምትክ በሚሰጠዉ ቦታ እንዲገነቡ ይደረጋል ለ በፈደል ሀ የተገለጸዉ እንዳለ ሆኖ ኩታገጠም ተመሳሣይ ከስታንዳርድ በታች የሆኑ ይዞታዎች ያሉና ሁለቱ አጎራባቾች በመግባባት እንደ አንድ ፕሎት በከተማዉ ስታንዳርድ መሰረት በጋራ የይዞታ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ወስዶ ማልማት ከፈለጉ ይዞታዉ ቅርጽ እንድይዝ ተደርጎ ባሉበት አንዲስተናገዱ ይደረጋል ሐ ከ ካሬ ሜትር ካሜ የሆኑ የህገወጥ ግንባታና ይዞታዎች ዘሀባ ቅርጽ ያላቸዉና ቀጥተኛ ካልሆኑ ግንባታ ለማሳረፍ አስቸገር በመሆኑ ካሬ ሜትር ምትክ ቦታ ተሰጥቷቸዉ ካሳ መክፈል ሳያስፈልግ ግንባታዉን ራሳቸዉ አፍርሶ ምትክ በሚሰጠዉ ቦታ እንዲገነቡ ይደራጋል መ ከ ካሬ ሜትር ካሜ የሆኑ የህገወጥ ግንባታና ይዞታዎች የፍትና የኋላ ቁመትና ርዝመቱ ቀጥተኛ ከሆና የጎንና የፊት ቁመት ከሜትር ያላነሰ ከሆነ ባለበት ቅርጽ እንድይዝ ተደርጎ አንዲስተናገዱ ይደረጋል ሠ ከ ካሬ ሜትር ኳሜ የሆኑ የህገወጥ ግንባታና ይዞታዎች በፊደል ተራቁጥር ሀ የተጠቀሰዉ እንዳለ ሆኖ በሰጥቶ መቀበል ኩታገጠም ማስተካካያ የማድረግ አማራጭ ካለ ወይም ሁለት አጠገብ ያሉ ወሰንተኞች ተስማምተው እንደ አንድ ይዞታ በጋራ ካርታ መጠቀም ከፈለጉ ማስተካካያ ተደርጎ ባለበት እነዲስተናገዱ ይደረጋል ረ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በየከተማዉ ይዞታዉ ከ እስከ ካሬ ሜትር ያለው ተጨማሪ ይዞታ ለአስፈላጊ የመሰረተ ልማት አዉታሮች ተቀንሶና ተስተካክሎ ቀሪዉን ይዞታ በአካባቢዉ የአገልግሎቱ ዝቅተኛውን የሊዝ ጨረታ ዋጋ በመክፈል እንዲያጠቃልሉ ይደረጋል ሰ ከላይ በፊደል ተራ ቁጥር ረ የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ በየከተማዉ ከ ካሜ በላይ የሆኑ ህገወጥ ይዞታዎችና በይዞታው ላይ የተገነቡ ግንባታዎች በትርፍ ይዞታዉ ላይ ያለዉ ንብረት እንዲነሳ ተደርጎ መሬቱ ያለምንም ካሳ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ይደረጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሸ በዚህ አንቀጽ ሰ የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ ትርፍ ይዞታዉን ቀንሶ በመዉሰድ ባንክ ለማድረግ ይዞታዉ ሙሉ በሙሉ በግንባታ የተያዘ ከሆነ ከ ካሬ ሜትር በላይ የተያዘዉ ይዞታ የማስተካከያ ስራዎች ተሰርቶ ቀሪዉ ቦታ በአከባቢው የአገልግሎቱ የሊዝ ጨረታ በከፍተኛ ዋጋ በመክፈል እንዲጠቃለል ይደረጋል ቀ ህጋዊ ሥርዓት ለማስያዝ በአከባቢዉ በአገልግሎት ዓይነት ጨረታ ያልወጣና በአከባቢዉ የአገልግሎቱ የሊዝ ጨረታ ከፍተኛ ወይም ዝቅተኛ መሰረት ለማስተላለፍ የማያስችል ሁኔታ ሲገጥም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ረ እና ሸ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በመንደሩበቀበለዉክፍለ ከተማዉ ወይም በከተማዉ የአገልግሎቱ የሊዝ ጨረታ ከፍተኛዝቅተኛ ዋጋ አንደአማራጭ በመዉስድ አንዲስተናገድ ይደረጋል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም የህገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ በተካሄበት አካባቢ ይዞታው በአርሶ አደር የተያዘ ነባር ይዞታ ከሆነ አና አርሶ አደሩ በህጋዊነት ከያዘበት በተጨማሪ የተያዘ ከሆነ አርሶ አደሩ አጠቃላይ ይዞታ መሰረት በማድረግ የምትክ የመኖሪያ ቦታ አሰጣጥ በመመሪያዉ አንቀጽ ሀመ ድረስ በተደነገገዉ መሰረት የሚፈጸም ይሆናል ይህ ተግባራዊ የሚሆነዉ ባለይዞታዉ ህጋዊና ህገወጡን ይዞ በሚገኝበት ወቅት ብቻ ሲሆን የአርሶ አደሩ ይዞታዉ ሙሉ በሙሉ ህገወጥ ይዞታ ከሆነ አንደማነኛዉም በመመሪዉና በደንቡ መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በትርፍነት የተያዘ ቦታ ሲኖር በፕላን መሰረት ለከተማው አገልግሎት ይውላል ወደ ሊዝ ስሪት በገቡ ከተሞች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ህጋዊ የሚደረጉ ይዞታዎች በሊዝ ስሪት ይተዳደራሉ ሕገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ በተካሄደባቸው ከተሞች ፕላን አተገባበር በተመለከተ ሀ ሕገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ የተካፄደባቸው ቦታዎች የከተማ ፕላን በማዘጋጀት ወደ ከተማ እንዲካለሉ በተደረጉ ሥፍራዎች ከሆነ ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላንና የሽንሻኖ ስታንዳርድ በማዘጋጀት የሚተገበር ይሆናል ለ ሆኖም ግን ሕገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ የተካሄደባቸው ቦታዎች መሰረታዊ ፕላን በማዘጋጀት ወደ ከተማ እንዲካለሉ በተደረጉ ከተሞች በሚሆንበት ወቅት የአካባቢ ልማት ፕላን ማዘጋጀት ሳያስፈልግ በቀጥታ የሽንሻኖ ስታንዳርድ በማዘጋጀት የሚተገበር ይሆናል ሐ ህገወጥ መንገድ የተያዘዉ ይዞታ ሰፊ አከባቢ በሚሽፈንበትና በአከባቢዉ የአከባቢ የልማት ፕላን ባልተዘጋጀበት ሁኔታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እንደተገለጸዉ በአዲስ መልኩ ዝርዝር የአከባቢ ልማት ፕላን በማዘጋጀት በፕላኑ መሰረት ለመንገድ በክፍት ቦታነት የሚተዉ ለመናፈሻ አገልግሎት የሚተዉ አና ከሌሎች ማህባራዊ አገልግሎት ቦታዎች ፕላን ስምምነት ባለማግኘቱ የሚነሱ ግለሰቦችና የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ተቋማት በሊዝ ደንቡ አንቀጽ አንቀጽ ሀ አና ለ አና በመመሪያዉ አንቀጽ ሀአናለ መሰረት ለባለይዞታዎች አስፈላጊዉ ተፈጽም አንዲነሱ ይደረጋል መ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከላይ በፊደል ተራ ሐ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ የህገወጥ ይዞታዉና ገንብታዉ የፕላን ስምምነት ሲኖረዉ የሸንሻኖ ማስተካከያ እና የቅርጽ ማስያዝ ሥራዎች ተሰርቶ በሊዝ ደንቡና በመመሪያዉ ህጋዊ ሥርዓት ለማስያዝ የተቀመጡ ዝርዝር ጉዳዮችን መሰረት በማድረግ እያንዳንዱ ግለሰብና ተቋም ለአንዴና ለመጨረሻ በሚመለከታቸው አካል በተሰጠዉ የጊዜ ገደብ መፈጸም አለበት ሠ ህገወጥ ግንባታ በስፋት ባለበት ከላይ በፊደል ተራ ቁጥር ሐ አና መ በተገለጸዉ ሁኔታ አዲስ ያአከባቢ ልማት ፕላን ሲዘጋጅ ከፍተኛ ማህበራዊና አኮኖሚያዊ ቀዉስ በማያስከትል መልኩ ነባራዊ ሁኔታን ባገናዘበ ሁኔታ ተፈጻሚ ይሆናል ህገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ የተካሄደበት ይዞታ በአንቀፅ በንዑስ አንቀፅ መሰረት ህጋዊ ተደርጎ ወደ ሊዝ ሊሸጋገር ሀ መዋቅራዊ ፕላኑ ባስቀመጠው የአገልግሎት ዓይነት የሊዝ መነሻ ዋጋን መነሻ በማድረግ ውል ይዋዋላል የውል ዘመኑም በሊዝ አዋጁ ላይ ለየአገልግሎቱ በተቀመጠው የጊዜ ወሰን መሰረት ይሆናል ለ የውል ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረው ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ ይሆናል ሐ የሊዝ ክፍያው በአካባቢው የሊዝ መነሻ ዋጋ ይሆናል መ የሊዝ ደንብ አንቀጽ ሐ መሰረት የሊዝ ቅድመ ክፍያ ይፈፀማል ሠ በሊዝ ደንብ አንቀጽ መ መሰረት የግንባታው አግባብ በፕላን ከሚፈቀደው ስታንዳርድ በታችና በላይ ከሆነ ከተሞቹ በስታንዳርድ መሰረት መርሀ ግብር በማዘጋጀት የከተማ ፕላን እና የአካባቢ ልማት ፕላን በተጣጣመ ሁኔታ ውል በመዋዋል ተግባራዊ ይደረጋል ረ ይዞታው ህጋዊ የሚደረገው ወደ ሊዝ ስሪት ባልገቡ ከተሞች በሚሆንበት ወቅት በመመሪያው መሰረት እንደየሁኔታው ዓመታዊ የኪራይ ተመን ወይም የአካባቢው የጨረታ ዋጋ መነሻ ዋጋ ሆኖ ክፍያ የሚፈጽመው ቦታው ከተያዘበት ቀን ጀምሮ ይሆናል ውል ስለመፈረም ሀ በአንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰውን አሟልቶ ህጋዊ እንዲሆን የተፈቀደለት ባለመብት በከተማው የመሬት ስሪት መሰረት ውል የመፈራረም ግዴታ አለበት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ለ ያለፈቃድ የተያዘ ቦታ ህጋዊ ስደረግ ውል የሚፈጸመው ቦታው ህጋዊ በሚደረግበት ወቅት የይዞታው ባለመብት መሆኑን ያረጋገጠ ሰው ስም ይሆናል ጠ ያለፈቃድ የተያዘ ቦታ በሊዝ አግባብ ህጋዊ ከመደረጉ በፊት በተፈጸመ ሽያጭ የሚቀርብ የመንደር ውል የቦታ ኪራይን ለማስከፈል እና የውል ተቀባዩን ማንነት ለማረጋገጥ ከሌሎች አግባብ ካላቸው ሰነዶች ጋር በመሆን የሚያገለግል ይሆናል መ በዚህ አንቀጽንዑስ አንቀጽ የተመለከተው አንደተጠበቀ ሆኖ በውርስ ወይም በሌላ ማንኛውም ምክንያት በይዞታው ላይ ያገባኛል የሚል አካል የቀረበ እንደሆነ አግባብ ያለው አካል ተገቢውን ማጣራት በማድረግ የሚወስን ይሆናል ሠ ውሉ የግንባታ መጀመሪያ የግንባታ ማጠናቀቂያ የክፍያ አፈፃፀም ሁኔታ የውል ሰጪና የውል ተቀባይ መብትና ግዴታዎች እንዲሁም ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ዝርዝር ሁኔታዎች ማካተት አለበት ረ ውሉን ከመፈረሙ በፊት ስለውሉ ይዘት እንዲያውቅ ተደርጎ በቅድሚያ የሚከፈለውን ማንኛውንም ክፍያ የገንዘብ መጠን ገቢ የማድረግ ግዴታ አለበት የሊዝ ይዞታ የምስክር ወረቀት በአንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተጠቀሰዉን አሟልቶ ህጋዊ እንዲሆን የተፈቀደለት ባለመብት የይዞታ መጠቀሚያ ምስክር ወረቀት ይሰጠዋል የይዞታ መጠቀሚያ የምስክር ወረቀቱ የሚከተሉትን መግለጫዎች ሀ ቦታው የተፈቀደለትን ባለመብት ሙሉ ስም ለ የቦታውን ስፋትና አድራሻ ሐ የቦታውን የአገልግሎት ዓይነት ደረጃና የፕሎት ቁጥር መ የቦታውን ጠቅላላ የሊዝ ዋጋና በቅድሚያ የተከፈለውን መጠን ሠ ወለድን ጨምሮ በየአመቱ የሚፈፀመውን የሊዝ ክፍያ መጠንና ክፍያው የሚጠናቀቅበትንጊዜ ረ የሊዝ ይዞታው ፀንቶ የሚቆይበትን ዘመን ሰ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር አካቶ መያዝ አለበት ከዝርዝር ፕላን ጋር ስለማይጣጣም ግንባታ ሀ የሊዝ ደንቡን አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተዘረዘሩ ቅድመሁኔዎችን ያላሟላ ይዞታ ላይ የሜገኝ ማንኛውም ግንባታ እንዲፈርስ ይደረጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ለ በዚህ አንቀጽ ፊደል ተራ ሀ መሠረት ግንባታው እንዲፈርስ የሚደረግበት ባለንብረት የጽሁፍ ትዕዛዝ በደረሰው በ የሥራ ቀናት ውስጥ ንብረቱን ማንሳት አለበት ሐ በዚህ አንቀጽ ፊደል ተራለ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታው ካልተነሳ ከተማው ንብረቱን አንስቶ ቀበሌው በሚያዘጋጀው ቦታ በማስቀመጥ ያስነሳበትን ወጪ በህግ ከባለንብረቱ ይጠይቃል መ በህገወጥ መንገድ በተያዘ ቦታ ላይ ለሰፈረ ንብረት በተለያየ ምክንያት እንዲነሳ ሲደረግ ምንም ዓይነት ካሳ እና ምትክ ቦታ አይሰጥም ሆኖም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በሊዝ ደንብ አንቀጽ መሰረት የሚፈጸም ይሆናል ህገወጥ ቦታ መያዝና መስፋፋትን ስለማስቆም ሀ ህገወጥ የግንባታ እንቅስቃሴ ከጅምሩ የማስቆም ኃላፊነት መሬቱ የሚገኝበት ክከተማና የቀበሌ አስተዳደር ይሆናል ለ ክከተማው ወይም ቀበሌው ማንኛውንም ህገወጥ ግንባታ ወይም የቦታ መያዝና መስፋፋት በማስቆም በህገወጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ያገኘውን ሰው ወዲያውኑ ለህግ ያቀርባል ሐ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንዲቆም የተደረገ ግንባታ ወዲያውኑ እንዲፈርስ ይደረጋል መ ከተማ አስተዳደሩ የሚመለከታቸው አካላት የተሳተፉበት ህገወጥ ግንባታ አፍራሽ ግብረኃይል ሊያቋቁም ይችላል ሠ ህገወጥ ግንባታን ማስቆምም ሆነ በህገወጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ያለውን ሰው ቁጥጥር ሥር አውሎ ለህግ ለማቅረብ በሚደረገው እንቅስቃሴ በአቅራቢያው የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በማናቸውም ጊዜ የማስፈጸም ግዴታ አለበት ረ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የትብብር ጥያቄ የቀረበለት ፖሊስ ጣቢያ ወይም የፖሊስ አባል ፈጣን ምላሽ ባለመስጠቱ ምክንያት ለሚከሰት ማንኛውም ችግር ሁሉ ተጠያቂ ይሆናል ሰ ቀበሌው ውስጥ ስለሚካሄድ ሕገወጥ ግንባታ ወይም የቦታ መያዝና መስፋፋት የቀበሌው አስተዳደር ተጠያቂ ይሆናል ሽ በሊዝ ደንብ አንቀጽ ሐ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በልከት የተገኛዉ በሰነድ ካለዉ ከበለጠ እንዴ ህገወጥ ማስፋፋት ተደርጎ የሚወሰድ ሆኖ ትርፋ ቦታ ተቆርጦ ወደ መሬት ባንክ አንዲገባ ይደረጋል ቀ ትሪፋን ወደ መሬት ባንክ ለመመለስ በግንባታ የተያዘና ለአፈጸጸም አመች ሆኖ ካልተገኛ በሊዝበኪራይ የአከባቢዉ የአገልግሎቱ ክፍተኛ የጨረታ ዋጋ የሚስተናገድ ይሆናል የህገወጥ ግንባታ የቦታ መያዝና መሰፋፋት የሚከላከል አካል ስለመቋቋም ህገ ወጥ ግንባታ ቦታ መያዝንና መስፋፋትን የሚከላከል ግብረኃይል በከተማ በክፍለ ከተማ እና በቀበሌ ደረጃ የሚቋቋም ሲሆን የግብረኃይሉ አባላት ከ መብለጥ የለበትም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የግብረኃይሉ አባላት በከተማ ደረጃ ሀ በከተማ ደረጃ የከተማ አስተዳደርወረዳ አስተዳደር የሚወክለው አንድ አባል ሰብሳቢ ለ የመሬት ልማትና ማኔጀመንት ባለሙያ አባልና ጸሐፊ ሕሐ ከማዘጋጃ ቤት የሚወከል አንድ ሲቪል መሀንዲስፕላነርሰርቨየር አባል መ የከተማ የፍትህ ጽሕፈት ቤት የሚወከል አንድ አቃቤ ህግ ባለሙያ ረ ከከተማከወረዳ አስተዳደር ፖሊስ ጽቤት የሚመደብ አንድ ፖሊስ አባል የሆኑበት ግብረኃይል በከተማው ከንቲባ በወረዳው አስተዳዳሪ ይቋቋማል የግብረኃይሉ አባላት በክከተማ ደረጃ ሀ በክፍለ ከተማ ደረጃ የክከተማ አሰተዳደር የሚወክለው አንድ አባል ሰብሳቢ ለ የመሬት ልማትና ማኔጀመንት ባለሙያ ህ አባልና ጸሐፊ ሐ ከክፍለ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የሚወከል አንድ ሲቪል መሀንዲስፕላነርሰርቨየርአባል መ የቀበሌ ሊቀመንበር «እእ እእእ አሄ አአአ አአአ አአ አ አአ ኦ ኦፊ አባል ረ ከክከተማ አስተዳደር ፖሊስ ንዑስ ጽቤት የሚመደብ አንድ ፖሊስ አባል የሆነበት ግብረኃይል በከተማ ከንቲባ ይቋቁማል የግብረኃይሉ አባላት በቀበሌ ደረጃ ሀ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሥራ አስኪያጅ የሚወክለው አንድ አባል ሰብሳቢ ለ የመሬት ልማትና ማኔጀመንት ባለሙያያ አባልና ጸሐፊ ሕሐ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የሚወከል አንድ ሲቪል መሀንዲስፕላነርሰርቨየር አባል መ የቀበሌ ሊቀመንበር ኡ ባል ረ የቀበሌ ፍትህና ፀጥታ አስተዳደር »» አባል የግብረኃይሉ ተግባርና ኃላፊነት በከተማ ደረጃ የሚቋቋመው ግብረኃይል ተግባርና ኃላፊነት ሀ የሊዝ አዋጅ ደንብና መመሪያ ጠንቅቆ በመረዳት ተግባሩን በዕውቀትና በጥብቅ ዲስፕሊን ይፈጽማል ለ ህጉወጥ ግንባታዎችን ያፈርሳል አጥፊዎችን ለህግ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል ሐ ህጉወጥ ግንባታ ለመከላከል ከተቋቋሙ ከሌሎች አካላት ጋር በትብበር ይሰራል መ በቀበሌና በመንደር ደረጃ በየቀኑ ህገወጥ ግንባታና መሬት መስፋፋትን ተከታትሎ ሪፖርት የሚያደረግ ኮማንድ ፖስት ከከተማ አስተዳደር ጋር በመሆን እንዲደራጅ ያደረጋል ሠ የኮማንድ ፖስት መረጃ በማደራጀት ለከተማ አስተዳደሩ ያቀረበል ያስወስናል ረ ለሀጉወጥ ግንባታና ለመሬት ወረራ የተጋለጡ አከባቢዎችን በመለየት በቋሚነት የሚጠበቅበትን ሁኔታ ያመቻቻል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በክከተማ ወይም በቀበሌ ደረጃ የሚቋቋም ግብረኃይል ተግባርና ኃላፊነት ሀ በከተማ ደረጃ የተቋቋመው ግብረኃይል የሚሰጧቸውን ተግባራት ያከናውናል ለ ዕለት ተዕለት በክከተማ ወይም በቀበሌው ውስጥ የሚከሰት ህገወጥ ግንባታን ይከታተላል ህገወጥ ግንባታዎችን ያፈርሳል አጥፊዎችን ለህግ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል ሐ በቀበሌና በመንደር ደረጃ በየዕለቱ ህገወጥ ግንባታና መሬት መስፋፋትን ከሚከታተለው ኮማንድ ፖስት ጋር የመረጃ ልውውጥ ያደርጋል የዕለት የሳምንት ሪፖርት ለክከተማ ወይም ለከተማ አስተዳደር ያቀርባል ለሕገወጥ የቦታ መያዝና መስፋፋት ለሚጋለጡ ቦታዎች ጥበቃ ስለማድረግ በየትኛዉም ከተማ ቀድሞ ከተማ ሆኖ ማስፋፊያ የሚሰራላቸዉና አዲስ ከገጠር መንደርነት ወደ ከተማነት ፕላን የሚሰራላቸዉ አካባቢዎች የሚኖሩ አርሶ አደሮች መረጃ በአግባቡ ተመዝግቦና ተደራጅቶ የገጠር ወረዳና የከተማ አስተዳደሩ በመፈራረም የመረጃ ርክክብ መደረግ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ መሠረት የተረከበዉን መረጃ መሰረት በማድረግ የከተማ ማዘጋጃ ቤቱ ከገጠር መንደርነት ወደ ከተማ የተቀላቀሉ በማስፋፊያ አከባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች የግል ማህደር የመክፈት ግደታ አለበት በዚህ አንቀጽ በንዑሰ አንቀጽ አና የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በማስፋፊያ አከባቢ የሚኖሩና በፕላን ወደ ከተማ የተካለሉ አርሶ አደሮች ማነኛዉንም የባለይዞታነት መብት ጋር የተያያዙ አግልግሎቶችን በከተማዉ ለማግኘት የይዞታ መጠንና ንብረታቸዉ ተመዝግቦ ጊዚያዊ የይዞታ መጠቀሚያ ሰርቴፍኬት ማግኘት ይጠበቅባቿል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ መሰረት ጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድ ያለገኘ ባለይዞታ በዚህ መመሪያ አንቀጽ የተፈቀዱ መብቶችን ተጠቃሚ ሊሆን አይችልም ማንኛዉም የጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድና የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ለመሰጠት ስልጠን የተሰጠዉ ባለሙያ ወይም አመራር አገልግሎቱን ከመስጠቱ በፊት አርሶ አደሮች ጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድ ማግኛታቸዉ ሳይረጋገጥ ወይም ጊዚያዊ ይዞታ መጠቀሚያ ሰነድ ሊያስገኝ የሚችል ሁኔታ መኖሩ ሳይረጋገጥ ለሜሰጣቸዉ ሰነዶችና አገልግሎቶች በህግ ተጠያዊ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አስከ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በተለያየ ምክንያት ማለት ከዕዉቀት ማነስ አሰራሩን ባለማወቅ በአከባቡ ባለመገኛትና በሌሎች ጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድ ያልወሰዱ ነገርግን የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ለማግኛት የሚመጡ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የማስፋፊያ አከባቢ አርሶ አደር ሲያጋጥም አግልግሎቱን ከመስጠቱ በፊት ጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድ እንዲስጥ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸዉ መረጃዎች ታይቶና ተጣርቶ ሰነድ እንዲያገኙ በማድረግ ቀጣይ አገልግሎቱ ሊሰጥ ይችላል በማስፋፊያ አከባቢ የሚኖር አርሶ አደር ጊዚዊ መጠቀሚያ ሳያገኝ ቤት ብገነባ ለልጆቹ ቤት እንዲገነቡ ቢያደረግ ቤት ሽጭያለዉ በማለት መብት ለማስተላለፍ በሚደረገዉ ጥረት በህግ ተጠያቂ ይሆናል በሌላ በኩል ከአርሶ አደሩ ይዞታ የተላለፈለት ሶስተኛ ወገንም አኩል ተጠያቂ ይሆናል በማስፋፊያ አከባቢ የሚኖር አርሶ አደር ጊዚዊ መጠቀሚያ ሰነድ ወጥ በሆነ ስንዳርድ በየከተሞች ኮድ ተሰጥቶ በክልሉ ተዘጋጅቶ የሚወርድ ስሆን እስከዛዉ ግን በየከተሞች አሁን እየተጠቀሙበት ባሉት ፎርማት መሰረት ሰነዱ እየተሠጠ የሚቆዩ ይሆናሉ በማስፋፊያ አከባቢ የሚኖር አርሶ አደር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አና መሰረት ማህደር ከተከፈተና ንብረቱ ተመዝግቦ ጊዜያዊ ይዞታ መጠቀሚያ ተሰጥቶ ይዞታዉን እየተጠቀመ ልማት ወደ አካባቢዉ ሲደርስ ምትክ ቦታ ተሰጥቷቸዉ አንድለቁ የማድረግ ሂደት ሀ ቀደም ሲል በገጠር መሬት መጠቀሚያ ርዕስ ለገጠር ወረዳ በቦታው ልኬት መሠረት ይከፈል የነበረዉን መጠን ግብር ለከተማ ፋይናንስና አኮኖሚ ልማት ጽህፈት ቤት ክፍያ አየፈጸሙ ልማት ወደ አካባቢያቸዉ አስኪደርስ ድረስ የሚቀዩ ይሆናል ለ ይዞታ ማረጋገጫ ለማዉሰድ ተጨማሪ ክፍያ ሣይጠየቁ ከተማዉ የሊዝ ከሆነ ምዳባው የሊዝ ዘመን ጣሪያዉን በመጠቀም ለአገልግሉቱ የዓመቱን የቦታ ደረጃዉን የሊዝ መነሻ ዋጋ ክፍያ ከተማዉ የኪራይ ሥሪት ከሆነ በኪራይ የቦታዉ ደረጃ መነሻ ዋጋ የዓመቱን ግብር በመገበርና ዉዝፍ ዕዳ ካለም በመክፈል የይዞታ ባለቤትነት ሰነድ አንዲያገኙ ይደረጋል ሐ አርሶ አደሩ ወደ ከተማ ከተካለለ ቦኃላ የይዞታዉ ባለቤት መሆን ያለመሆኑ በገጠር ወርዳና በከተማ አስተዳደሩ ሳይረጋገጥ የሚሰጡ ሰነዶችና ህጋዊ ለማስመሰል ለሚቀርቡ የግብር ክፍያ ጥያቄ ምላሾች ሁለቱንም ወገኖች አገልግሎት ሰጪዉንም ሆነ ተቀባዩን በህግ የሚያስጠይቅ ይሆናል ። መ በማስፋፊያ አከባቢ በተለያዩ ሁፄታዎች አርሶ አደሩን በመስጠጋት ሰነድ አልባ ይዞታ ለማስመሰል የሚደረጉ ጥረቶች በጊያዊ መጠቀሚያ ሰነድ አሰጣጥ ማጣሪያ የሚመለሰ ሆኖ በጊዚያዊ መጠቀሚያ ሰነድ አሰጣጥ ሊካተት የማይችል ገዳይ በግለሰብ ወይም ተቋም ሲያጋጥም ይዞታዉ በህገወጥ ግንባታና ይዞታነት የሚመደብ ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በሊዝ አዋጅ አንቀጽ አና በሊዝ ደንብ አንቀጽ ሐ የተገለጸዉ ቅድመ ክፍያ በመስፋፊያ አከባቢ መሬት በምደባ የሚሰጣቸውን ከህገወጥ ይዞታ ላይ የሚነሱ ባለይዞታዎችን አይመለከትም ሆኖም ዕዳዉን ለመቀነስ ከመፈለግ የሚደረገዉ የቅድመ ክፊያ ጥያቄ የሚሰተናገድ ይሆናል ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ከህገወጥ ይዞታቸው ተነስተው በማስፋፊያ በማስፋፊያ አከባቢ በምደባ መሬት የሚሰጣቸው ተነሺዎች በህገ ወጥ መንገድ ለየዙት መሬት በዚህ መመሪያ የተቀመጠው የቅጣት ክፍያ ተፈጻሚ ይደረግባቸዋል የከተማ አሰተዳደሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለልማት የሚፈለገውን መሬት ለይቶ ቆጠራ በማድረግ አግባብ ላላቸው የቀበሌ አስተዳደሮች ማሳወቅ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት የተለየ መሬት ላይ ግንባታ የፈጸመ አርሶአደር በመሬቱ ላይ የይገባኛል ጥያቄ ሊያነሳ አይችልም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት ነጻ የተደረገ መሬትን ማዘጋጃ ቤቱ ለተገቢ አገልግሎት ያውሳል የሚሉ ናቸዉ የእርሻ መሬትን ለህገወጥ ገንቢዎች ማስተላለፍ የተከለከለ ስለመሆኑ ለእርሻና ተጓዳኝ አገልግሎት የተሰጠውን መሬት በማንኛውም መንገድ ሕጉወጥ ግንባታ ለሚገነባ ሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ በጥብቅ የተከለከለ ነው የአርሶ አደሩን የእርሻ መሬት ወይም ሌላ ህገወጥ ይዞታ በማሻሻጥ ተግባር ላይ የተሰማራ ማንኛውም ግለሰብ ሕግ በመተላለፍ ተከሶ በወንጀል ይጠየቃል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ሕገወጥ ግንባታው ተካሂዶበት በተገኘ መሬት ላይ ግንባታው ከፈረሰ በኋላ አርሶ አደሩ በመሬቱ ላይ የይገባኛል ጥያቄ ማንሳት አይችልም መሬቱን ማዘጋጃ ቤቱ በቀጥታ ወስዶ ለሚፈልገው አገልግሎት ያውሳላል ሰነድ አልባ ይዞታዎች ሰነድ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ተቀባይነት ስለሚኖራቸው ሰነዶች እና ማስረጃዎች ሰነድ አልባ ሆነው የተያዙ ይዞታዎችን አስመልክቶ ስለሚቀርብ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ጥያቄ መስተንግዶ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሲሟሉ ብቻ ተቀባይነት ይኖራቸዋል ሀ ይዞታው የከተማውን ፕላንና ፕላኑን ለመተግበር ከተዘጋጀው የአካባቢ ልማት ፕላኑ ጋር የማይቃረን መሆን አለበት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ለ ይዞታው ከመጋቢት በፊት በባለይዞታው እጅ ለመኖሩ የሰነድ መረጃ የመብራት የውሀ የአገልግሎት ካርኒዎች የምሪት ካርኒ መቅረብ አለበት ሐ ይዞታው ከሚገኝበት ከክፍለከተማማዘጋጃ ቤት የመሬት ይዞታው በአሁኑ ጊዜ በእጁ ስለመኖሩ ማረጋገጫ ሲያቀርብ ሊከፈል ይገባው የነበረውን የቤት ግብርና ዓመታዊ የመሬት ኪራይ ውዝፍ አጠቃለው ስለመክፈላቸው ህጋዊ ካርኒ ሲያቀርቡ ሠ የአንድ አመት ወይም የጥቅል አመታት የቦታ ኪራይና የቤት ግብር ደረሰኝ በባለ ይዞታው ስም የተገበረበት በስሙ የተዘጋጀ የክፍያ ማዘዣ ቢል ደረሰኝ ወይም የምሪት ካርኒ ሲያቀርብ መ ሥ ወይም ረ ወራሽ ከሆነ ሕጋዊ የወራሽነት ማረጋገጫ መቅረብ አለበት ከስታንዳርድ በታች የሆኑ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ስፋት አወሳሰንና ክፍያ አፈፃፀም ሀ ከ ካሬ ሜትር በታች የሆኑ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ካሬ ሜትር ምትክ ቦታ አና ለንብረታቸዉ ካሳ በመክፈል ምትክ በሚሰጠዉ ቦታ እንዲገነቡ ይደረጋል ለ በፈደል ሀ የተገለጸዉ አንዳለ ሆኖ ኩታገጠም ተመሳሣይ ከስታንዳርድ በታች የሆነ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ያሉና ሁለቱ አጎራባቾች በመግባባት እንደ አንድ ፕሎት በከተማዉ ስታንዳርድ መሰረት በጋራ ካርታ ወስዶ ማልማት ከፈለጉ ይዞታዉ ቅርጽ እንድይዝ ተደርጎ ባሉበት አንዲስተናገዱ ይደረጋል ሐ ከ ካሬ ሜትር ካሜ ሰነድ አልባ ይዞታዎች በ«ፎዐሀበ ቅርጽ ያላቸዉና ቀጥተኛ ካልሆነ ግንባታ ለማሳረፍ አስቸገር በመሆኑ ካሬ ሜትር ምትክ ቦታ አና ለንብረታቸዉ ካሳ መክፈል ምትክ በሚሰጠዉ ቦታ እንዲገነቡ ይደረጋል መ ከ ካሬ ሜትር ካሜ የሆነ ሰነድ አልባ ይዞታዎች የፍትና የኃላ ቁሜትና ርዝመቱ ቀጥተኛ ከሆና የጎንና የፍት ቁመት ከሜትር ያላነሰ ከሆነ ባለበት ቅርጽ አንድይዝ ተደርጎ አንዲስተናገዱ ይደረጋል ሠ ከ ካሬ ሜትር ካሜ የሆነ ሰነድ አልባ ይዞታዎች በፊደል ተራ ቁጥር ሀ የተጠቀሰዉ እንዳለ ሆኖ በሰጥቶ መቀበል ኩታገጠም ማስተካካያ የማድረግ አማራጭ ካለ ወይም ሁለት አጠገብ ያሉ ወሰንተኞች ተስማምቶ እንደ አንድ ይዞታ በጋራ ካርታ መጠቀም ከፈለጉ ማስተካካያ ተደርጎ ባለበት እነዲስተናገዱ ይደረጋል ከስታነዳርድ በላይ የሆነ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ስፋት አወሳሰንና ክፍያ አፈፃፀም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሀ ሰነድ አልባ ይዞታዎች በሊዝ ደንብ አንቀጽ መሰረት ሰነድ በሚሰጥበት ወቅት ለመኖርያ አሰከ ካሬ ሜትር በኪራይ መነሻ ዋጋ የሚሰጥ ሆኖ ከ ካሬ ሜትር በላይ በሆነ ይዞታ ግንባታ ያላረፈ ከሆነ በይዞታዉ ለሚገኝ ንብረት ካሳ ተከፍሎ መሬቱ ወደ ባንክ እንድገባ ይደረጋል ሆኖም በይዞታዉ ግንባታ የተካሄደ ከሆነና መሬቱን ባንክ ማድረግ ለአፈጻጸም አመቺ ሆኖ ካልተገኘ ከ ካሬ ሜትር በላይ የሆነ ይዞታ የአከባቢዉ የቦታ ደረጃ የአገልግሎቱ የሊዝ መነሻ ዋጋ ባለይዞታዉ አንዲያጠቃል ይደረጋል ለ በፊደል ተራ ቁጥር ሀ የተገለጸዉን መሬት መጠን የተጠቀሰዉን ዋጋ ክፍሎ መሬቱን ለማጠቀለል ባለይዞታዎች ፊቃደኛ ካልሆኑ ከተማ አስተዳደሩ መይም ማዘጋጃ ቤቱ ከተፈቀደዉ መጠን ትርፉ ቦታ ንብረቱን በማንሳት ካሣ በመክፈል መሬቱን ወደ መሬት ባንክ የሚገባ ይሆናል ጠ በዚህ አንቀጽ በፊደል ተራ ሀ የተመለከተው ቢኖርም በሰነድ ከተረጋገጠው ከ ካሬ ሜትር በላይ ያለው የቦታ ስፋት እራሱን ችሎ የማይለማ ከሆነ ብቻ በነባር የኪራይ ተመን ሊጠቃለልላቸው ይችላል መ ሰነድ አልባ ይዞታ ሰነድ ከመዘጋጀቱ በፊት በልከት ወቅት ሽንሻኖ አልባ ወይም ቅርፅ አልባ ይዞታዎች በሰጥቶ መቀበል መርህ ማስተካከያ ሊደረግ ይገባል ሠ የሊዝ ደንቡ አንቀጽ አና በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎች አንደተጠበቀ ሆኖ በሰነድ ተረጋግጦ ከሚፈቀደዉ ይዞታ በላይ በግንባታ ያልተያዘ ቦታ እራሱን ችሎ የሚለማ ከሆነ ቦታውን ቅድሚያ የማልማት መብቱን በመጠበቅ በአካባቢው የቦታ ደረጃዉ የአገልግሎቱ የሊዝ መነሻ ዋጋ እንዲስተናገድ ይደረጋል ረ ባለይዞታው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ረ መሰረት የተሰጠዉን መብት ለመጠቀም አቅም እንደሌለው ቢገልጽ ቦታው ላይ ቀድሞ የተካሄደ ልማት ካለ በህጉ መሰረት ካሳ ክፍያ በመፈጸም መሬቱ ወደ መሬት ባንክ ገቢ አንዲሆን ይደረጋል ሰ ተገልጋዩ የይዞታ ማረጋገጫ ለመውሰድ የሚከፈሉ ክፊያዎችን በቅድሚያ መክፈል ይጠበቅበታል ሰነድ ስለሚሰጥበት አግባብ ሀ አስፈላጊው ማጣራትና የይዞታ ልኬት ተወስዶ በከተማበክፍለከተማ ማዘጋጃ ቤት የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ በቅድሚያ ተዘጋጅቶ መጠናቀቅ ይኖርበታል ለ አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ እና ክፍያዎችን ያጠናቀቀ ተገልጋይ በቀበሌበመንደር በሚወጣለት ፕሮግራም መሰረት የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲያገኝ ይደረጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ፈ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ላይ የሚፈርሙ ባለሙያዎችና የኮፒ ብዛት ሀ የሚሠራውን ሥራ ጥራትና የአገልግሎት አሰጣጡን ሕጋዊነት የከተማዋን ማስተር ፕላንና ተያያዥ የፕላን ሕጎችን ማስፈፀም የሚችል የሙያ ስብጥር ያለው ቡድን በማቋቋም የካርታ ሥራና ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች መከናወን ይኖርባቸዋል ለ የቴክኒክ ባለሙያው የቦታውን ልኬት ከአጎራባቾች አንጻር ጭምር በመዉሰድ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በዘማጋጀት ፈርሞ ያቀርባል ሕ የህግና የቴክኒክ ጉዳዮችን አጣርቶ የመሬት አስተዳደር የቴክኒክ ባለሙያ የካርታውን ትክክለኛነት ያረጋግጣል መ በከተማ አስተዳደር ከተሞች የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤት ኃላፊ በሌሎች ከተሞች የማዘጋጃ ቤት ኃላፊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በቤዝ ማፕ ላይ መወራረሱን በማረጋገጥ ያጸድቃል ሠ ለአንድ ይዞታ የሚዘጋጀው ካርታ በሶስት ኮፒዎች ሆኖ ዋናው ለባለይዞታው አንዱ ኮፒ ለከተማው መሬት ልማት እና ማኔጅመንት ተቋም እና አንዱ ኮፒ በማህደሩ ውስጥ ቀሪ ይደረጋል የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ስለማምከን ቀድሞ የተሰጠ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ከመምከኑ በፊት የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ተቋም ካርታው በባንክ ብድር እንዲሁም በዕገዳ ዉስጥ ያለመሆኑን ማረጋገጥ አለበት በማናቸውም ጊዜ የወጡ ካርታዎች ካርታውን ሊያመክን የሚችል ጉዳይ ሲገኝ በየትኛውም ጊዜ እንዲመክኑ ይደረጋል ለካርታ መምከን መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉሌት ሀ ካርታው ወይም ይዞታው በሙሉ ወይም በከፊል በተጭበረበረ ወይም ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጥን ባልተከተለ መንገድ የተገኘ መሆኑ ሲረጋገጥ ለ ባለይዞታው ከአስተዳደሩ ጋር ስለይዞታው በገባው ውል መሰረት ግዴታውን በተገቢው ሳይወጣ ሲቀርና ውል ማቋረጡን ማዘጋጃ ቤቱ በደብዳቤ ሲያሳውቅ ሐ በባለይዞታው እጅ መኖር ያለበት ካርታ መጥፋቱ በህግ ሲረጋገጥ በምትኩ ካርታ መስጠት ተገቢ ሆኖ ሲገኝ እና በከተማው ካቢኔ ሲወሰን ቀደም ሲል የተሰጠው ካርታ እንዲመክን ይደረጋል መ ሁለት ይዞታዎች ሲቀላቀሉ የቀድሞው ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲመክን ይደረጋል ነባር ይዞታዎች በሊዝ ስሪት ስለማስተዳደር የይዞታ ባለመብት በነባር እና በሊዝ ስሪት የሚተዳደሩ ይዞታዎችን ለማቀላቀል ጥያቄ ሲያቀርብና ጥያቄው ተቀባይነት ሲያገኝ ነባር ይዞታው ወደ ሊዝ ስሪት የሚገባ ሲሆን የሊዝ ዋጋው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በአከባቢው የሊዝ መነሻ ዋጋ የሚወሰን ሆኖ የጥያቄ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ እንደሚከተለው ይሆናል ሀ የይዞታዎቹ መቀላቀል በፕላን የሚፈቀድ እና የሽንሻኖ ስታንዳርድን የጠበቀ መሆን አለበት ለ በሊዝ ቀድሞ የተያዘው ይዞታ የሊዝ ውል ለመጠናቀቅ አስር ዓመት እና ያነሰ ዓመት የቀረው ሲሆን የማቀላቀል ጥያቄው ተቀባይነት አይኖረውም ሐ የሚቀላቀለው ይዞታ አገልግሎት የከተማው ፕላን በሚፈቅደው መሰረት ይሆናል መ ባለይዞታው ቀድሞ በሊዝ ያገኘውንም ሆነ በነባር ይዞታነት ለያዘው ይዞታ የሚጠበቅበትን ግዴታ በአግባቡ መፈጸሙ በቅድሚያ መረጋገጥ አለበት ሠ ነባሩ ይዞታ በሊዝ መነሻ ዋጋ ወደ ሊዝ የሚገባ ሲሆን ቀድሞ በሊዝ የተገኘው ይዞታ ግን ቀድሞ በተዋዋለው ውል ላይ በሰፈረው የሊዝ ውል ላይ በሰፈረው ዋጋ ይቀጥላል ሆኖም የሊዝ ይዞታው ቀድሞ የተገኘው በማበረታቻ ዋጋ ከሆነና አሁን የአገልግሎት ለውጥ ኖሮ ለአዲሱ አገልግሎት የሊዝ ዋጋ ማበረታቻ የማይፈቀድለት ከሆነ ለቀሪው ዘመን የሊዝ ዋጋው ተለውጦ በወቅታዊ የአከባቢው የጨረታ ዋጋ ይሆናል በተለወጠው የሊዝ ዋጋ ምክንያት ከቀድሞ ዋጋ በልጦ የሚገኘው የሊዝ ዋጋ መጠን ለቦታው ቀድሞ ለተፈቀደው ጠቅላላ የሊዝ ዘመን ተካፍሎ ለቀሪው የሊዝ ዘመን የሚደርሰው የሊዝ ዋጋ ብቻ ተፈጻሚ ይሆናል ረ የሊዝ ዘመኑ የሚወሰነው በሊዝ ቀድሞ ለተገኘው ቦታ የተፈቀደለትና የተጠቀመበትን ጊዜ ታሳቢ በማድረግና አዲስ ወደ ሊዝ ለሚገባው ነበሩ ይዞታ የሚፈቀደውን የሊዝ ዘመን አማካይ በማስላት ይወሰናል በአካባቢው ልማት ፕላን መሰረት ራሱን ችሎ የማይለማ ከይገበኛል ነጻ የከተማ ቦታ ለፕሮጀክት ማስፋፊያ ጥያቄ ሲቀርብና በከተማው ከንቲባ ኮሟቴ ስወሰን በአካባቢው የጨረታ ዋጋ ሊፈቀድ ይችላል ሸ ወደ ሊዝ ለሚገባው ነበሩ ይዞታ የሚፈቀደው የሊዝ ዘመን ይዞታው ሲቀላቀል ለሚፈቀደው አገልግሎት በአዋጁና በሊዝ ደንቡ የተፈቀደው የሊዝ ዘመን ሆኖ ይዞታው እንዲቀላቀል ተፈቅዶ የሊዝ ውሉ ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ይሆናል ቀ አመታዊ የሊዝ ክፍያ የሁለቱ ይዞታዎች ቀሪ ክፍያ ተደምሮ ለአማካዩ የሊዝ ዘመን በማካፈል በሚገኘው ስሌት መሠረት ይሆናል በ ጥያቄ አቅራቢው ጥያቄውን በጽሁፍ የይዞታ ማስረጃዎቹን ማለትም የይዞታ ሰርተፊኬት የሊዝ ውል የሊዝ ክፍያና የቦታ ኪራይ ክፍያ ደረሰኞችና ሌሎች ሰነዶችን አያይዞ ቦታው ለሚገኝበት ማዘጋጃ ቤት አቅርቦ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ስር የተገለፁትን መስፈርቶች ሲሟሉ ይፈቀዳል አዲስ የሊዝ ውልም ከማዘጋጃ ቤቱ ጋር ይፈራረማል ሰ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ወደ ሊዝ ስሪት ስለማይገቡ ነባር ይዞታዎች በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ እና አዋጁን ለማስፈጸም በወጣው ደንብ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት ነባር ይዞታዎች ወደ ሊዝ ስሪት አይገቡም በውርስ አግባብ የተገኘ ነባር ይዞታ ባለመብቶች ለመከፋፈል ጥያቄ አቅርበው ሽንሻኖው በፕላን ተቀባይነት አግኝቶ ክፍፍሉ ሲፈቀድላቸው በፍቺ የተለያዩ ነባር ይዞታ ያላቸው ባልና ሚሜስት በህግ በተወሰነው አግባብ ይዞታቸውን ሲከፋፈሉ ሽንሻኖው በፕላን ተቀባይነት ሲያገኝ በፍቺ የተለያዩ ባልና ሚስት ወይም የውርስ ባለመብቶች በይዞታው ላይ የክፍፍል ውሳኔ የተላለፈበት እና ከሁለቱ አንደኛው ወይም ከውርስ ባለመብቶቹ ከፊሎቹ ግምቱን ከፍለው ወይንም በባለድርሻዎች ስምምነት መሰረት ይዞታውን ያጠቃለሌት እንደሆነ በተለያየ ወቅት በህጋዊ አግባብ የተያዘ ወይም በተለያየ የመንግሥት መዋቅር እዉቅና የተሰጠው ይዞታ ሆኖ እስከ ዛሬ ሰነድ አልባ በመሆናቸው ሰነድ ተዘጋጅቶ የሚሰጣቸው ነባር ይዞታዎች ለህዝብ ጥቅም ሲባል ከነባር ይዞታቸው ተነሺ የሆኑ ባለመብቶች በምትክነት በማሜያገኙት ቦታ የሊዝ ስሪት ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት የተያዙና አግባብ ያለው አካል ከሊዝ ስሪት ውጭ እንዲቀጥሉ በህግ እውቅና የሰጣቸው ይዞታዎች ከአዋጅ ቁጥር ዓም አግባብ ውጪ የተወረሱና አሁን በሚመለከተው መንግስታዊ አካል ለቀድሞ ባለመብቶች እንዲመለሱ በሚወሰኑ ይዞታዎች አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከመውጣቱ በፊት ከውርስ ውጪ ለሶስተኛ ወገን ተላልፈው ነገር ግን የስም ዝውውር ያልተፈጸመላቸው ሀ ነባር ይዞታ ላይ የሰፈረ ቤትን ተሻሽጠው ወይም በስጦታ ተለዋውጠው ወይም በነባር ይዞታነት በተገኙት የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት ይዞታ ላይ የአባላት መተካካት ፈጽመው ውላቸውን ወይም ሰነዳቸውን የውልና ማስረጃ ምዝገባ ወይም በፍርድ ቤት ወይም በአስተዳደሩ እጅ ገቢ ያደረጉና ያስመዘገቡ ሆነው በሂደት ላይ የነበሩ ለ በባንኮች ተመላሽ ላልተደረገ ብድር ማስከፈያ በሐራጅ የተሸጡ ወይም በባንኮቹ የተወረሱና በዕጃቸው የሚገኙ ይዞታዎች ሐ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጄንሲ በኩል ተሸጠው ዉል የተፈጸመባቸው ይዞታዎች የሊዝ መመሪያ ደንቡ ጸድቆ ስራ ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ስም ዝውውሩን ቀርበው ከፈጸመ በነባር ስሪት ይቀጥላሉ በዚህ ጊዜ ዉስጥ ቀርበው ስም ዝውውሩን ካልፈጸሙ ወደ ሊዝ ስሪት የሚገቡ ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ክፍል አራት የከተማ ቦታን በሊዝ በሚያስተዳድሩ ከተሞች የከተማ ቦታን በሊዝ ጨረታ ስለመፍቀድ በከተማው ለሊዝ ጨረታ የሚቀርቡ ቦታዎች ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላን በተዘጋጀላቸው አካባቢዎች ላይ ያሉ ቦታዎች በመሠረተ ልማት የልማት ደረጃና ቀረቤታ ረገድ ከፍተኛ ተመራጭነት እንዳላቸው የሚታመንባቸው ቦታዎች የሚሰጡት የጨረታ ዋጋ ምልከታ መሬትን በብዛት ለማቅረብ የመቻልን ሁኔታ የሚጋብዙ እንደሆኑ የሚታመንባቸው ቦታዎች ልማታቸው ከአካባቢው የተቀናጀ ልማት ቀድሞ ቢካሄድም በቀጣይነት በአካባቢው ልማት ሳቢያ የመንግስት የኢንቨስትመንት ወጪ ውጤታማነትን የሚያረጋግጡ ቦታዎች የይገባኛል ክርክር የሌለበትና ከግንባታም ሆነ ከሚነሳ ከመሰረተ ልማት ሙሉ በሙሉ ነጻ የሆነ ተሸንሽነው የፕላን ፎርማት የተዘጋጀላቸው እና የወሰን ድንጋይ የተተከለላቸው ቦታዎች መሆን አለባቸው ማንኛውም ለጨረታ የሚቀርብ ቦታ መሠረታዊ የመሠረተ ልማት አውታሮች መንገድ መብራትና ውሃ የተሟላለት መሆን አለበት ለጨረታ የሚቀርቡ ቦታዎች በማዘጋጃ ቤቱ ተዘጋጅተው ለቦታዎቹ ወጥ የሆነ ኮድ ይሰጣቸዋል ለጨረታ የተዘጋጁት ቦታዎች ዝርዝር ለጨረታኖ ከመቅረባቸው በፊት በየዕርከኑ የከተማውን ፕላን የማይቃረኑ ስለመሆናቸው መረጋገጥ አለበት አግባብ ያለው አካል ወቅቱን ጠብቆ ቦታዎቹን አንድ ላይ በማደራጀት ለህዝቡ በብዙሃን መገናኛ ዘዴዎች ይፋ ያደርጋል ለጨረታ የሚቀርብ መሬት መረጃን ለህዝብ ይፋ ስለማድረግ አግባብ ያለው አካል ከከተማዉ የመሬት አቅርቦት እና የልማት ፍላጎት በመነሳት በየዓመቱ ለጨረታ የሜያወጣውን የመሬት መጠን እና ጨረታው ትኩረት የሚያደርግባቸውን የልማት መስኮች በመለየት እና ጨረታዉ የሚወጣበትን መርሀግብር ዝርዝር ዕቅድ በማዘጋጀት ለህዝቡ ይፋ ያደርጋልበሚዘጋጀው ዕቅድና ሰነድ ከተማ አስተዳደሩ የመሬት ልማት ፍላጎትን መሰረት በማድረግ በየዓመቱ ለጨረታ የሚወጣውን የመሬት መጠን እና ጨረታው ትኩረት የሚያደርግባቸውን የልማት መስኮች ለመኖሪያ ለንግድ ለኢንዱስትሪ ለማኀበራዊ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር አገልግሎት ለትምህርት ለጤና ለባህል ለስፖርት እና ለመሳሰሉት እና ለሌሎችም በሚል በዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅዱን ለህዝብ ይፋ መደረግ አለበት የሊዝ ጨረታ ለማውጣት እቅዱን ለህዝብ ይፋ ባደረገው መሰረት ማዘጋጃ ቤቱ የመፈጸም ግዴታ እና ተጠያቂነት ይኖርበታል አግባብ ያለው አካል በፅቅዱ እና በመርሀ ግብሩ መሰረት ጨረታ ያላወጣው አሳማኝ በሆነ እና ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑ ጉዳዩ ለከተማው አስተዳደር ቀርቦ እስካልተረጋገጠ ድረስ ተጠያቂ ይሆናል ምክንያቱ አሳማኝ ሆኖ ከተገኘ አግባብ ያለው አካል በብዙሃን መገናኛ ችግሩ የተፈጠረበትን ምክንያት በመግለጽ ህዝቡን ይቅርታ መጠየቅና በቀጣይ መቼ እንደሚፈጸም ማሳወቅ ይኖርበታል የከተማ አስተዳደሩ የወደፊት ቀጣይ የጨረታ ቦታ ዝግጅት እና ያለፉ ጨረታዎች ዝርዝር መረጃ ለህዝብ ይፋ መደረግ ይኖርበታል የጨረታ አፈፃፀም ጠቅላላ ድንጋጌዎች የከተማ መሬት የሊዝ ጨረታ የሚፈፀመው ተጫራቾች ለጨረታ የሚያስፈልጉትን ቅድመ ሁኔታዎች አሟልተው በመምጣት የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ከጨረታ አስፈጻሚ ቡድን በመግዛት በወጣለት ፕሮግራም መሠረት ሞልተው ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን በማስገባት ይሆናል አግባብ ያለው አካል ተጫራቾች ዌብ ሳይት ተጠቅመው የጨረታ ሰነዱን ሞልተው የሚልኩበት አሰራር እንዲኖር ማድረግ ይኖርበታል በየዓመቱ በዕቅድ ለሊዝ ጨረታ እንዲወጡ የተያዙ ቦታዎች በወጣላቸው ፕሮግራም መሰረት መውጣት ይኖርባቸዋል በክልሉ የመገናኛ ብዙሀን እና ዌብ ሳይት ወይም በኢትዮጵያ ሬዲዮ ወይም ቴሌቪዥን እንዲሁም እንዳስፈላጊነቱ በሌሎች የመገናኛ ብዙሃን ሊተላለፍ ይችላል የሚዘጋጁት የጨረታ ሳጥኖች በቦታዎቹ አገልግሎት እንዲለዩ ተደርጎ በጉልህ ለየትኛው የቦታ አገልግሎት እንደተዘጋጀ ይጻፍበታል በማንኛውም የሊዝ ጨረታ ሂደቶች የሚቀርቡ ዶክመንቶችና የመሬት አሰጣጥ ሁኔታዎች በዝርዝር በቃለ ጉባኤ ተጽፎከሀ በ ቪ ርዐነ መያዝ ይኖርባቸዋል የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ ይዘትና ጥሪ ሊዝ ጨረታ ሂደት ከዚህ በታች የተመለከቱት ሰነዶችና ዝርዝር ክንውኖች ይካሄዳሉ በጨረታው ግብይት ሂደት ላይ ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩ ሰነዶች መካተት አለባቸው ሀ የጨረታ ማስታወቂያጥሪ ለ የተጫራቾች መመሪያ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሐ የቦታውን ስፋትና አቀማመጥ የሚያመለክት የሣይት ፕላንዐርዐበ ሀበ የቦታ ደረጃ የሚያሳይ ፕላን ፎርማት እና በቀጣይ በአከባቢው ሊኖር የሚችለውን የከተማው የልማት ፕሮግራም ካለ በዝርዝር መ ቦታው የሚገኝበት ትክክለኛ አድራሻ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ብሎክ የቦታው መለያ ምልክት ሠ የቦታው አገልግሎትና የሕንፃ ከፍታ ረ የቦታው የመነሻ ዋጋ እና በአካባቢው ለተመሳሳይ ደረጃ ባለፉት ሁለት ዓመታት በወጡት እስከ ሶስት በሚደርሱ ተከታታይ ጨረታዎች ከቅርብ ጊዜ ጨረታ በመጀመር የተሰጠ የሊዝ ወቅታዊ ጨረታ ዋጋ ሰ የውል ቃሎችና ሁኔታዎች ሸ የሊዝ ዘመን ቀ የጨረታው አይነት በ የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ እና ተ የችሮታ ጊዜ ናቸው የጨረታ ማሰታወቂያ ጥሪ በደቡብ ንጋት ጋዜጣ በክልሉ ቴሌቪዥንና እንደአስፈላጊነቱ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ቢያንስ ሁለት ጊዜ በእያንዳንዳቸው ይፋ ይደረጋል በከተማ አስተዳደሩ እናወይም ክልሉ በሚከፍተው ድህረ ገጽም ይፋ መደረግ ይኖርበታል በድህረ ገጽና በደቡብ ንጋት ጋዜጣ የሚወጣው የጨረታ ማስታወቂያ ዝርዝሩን በአባሪ ይመልከቱ የሊዝ ተጫራቾች መመሪያ የሊዝ ተጫራቾች መመሪያ የሚከተሉትን ዝርዝር ሁኔታዎች ያካትታል የሊዝ ጨረታን ለመገምገም በስራ ላይ የሚውሉትን ዘዴዎችና ለዚሁ ግምገማ የሚያገለግሉትን መስፈርቶች አሸናፊ ተጫራቾች የማልማት አቅማቸውን ለማረጋገጥ ማቅረብ የሚጠበቅባቸውን በባንክ የተደገፈ ማስረጃ ዝርዝር ሀ የአሸናፊውን ተጫራች የማልማት አቅም ለማረጋገጥ ከጨረታው በፊት በውጭ ኦዲተር ኦዲት የተደረገ የተቋማቸው የፋይናንስ ሪፖርት ወይም የዓመት የባንክ የፋይናንስ እንቅስቃሴ የሚያሳይ በባንክ የተፈረመ ስቴትመንት ማቅረብ ወይም የማይንቀሳቀስ ቋሚ ንብረት ያለው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሆኖ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያለውና ከዕዳና እገዳ ነፃ መሆኑን ማስረጃ የሚያቀርብ መሆን አለበት ለ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ የተመለከተው የአቅም ማሳያ መመዘኛ ስሌት ቀመርስታንዳርድ አባሪ ላይ ይመልከቱ የተጫራቾች ሙሉ ስምና አድራሻ በተዘጋጀው ሰነድ በሁሉም ገጽ መሞላት እንደሚኖርባቸው ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነድ በሁሉም ገጽ ላይ ሙሉ ስማቸውን ፊርማቸውን የመኖሪያ አድራሻቸውና ስልካቸውን ማስፈር እንደሚኖርባቸው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ኃሳብ ላይ ለውጥ ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል እንደማይችሉ መግለጫ ተጫራቾች ስለማጭበርበር ሙስና ጉቦ መስጠትና መቀበልን ጭምር በኢትዮጵያ ሕጐች የተደነገገውን የሚያከብሩ መሆናቸውን በማረጋገጥ ግዴታ መግባት ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ የሚገኘውን ቅጽ መፈረም እንዳለባቸው ተጫራቾች ለጨረታ የሚያቀርቡትን የጨረታ ዋጋ በአሀዝና በፊደል መግለጽ እንዳለባቸውና ተቀባዩ ይህን ማረጋገጥ እንዳለበት ሆኖም የአሀዝና የፊደል ልዩነት ካለ በፊደል የተፃፈው ገዥ እንደሚሆን እና ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያቸውን ሞልተው በጨረታ ሳጥን ካስገቡ በኋላ ሰነድ በመሠረዝ በምትኩ ሌላ የጨረታ ሰነድ ማስገባት እንደማይችሉ መገለጽ አለበት አንድ ተጫራች በአንድ ቦታ ላይ ከአንድ ሰነድ በላይ መግዛት የማይችል መሆኑ በመመሪያው ላይ መገለጽ አለበት በተጫራቾች የሚሞላ የጨረታ ሃሳብ ማቅረቢያ ቅፅና የዋጋ ሰንጠረዥ የዋጋ እና የጨረታ ሃሳብ ማቅረቢያ ቅጽ ለተጫራቹ ከጨረታ ሰነዶቹ ጋር መሸጥ አለበት የዋጋ እና የጨረታ ሀሳብ ማቅረቢያ ቅጽ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ የጨረታ ቁጥር ተጠቅሶ የጨረታ ሳጥኑ በሜዘጋበት ቀን እስከ ሰዓት ድረስ ተሞልቶ በጨረታ ሳጥን ውስጥ መግባት አለበት ለጨረታ ለቀረቡ ቦታዎች ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ እና ሌሎች የሚገቧቸውን ግደታዎች ሞልተው የሚያቀርቡት ለጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ማቅረቢያ ቅጽ አማካይነት ብቻ ነው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የውል ቃሎችና ሁኔታዎች የውሉ ሰነድ የተጫራቾችን መብትና ግዴታ የውል ሰጪን ተግባርና ኃላፊነት ጠቅላላ የሊዝ ይዞታ አስተዳደር ሁኔታዎችን በተጨማሪ ከቦታው የተለየ ባህሪ ጋር የሚሄዱ ልዩ ሁኔታዎችን የሚያመለክት መሆን አለበት የውሉ ቃሎችና ሁኔታዎች ረቂቅ ከጨረታው ሰነድ ጋር እንደ አንድ ክፍል ሆነው መቅረብ ይኖርባቸዋል በጨረታ የተሰጡ ቦታዎችን በመስሪያ ቤቱ ችግር ምክንያት በውሉ መሠረት ማስረከብ ካልተቻለ ውሉ እንደገና ይታደሳል የችሮታ ጊዜ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ እና የሊዝ ክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ እንደገና እንደ አዲስ ይወሰናል በጨረታ ሠነድ ላይ ስለሚደረግ ማሻሻያ የጨረታ ሰነዶችን ይዘት የሚለውጥ ማናቸውም ማሻሻያ ከተደረገ ማሻሻያውን በተጨማሪ የጨረታ ሰነድነት የጨረታውን ሰነድ ለገዙ ሁሉ በማስታወቂያ ተገልጾ እንዲወስዱ ይደረጋል የጨረታ ዓይነቶች ጨረታ እንደፕሮጀክቱ ባህሪ መደበኛ ጨረታ ወይም ልዩ ጨረታ በመባል በተናጠል ወይም በጣምራ ሊወጣ ይችላል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተመለከተው መደበኛ ጨረታ በመደበኛ መርሀ ግብር የሚወጣ እና በመጀመሪያው እና በሁለተኛ ዙር ቢያንስ ሶስት ተጫራቾች ካልቀረቡ የሚሰረዝ ነው በሁለተኛው ዙር በተመሳሳይ ሶስትና ከሶስት በላይ ተጫራች ካልቀረበ ለሶስተኛ ጊዜ ወጥቶ በቀረበው ተወዳዳሪ መጠን ጨረታው ይካሄዳል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ በልዩ ጨረታ የሚካተቱት ደግሞ በአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና መሰረት ተለይተው በጨረታ አግባብ የሚስተናገዱ እና በመጀመሪያው ዙር አንድ ተጫራች እንኳ ቢቀርብም እንዲስተናገድ የሚደረግበት የጨረታ ዓይነት ነው የጨረታ አፈፃፀም ሥነስርዓት ጨረታው የሚሜከናወነው በማስታወቂያ ወይም የጨረታ ጥሪ ላይ በተመለከተው ጊዜና ቦታ ተጫራቾች በተገኙበት በግልጽ ይሆናል ጨረታው ተጫራቹ ወይም ህጋዊ ወኪሉ እንዲሁም የጨረታውን አከፋፈት ለመከታተል ፈልጐ የመጣ ማናቸውም ሰው በተገኘበት ይከናወናል ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ ቢቀር የጨረታውን መከናወን የሚያስተጓጉል አይሆንም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተጠቀሰው ቢኖርም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል ያልሆኑት ተሳታፊዎች ተጫራቾችህጋዊ ወኪሎቻቸው በአዳራሹ ቦታወንበር ካገኙ በኋላ ሊኖር በሚችል ቦታኖ መጠንብዛት ልክ ገብተዉ ጨረታውን መከታተል ይችላሉ አግባብነት ያላቸው ባለሙያዎች ጥሪ ተደርጎላቸው በታዛቢነት ጨረታው ሲካሄድ መገኘት ይችላሉ ጨረታው በተከፈተበት እለት የሚገኙት የተጫራቹ ተወካዮች ከሆኑ ህጋዊ የውክልና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ሰብሳቢ ተጫራቾች ወደ ጨረታ አዳራሽ ከገቡ በኋላ ተጫራቾች መከተል የሚገባቸውን ሥነ ስርዓት መግለጽ ይኖርበታል የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ፀሐፊ የጨረታውን አከፋፈት ሂደት ቃለ ጉባዔ ይይዛል ይህም ቃለ ጉባዔ የተጫራቾቹን ሙሉ ስም ያቀረቡትን ዋጋ እና ሌሎችንም አስፈላጊ ነጥቦችን የሚይዝ ይሆናል ይህ ቃለ ጉባዔና ዋናው የጨረታ ሰነድ በቡድኑ አባላት ይፈረማል የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድኑ ተጫራቾች የሞሉትን የዋጋ ሰነድ በኮምፒዩተር በመሙላት ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ቦታ ከመቶ ያገኙትን ዉጤት ሁሉም ተጫራቾች በተገኙበት በፕሮጀክተር ወዲያውኑ ይገልጻል የጨረታው ውጤት ጨረታው ከተከናወነበት ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ማኔጅመንት ኮሜቴ መቅረብ ይኖርበታል የተቋሙ ማኔጅመንት ኮሚቴም የቀረበለትን የጨረታ ውጤት መርምሮ በሁለት የሥራ ቀናት ውስጥ ያፀድቃል የጨረታው ውጤት ህጋዊ የሚሆነው የተቋሙ ማኔጅመንት ኮሚቴ ሲያጸድቀው ነው ተጫራች ከጨረታ ውጪ እና ተጠያቂ ስለሚሆንበት አግባብ ከሚከተሉት ጥፋቶች ውስጥ አንዱን የፈፀመ ተጫራች ከጨረታ ውጪ ይደረጋል ሀ በጨረታ ሰነዱ የተመለከቱትን ሁኔታዎች ሳያሟላ ሲቀር ለ በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት ጊዜ አሸናፊነቱ ተገልፆ ቀርቦ ያልተዋዋለ እና ጨረታው የተሰረዘበት ተጫራች ሐ ቀደም ሲል በወጡ ጨረታዎች የገባውን ግዴታ ሳያከብር በመቅረቱ በተቀጣበት የሁለት ዓመት ጊዜ ገደብ ውስጥ ለመጫረት የቀረበ ወይም ግንባታ ባለማጠናቀቁ መሬት የተነጠቀ እንደሆነ መ የተለየ አስተያየት ለማግኘት ወይም ጨረታውን ለማሸነፍ ለማናቸውም ባለሥልጣን ወይም ሰራተኛ መደለያ መስጠቱ ወይም መደለያጉቦ ለመስጠት ሀሳብ ማቅረቡ በአሳማኝ ሁኔታ ሲረጋገጥ ሠ ተወዳዳሪው በጨረታ ሰነድ ላይ የማጭበርበር ተግባር መፈፀሙ በአሳማኝ ሁኔታ ሲረጋገጥ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ረ ከተጠየቀው የጨረታኖ ማስከበርያ የገንዘብ መጠን በታች ካስያዘ ወይም የተጠየቀውን የማልማት አቅም የሚያሣይ ማስረጃ ያላቀረበ ወይም ያቀረበው ማስረጃ ያልተሟላና ከተፈለገው በታች እንደሆነ ሰ ሆን ብሎ የጨረታ ሂደት ለማዛባት የሞከረ እንደሆነ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ በፊደል ተራ ሰ ጨረታን ማዛባት ሲባል ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን አንዱን ወይም ከዚያ በላይ ፈጽሞ መገኘትን ያጠቃልላል ሀ የተጭበረበረ የክፍያ ማዘዣ ያቀረበ ለ የተጭበረበረ ከባንክ የሚገኝ የአቅም ማሳያ ሰነድ ያቀረበ ሐ የተጭበረበረ የማህበራት ማስረጃ ያቀረበ መ የተጭበረበረ የውክልና ማስረጃ ያቀረበ ሠ ለአንድ ጨረታ ሁለት ሰነድ ያቀረበ ወይም መሰል የማጭበርበር ጥፋት የፈጸመ ረ አንድ የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድን ከአንድ የጨረታ ቦታ በላይ ያቀረበ ማለት ነው በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ እና የተዘረዘሩትን የፈጸመ ከጨረታ ሂደቱ በመሰረዝ የተጭበረበረ ማስረጃ ሠነድ ለተገቢው ምርመራ ወደ ፖሊስ ተልኮ ለተፈጸመው ወንጃል ሰነድ አቅራቢ በህግ እንዲጠየቅ ይደረጋል ከላይ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ እስከ በተዘረዘሩ ጥፋቶች ከጨረታ ውጪ የተደረገ ተጫራች የተጣለበት ቅጣት ተገልጾ ለሁሉም ከተማ አስተዳደሮች ዞን ከተማ ልማት መምሪያዎች እና ለክልሉ ሴክተር ቢሮዎች በደብዳቤ ይገለጻል በጥፋታቸው ከጨረታ ውጪ የተደረጉ ተጫራቾች በሚመለከተው አካል ዝርዝራቸው በሃርድና ሶፍት ኮፒ ተመዝግቦ በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤቱ መረጃና ዶክሜቴሽን እጅ ይቀመጣል ጨረታ ማዛባት ጥፋት ለሁለተኛ ጊዜ ከተደገመ አግባብ ያለው አካል ከጨረታ ሂደት ለሁለት ዓመት ሊያግደው ይችላል ጨረታን ስለመመርመር ጨረታውን ለመመርመር ግምገማ ለማከናወንና ለማወዳደር የሚረዳ ሆኖ ሲገኝ የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን ተጫራቾቹ ባቀረቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡት ሊጠይቅ ይችላል ሆኖም የዋጋ ለውጥን ወይም ቅጽ ያልሞላ ጨረታን እንዲሞላ ማድረግን ጨምሮ መሠረታዊ ነገሮች ላይ ለውጥ በሚያስከትሉ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ መጠየቅ ሃሳብ ማቅረብ ወይም መቀበል አይቻልም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የመሬት ጨረታ አስፈፃሚ ቡድን ጨረታውን የተሟላ ነው ብሎ ሊቀበል የሚችለው በጨረታ ሰነድ ላይ የተዘረዘሩት ተፈላጊ ነጥቦች የሚያሟላ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው በጨረታው የቀረበው ሰነድ ከተዘረዘሩት ባህሪያት የውሉ ቃላትና ሁኔታዎች እንዲሁም ተፈላጊ ነጥቦች ጋር በተወሰነ ደረጃ ልዩነት ቢታይበትና ይሄው ልዩነት መሠረታዊ የሆነ ለውጥ የማያስከትልና የጨረታውን ቁምነገር ሳይለውጥ በቀላሉ ሊታረም የሚችል ጥቃቅን ስህተት ወይም ግድፈት ያዘለ መሆኑ በፈፃሚ አካሉ ሲታመን ጨረታውን እንደተሟላ አድርጐ ሊቀበለው ይችላል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማንኛውም በጨረታው ለመሳተፍ የፈለገ ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ አለበት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናው መጠን የጠቅላላ የቦታው ስፋት በመነሻ ዋጋው ተባዝቶ ከሜገኝው ውጤት በመቶ ያነሰ መሆን የለበትም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለተሸናፊ ተጫራቾች በዚህ መመሪያ በተወሰነው ጊዜ እና ሁኔታ መሰረት ተመላሽ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አሸናፊ የሆነው ተጫራች የውል ግዴታውን ለመፈጸም የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በዝግ ሂሳብ ያስያዘው ገንዘብ የሚታሰብለት ይሆናል ሆኖም አሸናፊው ተጫራች በዚህ መመሪያ በተወሰነው ቀነ ገደብ ውስጥ ቀርቦ ካልተዋዋለ አሸናፊነቱ ይሰረዛል ያስያዘውም የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለከተማ አስተዳደሩ ገቢ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በአንድ ዓመት ውስጥ ሶስት ጊዜ አሸናፊነቱ ተገልፆ ቀርቦ ያልተዋዋለ እና ጨረታው የተሰረዘበት ተጫራች ለሁለት ዓመት በከተማው ውስጥ ከሚካሄድ ጨረታ ይታገዳል የጨረታ ሰነድ ማቅረቢያ ጊዜ እና የጨረታ ሳጥን ስለማሸግ ተጫራቹ የሊዝ የጨረታ ማስታወቂያው በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ታትሞ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት የሥራ ቀናት ውስጥ የጨረታው ሰነድ ሞልቶ ማቅረብ አለበት የጨረታ ሰነድ ሸያጭ የሚጠናቀቀው የጨረታ ሳጥኑን ለመዝጋት በተቀመጠው ቀነ ገደብ እስከ ሰዓት ባለው ጊዜ ሆኖ የጨረታ ሰነድ መሸጫና ማቅረቢያ ጊዜ እንዲራዘም እስካልተወሰነ ድረስ ጨረታው በሚቀጥለው ቀን ይከፈታል የጨረታ ሳጥን የሚታሸገው ከቀኑ በ ሰዓት በጨረታ አስፈጻሚ ቡድኑ እና የማዘጋጃ ቤቱ ኃላፊ በሚሰይመው አንድ ታዛቢ አማካይነት ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የጨረታ ሰነድ ማቅረቢያ ጊዜ በሚከተሉት ምክንያቶች አግባብ ባለው አካል ኃላፊ ስታመንበት ሊራዘም ይችላል ሀ ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ በመቤቱ በኩል ካጋጠመ ለ በመደበኛ ጨረታ ለጨረታ የቀረበው ቦታ በሶስት ተባዝቶ ከሚገኘው ውጤት ከተሸጠው ሰነድ ሲነፃፀር ከ በመቶ በታች ሆኖ ሲገኝ ወይም በቀረበው ቦታ በቂ ተጫራች ያልተሳተፈ መሆኑ ስታመንበት ሐ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በፊደል ተራ ለ የተመለከተው ቢኖርም ለሶስተኛ ጊዜ ለጨረታ የቀረበ ቦታ ሲኖር ስሌቱ ይህንን ከግንዛቤ መውሰድ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ በተጠቀሰው ቀን ድረስ የተሸጠው የጨረታ ሰነድ ለጨረታው የቀረበውን የመሬት መጠን ሶስት እጅ ካልሆነ በሊዝ ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን በዕለቱ ተሰብስቦ የጨረታ ሰነድ ሽያጭና ማቅረቢያ ጊዜ ማራዘሚያ ውሳኔ ሀሳብ በጽሁፍ ለመሬት ልማት እና መኔጅመንት ጽቤት ኃላፊ ያቀርባል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የውሳኔ ሀሳብ የቀረበለት ኃላፊ እስከ ሰባት የስራ ቀናት የሚቆይ የጨረታ ሰነድ ሽያጭና ማቅረቢያ ጊዜ ማሻሻያ ውሳኔ እና ጨረታው የሚከፈትበትን ተለዋጭ የስራ ቀን እና ሰዓት በመወሰን ይፋ እንዲሆን ያደርጋል አግባብ ባለው አካል መቤት የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይም እንዲለጠፍ ያደርጋል ጨረታው የሚቆይበት አነስተኛ ጊዜ የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጅበት ጊዜ የጨረታ መወዳደሪያ ሰነድ የሚቀርብበትን የመጨረሻ ቀን ይወስናል ለመደበኛ ጨረታ ጨረታው የሚቆይበትም ጊዜ ለአስር ዐ የስራ ቀናት ይሆናል ለልዩ ጨረታ ግን ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ከ የስራ ቀናት ማነስ የለበትም ተጫራቾችን የማወዳደርና አሸናፊዎችን የመለየት ሂደት መደበኛ ጨረታ ሲሆን የጨረታ አስፈጻሚ ቡድን በእያንዳንዱ ለጨረታ በቀረበ ቦታ ላይ ለመጀመሪያም ሆነ ለሁለተኛ ጊዜ ሶስትና ከሶስት በላይ እንዲሁም ለሶስተኛ ጊዜ አንድና በላይ ተጫራቾች መቅረባቸውንና በመመሪያው በተመለከተው መሠረት የሚፈለግባቸውን ግዴታዎች ማሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ተጫራቾችን ለማወዳደር በተዘጋጀው ሥርዓት መሠረት አወዳድሮ ወዲያውኑ የጨረታውን ውጤት ከመቶኛ ተሰልቶ ያሳውቃል ልዩ ጨረታ ሲሆን በየትኛውም የጨረታ ዙር አንድና ከአንድ በላይ ተጫራች መቅረቡ ከተረጋገጠ ሌሎች መስፈርቶች መሟላታቸውን በማረጋገጥ አወዳድሮ ውጤቱን ማሳወቅ ይቻላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የጨረታ አሸናፊዎችን በመወሰኑ ሂደት የሚከተሉትን የማወዳደሪያ መስፈርቶችን መሰረት በማድረግ ግልፅ በሆነ ሁኔታ ነጥብ ተሰጥቶ ይወስናል ሀ ተጫራቾች ለቦታዉ ያቀረቡት ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ከ ለ የሊዝ ቅድመ ከፍያ መጠን ታሳቢ ማድረግ ያለበት የክፍያ ጊዜንና ክፍያ ዋጋንመጠን መሆን ይኖርበታል ሐ የሊዝ ቅድመ ከፍያ መጠን ይሆናል መ የሊዝ ክፍያ ዘመን ከ ይሆናል የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በማወዳደሪያዎቹ ነጥቦችአጠቃላይ ድምር ውጤት ከመቶ ከፍተኛውን ነጥብ ያገኘ ተጫረች ይሆናል ነገር ግን የቀረበው ዋጋ ከመነሻ ዋጋ ያነሰ ከሆነ ተቀባይነት የለውም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መመዘኛዎች መሠረት በማድረግ ለተጫረተበት ቦታ በሁሉም መስፈርቶች በሜያገኘው ድምር ውጤት ከፍተኛውን ነጥብ ከመቶ ያገኘ ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ይሆናል አንደኛ የወጣው ተጫራች ካልቀረበና ሁለተኛ የወጣው ተጫራች አንደኛ የወጣዉ ተጫራች የሰጠውን ዋጋ ከፍሎ ቦታውን ለመረከብ ከፈለገ መብቱ ይጠበቅለታል እስከ ሶስተኛ ከወጡት ተጫራቾች ቦታውን ለመረከብ ፍቃደኛ ካልሆኑ ጨረታው ይሰረዛል የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን የጨረታውን አሸናፊ በተመለከተ የደረሰበትን የውሳኔ ሀሳብ ውጤቱን በከተማ አስተዳደር ከተሞች ለከንቲባ ኮሚቴበሌሎችቸ ከተሞች ለማዘጋጃ ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ አቅርቦ ናእንዲገጸድቅ ያደርጋል የጨረታ ውጤት አግባብ ባለው አካል ማኔጅመንት ኮሜቴ ከጸደቀ እስከ ከሰባት የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በመስሪያ ቤቱ የጨረታኖ ማስታወቂያ ሠሌዳ ሳላይ መውጣት አለበት የጨረታ ውጤት ቃለጉባዔ ስለመያዝ የጨረታ አስፈጻሚ ቡድን የሊዝ የጨረታውን አፈፃፀም የሚያሳይ ቃለጉባኤ በማዘጋጀት እና በአባላቱ በሙሉ በመፈረም አግባብ ላለው አካል የተቋም ኃላፊ የውሳኔ ሀሳብ ጨረታው በተከናወነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚያቀርብ ሆኖ የሚዘጋጀው ቃለጉባዔ በመሰረታዊነት የሚከተሉትን የሚይዝ ይሆናል የጨረታውን አጠቃላይ መግለጫ የጨረታው ዙርየቀረበ ቦታ ብዛት ሰነድ የገዛው ተጫራች ብዛት ጨረታው ተገቢውን አሰራር ጠብቆ የተከፈተ መሆኑን ወዘተ እያንዳንዱ ተጫራች ያቀረበውን ዋጋ የሊዝ ቅደሚያ ክፍያ መጠን ክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዘተ እና የልማት አፈጻጸም ግዴታ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በጨረታው ሂደት ላይ ከተጫራች ወይም ከማንኛውም አካል የቀረበ ቅሬታ ካለ ከተጫራች የቀረበ የተለየ ማመልከቻ ካለ የጨረታውን አሸናፊ እና አሸናፊ ሆኖ የተመረጠበትን ምክንያት እና ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያሉ አሸናፊዎች መግለጽ አለበት ሌሎች ተጫራቾች ያላሸነፉበትን ምክንያት ጭምር የያዘ ቃለ ጉባዔ መዘጋጀት አለበት የጨረታ ውጤትን ስለማፅደቅ እና አሸናፊዎችን ስለማሳወቅ ለጨረታ የቀረቡት ቦታዎች አሸናፊ በጨረታው ሶፍት ዌር ከተለየ በኋላ ስማቸው ተወዳድረው ያሸነፉት ቦታ ለቦታው ያገኙት ውጤት ጠቅላላ ድምር ከመቶና ለቦታው የቀረበው ዋጋ ወዲያውኑ በስክሪን የመሬት ጨረታ አስፈፃሚ ቡድን አባላት አማካይነት እንዲያዩት ተደርጎ የጨረታወን ሂደት በመገምገም በሚቀጥለው የሥራ ቀን አግባብ ላለው ማኔጅመንት ኮሚቴው መቅረብ አለበት ሆኖም ብዙ ተጫራች ቀርቦ የጨረታዉን ዛደት በአጭር ጊዜ ግምግም ለማቅረብ አሰቸጋር ሲሆን በ የሥራ ቀናት ዉስጥ ተጠናቅሮ አንዲቀርብ ሊደረግ ይቻላል የጨረታ አሸናፊዎች ያሸነፉበት መስፈርት ለቦታው የሰጡት ዋጋ የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ መጠኑ ክፍያ የሚያጠናቅቁበት ወቅት ያሸነፈበት የቦታ አድራሻ የአሸናፊው ሰው ሙሉ ስም በዝርዝር በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በግልፅ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ከንቲባ ኮሚቴው ወይም ማኔጅመንት ኮሚቴው ለውሳኔ የቀረበውን የጨረታ ውጤት ውሣኔ ይሰጣል ውጤቱ በዚህ መመሪያ በአንቀጽ ላይ በተገለጹት አኳቷን ይፋ አንዲሆን ይደረጋል አሸናፊዎች በአድራሻቸው ደብዳቤ አንዲደርሳቸው ይደረጋል የጨረታ አሸናፊዎች መብትና ግዴታ የጨረታ አሸናፊ መሆኑ ሙሉ ስሙ በማስታወቂያ የተገለፀ ተጫራች ማስታወቂያው በወጣ ወይም ደብዳቤው ወጭ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ በ የስራ ቀናት ውስጥ አግባብ ባለው አካል መስሪያ ቤት በመቅረብ የሚፈለግበትን የቦታውን የሊዝ ዋጋ ቅድሚያ ክፍያ በመክፈል ቦታው በሊዝ የተሰጠው መሆኑን የሚያረጋግጥ የሊዝ ውል መዋዋል አለበት ቦታውን ውል ከተዋዋለበት ቀን ውስጥ ከይዞታኖ ማረጋገጫ ጋር የመረከብ መብት አለው በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ አጠናቅቆ የሊዝ ውል የተዋዋለ ሰው በግንባታው ዓይነትና ደረጃ ተለይቶ በዚህ መመሪያ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ መጀመርና ማጠናቀቅ አለበት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ተጫራቹ ያሸነፈበትን ቦታ ጨረታው ከተገለፀ ቀን ጀምሮ በ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል ካልፈፀመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ይጻፋል ወይም የጥሪ ማስታወቂያ በአግባብ ባለው አካል መስሪያ ቤት የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ አንዲለጠፍ ይደረጋል የጨረታው አሸናፊ ማስጠንቀቂያው በደረሰው ወይም ከተለጠፈበት ቀን አንስቶ በ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ክፍያውን በመክፈል ውሉን ሳይዋዋል ከቀረ የጨረታ አሸናፊ መሆኑ ይሰረዛል ለጨረታው ማስከበሪያ አስይዞት የነበረው ገንዘብም አግባብ ላለው አካል ገቢ ይሆናል አሸናፊው ተጫራች በማስጠንቀቂያው በተገለፀው የጊዜ ገደብ ቀርቦ ፎርማሊቲ አሟልቶ ውል ካልፈፀመ ሁለተኛ የወጣው ተጫራች ተጠርቶ አንደኛ የወጣው ተጫራች ባሸነፈበት ዋጋ እንዲወስድና በአስር የስራ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አንዲያሟላ ይደረጋል ሁለተኛው አሸናፊ ተጠይቆ ፈቃደኛ ካልሆነ ቦታው በድጋሚ ለጨረታ እንዲቀርብ ይደረጋል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም አሸናፊው ተጫራች በጨረታና ሰነዱ ላይ ለመወዳደሪያነት በቀረቡት መስፈረቶች ላይ ሞልቶ ያቀረባቸውን ሁሉ የመፈጸም ግዴታናኖ አለበት መስፈርቶቹም የሊዝ ውሉ አካልም ይሆናሉ የጨረታውን ውጤት አግባብ ባለው አካል ማኔጅመንት ኮሜቴ የተሠረዘበት ተጫራች ቅሬታ ካለው ቅሬታውን የጨረታው መሠረዝ ከተገለፀበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ለከተማው ማዘጋጃ ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ማቅረብ ይችላል የጨረታ መሰረዝ በዚህ መመሪያ የተመለከተው አፈፃፀም እንደተጠበቀ ሆኖ ጨረታ ከወጣ በኋላ አጥጋቢና አሳማኝ የሆነ ምክንያት ከተገኘ አግባብ ባለው አካል ማኔጅመንት ኮሚቴ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል መሰረዝ ይችላል ነገር ግን ውሳኔውን ለከተማው ማዘጋጃ ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ በሁለት የሥራ ቀናት ዉስጥ ማሳወቅ አለበት የመሬት ጨረታ አስፈፃሚ ቡድን የሙያ ስብጥርና ኃላፊነት የጨረታ አስፈፃሚ ቡድን ጨረታውን የማስፈጸም ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ የጨረታውን ተግባር የሚያከናውኑ አግባብ ባለው አካል ማኔጅመንት ኮሚቴ የሚወሰን ሆኖ የመሬት አቅርቦትና ግብይት ባለሙያዎችን ባካተተ መልኩ የተለያየ የሙያስብጥር ያላቸው ከተማሥራአመራርየኢኮኖሚስትማኔጅመንትጂኦግራፊዲቨሎፕመንትዲቬለፕመንት ማኔጅመንት ቅየሳፕላነር ቢያንስ አምስት ፈፃሚዎችን ያቀፈ ሰብሳቢ እና ፀሀፊ ያለው የጨረታታቡድን በኃላፊው ይሰየማል ሆኖም አነስተኛ ከተማ ማዘጋጃ ቤቶች የባለሙያ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር እጥርት በሚገጥበት ወቅት ማዘጋጃ ቤቱ በጊዚያዊነት ጨረታ ሂደቱን ማሰፈጸም የሚችል ተጨማሪ ባለሙያ ማዘጋጃ ቤቱ ከሚገኝበት ከተማ አስተደዳደር ወረዳም ከሆነ ከወረዳ አስተዳዳር ወይም ከዞን ከተማ ልማት መምሪያ በጊዚያዊነት በህጋዊ ደብዳቤ በማካተት ጨረታዉን ሂደት ማስኬድ ይችላል ቡድኑም የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነት ይኖረዋል ሀ ለሊዝ ጨረታ የተዘጋጁትን ቦታዎች ከምንም ዓይነት ክርክር ነፃ መሆናቸውን ሽንሻኖ ኖሯቸው እያንዳንዱ ቁራሽ መሬት ልዩ መለያ ቁጥር የተሰጠው መሆኑንና መሠረተ ልማት የቀረበላቸው መሆናቸውን በመስክ በማረጋገጥ ርክክብ ያደርጋል ለ ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ያዘጋጀል ሕ የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል የጨረታ ሳጥን ከታዛቢዎች ጋር በመሆን ያሽጋል መ ጨረታ የሚካሄድበትን ቦታ ቀንና ሰዓት ይወስናል ሠ የጨረታ ማስታወቂያ ያወጣል ረ ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎችን ያስጎበኛል ሰ የጨረታ ሰነድ ይሸጣል ሸሽ የጨረታ ማስተናገጃ ቦታ ማዘጋጀት እና በተጫራቾች ተሞልቶ የቀረበውን የጨረታ መወዳደሪያ ወደ ኮምፒውተር ያስጋል ቀ በኮምፒውተር ፕሮግራሙ ስሌት መሰረት የተገኘውን ከፍተኛ የጨረታ ውጤት ከመቶ ይለያል በ የተገኘውን የጨረታ ውጤት አግባብ ባለው አካል ማኔጅመንት ኮሚቴ የውሳኔ ሀሳብ ያዘጋጃል ተ የውል ሰነድ ያዘጋጃል ቸ የይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት እንዲዘጋጅ ያደርጋል ኀ የክፍያ መቀበያ ትዕዛዝ ያዘጋጃል ነ የሰነድ ርክክብ ውል የይዞታ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የፕላን ስምምነት እንዲፈፀም ያደርጋል ኘ የቦታ ርክክብ ለአሸናፊው ተጫራች ማድረግ እና አ በዚህ መመሪያ አንቀጽ በተጠቀሰው መሰረት ተጫራቾቹ ግዴታቸውን ካላሟሉና የማጭበርበር ድርጊት ከፈጸሙ ጨረታው እንዲሰረዝ ለሚመለከተው አካል ማኔጅመንት ኮሚቴ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል የመሬት ጨረታ አስፈፃሚ ቡድን ሰብሳቢ ኃላፊነት የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ባለሙያ በማዘጋጃ ቤቱ ሥራ አስኪያጅ የሚመደብ አንድ የጨረታኖ አስፈፃሚ ቡድኑ ሰብሳቢ ሆኖ የሚሰራ ሲሆን የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል የመሬት ጨረታ አስፈጻሚ ቡድን አባላትን ስብሰባ ይመራል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በጨረታው መፈፀሚያ ቀን ተገኝቶ ጨረታ ከመፈፀሙ በፊት መሟላት ያለባቸውን ስነ ስርዓቶች መጠበቃቸውን ያረጋግጣል የጨረታው መፈፀሚያ የስብሰባ ሂደቶች እና በግምገማው የተደረሰበት ውሳኔ በሚገባ በቃለ ጉባዔ መመዝገባቸውን እንዲሁም በተመዘገበው ቃለ ጉባዔ የጨረታ ሂደት በትክክል መካሄዱን ያረጋግጣል የጨረታኖ ፈፃሚዎችን የውሳኔ ዛሳብ ለጽቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ያቀርባል ሌሎች ተዛማጅነት ያላቸውን ተግባሮች ያከናውናል የመሬት ጨረታ አስፈፃሚ ቡድን ፀሐፊ ኃላፊነቶች ከጨረታ አስፈፃሚ ቡድን አባላት ውስጥ አንድ የጨረታን ሂደት የሚከታተል ጸሐፊ የሚሰየም ሆኖ የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል እያንዳንዱን የፈፃሚ አካል ስብሰባ ቃለ ጉባዔ ይመዘግባል የተሟሉ ተገቢ መዝገቦችን ይይዛል ተጫራቾች የሚያቀርቧቸውን የጨረታ ሰነዶች እየተቀበለ በኮምፒውተርና በቋሟ መዝገብ ይመዘግባል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከቡድኑ አባላት ጋር በመሆን የዋጋ ሰንጠረዥ ያዘጋጃል ከሰብሳቢው ጋር በመሆን አጀንዳ ያዘጋጃል ከጨረታው የጊዜ ገደብ በኋላ የደረሱትን ማናቸውም የጨረታ ሰነዶች ተቀባይነት እንዳይኖራቸው ፀሐፊው ከፈፃሚ አካል ጋር በመሆን ክትትል ያደርጋል ልዩ ጨረታ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና መሰረት መሬት በልዩ ጨረታ የሚፈቀድላቸው ፕሮጀክቶች በልዩ ጨረታ ይስተናገዳሉ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ በልዩ ጨረታ መሬት የሚፈቀድላቸው ፕሮጀክቶች ሀ በግል ለሚካሄዱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለ ሆስፒታሎችና የጤና ምርምር ተቋማት ሐ ባለአራት ኮከብ እና ከዚያ በላይ ደረጃ ላላቸው ሆቴሎች እና መ ግዙፍ ሪል ስቴቶች ናቸው ለልዩ ጨረታ የሚዘጋጁት ቦታዎች አገልግሎታቸው ተለይቶ ከዝርዝር መረጃ ጋር ለህዝብ ከጨረታው ቢያንስ ከአንድ ወር በፊት በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን በከተማው በክልሉ ድረ ገጽና በደቡብ ንጋት ጋዜጣ ይፋ መደረግ አለባቸው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ማለትም የጨረታ ሰነድ ሽያጭና የጨረታ ሰነድ ማቅረቢያ ጊዜ ከ የስራ ቀናት ማነስ የለበትም በጨረታው ለመሳተፍ የቀረበው ተጫራች አንድ ተጫራች ብቻ ቢሆንም ፕሮጀክቱ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ በተዘረዘረው ውስጥ ከሆነ የማልማት አቅሙን በዚህ መመሪያ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ እና ላይ በተቀመጠው መሰረት በማረጋገጥ ሌሎች ለጨረታው የተቀመጠውን ሁሉንም መስፈርት አሟልቶ እስከተገኘ ድረስ የጨረታው አሸናፊ ሆኖ ይስተናገዳል በዚህ አንቀፅ ስር ስለልዩ ጨረታ አፈጻጸም ከተደነገጉት ዉጭ ያሉት ጉዳዮች በአዋጁ በሊዝ ደንብና በዚህ መመሪያ ለመደበኛ የሊዝ ጨረታ የተደነገጉት ሁሉ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል ክፍልአምስት መሬትን በሊዝ ምደባ ስለመፍቀድ በሊዝ ምደባ ቦታ ስለመፍቀድ በክልሉ ካቢኔ እየተወሰነ ለሚከተሉት አገልግሎቶች የከተማ ቦታ በምደባ እንዲያዝ ሊፈቀድ ይችላል ሀ ለባለበጀት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎች ለ በመንግሥት ወይም በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ለሚካሄዱ ማህበራዊ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት የሚውሉ ቦታዎች ሐ በመንግስት ለሚካሄዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ልማት ፕሮግራሞች እና በመንግስት እየተወሰነ ለሚካሄዱ ለራስ አገዝ የጋራ መኖርያ ቤት ግንባታዎች የሚውሉ ቦታዎች መ ለእምነት ተቋማት አምልኮ ማካሄጃ የሚውሉ ቦታዎች ሠ ለማኑፋክቸሪንግ ኢንደስትሪዎች ልማት የሚውሉ ቦታዎች ረ ከመንግሥት ጋር በተደረጉ ስምምነቶች ለኤምባሲዎችና ለአለምአቀፍ ድርጅቶች አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎች ሸ በክልሉ ፕሬዘዳንት እየታዩ ለካቢኔው ለሚመሩ ልዩ አገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶች የሚውሉ ቦታዎች ቀ የመንግስት ወይም የቀበሌ መምሪያ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በከተማ መልሶ ማልማት ተነሺ በሟሆንበት ወቅት ምትክ የተሰጠ ቦታ ሰ የመንግስት ወይም የቀበሌ መምሪያ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በመልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ በሚሆንበት ጊዜ ተተኪ ቤት የሚያገኝበትን ሁኔታ ማመቻቸት ካልተቻለ የመኖሪያ ቤት መስሪያ የከተማ ቦታ በከተማው ዝቅተኛ የሽንሻኖ መጠን በሊዝ መነሻ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ዋጋ በምደባ የማግኘት መብት ይኖረዋል ሆኖም አግባብ ያለው አካል የሚወስነውን የአቅም ማሳያ ገንዘብ በዝግ የባንክ ሂሳብ ማስቀመጥ አለበት ሽ የመንግስት ወይም የቀበሌ የንግድ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆኑ ሰዎች በከተማ መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ በሜሆኑበት ጊዜ ፕላኑ የሚፈቅደውን ግንባታ በጋራ ለማከናወን ፍላጎት ሲኖራቸው ለእያንዳንዳቸው በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተቀመጠው ቦታ ስፋት መሰረት በሊዝ ምደባ መሬት አሰጣጥ መስተንግዶ መሬት በሊዝ ምደባ የሚሰጠው በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ለተፈቀደላቸው ፕሮጀክቶች እና ዘርፎች በዞንበልዩ ወረዳ አስተዳደር በኩል ለክልሉ ካቢኔ በየዓመቱ ዕቅድ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ በከተሞች ይተገበራል ቦታ በምደባ እንዲሰጠው የሚጠይቅ አካል መስተንግዶ የሚሰጠው በአዋጁ አንቀጽ እና አዋጁን ለማስፈጸም በወጣው ደንብ አንቀጽ በዝርዝር የተቀመጡትን መስፈርቶች አሟልቶ በቀጥታ ጥያቄውን ለከተማ አስተዳደሩ ያቀርባል ቦታ በምደባ እንዲሰጠው የሚጠይቅ አካል ጥያቄው የባለ በጀት መስሪያ ቤት ከሆነ ቀጥሎ በተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት አለባቸው ሀ የባለበጀት መቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም የዘርፍ ኃላፊዎች የድጋፍ ደብዳቤ ለ ቦታው የሚጠየቀው በበጀት ዓመቱ ሊከናወኑ ለታቀዱት ሥራዎች መሆኑ ማረጋገጫ ሐ ለፕሮጀክቱ የተፈቀደ በጀት እና የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ስለመኖሩ ሲረጋገጥ ነው ጥያቄው በበጎ አድራጎት ድርጅት ለማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ወይም ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ማቅረቢያ ተቋም ለመገንባት የቀረበ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ላይ የተጠቀሰው ቅድመ ሁኔታ እንደተጠበቀ ሆኖ ቀጥሎ የተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች ሀ የዘመኑ የታደሰ የምዝገባ ፍቃድ ለ ስራውን ለመስራት ከከተማ አስተዳደሩ ወይም ከክልሉ ጋር የተፈረመ የፕሮጀክት ስምምነት ሕ ለመስራት የታሰበው ፕሮጀክት ተቀባይነት ከክልሉ የሚመለከተው መሥሪያ ቤት ወይም ከከተማ አስተዳደሩ ማረጋገጫ መ ለፕሮጀክቱ የተያዘ በጀት ስለመኖሩ ማረጋገጫ ሊያሟሉ ይገባል ከላይ የተዘረዘሩት መስፈርቶች መሟላታቸው ሲረጋገጥ እና ሲፈቀድ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነዱ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን እንዲመራእንዲስተባብር ስልጣን በተሰጠው ተቋም ስም ተዘጋጅቶ ይሰጣል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ጥያቄው ለጋራ መኖሪያ ቤቶች ወይም በመንግስት የከተማ የመኖሪያ ቤት ፖሊሲ መሠረት ለመኖሪያ ቤቶች ህብረት ሥራ ማህበራት ቤት ግንባታ ለሚቀርብ መሬት ከሆነ የሚመለከተው አካል በሚያወጣው ዝርዝር መመሪያ መሠረት ይተገበራል ጥያቄው ለእምነት ተቋማት ማምለኪያ ቦታ ጥያቄ መስተንግዶ ክልሉ በሚወጣው ዝርዝር መመሪያ መሰረት ይፈጸማል ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ እና ሌሎች በአዋጁ ለተመለከቱ ምደባዎች የፕሮጀክቱ ዝርዝር ጥናት በመሰረታዊነት መሟላት አለበት በተጨማሪም ፕሮጀክቱ ለሀገሪቱ ከሚሰጠው ካለው ፋይዳ አንፃር ዘርፉን ከሚመራው አካል የማበረታቻ እና የድጋፍ ደብዳቤ ይዞ መቅረብ ይጠበቅባቸዋል በክልሉ ከተሞች የቦታ ምደባ ጥያቄ ለከተሞቹ ከንቲባ ቀርቦ ተቀባይነት ሲያገኝ ሀ ለተጠየቀው አገልግሎት በስታንዳደርዱ መሰረት ሊመደብ የሚችለውን የቦታ ስፋት እንዲወስንና ለአገልግሎቱ በከተማው የተዘጋጀ መሬት ስለመኖሩ አግባብ ያለው አካል እንዲያረጋግጥ ያደርጋል አግባብ ያለው አካልም የቀረበለትን ጥያቄ በሚመለከት የተደራጀ መረጃ ይይዛል ለ አግባብ ካለው አካል በተሰጠው ማረጋገጫ መሰረት የከተማው ከንቲባ በክልል ደረጃ የከተማ መሬትን እንዲመራ ለተቋቋመው ተቋም ያስተላልፋል ጠ በክልሉ የከተማ መሬትን እንዲመራ የተቋቋመው ተቋም ከከተማ በቀረበለት መረጃ መሰረት ተገቢው መሟላቱን እንዲሁም ጥያቄው በክልሉ ዕቅድ የተያዘ ስለመሆኑ በማጣራት እና በማረጋገጥ እና የተጠየቀው ቦታ የተዘጋጀ ወይም ዝግጅቱ በዓመቱ ዕቅድ የተያዘ ስለመሆኑ በማረጋገጥ የውሳኔ ሀሳብ በማዘጋጀት ለክልሉ ካቢኔ አቅርቦ እንዲወሰን ያደርጋል የከተማ መሬት ምደባ ጥያቄ በክልሉ ካቢኔ ሲፈቀድ ውሳኔው በክልሉ በሚመለከተው ቢሮ በኩል ለከተማው ከንቲባ እና በግልባጭ ለክልሉ መሬት ልማት እና ማኔጅመንት ተቋም ይተላለፋል የመሬት ተቋሙም በክልሉ ካቢኔ ውሳኔ መሰረት ተገቢው መፈጸሙን የመከታተል ኃላፊነት አለበት የፕሮጀክቶችንም ክትትል መረጃ ያደራጃል ይህን አለመፈጸም ተጠያቂነትን ያስከትላል ካቢኔው ሲፈቅድ በውሳኔው መሰረት አስፈላጊው ቅድመ ሁኔታ እንደተሟላም አግባብ ላለው አካል ጋር ውል ተዋውለው ካርታ እንዲረከቡ ይደረጋል ለሂሳብ አያያዝ ዓላማ ሲባል በምደባ የተሰጡ ቦጋ ችኖ ወቅታዊ የሊዝ መነሻ ዋጋ በመሬት አቅርቦትና ግብይት ባለሙያ ተሰልቶ ለከተማው ካቢኔ ቀርቦ ይፀድቃል በተመደበላቸው ቦታ ላይ የሰፈረ ንብረት ካለና የማስነሻ ወጭውን ቦታው በምደባ የተሰጠው አካል ኖእንዲተው ይደረጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የቦታ ምደባ መርሃግብር የክልሉ ካቢኔ በምደባ አግባብ የቀረበለትን የቦታ ጥያቄዎች ተመልክቶ ውሳኔ የሚሰጠው በበጀት ዓመቱ በሚወጣው መርሃግብር መሰረት ቢያንስ በየወሩ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የክልሉ ፕሬዘዳንት ሲያምንበት በማንኛውም ጊዜ በልዩ ሁኔታ አጀንዳ በማስያዝ ጥያቀውን ለውሳኔ እንዲቀርብ ማድረግ ይችላል በየትኛዉ ከተማ መሬት በምደባ አንድሰጥ የሚቀርብ ጥያቄ መሬት ዉስን ሀብት መሆኑን በማገናዘብ የሚቀርቡ ፕሮጀክቶች ከሥራ ዕድል ፈጠራን መሰረት ያደረጉ መሆን የሚገባ ሲሆን ከዚህ ዉጪ ለማህበራት የቢሮ ግንባታ ለእድር አና ለመሰል ተከራይቶ መጠቀም የሚችሉ አገልግሎቶች ቦታ ምዳባ እንዲሰጥ የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረዉም በለማት ምክንያት የሚነሱ ነዋሪዎችን መልሶ ለማስፈር በሊዝ ምደባ ስለሚሰጥ ቦታ ወይም ቤት በከተማ መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ ለማሆኑ የነባር ይዞታ ባለቤቶች በምትክነት የሚሰጡ ቦታዎች የባለመብቱ የይዞታ አግባብ እና የቦታ ስፋት በካሳ እና ምትክ መመሪያ መሠረት በማጣራት ለከተማው ከንቲባ ኮሜቴ ቀርቦ ሲወሰን ይመደብላቸዋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት በምትክነት የተሰጠ ነባር ይዞታ የግንባታ ጊዜ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ በአዋጁ እና በደንቡ በተቀመጠው መሠረት ይሆናል ከቀድሞ ሊዝ ይዞታ ላይ በልማት ምክንያት ተነሺ የሚሆን ባለይዞታ በውሉ በተቀመጠው መሠረት ለቀሪው የሊዝ ዘመን ተመሳሳይ ስፋትና ደረጃ ያለው ምትክ ቦታ በቀድሞው ሊዝ አግባብ የሚሰጥ ሆኖ ሀ ውሉ በአዲስ የቦታ አድራሻ እና ለግንባታ የሚሰጠውን የእፎይታ ጊዜ ታሳቢ በማድረግ የሚስተካከል ይሆናል ለ የይዞታ ምስክር ወረቀቱ የሚቀየር ይሆናል ሕ ክፍያውን በተመለከተ በነባር ክፍያ ስሌት መሠረት የሚቀጥል ይሆናል ሆኖም በሽንሻኖ ምክንያት የቦታ ስፋት ልዩነት ከኖረ ልዩነቱን በመጠኑ ልክ መጣጣም ይኖርበታል የቤቶች ልማት ፕሮግራም በማይከናወንበት ከተማ የቀበሌ መኖሪያ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሆነ ሰው በከተማው መልሶ ማልማት ፕሮግራም ምክንያት ተነሺ በሚሆንበት ጊዜ ተተኪ ቤት የሚያገኝበትን ሁኔታ ማመቻቸት ካልተቻለ የመኖሪያ ቤት መስሪያ የከተማ ቦታ በሊዝ መነሻ ዋጋ ወይም ከተማው በሊዝ የማይተዳደር ከሆነ በመሬት ኪራይ ዋጋ በከተማው ከንቲባ ኮሚቴ ወይም በማዘጋጃ ቤት ማኔጅመንት ኮሚቴ አማካይነት በሚመለከተው አካል ውሳኔ መሠረት በምደባ የሚሰጠው ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚመደበው ለተናጠል መኖሪያ ቪላ ሲሆን በከተማው ለመኖሪያ ቤት ግንባታ ዝቅተኛ የቦታ ስፋት ሽንሻኖ መሠረት ይሆናል በዚህ አንከጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚመደበው ቦታ ስፋት ለቪላ ቤት ሆኖ ግንባታው ለጋራ የመኖሪያ ህንፃ ሲሆን ከተማው በስታንዳርዱ መሠረት በቂ የሆነ ቦታ የሚመድብ ይሆናል በዚህ አንከጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለተነሺ ቦታ የሚመደበው የሚከተሉት የተሟሉ ሲሆን ነው ሀ ተነሺው ህጋዊ ተከራይ መሆኑ አግባብ ባለው አካል ሲረጋገጥ ለ በቤት ውስጥ የሚኖረው የቤተሰብ ብዛት ተለይቶ ሲቀርብ ሐ በቤቱ ውስጥ ለምን ያህል ጊዜ እንደኖረ የሚያረጋግጥ ማስረጃ መ ተነሺው በከተማው ውስጥ በራሱ ወይም በትዳር አጋሩ የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ የሌለው መሆኑ ማረጋገጫአሁን እየወሰደ ያለው መሬት ከመረከቡ በፊት በከተማው ውስጥ ቤት ወይም መሬት የነበረው ስለመሆኑ በሂደት ቢታወቅ የወሰደው ይዞታ በመንግስት የሚወረስ መሆኑ ስምምነቱን በጽሁፍ ካረጋገጠ ሠ ተነሺው ደባል ከሆነ የተመዘገበ ሕጋዊ ደባል ተከራይ መሆኑ ሲረጋገጥ ረ የቀበሌው ወይም የከተማው ነዋሪ ለመሆኑ የተሰጠ ማረጋገጫ ሲቀርብ ሰ አግባብ ያለው አካል የሚወስነውን የግንባታ አቅም ማሳያ ገንዘብ በዝግ የባንክ ሂሳብ ደብተር ሲያስቀምጥ በመልሶ ማልማት ምክንያት ተነሺ የሆነ የመንግስት ወይም የቀበሌ ንግድ ቤት ህጋዊ ተከራይ የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲሟሉ በደንቡ ላይ የተመለከተው የቦታ ስፋት በከተማው ከንቲባ አቅራቢነት በሚመለከተው አካል ይወሰንለታል የከተማው ከንቲባ ኮሚቴ በሌለበት በማዘጋጃ ቤት ማኔጅመንት ቀርቦ በሚመለከተው አካል ይወሰንለታል ሀ ተነሺው ህጋዊ ተከራይ መሆኑ አግባብ ላለው አካል ሲረጋገጥ ለ ተነሺው የግብር ግዴታውን የተወጣ ስለመሆኑ ሐ ተነሺው ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው እና መ የራሱ የሆነ የንግድ ቤት በከተማው ውስጥ የሌለው መሆኑ እንዲሁም ሠ ለንግድ ቤት መስሪያ ቦታ በከተማው ውስጥ የሌለው መሆኑ ሲረጋገጥ የተወሰነለት መሬት እንዲረከብ ይደረጋል በህገወጥ መንገድ በተያዘ ቦታ ላይ ለሰፈረ ንብረት በተለያየ ምክንያት እንዲነሳ ሲወሰን ምንም ዓይነት ካሣ እና ምትክ ቦታ አይሰጥም በሊዝ ደንብ አንቀጽ አና በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተደነገገዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በሊዝ ደንብ አንቀጽ መሰረት የከተማ አስተዳደሩ ወይም ማዘጋጃ ቤቱ በልማት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ምክንያት ተነሺ የሆኑ የህገወጥ ግንባታዉ ይዞታ በጥናት የተለዩ መረጃዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ለአንድ ጊዜ ብቻ በሚከተለዉ ሁኔታ ህጋዊ ሥርዓት ማስያዝ ይችላል ሀ እሰከ ሰኔ አና ከ አስከ የተገነቡ ህገወጥ ግንባታዎች በዚህ መመሪያ በአንቀጽ እና በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ የተገነባ መሆኑን በማረጋገጥ በጊዜ ገደቡ መሰረት በተቀመጠዉ መልኩ ቅጣት በማስከፈል የከተማ አስተዳደሩ የከተማው ማዘጋጃ ቤት በክልሉ ካቢኔ ታይቶ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በተወሰነው መሰረት ካሜ በሊዝ ሥሪት ከተማ በሊዝ መነሻ ዋጋ በኪራይ ሥሪት ከተማ በዓመታዊ ኪራይ ተመን ምትክ ቦታ ተሰጥቶ በይዞታው ላይ የነበረው ንብረት ካሳ መክፍል ሳያስፈልግ ራሳቸው ግንባታዉን እንዲያነሱ ይደረጋል ለ በልማት ምክንያት ተነሺ የሆኑ የፕላን ስምምነት የሌላቸዉ ቦታዎች ላይ የተገነቡ ህገወጥ ግንባታዎች ከተሞች በሚያቀርቡት የውሳኔ ሀሣብ መሰረት ለአንድ ጊዜ ብቻ ካሬ ሜትር ምትክ ቦታ ተሰጥቷቸዉ ካሳ መክፈል ሳያስፈልግ የራሳቸዉን ግንባታ አፍርሰው በምትክነት በሚሰጠዉ ቦታ ላይ እንዲገነቡ ይደረጋል ሕ በዚህ አንቀጽ ንዑስ ለ የተገለጸዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በህገወጥ መንገድ በተያዘዉ የኃይማኖት ተቋማት ከተገነቡበት ስፍራ ማስነሳት የማይቻል ከሆነ የህገወጥ ግንባታ ስርዓት ለማስያዝ በአዋጁ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት የዞኒንግ ለዉጥ አማራጭ መጠቀም ሀጋዊ ስርዓት እንዲይዝ መደረግ አለበት በዚህ አመራጭ መተግበር ካልተቻለ የሦስት ወራት ቅድመ ማስጠንቀቅያ ተሰጥቶ ግንባታውን በራሳቸዉ አፍርሶ በሚሰጣቸው ምትክ ቦታ ላይ እንዲገነቡ ይደረጋል መ በዚህ መመሪያ አንቀጽ ሀ ሸ አና በሊዝ ደንቡ ሀሆ መሰረት በልማት ምክንያት የመኖሪያ ቤታቸዉን እና የእርሻ ወይም የግጦሽ ቦታቸውን እንዲለቁ የተደረጉ አርሶ አደሮችና ነዋርዎች ምትክ ቦታና ካሳ መስተንግዶ የሜፈጸም ይሆናል ሠ በሊዝ ደንብ አንቀጽ መሰረት ህገወጥና ሰነድ አልባ ይዞታዎች ህጋዊ ሥርዓት እንዲያዙ ሲደረግ ዉል በመዋዋል አሰፈላጊዉን ክፊያ ከፈጸሙ ቦኃላ በይዞታዉ ደረጃዉን ያልጠበቀ ግንባታ ያረፈ በሜሆነበት ጊዜ የ ወራት የጊዜ ገደብ ተሰጥቶ በጊዜ ገደቡ የከተማዉን የቦታ ደረጃ የጠበቀ ግንባታ እንዲገነባ ይደረጋል ረ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ሠ የተጠቀሰዉ አንደተጠበቀ ሆኖ በተሰጠዉ ጊዜ ገድብ ደረጃዉን የጠበቀ ግንባታ ካልተካሄደ ማዘጋጃ ቤቱ ግንታዉን ደረጃ ለማስጠበቅ አስፈላጊዉን ህጋዊ ረምጃ ልወስድ ይችላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በሊዝ ምደባ የተፈቀደ መሬት የውል ይዘት እና አፈፃፀም በሊዝ ምደባ መሬት የተፈቀደለት አካል ቀርቦ በህጉ መሰረት ተገቢ ክፍያዎችን በሊዝ መነሻ ዋጋ መሰረት በመፈጸም ውል እንዲዋዋል እና ቦታዉን እንዲረከብ ይደረጋል በሊዝ ምደባ መሬት የተፈቀደለት አካል የሚፈጽመው ውል ይዘት በቃለ ጉባዔው የተመለከቱትን ጉዳች እና የተላለፉትን ውሳኔዎች እንዲሁም የውል ሰጪና የውል ተቀባይ ዝርዝር ያካተተ መሆን ይኖርበታል መሬት በምደባ የተሰጠው ሰውድርጅት መብትና ግዴታ በምደባ የተፈቀደለት ቦታ ለጠየቀው አገልግሎት የማዋል መብት ይኖረዋል በምደባ የተሠጠውን መሬት መጠቀም የሚችለው በሚመለከተው አካል ለተፈቀደለት አገልግሎት ብቻ ነው መቀየር ከፈለገ ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቤቱ አቅርቦ ማስፈቀድ አለበት ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ ለትርፍ አገልግሎት ሲጠቀምበት የተገኘ ከሆነ በፕላን ወደተፈቀደለት አገልግሎት እንዲያስተካክል ይደረጋል ይህ ካልተቻለ ቦታውን ለአስተዳደሩ ያስረክባል ለንብረቱም ካሳ መጠየቅ አይችልም ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ ለመጠቀም ከፈለገና ከተፈቀደለት ለቀሪው ዘመን ሊያውለው ለፈለገው አገልግሎት መከፈል የሚገባውን የወቅቱን የሊዝ ክፍያ ከፍሎ ውል መፈራረም ይኖርበታል ከአካባቢው የልማት ፕላን ጋር መጣጣሙ ተረጋግጦ ይፈቀዳል ቦታው በምደባ የተሰጣቸው መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጀቶች የልማትና ዕርዳታ ውል ጊዜያቸውን ሲያጠናቅቁ ቦታው ላይ የሠፈረውን ግንባታና መሬት የይዞታ ማስረጃው ለተዘጋጀለት የአስተዳደሩ ተቋም ማስረከብ አለባቸው የባለበጀት መንግሥታዊ መቤቶች የባይላተራልና መልቲላተራል ተቋማት መሬት ለሦስተኛው ወገን የሜተላለፈው በክልሉ ካቢኔ ተቀባይነት ካገኘ ብቻ ነው ቦታ የተመደበለት ሰው በሊዝ ደንቡና በዚህ መመሪያ በተደነገገው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ መጀመር አለበት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ ያልጀመረ ቢሮድርጅት ወይም ግለሰብ ቦታውን እንዳልፈለገው ተቆጥሮ ቦታውን የከተማ አስተዳደሩ መልሶ ይረከባል ለባለበጀት መንግስት መሥሪያ ቤት ወይም ለኃይማኖታዊ ተቋም በምደባ በሚሰጥ የከተማ ቦታ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ከ እስከ እና አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተራ ፊደል ሀ ወይም መ ድረስ ያለው ተፈጻሚ አይሆንም ሆኖም ባለበጀት የመንግስት መቤቱ ወይም ኃይማኖት ተቋሙ በምደባ ያገኘውን መሬት ለማስለቀቅ የተከፈለውን ካሳ የሚተካ ክፍያ ይከፍላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ክፍል ስድስት የግንባታ ደረጃዎች የግንባታ መጀመር እና ማጠናቀቅ የግንባታ ደረጃዎች አነስተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች ሀ እስከ ወለል ለሆኑ ማንኛዉም ግንባታዎች ወይም ለ እስከ ሶስት ወለል ያላቸዉ የሕዝብ መጠቀሚያ ያልሆኑ ሌሎች ግንባታዎች ወይም ሐ የይዞታ ስፋቱ እስከ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚገነቡ ግንባታዎች ናቸው መካከለኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች ሀ ከ እስከ ወለል የሆኑ ግንባታዎች ለ የይዞታ ስፋቱ ከ እስከ ካሜ ይዞታ ላይ የሚገነባ ግንባታዎችወይም መ የመኖሪያ ቤት በአንድ ጊዜ እስከ ነጠላ ቤቶች የያዙ ወይም ረ ለትምህርት ተቋማት እስከ ኛ ከፍተኛ ደረጃ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች ወይም ሰ ለጤና ተቋማት እስከ ከፍተኛ ልዩ ክሊኒክ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች ወይም ሸ ለቤተ መፃሕፍትና ለሁለገብ አዳራሾች እስከ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች ወይም ቀ ለስፖርት ሜዳዎችና ለስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከላት እስከ ሰው የሚይዙ ግንባታዎች ወይም በ አጠቃላይ የወጪ ግምታቸው እስከ ብር አምስት ሚሊዮን የሆኑ መካከለኛና አነስተኛ የማምረቻ እና ማከማቻ ተቋማቶችን ያጠቃልላል ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ግንባታዎች ሀ ወለልና ከዚያ በላይ ለሆነ ማንኛውም ግንባታ ወይም ለ ስፋቱ ከ ካሬ ሜትር ቦታ በላይ በሆነ ይዞታ ላይ ለሚገነቡወይም ሐ በዓለም በአገር እንዲሁም በከተማ አቀፍ ደረጃ ለሚገነቡ የትራንስፖርት የመነሃሪያ ተቋማቶች ወይም መ የዲፐሎማቲክ ተቋማት የሚገነቧቸው ግንባታዎች ሠ ከላይ በአነስተኛና በመካከለኛ ግንባታ ደረጃ ከተጠቀሱት ውጭ ያሉትን ግንባታዎች ያጠቃልላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ግንባታን ስለመጀመር ማንኛውም ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው በሊዝ ውሉ በሰፈረው መሰረት የግንባታ ፈቃድ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ ለግንባታ ደረጃው በተቀመጠው የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታ መጀመር አለበት የግንበታ ፈቃድ የሚሰጥበት ጊዜ የሊዝ ውል ከተፈረመ ቀን ጀምሮ ለአነስተኛ ግንባታ ወር ለመካከለኛ ግንባታዎች ወርና ለከፍተኛ ግንባታ ወር መብለጥ የለበትም ሊዝ ተቀባይ የግንበታ ፈቃድ ለማገኘት በቦታው ለሚገነባው ሀንጻ ተገቢውን ዲዛይን የግንበታ ፈቃድ መስጫ ጊዜ ገደቡ ከማለፉ ከ ወር በፊት ለግንባታ ፈቃድ ሰጭው ክፍል ማቅረብ አለበት የግንባታ ፈቃድ የሚሰጥበት ጊዜ ገደቡ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ አና ከተጠቀሰው በልጦ ከተገኘ ጉዳዩ ተመርምሮ በአዋጁ መሰረት ተጠያቂ ሊኖር ይችላል ይህ አንደተጠበቀ ሆኖ ሊዝ ተቀባይ በቦታው ለሚገነባው ህንጻ ተገቢውን ዲዛይን በሊዝ ውሉ በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ማቀረብ ካልቻለ የግንባታ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው የሊዝ ውል ከተዋዋለበት ቀን ይሆናል የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ጣሪያ ለአነስተኛ ግንባታዎች እስከ ወር ለመካከለኛ ግንባታዎች እስከ ወር እና ለከፍተኛ ግንባታዎች እስከ ወር ይሆናል ይህም በሊዝ ውሉ ውስጥ ይካተታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከእስከ የተመለከተው ጣሪያ ቢኖርም በዚህ የጊዜ ጣሪያ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆኑና በአስተዳደሩ ምክንያት ግንባታ ሳይጀምር ቢቀር አግባብ ያለው አካል ለአንድ ጊዜ ብቻ ከማስጠንቀቂያ ጋር ለአነሰተኛ ግንባታዎች ወር ለመካከለኛ ግንባታዎች ወር እና ለከፍተኛ ግንባታዎች ዓመት ተጨማሪ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ሊሰጣቸው ይችላል ከአቅም በላይ ተብለው የሚወሰዱ ችግሮች ሀ ቦታው ላይ የይገባኛል ክርክር ኖሮ የፍቤት እግድ ካለ ለ ሊዝ ሰጭው አካል ቦታውን ነፃ አድርጎ ማስረከብ ካልቻለ ሕ የሊዝ ውል ገቢው አካላዊና አእምሮአዊ ጉዳት ሲያጋጥመው ይህም በከተማ አስተዳደሩ ዕውቅና ካለው የጤና ተቋም በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ መ የሊዝ ውል ገቢው በህግ ጥላ ስር ሲውል ሠ የሊዝ ውል ገቢው በሞት ሲለይና ወራሾች በማሳወጅ ሂደት ጊዜ ሲወስድባቸው እና ረ በፍትሐ ብሔር ህጉ የተጠቀሱትን ያካትታል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ እስከ የተደነገጉት ቢኖሩም በማንኛውም ሁኔታ የሚፈቀደው ጠቅላላ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ርዝማኔ ለአነስተኛ ግንባታዎች ከአንድ ዓመት ለመካከለኛ ግንባታዎች ከ ወራት እና ለከፍተኛ ግንባታዎች ከሁለት ዓመት ተኩል መብለጥ የለበትም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ እስከ የሚፈቀዱት የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ዕርዝማኔ በማንኛውም ሁኔታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ርዝማኔን ለመጠየቅ ወይም ለመፍቀድ በምክንያትነት ሊቀርቡ አይችሉም ግንባታን ስለማጠናቀቅ ቦታ በሊዝ የተፈቀደለት ሰው የሊዝ ውል ከአስተዳደሩ ጋር ከተፈራረመበት ቀን አንስቶ በዚህ መመሪያ ቀጥሉ በተመለከተው በግንባታው ደረጃ ወይም ዓይነት በተወሰነው የጊዜ ጣሪያ ውስጥ ግንባታውን በማጠናቀቀቅ በቦታው ላይ አገልግሎት መስጠት መጀመር አለበት አነስተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ወራት መካከለኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ወራት እና ከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እስከ ወራት የሚደርስ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ይኖራቸዋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ የጊዜ ጣሪያ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆኑና በአስተዳደሩ ምክንያት ግንባታ ሳይጠናቅቅ ቢቀር ለአንድ ጊዜ ብቻ ከማስጠንቀቂያ ጋር ለአነስተኛ የግንባታ ደረጃ ወራት ለመካከለኛ እና ለከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች ዓመት ተጨማሪ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ሊፈቀድላቸው ይችላል ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በማንኛውም ሁኔታ የአነስተኛ የመካከለኛና የከፍተኛ ደረጃ ግንባታዎች እንደቅደም ተከተላቸው ከ ዓመት ተኩል ከ ዓመትና ከ ዓመት በላይ በድምሩ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ሊፈቀድላቸው አይችልም ሆኖም ግዙፍ እና የተቀናጀ ልማትን የሚጠይቁ እና ልዩ አገራዊ ፋይዳ ያላቸው ፕሮጀክቶች እንደ ፕሮጀክቶቹ ግዙፍነት እና ውስብስብነት እየታየ አልሜው በሚያቀርበው ጥያቄ መሠረትና አግባብ ያለው አካል አጥንቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር ለካቢኔው ቀርቦ ሊወሰን ይችላል ከአዋጁና ከሊዝ ደንብ መውጣት በፊት በሊዝ ተይዘው ግንባታ ያላጠናቀቁትን በተመለከተ አዋጁየሊዝ ደንቡና ይህ መመሪያ ከመጽደቁ በፊት የግል መኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ በሊዝ አግባብ ወስደው የዋናውን ቤት ግንባታ ሳያጠናቅቁ ሰርቪስ ቤት በመስራት የሚኖሩትን በተመለከተ አስተዳደሩ በሚወጣው መርሃግብር መሰረት በሚሰጣቸው ጊዜ ውስጥ ግንበታውን ማጠናቀቅ አለባቸው ነገርግን ግንባተው ከመጠናቀቁ በፊት ከውርስ በስተቀር ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ከፈለጉ የዋናውን ቤት ግንባታ እንዲያጠናቅቁ ወይንም በዚህ ደንብ አግባብ በመቶ ግንባታ ሳይጠናቀቅ በሚከናወን ዝውውር አግባብ እንዲስተናገዱ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ከተጠቀሰው ውጭ ይህ የሊዝ መመሪያ ከመጽደቁ በፊት በሊዝ አግባብ ቦታ ወስደው ግንባታ ጀምረው ያላጠናቀቁ ይዞታዎች እንደ ግንባታቸው ደረጃ ከሁለት እስከ አራት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር አመት የሚደርስ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ሊሰጣቸው ይችላል በዚህ ጊዜ ዉስጥ በመቶ ግንባታው ሳይጠናቀቅ ከውርስ በስተቀር ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ከፈለጉ በዚህ ደንብ አግባብ በመቶ ግንባታ ሳይጠናቀቅ በሚከናወን ዝውውር አግባብ ይሆናል የግንባታ መጀመሪያና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው የሊዝ ባለይዞታዎች የጊዜ ይራዘምልኝ ጥያቄ አቀራረብና ፈቃድ አሰጣጥ ሁኔታ ሀ የሊዝ ባለመብቱ ማልማት ያልቻለበትን ምክንያት ማስረጃውን አያይዞ ጥያቄውን ቦታው ለሚገኝበት ከፍለ ከተማ ያቀርባል ለ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ መሰረት ጥያቄው የቀረበለት ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግንባታ ከሆነ በዚያው በየክፍለ ከተማው አግባብ ያለው አካል ማንጅመንት ኮሜቴ ታይቶ በክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ ይወሰናል በሚወሰኑ ውሳኔዎች ቅር የተሰኘ አካል ቅሬታውን ለከተማው አግባብ ላለው አካል ሊያቀርብ ይችላል ሐ መካከለኛና ከፍተኛ ለሆኑ ግንባታዎች በከተማ ደረጃ አግባብ ያለው አካል ማኔጅመንት ኮሜቴ ታይቶ በከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ ይወሰናል መ በከተማ ደረጃ በሚወሰኑ ውሳኔዎች ቅር የተሰኘ አካል ቅሬታውን ለከተማዉ ከንቲባ ሊያቀርብ ይችላል ሠ የጊዜ ማራዘሚያ ውሳኔው የውሉ አካል ተደርጎ መያያዝ ይኖርበታል ለግንባታ ፈቃድ ሰጭ አካልም እንዲደርሰው መደረግ አለበት ስለክትትል ቅጣት አወሳሰንና አፈፃፀም የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ስላለፈባቸው ሀ የከተማየክፍለ ከተማ መሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤት በሊዝ መሬት የተፈቀደላቸው ሰዎችን መረጃ በመያዝ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ከማለቁ ቢያንስ ከሁለት ወር ቀደም ብሎ እንደአመቺነቱ በደብዳቤ በአድራሻው ወይም ማስታወቂያ በቦታው ላይ በመለጠፍ ወይም በከተማው የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ በመለጠፍ ማስጠንቀቂያ የሚሰጥ ሆኖ የማስጠንቀቂያውን ኮፒ ለከተማው መሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤት መላክ አለበት ለ የግንባታ መጀመሪያ የጊዜ ገደብ ያለፈበት ሰዉ ቦታዉ የተፈቀደበት የአስተዳደር ዕርከን ቀርቦ ያልጀመረበትን ምክንያትና በቀጣይ ግንባታዉን ለመጀመር ያለዉን ዝግጁነትና አቅም የጊዜ ገደቡ ከመጠናቀቁ በፊት ወይም ካለፈ በኃላ አንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሁፍ ማቅረብ ይጠበቅበታል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሐ ጥያቄዉ ተቀባይነት ካገኘ በዚህ መመሪያ አንቀጽ የተቀመጠው ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቀድለት ይችላል በዚህ ጊዜ ዉስጥ ያልቀረበ የጊዜ ይራዘምልኝ ጥያቄ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር እንዳጋጠመው በማስረጃ ማረጋገጥ እስካልቻለ ድረስ ተቀባይነት የለውም መ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ አልፎበት ምክንያቱን አስቀድሞ ላላሳወቀ ሰው እንደአመቺነቱ በአድራሻው ወይም ቦታው በሚገኝበት አካባቢ በአጥር ወይም በሌላ በሚታይ ነገር ላይ በጽሁፍ ያልጀመረበትን ተጨባጭ ምክንያት ካለው ቀርቦ በመረጃ አስደግፎ እንዲያስረዳ ጥሪ ሊደረግለት ይችላል ሠ በጥሪው መሠረት በዐ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ አሳማኝ ምክንያት በመረጃ አስደግፎ ካቀረበና ተቀባይነት ካገኘ ብቻ ተጨማሪ ጊዜ ሊራዘምለት ይችላል ረ ተጨማሪ የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ተፈቅዶለት በተጨማሪው ጊዜ ውስጥ ግንባታ ያልጀመረ ወይም እንዲሁም የተጨማሪ ጊዜ ጥያቄ ተቀባይነት ያላገኘ ወይም ቀርቦ ያልጠየቀ ሰው በሊዝ አዋጅና ደንቡ መሠረት የሊዝ ውሉን በማቋረጥ ቦታውን አግባብ ያለው አካል መልሶ ይረከባል ሰ የሊዝ ውል የተቋረጠበት ሰው ላይ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እስከ የተደነገገው ቅጣት እንደአግባቡ ተፈጻሚ ይሆናል የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ስላለፈባቸው ይዞታዎች ሀ እንደግንባታው ደረጃ በዚህ መመሪያ የተቀመጠው የጊዜ ጣሪያ ባለፈ ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አግባብ ላለው አካል የክፍለ ከተማ ጽቤት ያላጠናቀቁበትን ምክንያት በአሥር የስራ ቀናት ውስጥ ቀርበው በማስረጃ እንዲያስረዱ እንደአመቺነቱ በጽሁፍ ጥሪ ማድረግ አለበት ለ ጥሪው ከተላለፈበት ቀን ጀምሮ በዐ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካላስረዳ ወይም አሳማኝ ምክንያት ማቅረብ ካልቻለ የግንባታው ማጠናቀቂያ ጊዜ ካበቃበት ቀን ጀምሮ መልስ አስከሰጠበት ቀን ድረስ ሌላው ጊዜ ከጠቅላላዉ የሊዝ ዋጋ የሚሰላ ከእያንዳንዱ ተጨማሪ ወር በመቶ የገንዘብ ቅጣት በአንድ ጊዜ እንዲከፍል ይደረጋል ይህ የሚፈጸመው ግንባታውን ያላጠናቀቀበት በቂ ምክንያት ካለው ብቻ ነው ሆኖም በተሰጠው ተጨማሪ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ካመለከተና ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ያጋጠመው መሆኑ በመረጃ የተደገፈ ከሆነ በደንቡ አንቀጽ መሰረት እንደግንባታዉ ደረጃ ያለቅጣት ተጨማሪው ጊዜ ሊፈቀድለት ይችላል ሐ በዚህ በተጨማሪ የጊዜ ገደብ ውሰጥ ግንባታውን ካላጠናቀቀ ለአነስተኛ የግንባታ ደረጃ በቦታው ላይ የተገነባው ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ ከዐ ያነሰ ከሆነ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሊዝ ውሉን በማቋረጥ ቦታውን መረከብ ይቻላል ሆኖም በቦታው ላይ የተገነባው ከተፈቀደው ጠቅላላ ግንባታ ዐ እና ከዚያ በላይ ከሆነ በሊዝ ደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገጉት እንደአግባብነታቸው ተፈጻሚ ይደረጋሉ መ ለመካከለኛና ከፍተኛ የግንባታ ደረጃዎች ግን የተጨማሪው ጊዜ ቀነገደብ ካለፈበት ቀን ጀምሮ ለሚፈቀድለት ተጨማሪ ጊዜ ከጠቅላላው የመሬቱ የሊዝ ዋጋ የሚታሰብ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ወር የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የ ቅጣት በአንድ ጊዜ ከፍሎና ከመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ጋር በዚህ መመሪያ ለግንባታው ደረጃ የተወሰነው የመጨረሻ ጣሪያ ድረስ ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጠው ይችላል በዚህ ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ ያልቻለ ሰው በሊዝ ደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገጉት እንደ አግባብነታቸው ተፈጻሚ ይደረጋሉ ሠ የቀድሞው የሊዝ ባለይዞታ ግንባታውን ባለማጠናቀቁ በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በጨረታ አሸንፎ የተረከበ ባለመብት በዚህ መመሪያ አንቀጽ እና ከተገለጸው የግንባታ ማጠናቀቂያ ጣሪያ እንደ አግባብነቱ የ በመቶ የግንባታ ጊዜ መጠን ከጠቅላላው ተቀንሶ ቀሪው ጊዜ የሚፈቀድ ይሆናል ረ መሬትን ለልማት በምደባ በጨረታ እና በሌሎች ሁኔታዎች ወስዶ ያላለሙ ወይም በወቅቱ ግንባታ ያልጀመሩ በመመሪያዉ መሰረት የዉል ጊዜ ያለፈባቸዉና ግንባታ ያሳጠናቀቁ ግለሰቦችን ድርጅቶችን ወይም ተቋማትን የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤት በየሩብ ዓመቱ በጥናት በመለየት በጽቤቱ ማነጅመንት በመገምገም የዉሳኔ ሀሳብ ለከተማ አስተዳደሩ በማቅረብ ያጸድቃሉ በዉሰኔዉ መሰረት ከማስጠንቀቂያ እሰከ ይዞታ መቀማትና የካርታ ማምከን ርምጃ በመዉሰድ መሬቱን ወደ መሬት ባንክ የመመለስ ተግባር ያከናዉናል ሰ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤት ማነኛዉም ግንባታ በተሰጠዉ በዉሉ ጊዜ ገድብ እንዲያጠናቂቅ በዉሉ መሰረት የማይፈጸሙትን በመከታተል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ረ በተገለጸዉ መሰረት ርምጃ ከመዉሰድ አንጻር ከበኩሉ የሚጠበቀዉን ሁሉ የማስፈጸም ግዴታ አለበት ሸሽ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ረ እና ሰ በተገለጸዉ መሰረት አጠቃላይ የዉል ጊዜ አልፎ ግንባታ ያልጀመሩ ግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ በዉሉና በመመሪያዉ መሰረት ያለፈባቸዉን ግንባታዎቸና ይዞታዎችን ለይቶ ርምጃ የማይወስድ ጉዳዩ የሚመለከተዉ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ጽቤት ባለሙያ ወይም አመራር ለልማት የሚዉለዉን ሀብት ያለአግባብ በመባከኑና የመሬት ደላሎች ወቅት በመጠበቅ ለመጠቀም ለሚያደርጉት የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር ተባባሪ በመሆኑ በህግ ተጠያቂ ይሆናሉ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የግንባታ መጀመሪያና ማጠናቀቂያ የጊዜ ጣሪያ በግንባታው ዓይነትና ደረጃ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የግንባታ ወቅት ኳ ጆ ግንባታ መጀመሪያ ማጠናቀቂያ ። ይዞታ ላይ ለሚገነቡ ወይም ሐ በዓለም በአገር እንዲሁም በከተሣ አቀፍ ጄ ቹ ጭ ሄጁ መጺኤ ደረጃ ለሚገነቡ የትራንስፖርት የመነሃሪያ ኒ ሙ ኳ ፖ ሯ ተቋማቶች ወይም ሯ ፎ ኣፄ መ የዲፐሎማቲክ ተቋማት የሚገነቧቸው ዬ ጆ ርን ግንባታዎች ጅ ሠ ከላይ በአነስተኛና በመካከለኛ ግንባታ ደረጃ ከተጠቀሱት ውጭ ያሉትን ግንባታዎች ያጠቃልላል ፈጣን ልማት በሜሚፈለግባቸውና በአስተዳደሩ ለልማት በፀዱና በመልሶ ማልማት አካባቢዎች ግንባታ መጀመሪያና ማጠናቀቂያ ጊዜ የግንባታ ወቅት ዲዛይን ፈቃድ መጀመሪያ ጣሪያ ማጠናቀቂያ ጣሪያ ኻ ማስገቢ ማውጫ ደረጃ ዓይነት ያ ጣሪያ ጣሪያ መደበኛ ሲራዘም መደበኛ ሲጨመር ሀ እስከ ወለል ለሆኑ ማንኛውም ግንባታዎች ወይም ሸ ሠ ሄ ጄቋ ጁ ለ እስከ ሶስት ወለል ያላቸው የሕዝብ ጭጅ ኳ መጠቀሚያ ያልሆኑ ሌሎች ግንባታዎች ራ ፓ ሦ። ሦ ሯ ሟ ላይ የሚገነቡ ግንባታዎች የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የግንባታ ወቅት ደረጃ ከፍተኛ ዓይነት ሀ ከ እስከ ወለል የሆኑ ግንባታዎች ለ የይዞታ ስፋቱ ከዐ እስከ ዐዐዐ ካሜ ይዞታ ላይ የሚገነባ ግንባታዎችወይም ሕ የመኖሪያ ቤት በአንድ ጊዜ እስከ ዐ ነጠላ ቤቶች የያዙወይም መ ለትምህርት ተቋማት እስከ ኛ ከፍተኛ ደረጃ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎችወይም ሠ ለጤና ማዕከል እስከ ከፍተኛ ልዩ ክሊኒክ የሚያጠቃልሉ ግንባታዎች ወይም ረ ለቤተ መፃሕፍትና ለሁለገብ አዳራሾች እስከ ሰው የሚይዙ ግንባታዎችወይም ሰ ለስፖርት ሜዳዎችና ለስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከላት እስከ ሰው የሚይዙ ግንባታዎችወይም ሸ አጠቃላይ የወጪ ግምታቸው እስከ ብር አምስት ሚሊዮን የሆኑ መካከለኛና አነስተኛ የማምረቻ እና ማከማቻ ተቋማቶችን ያጠቃልላል ዲዛይን ማስገቢ ያ ጣሪያ ፈቃድ ማውጫ ጣሪያ መጀመሪያ ጣሪያ ማጠናቀቂያ ጣሪያ መደበኛ ሲራዘም መደበኛ ሲጨመር ኃሁለት ወር ሦስት ወር ስድስት ወር አስራ ሁለት ወር አስራ ስምንት ወር ሃያ አራት ወር መካከለኛ ሀ ወለልና ከዚያ በላይ ለሆነ ማንኛውም ግንባታ ወይም ለ ስፋቱ ከ ካሬ ሜትር ቦታ በላይ በሆነ ይዞታ ላይ ለሚገነቡወይም ሐ በዓለም በአገር እንዲሁም በከተማ አቀፍ ደረጃ ለሚገነቡ የትራንስፖርት የመነሃሪያ ተቋማቶችወይም መየዲፐሎማቲክ ተቋማት የሚገነቧቸው ግንባታዎች ሠ ከላይ በአነስተኛና በመካከለኛ ግንባታ ደረጃ ከተጠቀሱት ዉጭ ያሉትን ግንባታዎች ያጠቃልላል ወር አራት ወር ስድስት ዘጠኝ ወር አስራ ስምንትወር ወር ሃያ አራት ወር ሰለሳ ሦስት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ክፍል ሰባት የቦታ አገልግሎት ለውጥ በሊዝ የተሰጡ ቦታዎች የአገልግሎት ለውጥ ስለመፍቀድ በከተማው መዋቅራዊ ፕላን መሰረት አንድ የአገልግሎት ለውጥ ሲፈቀድ አስቀድሞ በተገባው ውል መሰረት ሊዝ ውሉ ይፈረማል ሆኖም ቀደም ሲል የተፈረመው ውል የአገልገሎት ለውጥ እንዲደረግ ከተጠየቀበት የሊዝ ዘመን ጣሪያ ከበለጠና የዋጋ ለውጥ ካለ ለአገልግሎቱ በተሰጠው የሊዝ ዘመን ጣርያና በአዲሱ ዋጋ ይሆናል የቀረበው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ የፕላን ምደባ ለውጥ የዞኒንግ ለውጥ የሚያስፈልገው ከሆነ መጀመሪያ የፕላን ለውጥ ጥያቄው በፕላን አፈጻጸም ክትትል አግባብነየት ላለው አካል ቀርቦ ምላሽ ማግኘት ይኖርበታል የአገልግሎት ለውጥ ሲፈቀድ አስቀድሞ በተገባው ውል መሰረት ሊዝ ውሉ ይፈረማል ሆኖም ቀደም ሲል የነበረው የቦታው አገልግሎት በሊዝ ማበረታቻ የተፈቀደ ወይም በሊዝ ጨረታ ውጭ የተፈቀደ ከሆነ እና አሁን የተፈቀደው አገልግሎት በሊዝ ማበረታቻ የማይፈቀድ ከሆነ ለቀሪው የሊዝ ዘመን በአከባቢው ወቅታዊ የሊዝ ጨረታ ዋጋ መሰረት የሊዝ ዋጋው ይለወጣል የሊዝ ደንብ ከመውጣቱ በፊት ማዘጋጃ ቤቱ ሳያውቀው ወይም ሳያፀድቀው የተፈፀመ ማናቸውም የአገልግሎት ለውጥ ፕላኑ የሚቀበለው ከሆነ ብቻ የግንባታውን ዝርዝር ዋጋ በመቶ በቅጣት በማስከፈል ለውጡ በዚህ መመሪያና በሊዝ ደንብ ድንጋጌ መሰረት እንዲፈቀድ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ስር ከተደነገገው ውጭ በማናቸውም ሁኔታ የአገልግሎት ለውጥ ተፈጽሞ ከተገኘ የግንባታዉን በመቶ ቅጣት ተከፍሎ መዋቅራዊ ፕላኑ የሚፈቅድ ወይም ሊስተካከል የሚችል ከሆነ ለውጡ ሊፈቀድ ይችላል የሊዝ ዋጋውም አዲስ በተቀየረው የአገልግሎት ዓይነት ወቅታዊ የሊዝ ዋጋ መሰረት ተስተካክሎ በቀሪው የሊዝ የመክፈያ ዘመን እንዲጠናቀቅ ይደረጋል የዚህ አንቀፅ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ለአገልግሎት ለውጡ የሚከፈለው የሊዝ ዋጋ ቀድሞ ከነበረው አገልግሎት ዓይነት የሊዝ ዋጋ የሚያንስ ሆኖ ከተገኘ ቀድሞ በነበረው የሊዝ ዋጋ ይቀጥሳል በሊዝ የተፈቀደ ቦታ የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ መስተንግዶ የቦታ አገልግሎት ለውጥ ጠያቂው አግባብ ላለው አካል ማቅረብ የሚገባው ሰነዶች ሀ ቦታውን ለማልማት የተፈቀደላቸው ካርታ ለ የሊዝ ውል የሊዝ ይዞታ ከሆነ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሕ የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ ማመልከቻ የሚቀርበው ለማዘጋጃ ቤት ነው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄው የዋጋ ለውጥ ከሌለው አግባብ ያለው አካል ጥያቄውን ተቀብሎ እስከ አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ ይሰጥበታል የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄው የዋጋ ለውጥ የሚያስከትል ከሆነ ለማዘጋጃ ቤት ማኔጅመንት ኮሚቴ ወይም ለከተማ አስተዳደር ካቢኔ ቀርቦ እስከ ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ መወሰን ይኖርበታል ክፍል ስምንት በአጭር በጊዜያዊነት በሊዝ ስለሟሰጡ ቦታዎች በአጭር ጊዜ የማይፈቀዱ ቦታዎች የሚከተሉት ቦታዎች በአጭር ጊዜ በሊዝ የማይሰጡ ናቸው ሀ የአካባቢ ልማት ኘላን ተጠንቶላቸው ወይም ባይጠናላቸውም በቀጣዩ አምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ለልማት የተያዙ ለ ለአረንጓዴ ሥፍራ የተከለሉ ወይም የተያዙ ሐ ለማህበራዊ ተቋማት መገንቢያ የተያዙ መ በክፍትነት በስፖርት ማዘውተሪያነት የተያዙ ሠ መዉጫ መግቢያ የሜዘጉ የትራፊክ ዕንቅፋት የሚፈጥሩ ረ በመንገድ ዳር ሆኖ ለአነስተኛ ተቋማት ሊውል የሚችል ነገር ግን ስፋቱ ማለትም አነስተኛው የቦታ ስፋት ከአካባቢ ልማት ኘላን እና ሽንሻኖ በላይ የሆነ ለአጭር ጊዜ ቦታ የሚፈቀድላቸው ሥራዎችአገልግሎቶች የሚከተሉት ቦታዎች ለጊዜያዊነት በሊዝ ሊሰጡ ይችላሉ ሀ አነስተኛና ጥቃቅን ለንግድና አገልግሎት ስራዎች ማምረቻ አገልግሎት መስጠት ከግብርና ሥራ ጋር የተያያዙ አትክልት አበባ ዶሮ እርባታ ለ ለግንባታ ዕቃዎች መሸጫማሳያ ጠ ለግንባታ ጊዜ ማሽነሪና ቁሳቁስ ማስቀመጫ መ የማዕድን ማውጣት ለተፈቀደላቸው ቦታ እና ለሥራው ማሽነሪ መትከያ ሠ ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ የሚውሉ ቦታዎች ከ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊ ሊዝ አግባብ ለፈቀድ ይችላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ይዞታው የሜፈቀደው ለከተማ ግብርና እስከ ዓመት ሲሆን ለሌሎቹ ቢበዛ ለአምስት ዓመታት ብቻ ይሆናል ይዞታው ቢያንስ በተጠቀሱት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለልማት የማይፈለግ መሆኑ መረጋገጥ አለበት ዐፀ የጊዜያዊ የሊዝ ውል ዕድሳት ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ኤጀንሲ ኢንተርፕራይዝ ጽቤት የፅድሳቱን አስፈላጊነት በደብዳቤ ሲያሳውቅና ቦታው ለሌላ ልማት የማይፈለግ መሆኑ ሲረጋገጥ ለሁለት ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ብቻ ሊታደስ ይችላል ለማስታወቂያ ሰሌዳ መትከያ የተፈቀዱ ቦታዎች ቦታዉ የማይፈለግና የውጭ ማስታወቂያ መትከያ የሚሆኑ ቦታዎችን ከከተማው መሪ ፕላን ጋር በተጣጣመ የትራፊክ እንቅስቃሴን በማያውክ የመሰረተ ልማት አውታሮችን በማያደናቅፍ ህንጻዎችንና ሰው ሰራሽ የተፈጥሮ ቅርሶችን በማይከልልና የእግረኞችን እንቅስቃሴ በማያውክ ሁኔታ መሆኑ እየተረጋገጠ በየጊዜው ለመንግስታዊ ተቋማትና ሌሎች በልዩ ሁኔታ መታየት ላለባቸው ተቋማት ሊታደስላቸው ይችሳል የተቀሩት በጨረታ ብቻ የሚስተናገዱ በመሆናቸው ቦታው ለጨረታ እንዲቀርብ ይደረጋል ለተቀሩት አገልግሎቶች በጊዜያዊነት የሚፈቀዱ ቦታዎች የስራው ሁኔታ ካላስገደደ በስተቀር ዕድሳት አይደረግም የመሬት አጠቃቀምና የግንባታ ከፍታን በተመለከተ ሀ ቦታው ግንባታ የሚፈቀድበት መሆን አለበት ለ የሚፈቀደው የንግድ ዓይነት ከማስተር ኘላኑ የመሬት አጠቃቀም ጋር የማይቃረን ሐ የህንፃ ከፍታን በተመለከተ ሆኖ ከፍታው ሜትር የማይበልጥ ሆኖ የሚገነባበት ቁሳቁስ ተነቃቅሎ የሚወሰድ ጊዜያዊ መሆን አለበት መ ግንባታው የትራፊክ እንቅስቃሴን የማያውክ እና የአካባቢውን እይታ የሚያበላሸ መሆን የለበትም ክፍያን በተመለከተ ሀ ለትርፍ ሥራ ያልተሰማራ በመሆኑ በልዩ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር ለተፈቀደው ቦታ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ለቦታው በአካባቢው ወቅታዊ የሊዝ የጨረታ ዋጋ መሠረት ተሰልቶ ይከፈልበታል ሆኖም በጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ለተደራጁት በአከባቢው ወቅታዊና የሊዝ መነሻ ዋጋ ስሌት መሰረት ይሆናል ለ የሃይማኖት ተቋማት የፖለቲካ ድርጅቶች ለትርፍ ያልተቋቋሙ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የዲፕሎማቲክ መስሪያ ቤቶች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ወይም የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና የመሳሰሉት የእምነት ወይም የአላማ ማስፈጸሚያ እንዲውሉ በተፈቀደላቸው ቦታዎች ወይም ንብረቶች ላይ ወይም ከዚህ ውጭ ለማስተዋወቅ ሥራ ለሚፈቀድላቸው ቦታ ከክፍያ ነጻ ናቸው ሐ ለትርፍ ያልተቋቋመ ማንኛውም የመንግስት ተቋም ለህብረተሰቡ በማንኛውም ቦታ የሚያስተላልፈው መልዕክት አዘል ማስታወቂያ ለሚያስፈልገው ቦታ ከክፍያ ነጻ ይሆናሉ መ በበጎ ፈቃደኝነት አካባቢውን ያለማ ድርጅት ወይም ግለሰብ ባለማው አካባቢ ሲሆን ድርጅቱን ወይም ሥራውን የሚያስተዋውቅ ማስተዋወቂያ ይህን አስመልክቶ በሚወጣ ስታንዳርድ መሰረት ቢተክል እስከ አምስት አመት ድረስ ከክፍያ ነጻ ይሆናል ውልን በተመለከተ የአጭር ጊዜ ይህታ ውል ለከተማ ግብርና እስከ ዓመት ከዚህ ውጭ እስከ ዓመት ጊዜያት ብቻ የተወሰነ ነው የአጭር ጊዜ ይዞታን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ እና ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጭ ማዋል አይቻልም የውሉ ይዘት ቅፅ አግባብ ባለው አካል የሚያዘጋጀው ይሆናል ለአጭር ጊዜ የቦታ ጥያቄ አቀራረብና ውሣኔ አሰጣጥ ጠያቂው ቦታውን ለምን አገልግሎት እንደፈለገው እና በቦታው ላይ ሊያከናውነው የፈለገውን አገልግሎት ጠቀሜታ እንዲሁም አገልግሎቱ ጊዜያዊ ግንባታ ወይም ስትራክቸር የሚጠቀምበትን ቁሳቁስ ዓይነት እና የመጀመሪያ ደረጃ ንድፈ ሥራው የሚጠይቀውን የቦታ ስፋት እና አድራሻ በማካተት ያቀርባል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ጥያቄው ከአነስተኛ እና ጥቃቅን ማኀበራት የቀረበ ሲሆን የማህበራቱ አደረጃጀት የህጋዊነት አግባብ እና የጥያቄው ተቀባይነት ማኀበራቱን በሚያደራጀው አካል እና ስራውን በበላይነት በሚመራው አካል በኩል መረጋገጥ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ቦታው የተፈለገው የድንጋይ ማውጫ እና መሰል አገልግሎቶች ከሆነ ዘርፉን በሚመራው ተቋም በኩል ጠያቂው ተገቢው ፈቃድ ያለው የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር እና በስራው ላይ ለመስማራት ተገቢውን ያሟላ ለመሆኑ እንዲሁም የተጠየቀው ቦታ ለዚህ አገልግሎት ተገቢ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ቢሟላም ለድንጋ ማውጫነት ለሚውል ቦታ የሚረከብ ውል ተቀባይ ቦታውን በነበረበት ሁኔታ አፈር ሞልቶ በማስተካከል ለሚመለከተው አካል ለማስረከብ ግደታ መግባት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ጥያቄው ለከተማ ግብርና አገልግሎት ከሆነ ዘርፉን ከሚመራው ተቋም ስለተጠየቀው አገልግሎት ተገቢነት እና የተጠየቀው ቦታ ለተጠየቀው ተግባር አመቺ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ጥያቄው ለኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች እና ቁሳቁስ ማስቀመጫ ከሆነ የጠያቂው ህጋዊነት እና የጥያቄው ተገቢነት አግባብ ባለው አካል ተረጋግጦ መቅረብ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀስ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ጥያቄው ለማስታወቂያ ሰሌዳ እና መሰል አገልግሎት ከሆነ አግባብ ባለው አካል ተቀባይነቱ እና የማስታወቂያው ተገቢነት መረጋገጥ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እስከ የተመለከቱት እንደተጠበቁ ሆኖ የተጠየቀው ቦታ በ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለምንም ዓይነት የልማት ስራ የማይፈለግ መሆኑ በመሬት አስተዳደር እና በፕላን ተቋማት በኩል መረጋገጥ ይኖርበታል ከቀረቡት ጥያቄዎች እና ማረጋገጫዎች በመነሳት የከተማው የከንቲባ ኮሚቴ ወይም የከተማው ማዘጋጃ ቤት ማኔጅመንት ኮሚቴ ውሳኔ የሚሰጥ ይሆናል ቦታን ስለማስረከብ ሀ የቦታ ማስረከቢያ ጊዜያዊ ፎርማት አግባብ ባለው አካል ለሚመለከተው ያስተላልፋል ለ ቦታውን የሜያስረክበው ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ተቋም ይሆናል ሕ ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ካልሆነ በስተቀር በምደባም ይሁን በጨረታ አግባብ አስፈላጊውን ቅድሙሁኔታ ላሟላ ግለሰብ ወይም ተቋም ቦታውን በወቅቱ ያላስተላለፈ አካል ለሚፈጠረው መዘግየት ተጠያቂ ይሆናል ክፍል ዘጠኝ የሊዝ መብትን ስለማስተላለፍ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ግንባታ ያልተጀመረበትን ቦታ የሊዝ መብት ለማስተላለፍ የሊዝ መብትን የማስተላለፍና በዋስትና የማስያዝ አፈፃፀም በአዋጁ አንቀጽ መሠረት ተግባራዊ የሚደረግ ሆኖ ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ ግንባታ ለመጀመር በደንቡ አንቀጽ የተቀመጠው ጊዜ ከማለፉ በፊት የሊዝ መብቱን ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ይችላል ማንኛውም የሊዝ ባለመብት ግንባታ ለመጀመር የተመለከተው ጊዜ ከማለፉ በፊት የሊዝ መብቱን ሲያስተላልፍ ከውርስ በስተቀር በአዋጁ አንቀጽ የተመለከተው በሚያዘው ወቅታዊ የመሬት ሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ መሰረት ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ በተመለከተው መብቱን በማስተላለፍ ቅሬታ ያለው አካል ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል አግባብ ያለው አካልም በአስራ አምስት የስራ ቀናት ጊዜ ውስጥ መሬቱን ለጨረታ በማቅረብ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለ በተመለከተው መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ባለመብቱ በመሸጫ ዋጋው ካልተስማማ እና መሬቱም ለጨረታ እንዲወጣ ፈቃደኛ ካልሆነ አግባብ ያለው አካል በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተመለከተውን ክፍያ በመፈጸም ቦታውን መልሶ ይረከበዋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አግባብ ያለው አካል ቦታውን በህጉ የተቀመጠው ጊዜ ገደብ ከመድረሱ በፊት መልሶ ለመረከብ የሚችለው ባለመብቱ በጽሁፍ ስምምነቱን ሲያቀርብ ብቻ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ወደ ሶስተኛ ወገን በሽያጭ የተላለፈ የሊዝ መብት የሽያጭ ውል እና የስም ዝውውሩ የሚፈጸመው ገዥው አግባብ ካለው አካል ጋር በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ተገቢውን የሊዝ ክፍያ ለመፈጸም ውል ከተዋዋለ በኋላ ይሆናል አግባብ ያለው አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ገቢ ከተደረገለት ገንዘብ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለ የተመለከተውን ክፍያ ገንዘቡ ገቢ በተደረገ በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ለሻጭ የሚከፍለው እንዲሁም በዚሁ መሰረት የሚገባውን የወለድ መጠን ጨምሮ እንዲሁም በሽያጭ ከተገኘው ትርፍ በመቶ ሻጭ ከገዢ መቀበሉን በሚቀርበው ሰነድ የማረጋገጥ ኃላፊነት ይኖርበታል ግማሽና ከግማሽ በታች ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ማስተላለፍ ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከማለፉ በፊት ከግማሽ በታች ግንባታ ያረፈበትን ቦታ የሊዝ መብት ለሶስተኛ አካል ማስተላለፍ ይችላል የሪል ስቴት ልማትን በተመለከተ በተናጠል በተጠናቀቀ ግንባታ ላይ የሪል ስቴት ባለሀብቱ በገባው ውል መሰረት ለተጠቃሚው ማስተላለፍ የሚችል መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሙሉ በሙሉ ሪልስቴቱን የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ወደሶስተኛ አካል ከውርስ በስተቀር ለማስተላለፍ ሲፈልግ በሁሉም ብሎኮች ላይ በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ግንባታውን ማከናወን ይኖርበታል በዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀጽ መሰረት የተላለፈ የሊዝ መብት ዋጋ አግባብ ላለው አካል የሚቀርበው የመሬት ሊዝ መብት ዋጋ እና የግንባታ ዋጋ በሚል ተለይቶ ይሆናል በዚህ አንቀፅ መሰረት ከግማሽ በታች ግንባታ የተፈጸመበት ቦታ ዝውውር የሚፈጸመው ባለመብቱ በቅድሚያ አግባብ ባለው አካል በቀረበው የመሬት ሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ ከተስማማ ይሆናል አግባብ ያለው አካል በቀረበው የሊዝ መብት ዋጋ ካልተስማማ የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን በህጉ መሰረት የሚያሰላ ይሆናል የሊዝ ደንቡ መሰረት ከውርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ አካል የተላለፈ የሊዝ መብት በመዋዋል የስም ዝውውር የሚፈጸመው መብቱ የሜተላለፍለት ሰው አግባብ ላለው አካል የመሬት ሊዝ መብት ዋጋውን ገቢ አድርጎ የሊዝ ዉል ሲዋዋል ብቻ ነው አግባብ ያለው አካል በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ መሰረት ገቢ ከተደረገለት ገንዘብ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተመለከተውን ክፍያ ገንዘቡ ገቢ በተደረገ በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ለሻጭ የሚከፍለው ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት የሊዝ መብቱን ለማስተላለፍ ቅሬታ ያለው ወገን ቅሬታውን አግባብ ላለው አካል በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል አግባብ ያለው አካልም በአስራ አምስት የስራ ቀን ጊዜ ውስጥ ቦታውን ለጨረታ በማቅረብ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት መብቱን የሚያስጠብቅለት ይሆናል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የጨረታ መነሻ ዋጋ የመሬት ሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ከግንባታው ዋጋ ጋር ተደምሮ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን የግንባታ ግምት አግባብ ያለው አካል ግልጽ በሆነ አግባብ የሚገምተው ይሆናል ግንባታን ለመገመት የወጡ ወጪዎች ካሉ ከሽያጩ ሳይ ተቀናሽ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ባለመብቱ በግምቱ ካልተስማማ አግባብ ያለው አካል ገለልተኛ ገማች ሊሰይም ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በተቋሙ እና በገለልተኛ ገማች ወይም አግባብ ያለው አካል የበላይ መዋቅር ግምቶች መካከል እስከ አስር በመቶ የሚደርስ ልዩነት ሲኖር የበለጠው የሚያዝ ይሆናል ሆኖም ልዩነቱ ከአስር በመቶ በላይ ከሆነ ሁለቱ ገማች አካላት በጋራ በመሆን የሚያቀርቡት ዋጋ ግምቱ ይወሰናልይህም አግባብ ላለው አካል ቀርቦ መጽደቅ ይኖርበታል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ግማሽ በታች ግንባታ የተከናወነበትን ቦታ የሊዝ መብት ማስተላለፍ ላይ የተቀመጡ ክልከላዎች በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት በመሬት የወቅት ጥበቃ የሚመጣን ጥቅም ለማግኘት ሲባል ግንባታ ከመጀመሩ ወይም በደንቡ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ግንባታው ከግማሽ ሆኖ በሦስት ዓመት ውስጥ ለሦስት ጊዜ የሊዝ መብቱን ያስተላለፈ ከሆነ ለሁለት ዓመት በማንኛውም የመሬት ሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ ይደረጋል። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት የእግድ ውሳኔ የተላለፈበት ሰው በእግዱ ጊዜ ውስጥ በጨረታ ሂደት የተሳተፈ ከሆነ ከጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ የሚደረግ ሆኖ በሊዝ ጨረታ እንዳይሳተፍ ለተጨማሪ አንድ ዓመት እግዱ ይራዘማል የሊዝ መብት መሸጫማስተላለፊያ ዋጋ ማንኛውም የሊዝ ባለመብት ግንባታ ያልተከናወነበትን መሬት ወይም ከግማሽ በታች ግንባታ ያረፈበትን መሬት የሊዝ መብት ወደ ሶስተኛ ወገን ሲያስተላልፍ አግባብ ያለው አካል መብቱ የተላለፈበትን ዋጋ የሚወስነው በሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ መሰረት ይሆናል የሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ የሚወሰነው ቦታው በተላለፈበት አካባቢ ያለው የወቅቱ ከፍተኛ የሊዝ ጨረታ ዋጋ እና መሬቱ ቀደም ሲል ለባለመብቱ የተላለፈበት ዋጋ ተደምሮ ለሁለት በማካፈል በሚኖረው አማካይ ውጤት ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተገኘው ውጤት ገዥ ለመሬቱ ካቀረበው ዋጋ ጋር እኩል ወይም ገዢው የሰጠው ዋጋ ከሆነ ከልዝ መብት መሸጫ ዋጋ የበለጠ ከሆነ ማስተላለፉ አግባብ ባለው አካል ተቀባይነት ይኖረዋል ገዥ ዋጋ ባልሰጠበት ሁኔታ የሊዝ መብት መሸጫ ዋጋው አማካይ ውጤቱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው ተቀባይነት ይኖረዋል በዚህ አንቀጽ መሰረት አማካይ ውጤቱ ለባለመብቱ መሬቱ ቀደም ሲል ከተላለፈበት ዋጋ በታች ከሆነ አግባብ ያለው አካል ከሁለቱ ተደማሪዎች በተሻለው የመሸጫ ዋጋውን ሊወስን ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ገዢው የሰጠው ዋጋ ከተገኘው አማካይ ውጤት በታች ከሆነ አግባብ ያለው አካል አማካይ ውጤቱን መነሻ በማድረግ ቦታውን ለጨረታ የሚያቀርበው ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው ገዢው የሰጠው ዋጋ ከሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ እስከ አምስት ከመቶ ያላነሰ ሲሆን ለጨረታው የሚወጣው ወጪ የሚወስደው ጊዜ እና የመሬቱ ወደ ልማት ማስገባት አጣዳፊነት ከግምት በማስገባት መሬቱን ለማስተዳደር አግባብነት ያለው አካል የበላይ ኃላፊ በዋጋው ሳይ ሊወስን ይችላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ዐ የሊዝ መብት ማስተላለፍ አስፈፃሚ ቡድን ስለማደራጀትና ኃላፊነት የሊዝ መብት ማስተላለፍ ቡድን የሚደራጅ ሆኖ የሙያ ስብጥሩም የህግ የኢኮኖማሚክስ የከተማ ፕላን የመረጃ ቴክኖሎጂ የምህንድስና የአካውንቲንግ የቅየሳ የጂኦግራፊ እንዲሁም ሌሎች ተገቢነት ያላቸውን ሙያተኞች አግባብ ባለው አካል ኃላፊ ታምኖበት የሚሰየም ይሆናል የሊዝ መብት ማስተላለፍ አስፈፃሟ ቡድን አባላት ብዛት እንደ ከተማው ተጨባጭ ሁኔታ አደረጃጀትና የአገልግሎት ብዛት የሚለያይ ሆኖ ከአምስት የማያንስ እና ከሰባት የማይበልጡ አባላት ይኖሩበታል የሊዝ መብት ማስተላለፍ አስፈፃሚ ቡድን የሚከተሉትን ተግባራት የሜፈጽም ይሆናል ሀ በከተማው በእያንዳንዱ ዙር በየአካባቢው እና በእያንዳንዱ አገልግሎትና የቦታ ደረጃ በጨረታ ተላለፎ የሊዝ የውል ኮንትራት የተፈረመበትን ከፍተኛ ዋጋ በነጠላና በአማካይ ያደራጃል ለህዝቡ በየወቅቱና በየዙሩ ይፋ ያደርጋል እንዲሁም ቢያንስ በየስድስት ወሩ አብስትራክ ያዘጋጃል ለ የሊዝ ወቅቱ ያላለፈበት ከግማሽ በታች ግንባታ የተካሄደበትና የባዶ መሬት የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ያሰላል በዚሁ መሠረት ለገዢና ለሻጭ ያሳውቃል እንዲሁም ትራንዛክሽኑ ከተፈፀመ ለመንግስት ገቢ የሜደረገውን ገንዘብ ልክ አስልቶ ገቢ እንዲደረግ ተከታትሎ ያስፈፅማል ሐ የሊዝ መብቱ አስተላላፊ በተሰላው የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ካልተስማማ እና ቦታው በጨረታ እንዲወጣለት ስምምነቱን ከሰጠና መሬቱ ባዶ ከሆነ ለጨረታ አስፈፃሚ ቡድን በማስተላለፍ የጨረታ ሂደቱን ተከታትሎ ያስፈጽማል ለመንግስት ገቢ መደረግ ያለበት ገንዘብም ገቢ ያስተደርጋል መ የሊዝ መብቱ አስተላላፊ በተሰላው የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ካልተስማማ እና መሬቱ ከግማሽ በታች ግንባታ የተካሄደበት ከሆነ የግንባታውን ዋጋ ግምት በማስላት እና የመሬቱ የሊዝ መብት መሸጫ ዋጋ በማውጣት የሁለቱ ድምር የሊዝ ጨረታው መነሻ ዋጋ አድርጐ ለጨረታ አስፈፃሚ ቡድን ያስተላለፋል አፈፃፀሙን ይከታተላልለመንግስትና ለባለመብቱ ገቢ መደረግ ያለበት ገንዘብ በህጉ መሠረት ተፈፃሚ እንዲሆን ያደርጋል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ክፍል አስር የሊዝ መብትን በዋስትና ስለማስያዝ ግንባታ ያልተከናወነበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ስለመጠቀም ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የሊዝ መብቱን በዋስትና ለማስያዝ ወይም የከፈለውን ቅድመ ክፍያ በካፒታል አስተዋጽኦነት መጠቀም ይችላል ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በዋስትና ማስያዝ የሚችለው ከሊዝ የቅድሜያ ክፍያው ወይም ከቅድሚያ ክፍያው ተጨማሪ የከፈለም ከሆነ ከክፍያ መጠኑ ላይ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ተቀናሾች ታስበው በሚቀረው የገንዘብ መጠን ላይ ብቻ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሊዝ መብቱን በዋስትና ያስያዘ ሰው የዋስትና ግዴታውን ባለመወጣቱ በህጉ መሰረት የተመለከተው የሚፈጸም ይሆናል ግንባታ ያረፈበትን ቦታ በዋስትና ስለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ስለመጠቀም ማንኛውም የሊዝ ባለይዞታ በማንኛውም ደረጃ ላይ ግንባታ ያረፈበትን ይዞታ የሊዝ መብቱን በዋስትና ለማስያዝ ወይም በካፒታል አስተዋጽኦነት ለመጠቀም ይችላል ማንኛውም ባለይዞታ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በዋስትና ማስያዝ የሚችለው ከሊዝ የቅድሚያ ክፍያው ወይም ሌላ በተጨማሪነት የተፈጸመ ክፍያ ካለም በተከፈለው መጠን ላይ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ሊደረጉ የሚችሉ ተቀናሾች ታስበው በሚቀረው የገንዘብ መጠን እና የግንባታ ዋጋው ተሰልቶ ብቻ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በመሬቱ ላይ ያለውን የሊዝ መብት መጠን መረጃ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ተቋም የሚሰጥ ሲሆን የግንባታ ዋጋ ግምቱ በዋስትና የሚይዘው አካል ኃላፊነት ይሆናል ይዞታውን በዋስትና የሚይዘው አካል የንብረቱን ግምት እና ያበደረውን የገንዘብ መጠን ዕዳውን ለሚመዘግበው አካል በጽሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት በዋስትና የተያዙ የሊዝ መብቶች በቀድሞው አሰራር የሚፈጸሙ ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በመያዣነት የተያዘ የሊዝ ዕዳ ያለበት ይዞታ በተለይ ግንባታው በጅምር ወይም ከግማሽ በታች ሆኖ ዕዳው ሳይጠናቀቅ እና ተበዳሪ ግዴታውን ባለመወጣቱ የሚሸጥ ሆኖ ሲገኝ አግባብ ያለው አካል ቀሪ የሊዝ ዕዳው ቅድሚያ ከሽያጩ ላይ የሚከፈለው ይሆናል መብትና ግደታዎቹን በተመለከተ በአዋጁ መሠረት ተፈጻሚሟ ይደረጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በመያዣነት የተያዘ የሊዝ ዕዳ ያለበት ግንባታው ያልተጠናቀቀ ወይም ግንባታው የተጠናቀቀ ሆኖ ለሶስት ያልተከፈለ የሊዝ ዉዝፍ ክፍያ ያለበት ያለበት ሲሆን አግባብ ያለዉ አካል ክፍያውን አበዳሪ ተቋሙ እንዲፈጽምለት መጠየቅ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ቀሪ የሊዝ ዕዳ ያልተፈጸመ ሆኖ ሲገኝ አግባብ ያለው አካል የስም ዝውውሩ እንዳይፈጸም ያሳውቃል ክፍል አስራ አንድ የሊዝ ዘመን አወሳሰን የሊዝ ውል እድሳት እና የሊዝ ውል ማቋረጥ የሊዝ ዘመን አወሳሰን የከተማ ቦታ የሊዝ ዘመን በአዋጁ አንቀጽ የተመለከተው ይሆናል ሆኖም በአዋጁ በግልጽ ባልተደነገጉ የልማት ሥራዎች ወይም አገልግሎቶች የሊዝ ዘመንን በተመለከተ የክልሉ ካቢኔ በሚወሰነው መሰረት ይሆናል የሊዝ ውል ዕድሳት የሊዝ ዘመን እድሳትና የእድሳት አፈፃፀም ሁኔታ በአዋጁ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት መሠረታዊ ምክንያቶች ሀ በመዋቅራዊ ፕላን ለውጥ ለ ቦታው ለህዝብ ጥቅም ሲፈለግ ሐ ነባሩን ልማት ቦታው ወደሚጠይቀው የልማት ደረጃ እና አግባብ ለመቀየር የማይቻል ሲሆን የሊዝ ውሉ ዳግም ላይታደስ ይችላል የሊዝ ውል ስለማቋረጥ እና ካሳ አከፋፈል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ መሠረት ሲቋረጥ ተገቢው ወጪና መቀጫ ተቀንሶ የሊዝ ክፍያው ለባለመብቱ ተመላሽ ይሆናል የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሠረት ሲቋረጥ ባለይዞታው አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከፈለዋል የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ መሠረት ሲቋረጥ ባለይዞታው እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በቦታው ላይ ያሰፈረውን ንብረት የማንሳት መብቱን በመጠቀም ንብረቱን በማንሳት ቦታውን አግባብ ላለው አካል መልሶ ማስረከብ አለበት ባለይዞታው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ እና በተሰጠው መብት ተጠቅሞ ንብረቱን ካላነሳ አግባብ ያለው አካል ለንብረቱ ክፍያ ሳይፈጽም ቦታውን ሊወስደው ይችላል ለአፈፃፀሙም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ፖሊስን ማዘዝ ይችላል ፉ አቤቱታ ማቅረብና ውጤቱ የከተማ ቦታን ከማስለቀቂያ ጋር ተያይዘው የሚቀርብ አቤቱታዎች እና በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ የሚቀርቡ ይግባኞች በተመለከተ በአዋጁ አንቀጽ እና መሰረት የሚፈጸም ሆኖ አፈፃፀሙን በካሳ ደንብ መሠረት የሚወሰን ይሆናል በአዋጁ አንቀጽ ስለ ይግባኝ ሰሟ ጉባዔ ተግባር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በክልል እና በዞን የይግባኝ ሰሚ ጉባኤ አባላት እንደሚከተለው ይሆናል በክልል ደረጃ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰብሳቢ የፍትህ ቢሮ ኃላፊ እ ከ ከ ንን ንዘ ንቄ ንቄ ን ሄሄ ሄሄ ሄሄ ሄሄ ሄሄ ሄአን ምሰብሳቢ የርዕሰ መስተዳደሩ የህግ አማካሪ ፊህ አባልና ጸሐፊ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤት ኃላፈ አባል ከፍትህ ቢሮ የሚወከል ከፍተኛ የህግ ባለሙያ አባል በዞን ደረጃ ከተማ ልማት መምሪያ ኃላፈ ፊፊ ፊህ ሰብሳቢ የፍትህ መምሪያ ኃላል ህህ ከ ከ ን ንን ንን እፅ ንቄ ን ሄሄ ሄሄ ሄሄ ሄሄ ንአ ንቴ ሄሄ ንአ» ምሰብሳቢ የዞኑ አስተዳደር የመልካም አስተዳደርና የአከባቢ ጉዳዮች ጽቤት ኃላፊ ጸሐፊ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤት ኃላፈ አባል ከፍትህ መምሪያ የሚወከል ከፍተኛ የህግ ባለሙያ አባል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በሀዋሳና በሀላባ ከተሞች እንዲሁም በልዩ ወረዳ ማዘጋጃ ቤቶች የከተማ ቦታን ከማስለቀቅ ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ አቤቱታዎች በቀጥታ ለክልሉ ይግባኝ ሰሚ ጉባዔ ይቀርባል በዞን ይግባኝ ሰሚ ጉባዓ በተሰጠው ውሳኔ ቅሬታ ያለበት አካል የዞኑ ውሳኔ በደረሰው የሥራ ቀናት ውስጥ ይግባኙን ለክልሉ ይግባኝ ሰሚ ጉባዔ ማቅረብ ይችላል የይግባኝ ሰሚ ጉባዔው የሥራ ዘመን ዓመት ይሆናል የከተማ ቦታ የማስለቀቅ ትእዛዝ አሰጣጥ የከተማ ቦታ የማስለቀቅ ተግባር ለመፈጸም አግባብ ያለው አካል የማስለቀቂያ ትእዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ ለባለይዞታው ይሰጣል ሆኖም ጊዜው ከ ቀን ማነስ የለበትም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የሚሰጠው ትእዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ አግባብ ባለው አካል ለባለይዞታው እንዲደርሰው የሚያደርግ ሆኖ ትዕዛዙም ሀ በአድራሻው በጽሁፍ እንዲደርሰው ይደረጋል ለ በአድራሻው ያልተገኘ ከሆነ በሚለቀቀው ይዞታ ላይ እንዲሁም በማዘጋጃ ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ እና ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች ላይ እንዲለጠፍ ይደረጋል ሐ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሰረት የተለጠፈ ማስጠንቀቂያ ለባለይዞታው እንደደረሰው ይቆጠራል በትእዛዝ የሚለቀቀው ይዞታ የመንግስት ንብረት የሰፈረበት ከሆነ የማስለቀቂያ ትእዛዙ የሚደርሰው ንብረቶቹን ለሚያስተዳድረው መንግስታዊ ተቋም ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የማስለቀቂያ ትዕዛዝ የተላለፈበት ንብረት የተከራየ ከሆነ ትዕዛዙ የደረሰው አካል የማስጠንቀቂያ ጊዜው ከማብቃቱ በፊት የኪራይ ውሉን ለማቋረጥ የሚያስችል እርምጃ መውሰድ አለበት የከተማ ቦታ ከማስለቀቅ ጋር ተያይዞ መከናወን የሚገባቸው ጉዳዮች በአዋጁ አንቀጽ እና መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ዝርዝር አፈፃፀሙ እንደአግባብነቱ በካሳና ምትክ ቦታ አሰጣጥ አፈፃፀም መመሪያ መሠረት የሚወሰን ይሆናል ክፍል አስራ ሁለት የከተማ ቦታ ደረጃ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና የክፍያ አፈፃፀም የመነሻ ዋጋ ትግበራ አፈፃፀም መመሪያ የመነሻ ዋጋ የሚያገለግለው በጨረታና በምደባ ለሚቀርቡ ቦታዎች እንዲሁም ከውርስ በስተቀር ለሶስተኛ ወገን ለሚተላለፉ ነባር ይዞታዎች የማስተላለፍ ሂደት ይሆናል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ቦታዎች በጨረታና በምደባ ከመቅረባቸው በፊት የመነሻ ዋጋቸው ለአልሚዎች ግልፅ መደረግ አለበት የመነሻ ዋጋ በካርታ መልክ ሀዘርፀ ጠጩ እና በገንዘብ መጠን በአሀዝና በፊደል መገለፅ ይኖርበታል የእያንዳንዱ የቦታ ደረጃና የመነሻ ዋጋ በክፍለ ከተማ በቀበሌ በብሎክ ተዘርዝሮና በካርታ ተደግፎ የሚመለከት ይሆናል ሰነዶቹም የዚህ መመሪያ አካል ይሆናሉ የትኛውንም ቦታ በአዋጁ በሊዝ ደንብና በዚህ መመሪያ መሰረት ከሊዝ ክፍያ ነጻ ቦታ ከሚፈቀድላቸው ውጪ የሆኑት ለቦታው ደረጃ ከተቀመጠው የመነሻ ዋጋ በታች ማስተላለፍ አይቻልም የቦታ የመነሻ ዋጋ ስሌት ቦታውን ለልማት ዝግጁ ለማድረግ የወጣውን ወጪና ሌሎች የአገልግሎት ክፍያዎችን ታሳቢ ያደረገ ነው የቦታ ደረጃ አወሳሰንና የሊዝ መነሻ ዋጋ አተማመን የሊዝ መነሻ ዋጋ አተማመን የሊዝ መነሻ ዋጋ ከመተመኑ በፊት የቦታ ደረጃ ቀድሞ መሰራት ያለበት ሆኖ ደረጃውም ሲሰራ መካተት ያለባቸው መስፈርቶች ሀ የቦታው ማዕከላዊነት ርበክኒቨ ለ የመሰረተ ልማት አቅርቦት ሁኔታ በከከህርህ ሕ የአካባቢው ፕላን የሕንፃ ከፍታ ድንጋጌዎች መ ቦታውን ለማልማት የሚያስፈልገው ወጪ መሠ ቦታው በአልሜዎቹ ያለው ተመራጭነት ተፈላጊነት ኮቬጩፀበፀ ረ በአካባቢው ያለው የተገነቡ ግንባታዎች ሁኔታ ሰ የቦታ አጠቃቀም ድንጋጌዎች ልበ ህ ሸሽ በአካባቢው ያለው ገዢ ሁኔታዎች እና መሰል ጉዳዮችን ያካትታል የሊዝ መነሻ ዋጋ አተማመን የሊዝ መነሻ ዋጋ ትመናው መሰረት የሚያደርገው ቢያንስ መንግስት የሚያወጣውን ወጪ ይሆናል ወጪዎቹም ሀ የመሰረተ ልማት እና የመልሶ ማልማት ማስነሻ ወጪን ማካተት አለበት ለ የአካባቢ ቀጥተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ወጪዎች ለአካባቢ ዋጋ መተመኛ ሲያዙ ከተማ አቀፍ ወጪዎች ደግሞ እንደ ቦታው ደረጃ ምጣኔ ተሰጥቶ በማከፋፈል ይሰላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሕ እንደየ አገልግሎቶቹ ባህሪ ከተማ አስተዳደሩ በሚወስነው መሠረት መነሻ ዋጋ አጠቃላይ ወጪ ወይም ከወጪ የተወሰነ የመጋራት መርህ መነሻ በማድረግ ሊወሰን ይችላል ምሳሌ ለመኖሪያ ዝቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ለአንዱስትሪ ለማኀበራዊና ለሌሎች ቢዝነስ የከተማ ቦታን በዋጋ ቀጠና ስለ መከፋፈል እና አተገባበሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተሰላውን የከተማ ቦታዎች ዝርዝር የሊዝ መነሻ ዋጋ መሰረት በማድረግ የዋጋ ቀጠና ካርታ ይዘጋጃል የሊዝ መነሻ ዋጋ ወቅታዊነቱ ተጠብቆ እንዲካሄድ በየሁለት ዓመቱ የሚካሄዱትን የመሬት ሊዝ ጨረታዎች ሁሉንም የቦታ ቀጠና እና የአገልግሎት ዓይነት ታሳቢ በማድረግ ይዘጋጃል በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተዘጋጀ የዋጋ ቀጠና ካርታ በወቅቱ በከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በማስጸደቅ በከተማው መሠረታዊ ካርታ እና በጽሑፍ ተዘጋጅቶ በማንኛውም ተደራሽ የመረጃ መረብና ለእይታ በሚመች የማስታወቂያ ሰሌዳ ለሕዝብ ይፋ ይደረጋል በዚህ አንቀፅ መሠረት የተዘጋጀ የመነሻ ዋጋ በጨረታ ለሚቀርቡ በሽያጭ በሜተላለፉና በምደባ በሚሰጡ ቦታዎች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ለጨረታ የቀረበ ማንኛውም ቦታ ለቦታው ደረጃ ከተቀመጠው የመነሻ ዋጋ በታች አይተላለፍም አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ለመኖሪያ አገልግሎት ለማኑፋክቸሪንግ ለከተማ ግብርና እና ለቢዚነስ አገልግሎት የሚዉሉ ቦታዎች እንደየአገልግሎቱ የተለየ መነሻ ዋጋ በማጥናት በከተማ አስተዳደር ካቢኔ ታይቶ በከተማው በምክር ቤት ሲጸድቅ ተግባራዊ ሊደረግ ይችላል የሊዝ መነሻ ዋጋ ስለመከለስ የመነሻ ዋጋ በየሁለት አመቱ የሚከለስ ይሆናል ሆኖም የሚከተሉት ልዩ ሁኔታዎች ከተከሰቱ ከዚህ ጊዜ በፊት ሊሻሻል ይችላል ሀ የመሬት ግብይቱማስተላለፉ የሚሰጣቸው ተደጋጋሚ የወቅቱ የዋጋ ምልከታዎች በዚህ መመሪያ ከተመለከቱት የመነሻ ዋጋ ተመኖች ጋር የጐላ ልዩነት ሲያስመዘግቡና ይህ ሁኔታ በጥናት ሲረጋገጥ ለ ወደፊት በከተማው ልዩ ልዩ አካባቢዎች በሚደረጉት የልማት ጣልቃ ገብነቶች ሳቢያ የልማት ዞን ለውጥ በጥናት ከተጠቆመ የተለየ መሻሻል ከታየበት እናይህ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ከታመነ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ለክለሳ የሚያገለግሉ መሰረታዊ መረጃዎች ይህ መመሪያ ከፀናበት ወቅት አንስቶ በየጊዜው መሰብሰብና መጠናቀር አለባቸው በየወቅቱ በተሰበሰቡና በተጠናቀሩት መረጃዎች ላይ የሚቀመረው የተከለሰ የመነሻ ዋጋ በስራ ላይ ያለው የመነሻ ዋጋ የጊዜ ገደብ ከማለቁ ወር በፊት በከተማውበወረዳው ምክር ቤት መፅደቅ ይኖርበታል የመሬት የሊዝ ዋጋ የከተማ መሬት የጨረታ ዋጋ ለእያንዳንዱ ቦታ አሸናፊ ተጫራች የሰጠው ከፍተኛ ዋጋ ነው በምደባ የተላለፈ ቦታ የሊዝ ዋጋ በየአገልግሎቱ ዓይነት በተናጠል ተለያይቶ ሊተመን ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ለዲኘሎማቲክና ለዓለም አቀፍ ተቋማት በመንግስት ስምምነት የሚፈጸም ይሆናል በመንግስት በኩል ግልጽ ስምምነት በማይኖርበት ጊዜ በአከባቢው ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ መሰረት ይሆናል ለሀይማኖት ተቋማት የአምልኮ ማከናወኛ እና ለባለበጀት የመንግስታዊ ተቋማት የመስሪያ ቦታ የሚመደበው በቦታው ላይ ለነበረው ንብረት እና ቦታው የአርሶ አደር ከሆነም ለዚሁ አግባብ የተከፈለውን ካሳ ክፍያ የሚተካ ክፍያ በአንድ ጊዜ ሲፈጽሙ ነው መሬቱ ግን ከሊዝ ክፍያ ነፃ ይሰጣል ወቅታዊ የሊዝ ጨረታ ዋጋ አተማመን ወቅታዊ የሊዝ ጨረታ ዋጋ የአንድ አካባቢ የጨረታ ዋጋ ነው የሚባለው በአካባቢው ወይም በከተማው ተመሳሳይ የቦታ ደረጃ እና አገልግሎት ያላቸው ቦታዎች ለጨረታ ቀርበው አሸናፊ ተጫራቾች ለቦታዎቹ የሰጡትና ቅድመ ክፍያ ፈጽመው ውል የገቡበት ዋጋ አማካይ ስሌት ለከ ኮበርፀ ሃ ይሆናል በተመሳሳይ የቦታ ደረጃ እና አገልግሎት ከአንድ ጨረታ በላይ ከተካሄደ የአማካይ ስሌቱ ሲሰራ እስከ ሶስት ጊዜ የጨረታ ዙሮችን ከቅርቡ በመጀመር ሊያካትት ይችላል ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ ሲሰላ የሚወሰዱት የጨረታ ዋጋዎች ጨረታዎቹ ሁለት ዓመት ያለፈው መሆን የለበትም በአካባቢው ለቦታው ደረጃና አገልግሎት ላለፉት ሁለት ዓመታት ጨረታ ያልወጣ ከሆነ በከተማ ደረጃ ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ለተመሳሳይ የቦታ ደረጃና አገልግሎት የተገኘው የጨረታ ዋጋ እስከ ሶስት ዙር ጨረታ ወይም በታች ያሉት ተወስዶ ለአከባቢው ሊሰላ ይችላል የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በአካባቢው ወይም በከተማው ለቦታው ደረጃና አገልግሎት ጨረታ ያልወጣ ከሆነ በሁለት ዓመት ውስጥ ጨረታ በወጣባቸው አካባቢዎች ለተለያዩ የቦታ ደረጃዎችና አገልግሎቶች የተገኘው የጨረታ ዋጋ አማካይ በመውሰድ ከአጠቃላይ የሊዝ መነሻ ዋጋ አማካይ ጋር ያለውን ተዛምዶ በመውሰድ ጨረታ ላልወጣለት አካባቢ ወይም የቦታ ደረጃ ወይም አገልግሎት ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ ነው ተብሎ ሊሰላ ይችላል ቀሪ የሊዝ ክፍያ አፈፃፀምና የክፍያ ማበረታቻ የሊዝ ዓመታዊ ክፊያ የሚፈጸመው በበጀት አመቱ ማጠናቀቂያ ላይ ሆኖ ለባለይዞታው እንደ አመቺነቱ ዓመታዊ የሊዝ ክፊያውን በክፍያ ዓመት ውስጥ በተለያየ ጊዜ ከፋፍሎ መፈጸም ይችላል ሆኖም ክፍፍሉ በዓመት ሶስት ጊዜ መብለጥ የለበትም በቀሪ ክፍያ ላይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማበደሪያ የወለድ ተመን መሰረት ወለድ የሚከፈል ሆኖ ማዘጋጃ ቤቱ በየወቅቱ የማበደሪያ ወለድ ተመን ሲቀየር በዚሁ መሰረት ማስተካከያ የሚደረግ ይሆናል መሬት በሊዝ ጨረታ ወስደው የሊዝ ክፍያውን በሙሉ ከተቀመጠው ጊዜ ገደብ ቀድመው ለሚያጠናቅቁ የሊዝ ባለመብቶች ቀጥሎ የተዘረዘሩት ማበረታቻዎች ይደረጉላቸዋል ሀ የቦታውን ዋጋ ውል በተዋዋለ እስከ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ያጣናቀቀ ለ የቦታውን ዋጋ ውል በተዋዋለ እስከ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ያጣናቀቀ ሐ የቦታውን ዋጋ ውል በተዋዋለ እስከ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ያጣናቀቀ መ የቦታውን ዋጋ ውል በተዋዋለ እስከ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ያጣናቀቀ ሠ የቦታውን ዋጋ ውል በተዋዋለ እስከ ዓመት ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ያጣናቀቀ ከቀሪ የሊዝ ዋጋው ላይ ወለድን ሳይጨምር ይቀነስለታል የሊዝ ቅድመክፍያ መጠን የክፍያ ማጠናቀቂያ የችሮታ ጊዜ በሊዝ ጨረታ በተሰጠ ቦታ ላይ በማወዳደሪያ መስፈርትነት የቀረበው የቅድመ ክፍያ መጠን በቅድሚያ የሚከፈል ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ለማወዳደሪያ መስፈርትነት የሚቀርብ ክፍያ ከ በመቶ በላይ መሆን አለበት የሊዝ ክፍያ የችሮታ ጊዜ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ሀ ለኢንዱስትሪ ዓመት ለ መኖሪያ ዓመት ሐ ለግዙፍ ሪል ስቴት ፕሮጀክቶች ዓመት መ ለትምህርት ዘርፍ ለቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፕሮጀክት ዓመት ዘ ለዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክቶች ዓመት ሠ ለጤና ዘርፍ ሥ ከፍተኛ ክሊንክ ፕሮጀክት ዓመት ዘ ለመካከለኛ ሆስፒታል ዓመት ለከፍተኛ ሆስፒታልና ሪፈራል ሆስፒታል ዓመት ረ ለሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ለባለ አራት ኮከብ ሆቴልና ከዚያ በላይ ዓመት ዘ ከላይ ከተጠቀሰዉ ውጪላሉ ባለ ኮከብ ሆቴሎች ዓመት ሊሰጥ ይችላል የሊዝ የቅድመ ክፍያ መጠንና የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ በሚከተለው ሰንጠረዥ በተመለከተው መሰረት ይፈጸማል ዝቅተኛው የቅድመ የክፍያ ማጠናቀቂያ ተቁ የልማት ዘርፍ ክፍያ መጠን በ ጊዜ ጣሪያ ኢንዱስትሪ ዓመት ሆስፒታል ዓመት ዩሂቨርስቲ ዓመት ባለአራትኮከብና ከዚያ በላይ ለሆኑት ሆቴሎች ዓመት ለመኖሪያ ቤት ዓመት ለግዙፍ ሪል ስቴት ዓመት ለከተማ ግብርና ለአጭርጊዜ አይጠየቅም ዓመት ለጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ በጊዜያዊነት አይጠየቅም ዓመት ሌሎች አገልግሎቶች ዓመት አነስተኛ ገቢ ላላቸውና ለራስ አገዝ መ ህብረት ሥራ ማህበራት ለመኖሪያ አይጠየቅም የሚመደብ ቦታ ት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የሊዝ ውዝፍ ክፍያን ስለመሰብሰብ መሬት በሊዝ አግባብ የተፈቀደለት ባለመብት ከመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤቱ ጋር በገባው ውል መሰረት ክፍያውን በወቅቱ መፈጸም አለበት በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሊዝ ባለይዞታው የሊዝ ክፍያውን ለመክፈል በሜገባው የጊዜ ገደብ ውስጥ ካልከፈለ በየአመቱ ክፍያውን ባለመክፈሉ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በየደረጃው የሚሰጠው ሆኖ የሦስት ዓመት ውዝፍ ካለበት ከአራተኛው ዓመት ጀምሮ አግባብ ያለው አካል ንብረቱን ይዞ በመሸጥ ለውዝፍ ዕዳው መክፈያ ያውላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚሸጠው ንብረት በጨረታ አግባብ ሆኖ በሊዝ የተያዘው መሬት እና በመሬቱ ላይ የሠፈረውን ንብረት ብቻ የሚመለከት ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አግባብ ያለው አካል ውዝፍ ዕዳውን ለማስመለስ የሚያከናውነው ሽያጭ የንብረት አስተዳደሩን በህግ አግባብ የሚያውክ አለመሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ ያልተከፈለውን የሊዝ ዕዳ ለማስከፈል የሚበቃውን ንብረት ብቻ ይሆናል የሊዝ ባለይዞታ ሃብት መያዝ የሚቻለው የመያዙ ትዕዛዝ በተሰጠበት ጊዜ በይዞታ ሥር የሚገኝ ንብረት ብቻ ላይ ነው የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ጽቤቱ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ሲሰበስብ የሊዝ ባለይዞታውን ሃብት በሚይዝበት ጊዜ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የፖሊስ ሃይል እንዲገኝ ሊጠይቅ ይችላል አግባብ ያለው አካል ሃብቱን ከያዘበት ቀን አንስቶ ከሚቆጠር ከአሥር የሥራ ቀናት በኋላ በሃራጅ እስከቻለው ድረስ በዕዳው ገደብ ንብረቱን መሸጥ ይችላል በአዋጁና በዚህ መመሪያ መሠረት ባልተከፈለ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የሚገኝን ገቢ ወይም ሌላ ንብረት መያዝ የሚቻለው የሊዝ ክፍያ ለመሰብሰብ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ሃብቱን በመያዝ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ እንደሚሰበስብ አስቀድሞ ለሊዝ ባለይዞታው በዕሁፍ ካስወቀ በኋላ ይሆናለበዚህ ዓይነት የሚሰጠው ማስታወቂያ ሃብቱ ከመያዙ ሠላሳ ቀናት በፊት ለሊዝ ክፍያ ባለዕዳው ሊደርሰው ይገባል በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የተከበረ ወይም በአፈፃፀም ላይ ያለ ወይም በሕግ አግባብ በዋስትና የተያዘ ካልሆነ በስተቀር ማናቸውም በውዝፍ የሊዝ ክፍያ ምክንያት የተያዘ ንብረት በእጁ የሚገኝ ወይም ለውዝፍ ሊዝ ባለዕዳው ማናቸውም ግዴታ ያለበት ሰው ውዝፍ የሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው የያዘውን ሃብት የማስረከብ ወይም ያለበትን ግዴታ የመፈፀም ኃላፊነት አለበት ማንኛውም ሰው የውዝፍ ሊዝ ክፍያ የሚሰበስብ ተቋም ሲጠይቀው አንድን የተያዘ ንብረት ለማስረከብ ፈቃደኛ ሳይሆን የቀረ እንደሆነ በተያዘው ንብረት መጠን በግል ተጠያቂ ይሆናል ሆኖም ተጠያቂነቱ ለንብረቱ መያዝ ምክንያት ከሆነው ውዝፍ የሊዝ ክፍያ መጠን በውዝፍ ሊዝ ክፍያ ላይ የሚታሰበውን ወጪ ጨምር ሊበልጥ አይችልም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በዚህ አንቀጽ መሰረት ንብረቱ ለውዝፍ ዕዳው መክፈያ የተያዘበት ሰው በአፈጻጸሙ ላይ ቅሬታ ካለው ጉዳዩን ለከተማው ከንቲባ በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት አቤቱታው የቀረበለት አካል ጉዳዩን መርምሮ ከአስራ አምስት ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሳኔ መስጠት አለበት ክፍል አስራ ሦስት ስለ ቅሬታና አቤቱታ በዚህ መመሪያ የተመለከተውን በአግባቡ ባለመፈፀሙ ምክንያት መጉሳላት ደርሶብኛል ወይም ጉዳት ወይም ኪሳራ ደርሶብኛል ወይም ሊደርስብኝ ይችላል የሜል ተገልጋይ ጉዳዩ እንዲታይለት አቤቱታ ማቅረብ ይችላል የቅሬታና አቤቱታ አቀራረብ እና ስለሚመረመርበት ሁኔታ ማናቸውም ቅሬታና አቤቱታ አቅራቢ በመጀመሪያ ደረጃ አገልግሎቱን ለሰጠው ወይም ለሚሰጥ የስራ ሂደት አስተባባሪ ማቅረብ ይችላል ምላሹም ወዲያውኑ መሰጠት አለበት ቅሬታው የቀረበበት ስራ ሂደት አስተባባሪ በሰጠው ምላሽ ቅር የተሰኘ አመልካች ቅሬታውን ለከተማው ቅሬታ አጣሪ ማቅረብ ይችላል በሁለት የስራ ቀናት ውስጥ የሚመለከተውን አካል አነጋግሮና ጉዳዩን አጣርቶ ለአቤቱታው ምላሽ መሰጠት ይኖርበታል ውሳኔውም በፅሁፍ ለአቤቱታ አቅራቢው ይሰጣል ለከተማው ቅሬታ አጣሪ በሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ቅሬታ አቅራቢ አግባብ ያለው አካል የበላይ ኃላፊ አቤቱታውን ሊያቀርብ ይችላል በዚህም ካልረካ እስከ ከተማው ከንቲባ ወረዳ አስተዳደር ወይም ለሚቀጥለው የአስተዳደር እርከን ማቅረብ ይችላል በየደረጃው ያለው ቅሬታ ሰሚ በ የስራ ቀናት ውስጥ ውሣኔውን በጽሁፍ መስጠት አለበት በየዕርከኑ ባሉት ቅሬታ ሰሚዎች በሚወሰነዉ ዉሳኔ ያልረካ አካል ከካሳና ቦታ ማስለቀቅ ጋር ባልተያያዘ ጉዳይ ቅሬታውን ለዞንለክልል የቅሬታ ሰሚ አካል ማቅረብ ይችላል አግባብነት ወዳለው የዳኝነት አካል የመሄድ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል ከላይ የተጠቀሱት ውሳኔ ሰጪ አካላት የሰጡት ውሳኔ ለማዘጋጃ ቤቱ እንዲያውቁት ግልባጭ መደረግ አለበት ቅሬታ እና አቤቱታ የቀረበበት ቦታ ማስተላለፍ አፈፃፀምን ስለማገድ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር አቤቱታው ፍሬ ነገር ያለው ከሆነ እና የያዘው መግለጫ ፍሬ ነገር እውነት መሆኑ ከተረጋገጠ የቦታ ማስተላለፍ አፈፃፀም ስርዓት አለመታገድ በአመልካቹ ላይ ሊቀለበስ የማይችል ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን የሜያሳይ ሲሆን እንዲሁም አቤቱታው ተቀባይነት የሜያገኝ መሆኑ ሲገመትና የእገዳው ውሳኔ ሲተላለፍ የሌሎችም ተገቢና ህጋዊ ጥቅም የማይጐዳ ሲሆን ከዚህ በላይ በተገለፀው መሰረት በተገቢው ጊዜ ውስጥ አቤቱታ በማቅረብ ጉዳዩ ውሳኔ እስከሚያገኝ ድረስ ታግዶ እንዲቆይ መደረግን ያስከትላል በዚህ መመሪያ በአንቀጽ ላይ የተመለከተውን አቤቱታ ማቅረብ የሚቻለው ውጤቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በተከታዮቹ አስር የስራ ቀናት ውስጥ ብቻ ነው በቅሬታ ጉዳዮች ስራ ፈፃሚ የሚተላለፍ ማናቸውም ውሳኔ እንዲሁም ለውሳኔው መሰረት የሆኑ ምክንያቶች እና ሁኔታዎች የመሬት አሰጣጥ አፈፃፀም ስርአት የሚያሳዩ ሰነዶች አካል ሆኖ መመዝገብ አለባቸው ክፍል አስራ አራት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች የክልሉ ካቢኔ ስልጣንና ኃላፊነት የክልሉ ካቢኔ በተቋቋመበት ህግ የተሰጠው ስልጣንና ሐላፊነት እንዳለ ሆኖ በዚህ መመሪያ መሠረት የሚከተሉት ኃላፊነትና ተግባራት ይኖሩታል በአዋጁና በሊዝ ደንቡ መሰረት ቦታ በሊዝ ምደባ ለሚፈቀድላቸው አካላትና ፕሮጀክቶች አግባብ ያለው አካል አዘጋጅቶ የሚያቀርበውን ቦታ እና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ዉሳኔ ይሰጣል በምደባ እና በጨረታ ሂደቶች ግልጽና ፍትሀዊ በሆነ መልኩ መካሄዳቸውን ይመረምራል ይከታተላል ይቆጣጠራል በምደባ እና በጨረታው የተከናወኑ የመሬት አሰጣጥ ተግባራት ከሙስና በፀዳ ሁኔታ የተከናወኑ መሆናቸውን ያረጋግጣል በምደባ እና በጨረታ የተሰጡ ቦታዎችን አጠቃቀምና የልማት ሂደት ይከታተላል ይቆጣጠራል በመሬት የሊዝ ዋጋ ክለሳን የቦታ አገልግሎት ለውጥን በአፈፃፀም ላይ በሚከሰቱና ውሳኔ በሚፈልጉ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ይሰጣል በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀፅ እስከ ድረስ የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆኖ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ለሚመለከታቸው አካላት ውክልና ሊሰጥ ይችላል ቅጣት የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የሊዝ አዋጁና በደንቡ መሰረተ የወጣውን ይህን መመሪያ ለማስፈጸም የተመደበ ማንኛውም ኃላፊ ወይንም ሰራተኛ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለራሱ ወይንም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ ሀ በዚህ መመሪያ ከተደነገገው ውጭ የከተማ ቦታን የፈቀደ ለ የጨረታ መረጃዎችን ይፋ ባያደርግ የጨረታ ሂደቱን ቢያዛባ ወይንም የጨረታ ውጤቱን ቢለውጥ ሐ በዚህ መመሪያ ከተደነገገው ውጭ ፈጽሞ ከተገኘ ወይንም በዚህ መመሪያ መሰረት መውሰድ የሚገባውን እርምጃ ሳይወስድ ከቀረ መ ይህን መመሪያ ለማስፈጸም የተመደበ ማንኛውም ኃላፊ ወይንም ሰራተኛ በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ ሀ አስከ ሐ የተመለከቱትን ጥፋቶች በቸልተኝነት ከፈጸመ ማንኛውም ሰው የሊዝ አዋጁን ደንቡንና እና በዚህ መሰረት የወጣዉን ይህን መመሪያ በመተላለፍ የከተማ ቦታን አጥሮ ከያዘ ግንባታ ካካሄደበት ወይንም ከአዋሳኝ ይዞታ ካቀላቀለ የከተማ ቦታ በሊዝ ጨረታ የሚወዳደር ማንኛውም ሰው የሀሰት ማስረጃ ካቀረበ መግለጽ የነበረበትን መረጃ ከደበቀ ወይም ከሌላ ተወዳዳሪ ጋር በመመሳጠር የሀሰት ውድድር ካደረገ በአዋጁ አንቀጽ ላይ በተደነገገው መሰረት ይቀጣልእንዲሁም የመንግሥት ሰረታኛ ከሆነ በመንግስት ሰራተኞች መመሪያ በዲሲፕሊን ተጠያቂ ይሆናል መመሪያውን ስለማሻሻል ይህ መመሪያ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ወቅት በንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ውሳኔ የሚሻሻል ይሆናል እንዲሁም የመሬት ሊዝ ዋጋ ክለሳንና በአፈፃፀም ሳይ በሚከሰቱና ዉሳኔ በሚፈልጉ ጉዳዮች ላይ እንደሁኔታው በንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ እየቀረበ በክልሉ ካቢኔ ውሳኔ ሊሰጥበት ይችላል የመተባበር ግዴታ ማንኛውም ሰው ይህን መመሪያ ለማስፈፀም በሚደረገው ማንኛውም እንቅስቃሴ ትብብር እንዲያደርግ ሲጠየቅ የመተባበር ግዴታ አለበት ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ህጎች ሀ የከተማ መሬት በሊዝ ሰለማስያዝ የወጣ የአፈፃፀም መምሪያ ቁጥር በዚህ መመሪያ ተተክቷል ለ ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም አሰራሮች በዚህ መመሪያ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚሜነት አይኖረውም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የተፈፃሚነት ወሰን ሀ ይህ መመሪያ በደብብህ ክልል መንግሥት የከተማ ቦታ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል የመሸጋገሪያ ድንጋጌ ሀ ዞኖች ከተማ አስተዳደር ከተሞች ማዘጋጃ ቤት ከተሞች እና ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት ከተሞች ቀደም ሲል ቀርበዉ በእንጥልጥል ላይ ያሉ ጉዳዮችን በሚመለከት ይህ መመሪያ ከጸናበት ቀን ጀምሮ በወር ጊዜ ዉስጥ በቀድሞ መመሪያ መሰረት ዉሳኔ መሰጠት አለበት ለ ይህ መመሪያ ከመጽናቱ በፊት አግባብ ባለዉ አካል የተፈጸሙ የሊዝ ዉሎችና በዚሁ መሰረት የተከናወኑ ተግባራት ህጋዊነታቸዉ ተጠብቆ ተፈጻሜነታቸዉ ይቀጥላል መመሪያው የሚጸናበት ጊዜ ሀ ይህ መመሪያ በደብብሀ ክልል መንግሥት ንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ፀድቆ ከወጣበት ከየካቲት ዓም ጀምሮ የጸና ይሆናል የካቲት ዓም መለሰ ዓለሙ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፈ ሀዋሣ አባሪ አንድ የጨረታ ማስታወቂያ ጸፁ የጨረታው ማስታወቂያ ጥሪ ያደረገው አካል ሙሉ ስምና አድራሻ ለጨረታ የቀረበው ቦታ አድራሻ የቦታው ስፋት የቦታው ደረጃ ቦታው የሚውልበት አገልግሎት እና የህንጻ ከፍታ የቦታው የጨረታ መነሻ ዋጋ የቅድመ ክፍያ መነሻ በመቶኛ እና የሊዝ ቀሪ ክፍያ የሚጠናቀቅበት ዓመታት ፁ ተጫራቾች ቦታውን በአካል ወይም በኘላን መልክ ማየት የሚችሉበትን ጊዜና ከአስጎብሂፒዎች ጋር የመገናኛ ቦታ የጨረታው ሰነድ የሚገኝበት አኳኋንና ቦታ የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ እና ሰነዱ የሚገኝበት አድራሻ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር ጻ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የሚጀመርበት የሚጠናቀቅበት እና ጨረታው የሚከፈትበት ጊዜ ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ እና ሂደቱን የሚያመለክት መረጃ የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ የሊዝ ዋጋው በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ማስገባት እንዳለበት ተጫራቾችን ለመገምገም የሚያስችሉ መስፈርቶችና የአካሄድ ስርዓት ተጫራቾች ለጨረታ ውድድሩ የሞሉትን ሰነድ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በሚዘጋጀው ሳጥን ስለ ማስገባታቸው የጨረታ አሸናፊዎች ከተለዩ በኃላ ለማስከበሪያ የተያዘው ሲፒኦ አሸናፊ ላልሆኑት አካላት የሚመለስበት አግባብ እና ጊዜ ፁ ተጫራቾች ጨረታውን ለማሸነፍ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት በመፈጸም ወይም የጨረታውን ሂደት ለማዛባት መሞከር ከጨረታው የሚያሳግድ እና ያስያዙት ሲፒኦ ለመንግስት ገቢ እንደሚደረግ እና በዓመቱ በሚካሄዱ ጨረታዎችም እንዳይሳተፉ እንደሚደረግ ፁ በጨረታውሂደት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት እንዳለባቸው ካልተገኙ የጨረታው ሂደት በሌሉበት የሚቀጥል ስለመሆኑ በሌላ ተጫራች በሚሰጠው ዋጋ ላይ በመንተራስ ዋጋ መስጠት የማይቻል ስለመሆኑ የጨረታ አሸናፊዎች የሊዝ ዉል የሚፈጽሙበትን እና ቦታ የሚረከቡበትን ጊዜ እንዲሁም ውል ለመፈጸም ስለሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች የጨረታው ተሳትፎ ዜግነትን ሳይመለከት ለማናቸውም ተጫራች ክፍት መሆን ያለመሆኑ ወይም ለተወሰኑ አገሮች ዜጎች ብቻ የተፈቀደለት መሆን አለመሆኑን የሚገልጽና ይህም የማይለወጥ መሆኑን የሜያረጋግጥ እንዲሁም ሌሎች አግባብነትና ተዛማጅነት ያላቸው ጉዳዮች መካተት አለበት ጸፁ ማዘጋጃ ቤቱ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብት የተጠበቀ መሆኑ አባሪ ሁለት የጨረታ ሰነድ ይዘት የአከጫራች ስም አድራሻ ጻ የጨረታ ዙር ቦታው የሚገኝበት ትክክለኛ አድራሻ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ብሎክ የቦታው መለያ ምልክት የቦታውን ስፋትና አቀማመጥ የሚያመለክት የሣይት ፕላን በ ሀበ የቦታው ደረጃ አገልግሉትና የሕንፃ ከፍታ የቦታው የመነሻ ዋጋ የቦታው የሊዝ ጨረታ ዋጋ በካሜትር በቁጥር እና በአሀዝ የሚገለጽበት በቂ መስመር የቦታዉ የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ በሲፒኦ የተያዘ ገንዘብ መጠን በቁጥር እና በአሀዝ የሚገለጽበት በቂ መስመር የቦታው የቅድሚያ ክፍያ መቶኛ በአሀዝ አና በቁጥር የሚገለጽበት በቂ መስመር የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር በቦታው ለመገንባት የታቀደው የህንጻ ከፍታ መጠን በፕላኑ መሰረት የተገለጸ ቢሆንም በተቀመጠው የፕላን ማዕቀፍ ውስጥ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ባሉት ውስጥ ተጫራች ለመገንባት ያቀደው የህንጻ ከፍታ መጠን የውል ቃሎችና ሁኔታዎች የሊዝ ዘመን የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ የተጫራች የግዴታ ቃል ተጫራች ስለቦታው እና ስለጨረታዉ አፈፃፀም የተሟላ መረጃ ያገኘ ስለመሆኑ የሰጠዉ ዋጋ በሌላ ተጫራች ላይ የተንተራሰ አለመሆኑ አና አጫራቹ ስለጨረታው ያወጣቸውን ህጎች የሚያከብር ስለመሆኑ አግባብ የሆኑ ቃሎች የሚሰፍሩበት እና የተጫራች ሙሉ ስም እስከ አያት አድራሻ ዜግነት እንዲሁም ፊርማ ለማመልከት የሚችል በቂ መስመር ይኖረዋል የጨረታ መመሪያ የጨረታ ሰነዱ አካል ሆኖ የሚከተሉትን በመሰረታዊነት የሚይዝ ይሆናል ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነድ በሁሉም ገጽ ላይ ሙሉ ስማቸውን ፊርማቸውን የመኖሪያ አድራሻቸውና ስልካቸውን ማስፈር እንደሚኖርባቸው ጨረታው ከተከፈተ በላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ኃሳብ ላይ ለውጥ ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አንደማይችሉ መግለጫ ተጫራቾች ለጨረታ የሚያቀርቡትን የጨረታ ዋጋ በአሀዝና በፊደል መግለጽ እንዳለባቸውና ነገር ግን የአሀዝና የፊደል ልዩነት ካለ በፊደል የተፃፈው ገዥ ይሆናል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሞልተው በጨረታ ሳጥን ካስገቡ በኋላ ሰነድ በመሠረዝ በምትኩ ሌላ የጨረታ ሰነድ ማስገባት አይችሉም የሊዝ ጨረታን ለመገምገም በስራ ላይ የሚውሉትን ዘዴዎችና ለዚሁ ግምገማ የሚያገለግሉትን መስፈርቶች ሀ የጨረታ ዋጋ ቅድመ ክፍያ እና ቀሪ ክፍያ የማጠናቀቂያ ጊዜ ዋጋ እንደሚሰጣቸው ለሊ በሁሉም እኩል የወጡ አሸናፊዎች በህንጻ ከፍታ የሚለዩ ስለመሆኑ ሐ በሆ እና በለ አኩል የወጡ ተጫራቾች በህዝብ ፊት በዕጣ የሚለዩ ስለመሆኑ የጨረታው አሸናፊ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር የስራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ዉል የሚፈጽም ስለመሆኑ እና የጊዜ ገደቡ ከተጠናቀ በኋላ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው የገንዘብ መጠን ለመንግስት ገቢ ስለመሆኑ አንደኛ የወጣው አሸናፊ ቀርቦ ውል ካልፈጸመ በውጤታቸው መሰረት በዕጣ የተለየው ወይም ሁለተኛ የወጣው ተጫራች አንደኛ የወጣው ተጫራች በሰጠው ዋጋ ቦታውን የሚወስድ ስለመሆኑ ፈቃደኛ ከሆነ በሶስት የስራ ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ውል የሚፈጽም ስለመሆኑ እነዚህም ፈቃደኛ ካልሆኑ ጥሪው ሶስተኛ ከወጣው ጀምሮ አምስተኛ እስከወጣው ድረስ የሚደረግ እና ፈቃደኛ ከሆኑ ውል የሚፈጽሙ መሆኑን የጨረታ ማስከበሪያ ተመላሽ የሚደረገው በጨረታው ላላሸነፉት ሁሉ ጨረታው ከተፈጸመ በላ ካለው የስራ ቀን ጀምሮ መሆኑ ሆኖም በጨረታው ከአንድ እስከ አምስት የወጡት እና ዕጣ ያልደረሰው ተጫራች የጨረታ አሸናፊውን የውል ጊዜ መጠናቀቅ ለመጠበቅ ፍላጎት ካላቸው የጨረታ ማስከበሪያ እንዳይመለስ እና አንደኛ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የወጣው ተጫራች ባሸነፈበት ዋጋ ቦታውን ለመውሰድ ፍላጎታቸውን በማመልከቻ ጨረታ አሸናፊ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሁለት የስራ ቀናት ብቻ ማስገባት ያለባቸው መሆኑን በዚህ ንዑስ አንቀጽ ተራ ቁጥር የጨረታ ማስከበሪያ እንዲዘገይ እና ፍላጎት እንዳላቸው ማመልከቻ ያልቀረበ ከሆነ አሸናፊው ተጫራች ቀርቦ ውል ያልተዋዋለ ቢሆንም ለተቀሩት ጥሪ የማይደረግ እና ቦታው በድጋሚ ለጨረታ የሚቀርብ ስለመሆኑ በፍላጎታቸው መሰረት ማመልከቻ አስገብተው በሚደረግላቸው ጥሪ መሰረት ቀርበው ውል ያልፈጸሙ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዳቸው ተመላሽ የማይደረግ ስለመሆኑ ውል ተቀባይ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና ቦታውን የሚረከበው ውል ከፈጸመ በኋላ ባሉት ሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ስለመሆኑ ውል ተቀባይ ውል ከመፈጸሙ በፊት በቦታው ላይ የሚያሳርፈውን ግንባታ አፈጻጸም መርዛግብር መሬቱን የሚረከብበትን ቀን ታሳቢ በማድረግ በሚከተለው አግባብ የሚያቀርብ መሆኑ እና ይህም የውሉ አካል እንደሚሆን ሀ ግንባታ መቼ እንደሚጀምር ለ መሰረት ሙሉ በሙሉ የሚወጣበትን ጊዜ ሐ ግንባታው የሚጠናቀቅበትን ጊዜ ውል ተቀባይ ውል ከመዋዋሉ በፊት የቅድሚያ የሊዝ ክፍያውን ገቢ ማድረግ እና ለዚህም ማረጋገጫ ማቅረብ ያለበት መሆኑን ክፍያውም ገቢ የሚደረገው የክፍያ ትዕዛዝ የደረሰው ሲሆን ብቻ መሆኑን ውል ተቀባይ ያሸነፈበት አግባብ እና ውል ለመዋዋል ያሟላቸው ቅድመ ሁኔታዎች ለህዝብ ይፋ የሚደረግ ስለመሆኑ አባሪ ሶስት የሊዝ ውል ሰነድ ይዘት የወል ሰጪ አና ውል ተቀባይ ሙሉ ስም እና አድራሻ ቦታው የሚገኝበት ትክክለኛ አድራሻ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ብሎክ የቦታው መለያ ምልክት የሊዝ ውል ዘመን የቦታው ስፋት አና የቦታው ትክክለኛ ኮኦርድኔት ቁጥር የቦታው አገልግሉት አና የህንጻ ከፍታ በፕላን የተመለከተው እና አሸናፊ ያቀረበው የህንጻ ከፍታ ይገለጻል የቦታው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር ጻ የቦታው የመነሻ ዋጋ ጻ ለቦታው የተሰጠው የሊዝ ጨረታ ዋጋ በካሜትር እና የቦታው ጠቅላላ ዋጋ ጻ የቦታዉ የቅድሚያ ክፍያ መጠን የቀሪ ክፍያ ማጠናቀቂያ ወራት እና በየወሩ የሚከፈል አማካይ ገንዘብ መጠን ጸ ይዞታው በሚተላለፍበት ጊዜ ያለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የማበደሪያ ወለድ ምጣኔ መጠን የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ገዜ በዝርዝር ይገለጻል የሊዝ ጨረታ ግምገማ ሞዴል ማብራሪያ አባሪ አራት ለንግድ አገልግሎት የወጣ ቦታ የመነሻ ዋጋ በካሬ ሜትር ዝቅተኛ ቅድመ ክፍያ ከጠቅላላ የሊዝ ዋጋ ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ ከፍተኛው የማጠናቀቅያ ጊዜ ዓመት መሆኑን በመግለጽ የሊዝ ጨረታ ጥሪ ቀረበይህን መሰረት በማድረግ አራት አካላት እንደሚከተለው ተወዳድሯል ለውድድር ያቀረቡት ዝርዝር እንደሚከተለው ይሆናል ለአንድ ካሜ ቀሪውን ክፍያ የተወዳዳሪ የሚከፍሉት ነጠላ የሚከፍሉት የማጠናቀቅያ ተቁ ስም ዋጋ ቅድመ ክፍያ ጊዜ ሀ ለ ሐ መ ግምገማ ከማካሄዳችን በፊት ሁሉም ተወዳዳሪዎች መስፈርቱን ስለማሟላታቸው እናያለን በዚህም መሰረት በተራ ቁጥር የተወዳደረው መ ያቀረበው ቅድመ ክፍያ ከ ያነሰ በመሆኑ ከውድድር ይሰረዛል ቀሪዎቹ ግን መስፈርቱን ስላሟሉ ግምገማው ይቀጥላል በመመርያው መሰረት የአንድ ካሬ ሜትር ዋጋ ሚዛን የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት የከተማ መሬት ሊዝ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር የቅድመ ክፍያ ዋጋ ሚዛን እንዲሁም ቀሪ ክፍያ የማጠናቀቅያ ጊዜ ዋጋ ሚዛን በመውሰድ የግመገማ ሂደቱ እንደሚከተለው ተዘርዝሯል ነጠላ ዋጋ ቅድመ ክፍያ ነጠላ ራ ቅድመ ዋጋ ሯ ክፍያ ተቁ ስም ብር ግምገማ ስም ግምገማ ውጤት ሀ ።