Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ትምህርተ_ሃይማኖት_ርትዕትማኅበረ_ቅዱሳን.pdf


  • word cloud

ትምህርተ_ሃይማኖት_ርትዕትማኅበረ_ቅዱሳን.pdf
  • Extraction Summary

ኸክ ከ ከከ ከ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምሥጢረ ቀንዲልን ጥቅም ታስተምራለች አፈጻጸሙ ግን የተረሳ ይመስላል በዚህ የቤተክርስቲያን ስጦታ ምእመናን እንዲጠቀሙበት ማስተማርና ማስለመድ የካህናት ፋንታ ነው ምሥጢረ ተክሲስ ተክሊል ማለት «ተከለለ» ተቀዳጆ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው። በሐዲስ ኪዳን የጋብቻ ቡራኬ ሥርዓት በብዙ ቦታ አልተነገረም ነገር ግን በጌታና በእመቤታችን የተፈጸሙ ድርጊቶችን በድራማ ማቅረብ ከስሕተትም አልፎ ጽርፈት ነው ባጠጣይ በጌታ የተፈጸሙ ታምራት ሁሉ ለምልክት የተደረጉ የእሱ የብቻው ምልክቶች ስለሆኑ በድራማ አይቀርቡም በድራማ መቅረብ የሚገባቸውን ተናግረናል ይህን ሥሩ ይህን አትሥፍ ይህን ምሰሉ ይህን አትምሰሉ ለማለት ለምክርና ለተግሣጽ የሚሆኑ ብዙ ነጥቦች ስላሉ አስተማሪው እነዚህን ማሳወቅ አለበት ሐ ዩማኀበራዊ ሥሬ ትምህርት ከዚህ ክፍለ ትምህርት ማኅበራዊ ሥራ የተደገፈ ትምህርት ያስፈልጋል የወጣቶችም የሰንበት ትምህርት ጥቅሙ ይህ ነው።

  • Cosine Similarity

ዕብ መዝ የሣራ ደግነት ዘፍ ልጥ የርብ ቃ ትዳር ፈላጊነት ዘፍ በዘመነ ኦሪት ይፈጸም የነበረው የእምነትና አምልኮ ተግባር ከዘመነ አበው ጋር ሲነጻጸር በሕገ ልቡና ይፈጸም የነበረው ሥርዓተ አምልኮ በሕግ መጽሐፋዊና በሥዩማን ካህናት ሠራዒ መጋቢነት እንዲፈጸም ከመደረጉ በቀር የተቀነሰ ወይም የተጨመረ ነገረ ሃይማኖት የለም ድቷነትዒመሻሥጨረ ጴኃነት «ድኅነት» የሚለው በአጭሩ የሰው ልጅ በኃጢአት ምክንያት ያጣውን የተፈጥሮ ጸጋ ክብር በአዲስ ተፈጥሮ እንደገና ለመታደል መብኃጋቹን ለመግለጽ የሚነገር ልዑል ነው በሌላም አገላለጽ ድኅነት የሚለው ኋጭ አዳም በክርስቶስ የታደለው የሕይወተ ሥጋና ሕይወተ ነፍስ በረከተ ሥጋና በረከተ ነፍስ ጸጋሉጋጋ ሮሜ ወይም በሌሳ አነጋገር የሞተ ሥጋና የሞተ ነፍስ ድቀት የደረሰበት አዳም በክርስቶስ ኢየሱስ ያገኘው ሐ ትንሣኤና ሕይወት የሚገለጽበት ሕያው ሕኋ ነው ዮሐ በቀረበው ትንተና ላይ እንደሚታየው ይህ ምሥጢር በብዙ ዓይነት ገጸ ንባብ የተገለጠው የተለያየ ትርጉም ስላለው አይደለም ሁሉም ዓይነት ገጸ ንባብ ሲተረጐምና ሲመሠጠር የሚያስተላልፈው መልእክት አንድ ነው በሐዲስ ተፈጥሮ ወደ ጥንተ ተፈጥሮ ደረጃ መመለስ ከብልየት መታደስ በአዲስ ሕይወት የተፈጥሮ ጸጋን መልበስ ወዘተ ዩድኀነተ ዓስም ተግባር አፈጻጸም እግዚአብሔር በኪዳነ አዳምና በኪዳነ አብርሃም ለሰው ልጅ የገባው ተስፋ ድኅነት የተፈጸመው በአንድ ልጁ ምሥጢረ ሥጋዌ ሲሆን ወልደ አብ ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን የድኅነተ ዓለም ተግባር የፈጸመውም ሕማሙንና ሞቱን የኃጢአት መደምሰሻ ሣቴና የዲያብሎስና የሞት ድል መንሻ ኢሳ ቆሮ የመንግሥተ ሰማያትና የዘለዓለማዊ ሕይወት መውረሻ ዮሐ ዕብ በማድረግ ነው የእግዚአብሔር ልጅ በዳግም ልደት የሰው ልጅ ለመሆን የፈቀደው ሞተ ሥጋና ሞተ ነፍስ ለተፈረደበት አዳም ቤዛ ለመሆን ስለሆነ በእሱ ትንሣኤና ሕይወትነት ሞተ ሥጋ በትንሣኤ ሥጋ ሞተ ነፍስ በሕይወተ ነፍስ ተደምስሷል የዚህ ድኅነት ባለቤት ለመሆን የሚቻለውም በትምህርተ ወንጌል በሃይማኖተ ወንጌልና በምግባረ ወንጌል ነው ቤተክርስቲያን ይህ ድኅነት ለሰው ልጅ ሊታደል የሚችልበትን ምሥጢር በመፈጸም የመድኃኒት ቤትነቷን በተግባር በመተርጎም ላይ ትገኛለች እግዚአብሔር «የድኅነት አምላክ» ተብሎ የሚጠራው በልጁ ማለትም በክርስቶስ ኢየሱስ በፈጸመው የድኅነተ ዓለም ተግባር ብቻ አይደለም በኪዳነ ኖኅ ዘፍ እንደተገለጠው ከዚያም በፊት ለሰው ልጅ ኑሮ ደኅንነት ይፈጽመው በነበረ የትድግና ተግባር የድኅነት አምላክ መሆኑን ለሰው ልጅ በተግባር ገልዷል ይህንንም ከሚከተለው ትንተና መረዳት ይቻላል ጽኅነት ምሥጢረ ድኅነትና ምክገፀተ ድኀነት በዘመነ ብሱጾፎና በዘመነ ሐዲስ የዘመነ ብሱይ ደኀነትና ምክገፀተ ጆኀኅነት ቨበሸምነትና ክምስኮ ክካሄጽገ ከክግዚጸብሔር ጋር ሟድጽረግ ብ ዩሸሽምነትና ጸክምልስኮ መሥዋስዕት ጸቅርቦት ክዬ ኢዮ ጸሎትና ጾም ነገሥ ዮና ሊ በዚህ ዓለም ላይ ለመኖር የሚቻልበትን ምክንያት ሁሉ ከሚያሳጣ አባር ቸነፈር ኢዮ ስደትና ምርኮ ኤር ምጽዋት ከንግዳ ተቀባይነት ዘፍ ሽግዚክብሔር ክገደፈጣሬሪነቱና ክምሳክነቱ የሚሠይርገው ቸርነት መዝ ኤር ዘፀ ወዘተ አደጋ በእግዚአብሔር ረድኤት በመጠበቅ የሕይወት ኑሮ መኖር ዩዘመነ ሐዲስ ድኀነትዛቫ ምክገፀተ ድኀነት ድኀነት ምክገንይደተ ድኀነት በአዲስ ተፈጥሮ ወደ ጥንተ የክርስትና ክከምነትና ጥምቀት ተፈጥሮ ድረሪጽ መመለስ ወር ቆሮ ኤፌ ምግባር ፀሰ » በጥምቀት እንደገና መወለድ ወቴ ዮሐ ላ ምሥጢረ ቁርባገገ መፈጸም ዮሐ ከኃጢአት ባርነት ነፃ መውጣት ዮሐዘ ከማዕሰረ ኃጢአት መፈታት ዮሐ ሞተ ሥጋንና ሞተ ነፍስን በትንሣኤና ሕይወት ድል መንሣት ዮሐ ቬቅር ጥ ጾዞም ጸሎትና ገስሐ የሐዋ የሐቐዋ ፀቅርታ ማድረግ መቴ መጽዋት ማቴ ፁ የቅዱሳን ክማሳጅነትና በስማቸው ዩሚፈጸም ምግባረ ሠካፎ ቆሮ ማቴ ከረሠጢአት እድፈት መንጻት የሸግዚስብሔር ቸርነት ሮጫ ዕብ ራዕ በምድራዊና ሰማያዊ በረከት መባረክ ዮሐ የክርስቶስ ማኘነት ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ለክርስትና እምነትም መሠረቱ ይህ ዕውቀት ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር እንደሆነ ማወቅ ሕይወት ያለው ዕውቀት ነው ዮሐ ቤተክርስቲያን የተመሠረተችውም በዚህ እምነት ላይ ነው ማቴ ያለዚህ እምነት በኑዕ ዐለት ላይ የተመሠረተች ቤተክርስቲያን ባለቤት መሆን አይቻልም የእግዚአብሔር ልጅ ሰው የሆነው በዚህ ሥጋዌ ኃጢአተኛውን ዓለም ለማዳን አስቀድሞ በገባው ጩ መሠረት ነው ኤፌ ፅዝራ ሱቱኤል ከእግዚአብሔር ጋር ዌቹሟ በኋ ለመነጋገር በበጋቋጸት የራእይ ወቅት እግዚአብሔር ዓለምን በማን ሊጎበኝ እንዳሰበ ለመጠየቅ መቻሉንና ከዚያም በመልሱ ጎብኙ ራሱ መሆኑንና ይህን ጉብኝት ለማድረግ ፈጭ የሆነውም ከፍጥረተ ዓለም በፊት ጀምሮ እንደነበር ለመረዳት እንደቻለ በስሙ የተጻፈው መጽሐፍ ኋ ያረጋግጣል ዕዝራ ሱቱኤል ይህም የሚያመለክተው የክርስቶስ ምጽአት ከጊዜ በኋ ታስቦ የተፈጸመ ድርጊት አለመሆኑን ነው ወልደ እግዚአብሔር ክርስቶስ ምሥጢረ ምጽአቱን አስቀድሞ በ ኪዳን ሲያረጋግጥና በትንቢትም ሲያስር ከኖረ በጫ ጊዜው ሲደርስ ከአመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለአባት ተፀነሰ ተወለደ ቀስ በቀስ አደገ በሠላሳ ዘመኑ በማየ ዮርዳኖስ በእደ ዮሐንስ በመጠመቅ የእኛን ጥምቀት ባረከ ከዚያም በምድር ላይ በመመላለስ ወንጌለ መንግሥተ ሰማያትን ሰበከ አስተማረ ስለእኛ ስለሰዎችና ስለመዳናችን በመስቀል ላይ ተሰቀለ ሞተ በሦስተኛው ቀን ተነሣ በአርባኛው ቀን አረገ በሃምሳኛው ቀን መንፈስ ቅዱስን ላከ ዳግመኛ ለፍርድ እንደሚመጣም በሐዲስ ኪዳን ፍጹም ተስፋ ሰጠ የክምነትና ጸምፅኮ ዋናና ጸክፈጻጸም በብሱይቫ ሐዲስ ኪዳገ በዘመነ ብሱክፎ የክብርዛምን ክምነትና ምግባር ግዴታ መፈጸም ዘሴ ዘ ቀደም ብሎ በተጠቀሰው መንገድ ከፈጣሪ ጋር ግንኙነት በማድረግና የሚፈለገውንም መሪ ኋሟ በመቀበል የአምልኮ ግዴታን በሕገልቡና መፈጸም ሥርዓተ ግዝረትን መፈጸም ዘለ የጸክምስኮ መሥዋዕት በማቅረብ በረከትን የኃጢጸት ሥርዩትንገ ዩጸረቦንኘ ድኀነትን ዉዘተ ሰማግኘት መብቃት ፅብ በጸሎት ጸክቅርቦት ጸምስኮትገ በመግስጽ ዩራስገም ሆነ ህዩሴሳጡገ ደኀገነት ማስጠበቅ ነገሥ ዘኑ በኪዳነ አብርሃም እግዚአብሔር ለሰው ልጅ የገባው ሕ ኪዳን የሚጠይቀውን ግዴታ በመፈጸም የአብርሃማዊ በረከት ተጠ መሂ መሆን ዘጺገ ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ መጠ በቅ ዘፍ የአማናዊ ጥምቀት ምሳሌ የሆነውን ሥርዓተ ግዝረት መፈጸም ዘፍ ሐሕዋርፀደው ቅዱስ ጻጡሎስ ክዘመነ ክበው ቅዱሳገ ምከመናኘ የሽከነ ፄናክገ ክጸብርዛምንቫ ስሐቅገና ይፅስፅቆብገ ክዘመነ ኦሬት ዩክነሙሴገ ጊጌዴዎገንገ ባርቅገ ሶምሶገንን ዮፍታሔን ስም በመጠዋቀስ ስስ ከክምነታቸው ደግነት በምሳሴነት ይወሳስ ዕብ ፅ የአምልኮ መሥዋዕት በማቅ ረብና በእምነት የእግዚአብ ሔርን ስም በመጥራት የአብ ርሃም በረከት ተሳታፊ መሆን ዘፍ በጸሎት አቅርቦት አምልኮትን መግለጽ ኢዮብ ኢዮ ክምስቱ ክሰዕማደ ምሥጢራት ምሥጢረ ሥሳሴ ምሥጢሬ ሥላሴ እግዚአብሔር አንድ ነው ነገር ግን ሦስት ገጽ ሦስት አካላት አሉት እነዚህም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ናቸው አብ አባት ነው ወልድ ልጅ ነው መንፈስ ቅዱስ ከአብ የሠረጸ ነው ሦስት አካላት አንድ መለኮት ናቸው ምሥጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን ብዙ ጐልቶ ባይነገርም አልፎ አልፎ በሥነ ፍጥረትና በነቢያትም ታውቋል ዘፍጥ ኢሳ ። በሐዲስ ኪዳን ግን በምሥጢረ ሥጋዌ ምሥጢረ ሥላሴ በሚገባ ታውቋል በዮርዳኖስ በደብረ ታቦር ማቴ በሊ ሙንትም ዘንድ በምሥጢረ ሥላሴ የአብ ወላዲነት የወልድ ተወሳዲነትና የመንፈስ ቅዱስም ከአብ መሥረጽ በሰፊው ተተርጉሟል አብ ወላዲ ነው ወልድ ተወላዲ ነው መንፈስ ቅዱስ ሠራጺ ነው አብ ተወላዲ አይባልም ወልድ ወላዲ አይባልም ወላዲ ተወላዲ ሠራጺ የሚባሉት ጫት ሦስቱ አካላት ለየብቻ የሚታወቁባቸው የግብር ስሞች ናቸው አንዳንድ ሰዎች አካልና ግብርን ማፋለሳቸው ሳይታወ ጭው «ወላዲ መለኩት ተወላዲ መለኩት ሠራጺ መለኩት» እያሉ መለኩትን ለግብር ስም ይቀጥላሉ ይህ በትምህርተ መለኩት ስሕተት ነው ግብርን ያፋልሳል የአብ መውለድ የወልድ መወለድ የመንፈስ ቅዱስ መሥረጽ በዘመን በዕድሜ መቀዳደም የለበትም በሰው ሕገ ልደት አይመሰልም በምሥጢረ ሥላሴ የሦስቱን አካላት ዕሪና እኩልነት ለማጉሳት «ወሳዲ መለኩት ተወላዲ መለኩት ሠራጺ መለኩት» እያሉ መለኩትን በአካል ሦስት ማለት የአካልንም የመለኩትንም ፍች አለማወቅ በቤተክርስቲያን ላይ ብዙኀ አማልክትን መፍጠር ነው እንደ አረማውያን ምሥጢረ ናህድናን ለማጐልመስ ሲባል ደግሞ የሦስቱን አካላት ዕሪና እኩልነት መገንጠል ደግሞ እንደ አርዮስ እንደ ጅሆቫውያን እንደ መቅዶንዮስ መሆን ነው ስለዚህ ምሥጢረ ሥላሴን ለመማር ጥን ፆቃ ያስፈልጋል መለኩት ማልኹት በዕብራይስጥ ቋንቋ «መንግሥት» ማለት ነው በግእዝ ግን «ባሕርይ አገዛዝ ሥልጣን አካል» ማለት ነው መለኮት በአካሳት አይከፈልም አንዴነት የባሕርይ የህልውና የፈ ሙ የአገዛዝ ሦስትነት የስም የግብር የአካል ስም ክንደዴነት እግዚአብሔር አምላክ ጌታ ስም ሦስትነት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ግብር ሦስትነት አብ ወላዲሃ ወልድ ተወላዲ መንፈስ ቅዱስ ሠራጺ ካስ ሦስትነት ለአብ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ለወልድ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ለመንፈስ ቅዱስ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ አለው ጥቅስ ስስ ጸክገድነትና ሦስትነት ከመጻሕፍተ ሲኃቋውጡኘት «ሥላሴ በተዋሕዶ ወተዋሕዶ በሥላሴ ሦስትነት በአንድነት አንድነት በሦስትነት» ሱገትገዮስ ዛሸም «እንዘ አሐዱ ሠለስቱ ወእንዘ ሠለስቱ አሐዱ አንድ ሲሆኑ ሦስት ሦስት ሲሆኑ አንድ» ባስስዮስ ዘቄሣርፀ ዛስም ክፍስ «ወሶበሂ ንብል አሐዱ እግዚአብሔር ወአሐዱ መለኮት ንብል በእንተ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር አንድ መለኮት ስንል ስለአብ ስለወልድ ስለ መንፈስ ቅዱስ መናገራችን ነው» ዮሐገስ ዘጸገጾኪፀ ዛጸም ክፍስ «ወአንሰ ሶበ እቤ እግዚአብሔር እብል በአንተ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እኔ እግዚአብሔር ባልኩ ጊዜ ስለአብ ስለ ወልድ ስለ መንፈስ ቅዱስ እላለሁ» ባስስዮስ ዘክገጾኪፀ ዛስከም ክዬስ የምሥጢረ ሥሳሴ ክሥተት በዘመነ ብሱፎ «ገግበር ሰበክ በጸርክጸፀይነ» ዘፍ «ሸጻዳም ኮነ ከመ ከሐዱ ሸምኒነ» ዘፍ «ገቡ ገፈድ ጠኘከዓው ነገሮሙ» ዘፍ በቤተ ጸብርዛም ዘፍ «ጣዳህሱ ሰሸክግዚክብሔር መሰፅዐ ምደረ ጠበቃስ ከግዚክብሔር ጸገንክ ሰማያደት ዉሸክምክስትገፋሰ ጸፋሁ ኩሱ ኃይደይሎምው መዝ « ክግዚክብሔር ዉበዐቢክዩ ኃይደሱ ወከሸስቦ ጉስቁ ሰጥበቢሁ» መዝ በዘመነ ሐዲስ «ወዉሸገዘ ታጠምቅዎሙ በሱ በስመ ክብ ጠወዕድ ዉመገፈስ ቅዱስ» ማቴ ሖ ምሥጢረ ሥጋዌ ምሥጢረ ሥጋዌ ሰው ከፈጣሪው ተጣልቶ ጸጋውን መገፈፉንና ባሕርዩንም ማሳደፉን መቁሰሉን መጐስቆሉን ከተረዳን ዘንድ መድኃኒቱ ምን እንደሆነ እንመልከት የሰው ዘር ሁኔታ በየጊዜው ከክፋት ወደ ክፋት ከጥፋት ወደ ጥፋት እየጨመረበት ስለሄደ ይህንን ሁኔታ ለመለወጥ ሰውንም ወደ ቀድሞው ኤ ይዞታው ለመመለስ እግዚአብሔር ራሱ ሰው ሆኖ ሥጋ ለብሶ ተወለደ ተሰቅሎ ሙቶ ሰውን ወደ ቀድሞው ቦታው መለሰው ይህ የአምላክ እቅድ ማለትም ሰውን ለማዳን ያደረገው ሁሉ አምላካዊ መግቦት ይባላል አምላክ ሰው በመሆኑ ሰውም አምሳክ ሆነ ተዋሕዶውም ሚጠት ውላጤ ቱስሕት ቡዓዴ የለበትም ተዋሕዶው የነፍስና የሥጋ ተዋሕዶ ምሳሌ ነው አንድ ሰው ሁለት ባሕርይ እንደማይባል ሁሉ በመለኮትና በሥጋም ከተዋሐዱ በሟጫ ሁለትነት የለም ከኬልቄዶን የአመጽ ውሳኔ በኋ በብዙ አብያተ ክርስቲያናት ክርስቶስን «አንድ አካል ሁለት ባሕርይ» ይሉታል ነገር ግን የባሕርይንና የአካልን ፍች ባለማወቅ ባለመጠንቀቅ «እኔ ብቻ ያልሁት መሆን አለበት የሜል የእልክ ውሳኔ ነው እንጂ ከተዋሕዶ በኋ ሁለትነትን መስበክ ከንቱነት ነው በግሪክኛው «ኤኖሲስ» ከግእዙ «ተዋሐደ» ጋር አንድ ፍች አለው «ኤና» አንድ ማለት ሲሆን «ኤኖሲስ» አንድነት ነው «አሐደ» አንድ ማለት ሲሆን «ተዋሕዶ» ማለት አንድ ነው በቅድሚያ የቋንቋው አተካከልና የፊደሎች አቀማመጥ በደንብ ሳይጠና ሃይማኖትን ያህል ነገር በችኮላ በመወሰኑ የኬልቄዶን ጉባዔ በኦርቶዶክሳውያን ዘንድ ጉባዔ ከለባትየውሾች ጉባኤ እየተባለ ይጠራል ከዚህም ጋር ኬልቄዶናውያን ክርስቶስ «ሁለት ፈጁ ነበረው» ይሉታል ይህም የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር አለመስጠ ት ነው በመሠረቱ ጩና ሥጋ ሲዋሐዱ እንደሰው ነፍስና ሥጋ ተዋሕዶ ከሆነ ተዋሕዶ ምንታዌን አጥፍቷልና «ርእስመ ተዋሕዶ አእተታ ለምንታዌ» ዛ ከበወ «ሁለት ባሕርያት ሁለት ፈዳጫት በክርስቶስ ነበፍ ማለት አይገባም ከኬልቄዶን ጉባዔ በፊት ንስጥሮስ የቁስጥንጥንያ ኤ ጳስ ቆዶስ የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት የድንግል ማርያምን ወላዲተ አምላክነት አስተባብሎ «ውኃ በመስኖ በቦይ እንደሚያልፍ በድንግል ማርያም በኩል አለፈ እንጂ አምላክ ከድንግል ማርያም አልተወለደም» ብሎ ነበር በኤፌሶን ከተማ በ ዓም ለተደረገው ጉባኤ ምክንያትና መነሻ የሆነው ይኸው ክሕደት ነበር ክሕደቱ በግልጽ የሚያሳየው ክርስቶስ ሁለት አካላትና ሁለት ባሕርያት እንደነበ ሩት ነው ይህም በጉባኤው ላይ ተወግዚል ክርስቶስ ማለት ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ የሆነ ማለት ው መጩ ሥጋ ኮነ «ሟ ሥጋ ሆነ» ዮሐ ማለት ባሕርይን አካልን ጠባይን ወይም ፈ ን ለይቶ ሳይሆን የ ኋን ገንዘብ ለሥጋ ሰጥቶ አዋሕዶ ነው እንቲአሁ ለጫ ኮነ ለሥጋ ወእንቲአሁ ለሥጋ ኮነ ለዉ በተዋሕዶ ስለ ሥርዓተ ቁርባን በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን በሰፊው ተገልዷል ጥቅስ ትገቢታዊ «በዘርህ የምድር አሕዛብ ሁሉ ይባረካሉ» በዘፍ ሐዋ «ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ትንቢትና በብዙ ምሳሌ ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ በዚህ ዘመን ደግሞ ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ ተናገረን» ፅብ ጥቅስ ብሥሬታዊ «እነሆ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን የምሥራች እነግራች ኋለላሁ ዛሬ በዳፎች ከተማ መድኅን እሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላች ኋና ሉ ቃጋ የክርስቶስን ልደት ወይም ትስብእት «ምሥጢር» ያሰኘው ኋ እግዚአብሔር ወልድ በዳግም ልደት ከእናት ያለ አባት በድንግልና የመወለዱ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ የመሆኑ ግብር ነው ለእግዚአብሔር ልጅ እናትነት የተመረጠችው ድንግልም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት የምሥጢረ ሥጋዌ ትምህርት የክርስትና እምነት ትምህርት መሠረት ስለሆነ ያለዚህ ትምህርትና እምነት ክርስቲያን መሆንም ሆነ መባል አይቻልም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያመነና የተጠመቀ ይድናል ማር ሲል የተናገረውም ይህን እምነት ነው ምሥጢረ ጥምቀት የጥምዋት ጠቅሳሳ አክገዕሰግሎት ምሥጢረሬ ጥምቀት በዳግም ልደት ማለት በውኃና በመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ዳግመኛ በመወለድ የእግዚአብሔር ልጅ ለመሆንና የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመውረስ ዮሐ ለሥርየተ ኃጢአትና ድኅነት ማር የሐዋ ለመንጻትና ለመቀደዴዶስ ልጥ ቲቶ የሚፈጸም ምሥጢር ነው የጥምቀት ጊዜ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንና በሌሎችም መሰል አብያተ ክርስቲያናት የሕፃን ጥምቀት የተለመዴ ሥርዓት ነው ሥርዓቱ ሊፈጸም የሚችለውም ከአርባ ቀን ጀምሮ ነው በዚህ መሠረት ወንድ ልጅ በተወለደ በአርባ ቀን ሴት ልጅ ደግሞ በተወለደች በሰማንያ ቀን እንዲጠመቁ ይደረጋል ይህ ቀን ለዚህ አገልግሎት የተመረጠ ቀን ሊሆን የቻለውም ከብሉይ ኪዳን በተወረሰ ባሕል መሠረት ነው ዘሌ ሉ ቃ በብሉይ ኪዳን ቀኖና አንድ ሕፃን በተወለደ በስምንተኛው ቀን እየተገረዘ የብሉይ ኪዳን ሕዝብ አባል በመሆን የአብርሃም በረከት ተሳታፊ ይሆን እንደነበር ተጽፏል ዘፍ በዚያ ዘመን ግዝረት የጥምቀት ምሳሌ ሆኖ ሲፈጸም የኖረ ምሥጢር ስለሆነ በዚያው አንጻር አሁንም የሕፃናት ግድ ት በ ቀንና በ ቀን በቤተክርስቲያናችን ተግባራዊ በመሆን ላይ ይገኖል የሥርዓተ ጥምዋት ሸከፈጻጸም ጥምቀት ሥልጣነ ክህነት ባለው ካህን ፍነገሥ አንቀጽ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ማቴ በውኃ ዮሐ ፍነገሥ የሚፈጸም ምሥጢር ሲሆን አፈጻጸሙ በመዝፈቅ ወይም በማፍሰስ ዲድ ፍነገሥአጋ ሊሆን ይችላል ሕፃናት ሃይማኖታቸውን ለመመስከር ስለማይችሉ በየጾታቸው የክርስትና አባትና እናት እንዲሰየሙላቸው ይደረጋል ጥምቀት አይደገምም ሮሜሪ ኤፌ ጥምቀት የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ምሳሌነት አለው ሮሜሪ ዲድ ከጥምቀት በጫ ማተብ ማሠር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የተለመደ ሥርዓት ሆኖ ኑሯል ስለ ሥርዓተ ጥምቀት አፈጻጸም በሰባቱ ምሥጢ ራተ ቤተክርስቲያን በስፋት ተዘርዝሯል ምሥጢረ ቁርባን ምሥጢረ ቁርባን የክርስቶስን ሥጋና ደም በመብላትና በመጠጣት የዘለዓለም ሕይወትን ለመውረስ የሚቻልበት ምሥጢር ነው ዮሐ በጸሎተ ቅዳሴ ኅብስቱና ወይኑ ተለውጦ በዕለተ ዓርብ ለብዙዎች የኃ ጢአት ማስተሥረያ በመስቀል ላይ የተሠዋውን የእግዚአብሔር በግ ዮሐ አማናዊ ሥጋና ደም ስለሚሆን ይህን ምሥጢር ሳያውቅ ወይም ሳያምን ቅዱስ ቁርባንን የሚቀበል ዕዳ በደል ይሆንበታል። የሕ ወንጌል ዘርና መከር ወቅት ነው ሐዋርያት የመንፈስ ቅዱስን ኃይል ከታጠቁ በኋ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ «ሂዱና አስተም ሩ ማቴ በጨለማ የነገርኳችሁን በብርሃን ተናገሩናት በጆሮአችሁ በሹክሹክታ የነገር ኋቸችሁን በሰገነት ላይ ስበኩት ማቴ» ሲል የሰጣቸውን ትእዛዝ ተግባራዊ ለማድረግ ወደ ዓለም ወጡ መልካሙን የምሥራች ዜና አወሩ የሕይወትንም ጧጧ ለዓለም አሰሙ የዓለምን ጨለማ ለማራቅና አልጫውን ዓለም ለማጣፈጥ የሚቻልበትን የብርሃንነትና የጨውነት ተግባር ፈጸሙ የተኛውን ቀሰቀሱ የሞተውን አስነጮ ኢፌ የነ ውም ዓለም የተነገረውን የምሥራች ኋሟ ሰሣ ይድንበት ዘንድ የተሰጠውንም ስም ተቀብሎ በክርስትና እምነት ተጠራ የየሐዋ ዳእ ወንጌል በዚህ ሁኔታ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ላይ የተዘራውና ይህ የሕይወት ፍሬ የተመረተው እንግዲህ በእነዚህ ሐዋርያት የወንጌል ግብርና ስለሆነ ዘመነ ሐዋርያት ለክርስትና እምነት በእርግጥ ዘመነ ዘርና ዘመነ ፍሬ እንደሆነ በግልጽ ይታያል ር ይህ እንዲህ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በዚያ የበረከት ዘመን እንደ ሲሞን መሠርይ ያሉ ያየሐዋ ቢጽሐሳውያን ወይም መናፍ ን ከውስጥም ከውጭም በመነሣት የክርስትና እምነትን ለመበረዝ ለማደስና ለመለወጥ ያደርጉት የነበረው እንቅስ ኃኤ ቀላል ስላልነበረ ዘመኑ የፈተና ዘመንም እንደነበረ ማወቅ ይቻላልሱፁ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በገላትያ መልእክቱ «እኛ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ትምህርትን ከሰማይ መልአክ እንኳ ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን» ገላ ሲል በመረረ መጭ ያስጠነቀቀውም ስለዚህ ነበር ዘመነ ሰማዕታት ዘመነ ሰማዕታት የክርስትና እምነት ተከታዮች እንደ ወርቅ በእሳት ተፈትነው የእምነታቸውን ደግነት በተግባር ያረጋገጡበት የገድልና ትሩፋት ዘመን ነው ቤተክርስቲያን የዚህ ገድል ፈጻሚ መሆን የጀመረችውም ከዘመነ ሐዋርያት ጀምሮ መሆኑ አይካድም ለምሳሌ በሐዋርያነት ከተሾሙት ሰባት ዲያቆናት አንዱ የነበረው እስጢፋኖስ በክርስትና እምነት ተቓጭሚዎች በድንጋይ ተደብድቦ የሰማዕትነትን ገድል የፈጸመው በዘመነ ሐዋርያት ነው የሐዋ ሊቀ ዲያቆን እስጢፋኖስ በቤተክርስቲያን ታሪክ ቀዳሜ ሰማዕት ተብሎ ለመጠ ራት የበጭመሙም በዚህ ምክንያት ነውሱ ቀጥሎም ሐዋርያው ያዕቆብ በአረማዊው ሄሮድስ ትእዛዝ በሰይፍ ተሰይፎ የሰማዕትነትን ጽዋ የተቀበለው በዚያ ዘመን መሆኑ ግልጽ ነው የሐዋ ነገሩ እንዲህ ሲሆን ታዲያ ዘመነ ሰማዕታት ከዘመነ ሐዋርያት የተለየ ክፍለ ዘመን እንደሆነ ተደርጎ ሊወሰድ የቻለው በክርስትና እምነት ተከታዮች ላይ የአጠ ዳይ ጥፋት አዋጅ ለታወጀበትና አዋጁ ተግባራዊ ለሆነበት ልዩ የሥጩ ወቅት ይህ ስያሜ እንዲሰጠው ስለተደረገ ነው ለዚህ ኢሰብአዊ አዋጅ የታሪክ ተጠያቂ የሆነውም ሮማዊው ቄሣር ዲዮቅልጥያኖስ ነው ሆኖም ድርጊቱ በሰላም ዘመን ሊፈጠሩ ለማይችሉ አያሌ ሰማዕታት መገኘት ምክንያት ከመሆኑ በቀር በክርስትና እምነት ሂደት ላይ የፈጠረው መሰናከል አልነበረም አስቀድሞ እንደተገለጠው ይህ ዕልቂት በይበልጥ ተግባራዊ የሆነው ከ እኢትአ ወይም ከ እኤአ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ ስለሆነ ይህ ወቅት ዓመተ ሰማዕታት በመባል ለሚታወቀው የዘመን አቆጣጠር የታወቀ መነሻ ሆኖ ይገኛል ይህ ሁሉ የሚያመለክተው የክርስትና እምነት ምን ያህል መሥዋዕትነት የተከፈለበት ሃይማኖት መሆኑን ነው ዘመነ ሲቋውጡገት ዘመነ ሊመሙንት በክርስቶስ የተነገረውና በሐዋርያት የተሰበከው ቋላ ወንጌልም ሆነ የድኅነተ ዓለም ተግባር አፈጻጸም በስፋትና በጥልቀት የተመሠጠረበት የነገረ ሃይማኖት ቀኖና በዓለም አቀፍ ጉባኤ የተደነገገበትና ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አንድ ዓይነት መልክና ቅርጽ እንዲኖረው የተደረገበት ሌው የቤተክርስቲያን ወር መፃ ዘመን ነው ይህ እንዲህ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ይህ ዘመን የመናፍ ኃን መፈልፈያ ዘመን በመሆኑ ሌላው ዘመነ ሰማዕታት መሆኑ አልቀረም ለምሳሌ ቀደም ብለው ከተነሥሙት ቢሐሳውያን ማለት ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ምሥጢረ ተፈጥሮና ምሥጢረ ሥጋዌ የተሳሳተ እምነትን ይከተል ከነበረው የመናፍ ጋ አለ ቃ ሲሞን መሠርይና በዘመነ ሐዋርያት የነበረ ከአምሳያ ተከታዩ ማኒ በ ዓም የተወለደ እንዲሁም ሌሎች አሥራው መናፍ ጭ በኋ ስለፈጣሪ አንድነትና ሠራዒ መጋቢነት ምሥ ጢር ስለ ክርስቶስ ሥጋዌና ምሥጢረ ድኅነት አፈጻጸም ተግባር የተሳሳተ እምነትና ትምህርት የነበረው ቀንደኛ መናፍቅ መርቅቕየያን በ ዓም የተነሣ «አንድ አካልና አንድ ገጽ» በሚል ኙፋቄ የምሥጢረ ሥላሴን እምነትና ትምህርት ለማፋለስ የሞከረው አደገኛ መናፍቅ ሰባልዮስ በጧኛው መቶ ክዘ የጭጩጭን ቅድምናና እንዲሁም በአማናዊ ተዋሕዶ ሰው የመሆኑን ምሥጢር የካደው ጳውሎስ ሳምሳጢ በኛው መቶ ክዘ «ለፌ አማርያም ክዋኔሁ ለወልድ» ብሎ የተነሣው መናፍቅ ፎጢኖስ በኛው መቶ ክዘ በታወቀ መሰሐቲነቱ «ከአርዮስ በፊት የነበረ አርዮስ» የሚል ስያሜ የተሰጠው መናፍቅ ሉቅያኖስጊ በ ዓም የሞተ «ወልድ ፍጡር» ብሎ የተነሣው አርዮስና ከ ዓም «መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ» በሚል ክሕደት የቤተክርስቲያንን አንድነት ለማናጋት የሞከረው መቅዶንዮስ በዓም የሞተ «ኅየንተ ነፍስ ወልቡና ኮኖ መለኮቱ» በሚል ኑፋቄና ለሥጋ ህላዌም ቅድምና በመስጠት የምሥጢረ ሥጋዌን ትምህርት ይዘትና ቅርጽ ለማስለወጥ ይጥር የነበረው አቡሊናርዮስ ከ «ሕስወኬ ትሰመይ ወላዲተ አምላክ አላ ወላዲተ ሰብእ በሚል ኑፋቄ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ወላዲተ አምላክነት ክዶ ለማስካድ የተነሣው ንስጥሮስ ዘመነሚመቱኖ የውላጤ ኑፋቄ መምህር የነበረው አውጣኬ በ ዓም የተነሣቨ ሌሎችም መናፍ ጋ በየተራ የተነጮት «ዘመነ ሊሙንት» ተብሎ በሚጠራው ክፍለ ዘመን ስለሆነ በዚህ ዘመን በቤተክርስቲያን ላይ የደረሰው ጉዳት በዘመነ ሰማዕታት ከደረሰው የሚያንስ አልነበረም ይኸውም በዘመነ ሰማዕታት የነበረው አንድነትና ኅብረት ሰላምና ፍቅር በዘመነ ሊመሟሁዮሁንትም ሊቀጥል ባለመቻሉ ነው የሃይማኖት መለያየት ለቤተክርስቲያን ከሁሉም ነገር የሚከፋ ከሆነ ዘመነ ሰማዕታት ቢባል ማጋነን አይሆንም በሌላ በኩል ደግሞ ይህ ክፍለ ዘመን ይህ ዓይነቱ ኑፋቄ የተከሠተበት አስቸጋሪ ወቅት የሆነውን ያህል እንደእነ ቅዱስ አትናቴዎስ ቨ እለእስክንድሮስ ቨሸ ቅዱስ ቄርሎስ ከ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ ቨ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ሾ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ዘእስክንድርያ ዘመነ ሚመት ከ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወዘተ ያሉ የመናፍ ሬ መምቻና የቤተ ክርስቲያን ራስ መመከቻ የሆኑ ሊመሙንት የተነሥበት መልካም ዘመን ነው እነዚህ ቅዱሳን አበውና መሰሎቻቸው በሃይማኖት ትምህርት አዕማድነታቸው ዘመናቸውን «ዘመነ ሊሙንት» ያሰኙ የቤተክርስቲያን ከዋክብት በመሆናቸው የክርስትናው ዓለም ይኮራባቸዋል በዘመነ ሲጋውገት የመናፍኗዓን ትምህርት ሰመቋበምና ዛይማናትገ ስማጽናት የተካሄዱ ዓስም ሸቀ ጉባዜይት ኛ ጉባጹ ኒቅይሯ ስጉባጹው መካሄድ ምክገፀት ዩሆነው ኑፋቄ «ወልድ ፍጡር» የሚል መቫዬቁፍ አርዮስ ዩጉባዜው ሲቀመገበር እለአስክንድሮስ ዩተሰብሳቢዎች ብዛት ጊዜው ዓም ዩዘመኑ ገጉሥ ቆስጠንጢኖስ ላ የጉባዜው ውሳኒ የክርስቶስን አምላክነት በቅዱሳት መጻሕፍት ጧጧ በማረጋገጥ ዮሐ ወልድ ፍጡር» ሲል የሳተውን ቀንደኛ መናፍቅ አርዮስን አውግዞ መለየት የጉባዜጡ የጸሱተ ዛይማናት ቀናና «ነአምን በአሐዱ አምላክ» ከሚለው ጀምሮ «ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ» እስከሚለው ድረስ ያለው ክፍል ኛ ጉባጹ ቁስፕገኘፕንፀ ሰጉባዜው መካፄድ ምክገፀት ዩሆነው ኑፋዌ «መንፈስ ቅዱስ ሕጹጽ» ፐቨሯልሚ መናኗኳቁ መቅዶንዮስ ዩተሰብሳቢዎች ብዛት ሊሙ ንት ዩጉባዜው ሰብሳቢ ጢሞቴዎስ ዘእስክንድርያ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ ሄኔክታርዮ ዘቁስጥንጥንያ በየተራ ጊዜው ፅ ዓም ላ የዘመኑ ገጉሥ ፅ ቴዎዶክስዮስ የጉባጸው ውሳኔ የሥላሴን መዓርገ መንግሥት የማበላለጥ ኑፋቄ አመንጭ የሆነውን መቅዶንዮስን አውግዞ መለየት ዩጉባጹጸጡ ፀዩጸሱተ ዛይማናት ቀዋናና «ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ» ከሚለው በላይ ያለው ል ው ው ድ ሥመ መመመ መሙ ማም መመመ መ ሁሁ ኛ ጉባዜ ቬክፌሶን ሰጉባዜው መካሄድ ምክገይፀት ዩሆነው ኑፋቄ «ሕስወኬ ትስመይ ወላዲተ አምላክ አላ ወላዲተ ሰብእ» የሚል መቫኳቁ ንስጥሮስ ዩጉባዜው ተሰብሳቢዎች ብዛት ሊመሙንት የዘመኑ ገጉሥ ዳዳግማዊ ቴዎዶስዩስ የጉባኤው ጡሳኒ የእመቤታችንን ወላዲተ አምላክነት ክዶ ለማስካድ የተነሣውን ንስጥሮስን አውግዞ መለየት የጉባዜው የህደማናት ቀናና «በአማን ወላዲተ አምላክ» የሚል በሌሎች የእምነት ድርጅቶች አራተኛ ጉባኤ እየተባለ የሚጠራው ያኬልቄዶን ጉባኤ ሲሆን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ይህን ጉባኤ በዓለም አቀፍ ጉባኤነት አይቀበሉትም ይህ ጉባኤ በአንድነት ጸንታ ትኖር የነበረችው ቅድስት ቤተክርስቲያን «ሁለት ባሕርይ» በሚል የምሥጢረ ሥጋዌ ትምህርት ልዩነት ከሁለት የተከፈለችበት አሳዛኝ ጉባኤ ነው በመሆኑም ታዋቂው የተዋሕዶ ሃይማኖት መምህር ቅዱስ ዲዮስቆሮስ የዚህን ጉባኤ ውሳኔ በመ መም በአደረገው መከላከል ብዙ ፈተና ደርሶበታል ዘመነ ጻድጆነ «ጻድቅ ጻድ ሜ» የሚለው ቁ ለሁሉም ዓይነት የክርስትና እምነት ቅዱሳን ሁሉ የሚሰጥ የወል መጠሪያ ቢሆንም ይህን ሟሟ በስምነት ጭምር የሚጠ ናበት ግን ከዚህ ዓለም ተድላ ደስታ ርቀው ዳዋ ጥሰው ድምፀ አራዊትን ግርማ ሌሊትን ታግሠው ጤዛ ልሰው ድንጋይ ተንተርሰው የላመ የጣመ ሳይቀምሱ የሞቀ የደመቀ ሳይለብሱ «እኖርባይና እከብር ባይ ልቡና» በሚያሠራው ኃጢአት ሰውነታቸውን ሳያሳድፉ የሚኖሩ ግልጽና ሥውር መናንያን ናቸው የዚህ ዓይነቱ የምናኔ ኑሮ በአብነትነት የሚጠቀሱት አበውም አባ ጳውሊ ከአባ እንጦንስ በፊት አባ እንጦንስ አባ ጳኩሚስ የአባ ጳኩሚስ እኅት ማርያምና ሌሎችም ናቸው በአባ ጳውሊ የተጀመረው ምናኔ በአባ እንጦንስ አሁን ያለው የምንኩስናና የገዳማዊ ኑር ይዘትና ቅርጽ እንዲኖረው ሲደረግ በአባ ጳኩሚስ ደግሞ ገዳማዊው የምናኔ ኑሮ እስከ አሁን ድረስ ጸንቶ ለመኖር በበጋው ሥርዓተ ገዳም እንዲመራ ተደረገ ይህም ሲባል በመልካም የኑሮ ደረጃ ላይ ወይም በብልጽግና ኑሮና በዘውድ ሥልጣን ላይም ሁነው በዚህ ዓለም ጥቅምና ድሎት «ልብሳቸው ሳያድፍ ስማቸው ሳይጎድፍ» ራፅ ክፉውን ሁሉ አቸንፈው በዓለም ላይ የምናኔ ዓይነት ኑሮ የሚኖ ሩ እልፍ አዕላፍ ምእመናን የሉም ማለት አይደለም ከክርስትና እምነት ታሪክ መረዳት እንደሚቻለው ምናዬኔ በእርግጥ በሐዋርያት በሰማዕታት በገዳማውያን ባሕታውያን በዓለማውያን ምእመናን ሕይወት የታየና የሚታይ ክርስቲያናዊ ጠባይ ስለሆነ የግድ ገዳማዊነትን የሚጠይቅ ውሱን ገድል አይደለም ስለሆነም በየትኛውም ጊዜና ቦታ የክርስትና እምነት የሚጠ ይቀውን ዓይነት ኑሮ በመኖርና በዚያም ለፍጹምነት ኑሮ የሚያበ ቃ ገድል ትሩናፋፉት በመፈጸም መናኒ ጻድቅ ወይም ፍጹም ክርስቲያን መሆን ይቻላል ባለ ቅኔው እንዲህ ሲል እንደተናገረ «እመሰ አባ ተአምር ባቲ ገረገራ ዋልድባ ይእቲ» ይህ ከሆነ ዘንድ ማንኛውም ዘመን የዚህ ዓይነት ኑሮ ሪዎች የሚበዙበት መልካም ዘመን ከሆነ «ዘመነ ጻድ መ» ሊባል ይችላል ገዳማውያን መናንያን በብዛት የተነት በዘመነ ሊ መሙንት ስለሆነ ይህ ዘመን ዘመነ ጻድ ጋ ይባላል ሆኖም የክርስትና እምነት በየጊዜው የሐዋርያትን የሰማዕታትን የሊመሙንትን የመናንያንን መኖር የሚጠይቅ የገድልና ት ናፋት እምነት ስለሆነ ዘመነ ሐዋርያት ዘመነ ሰማዕታት ዘመነ ሊሙንት ዘመነ ጻድ መናንያን መጀመሪያ እንጂ መጨረሻ ያለው ዘመን አይደለም በዚህ ትረካ ለመጠ ቆም የተፈለገውም መጀመሪያውን እንጂ መጨረሻውን አይደለም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ «እንደ ርግብ የዋህ እንደ እባብ ብልህ ሁኑ» ማቴ ሲል እንደተናገረው ሁሉንም ዓይነት ገድል መፈጸም የሚቻለው ደግሞ የትኛውም ጊዜ የሚጠይቀውን ጥበብ ከየዋህነት ጋር በመላበስ እንጂ ከእነዚህ ነገሮች ባዶ በሆነ ሰውነት አይደለም ነገረ ማርደምና ነገረ ቅዱሳገ ሀ ነገረ ማርያም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በንጽሕና በቅድስና በሞገስና በጸጋ በክብር የሚመስላትም ሆነ የሚያህላት የሌለ እናትነትን ከድንግልና ድንግልናን ከእናትነት አስተባብራ የያዘች ከሆነ ጀምሮ በአዳም ልጅነቷ ምክንያት ንጽሐ ጠባይ ያላደፈባት በዚህ ዓለም ኑሮዋም ከሀልዮ ከነቢብና ከገቢር ኃጢአት ንጽሕት የሆነች ከቅዱሳን ሁሉ በላይ ጸጋን የተሞላች ከሴቶች ሁሉ ተለይታ የተባረከች በአማላጅነቷ የምእመናን ሁሉ መማጸኛ የሆነች የአምላክ እናት ናት ሉቃ። ዮሐ ቅዳሴ ያዕቆብ ዘስ ሩግ የታወቀው የቅዳሴ ማርያም ደራሲ አባ ሕርያቆስ «ወስሉጥ ስመኪ በኅበ እግዚአብሔር» ሲል እንደተናገረው የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ለእመቤታችን የተሰጠው ጭመሟ ኪዳንና ክብር ከሁሉም ቅዱሳን በላይ መሆኑን ታምናለች ታስተምራለች በመሆኑም በማንኛውም ጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ ስሟ በተማኅጽኖ ይጠራል ከዚህም ጋር በኢትዮጵያም ሆነ በሌላው የትና ዓለም በጸሎትም ሆነ በትምህርት ስሟ ሳይጠራ የሚውልበት ፅለት የለም ስ ነገረ ቅዱሳገ መላእክት አበው ነቢያት ሐዋርያት ሰማዕታት ጻድ ጋን በቤተክርስቲያን ቀኖና ቅዱሳን ተብለው ይጠራሉ ዘሌ ልጥ ዮሐ ስ የቅዱሳን መሳክክት ጸገስግሱት ስለሰው ልጅ ሕይወት መላላክ ዕብ እግዚአብሔርን ያለማቋረጥ ማመስገን ራልፊ የሰውን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ማድረስ ለሰው ልጅ ምሕረት መለመን ዳን ሉቓ ዮሐ የሰውን ነፍስ ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ መዝሱቱ ፍጥረተ ዓለምን የሰውን ልጅ መጠበቅ ፖማቴ ዳን ለምሕረትም ለመዓትም መላክ ሮሜ በመከራና በችግር ጊዜ ለተራዳኢነት መላክ የዮሐ በፍጻሜ ዘመን ኃጥአንን ከጻድ ጋን መለየት ማቴ ራዕ ስ የቅዱሳን መሳክክት ጸማሳጅነት ከእግዚአብሔር በተሰጣቸው ጸጋ ጸሎታቸውም ምኞታቸውም ደስታቸውም የሰው ልጅ ድኅነት ነው ዘፍ ዳን ሉቃ ይሁዳ ዘካ ዘጸ መዝ ከ ለ ክብረ ቅዱሳገ መሳክክት ቅዱሳን መላእክት በእግዚአብሔር ዘንድ የተከበ ናና ባለሟልነትንም ያገኙ ቅዱሳን በመሆናቸው በሰውም ዘንድ የተከበሩ ናቸው ስለሆነም የአክብሮት ስግደት ይሰገድላቸዋል በስማቸው ቤተክርስቲያን እንዲታነጽም ይደረጋል ዳንሸ ዘፍ ዘኀ ኢያ ለ ስሰ ቅዱሳገ ነቢቆይት ሐዋርፀይት ሰማዕታት ጻድቓቓነ ክብር እነዚህ ቅዱሳን የየራሳቸውን ተልዕኮ በገድል በት ናፋት የፈጸሙ ቅዱሳንና ቅዱሳት በመሆናቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ልዩ ክብር አላቸው የጭ ኪዳን ቅዱሳን በመሆናቸውም ምእአሕመናን በስማቸው ወደ አግዚአብሔር ይማጸናሉ እነሱም በዐጸደ ሥጋና በዐጸደ ነፍስ ይማልዳሉ ማቴ ዘጸ ሄኖክ በነፍስ ሕያዋን ስለሆኑ ሉ ጋ በዚህ ምክንያት የአክብሮት ስግደት ይሰገድላቸዋል አግዚአብሔር የሚወዳቸውና የሚያከብራቸው ስለሆኑ ራዕ ማጠ ነያ የሃይማኖት ትምህርት ፍሬውጤቱ የእምነት የተስፋ የፍቅር ፍጹምነት ስለሆነ ይህ ውጤት የማይታይ ከሆነ ትምህርቱ በመልካም ምድር ላይ የወደቀ ዘር አልሆነም በኢትዮጵያ ሕዝብ ልቡና ላይ የወደቀው ኋቋ እግዚአብሔር በመልካም ምድር ላይ የወደቀ ዘር ስለሆነ ፍሬው እነሆ የተትረፈረፈ ሆኖ ይታያል ሆኖም ባማረው የስንዴ ማሳ ላይ እንክርዳድ አእንዳይዘራበት ንቁና ትጉኅ የወንጌል ገበሬ ሆኖ መኖር ከቤተክርስቲያኒቱ የሃይማኖት መምህራን የሚጠበቅ ግዴታ ይሆናል ይህም ምን ጊዜም ቸል ሊባል የማይገባው ኃላፊነት ነው ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን ሰባቱ ምሥጢራተ በተክርስቲይኘ ከብፁፅ ክቡነ ገርጎርዮስ ቀዳማዊ ምሥጢር ማለት ድብቅ ሽሽግ ለልብ ወዳጅ ለቅርብ ዘመድ ካልሆነ በቀር የማይገለጥ ማለት ነው በንባብ የተሰወረ ብሂል ምሥጢር ይባላል ምሥጢር አዋቂ እንዲሉ አስማምቶና አራቆ የሚተረጉመው ሊቅ የሰው አእምሮ አስቦና መርምሮ የማይደርስበት የአምላክ ህላዊ የአምላክ ግብርም ምሥጢር ይባላል «ምሥጢረ ሥላሴ ምሥጢረ ሥጋዌ» ማለት ስለዚህ ነው በሃይማኖት ሥርዓት የጥንት አረማውያን የሚያሟርቱበትን የምትሐትና የጥንቆላ ዘዴ ሜስቴርዮን ምሥጢር ይሉት ነበር ከሕዝብ የተደበቀ ማለት ነው እንጂ እነሱስ ያውቁታል በብሉይ ኪዳን ምሥ ጢር የሚል ስም ባይሰጠውም የሚሠዋው መሥዋዕት ምሥጢርነት ነበረው ኃጢአትን ለማስተሥረይ ከእግዚአብሔር ለመታረቅ የሚደረግ ነውና ምሥጢር ሊያሰኘው የሚችለው መሥዋዕቱን እግዚአብሔር እንዴት እንደሚቀበለው አይታይም ተቀብሎም ሥርየትን መስጠቱ በእምነት እንጂ በዓይን አይታይምና ከኾነ በላይ እንጂ ያን ጊዜ አይታይምና ነው ቤተክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስ የጸጋው ግምጃ ቤት ስለሆነች በመስቀል ላይ የተሰጠውን አምላካዊ ጸጋ በእምነት ለሚቀርቧት ሁሉ ታድላለች ትምህርቷን አምነው የተቀበሉ ሁሉ የዚህ ጸጋ ተካፋዮች ናቸው ይህን ጸጋ ለምእመናን የምታድልባቸውን መሣሪያዎች ምሥጢራት ትላቸዋለች ምሥጢራት መባላቸውም ስለ ሦስት ነገር ነው ሀ ሳመኑ ሸገጂ ሳሳመኑ ሸይሰጡምና ሲ በዓይን የሚታየው በክጁ የሚጻሰሰው ግዙዬ ነገር በመገፈስ ቅዱስ ሲስወጥ ሸይታይምና ሐ ምጸመናን በዚህ በሚታየው ዩማይፎታዩውኘ የመገፈስ ቅዱስኘ ጸጋ ሲቀበሱ ጸደታፎደምቫ ይህም የሚፈጸመው በግብር ጸምሳካዌ ስስሆነ ምሥጢር ፎባሳፅ የቤተክርስቲያን ምሥጢራት ሰባት ናቸው እነሱም ምሥጢረ ጥምቀት » ሜሮን » ቁርባን » ንስሐ » ቀንዲል » ክህነት » ተክሊል ናቸው ሰባት መሆናቸው ወይም መባላቸው የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ በእነዚህ ብቻ ይወሰናል ማለት አይደለም መንፈስ ቅዱስ አይወሰንም ለስጦታውም ገደብ የለውምና ዮሐ ነገር ግን ሊጭሙንት በፊት ጌታ በኋም ሐዋርያት ሥራ የሠናባቸውን ከቅዱሳት መጻሕፍት ለቅመው ሰባቱን ምሥጢራት በቤተክርስቲያን መድበዋል እነዚህ ሰባቱ እንደ አርእስት ናቸው አንዳንድ ሰዎች የሰባቱን ምሥጢራት ቁጥር ከፍና ዝቅ በማድረግ ይናገራሉ በቤተክርስቲያን ታሪክ ግን ምንም እንኳ ከሊሙን ት ብዙዎቹ ሰባቱን በሙሉ ቆጥረው ባያቀርቡም ሁለቱን አንዱ ሦስቱን ሌላው እያደረጉ ጽፈዋቸዋል ቤተክርስቲያንም ምሥጢራትን ሰባት ናቸው ብላ የምታስተምረው በምሳሌ ሰሎሞን ጥበብ ቤቷን ያቆመችባቸውን ሰባት አዕማድ ምሳሌ አድርጋ ነው ምሳሌ ከነዚህ ከሰባቱ ሦስቱ ማለትም ሀ ምሥጢረ ጥምቀት ለ » ተክሊል ሐ » ክህነት አይደገሙም ሌሎቹ አራቱ ግን እንደየሁኔታው ይደገማሉ እያንዳንዱን ምሥጢር መጽሐፍ ቅዱሳዊ አመሠራረትና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እንዴት እንደሚሠራባቸው በየተራ እንገለጣለን ፕምቀት «አጥመቀ» ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው ፍቺውም በገቢር መንከር መድፈቅ መዝፈቅ በተገብሮ መነከር መደፈቅ መዘፈቅ መላ አካልን በውኃ ውስጥ ማስገባት ማለት ነው ዮናናውያን ቫፕቲዝማ ይሉታል ፍቺው አይለወጥም የምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት በንባቡ መሠረት የሚያጠምቁት በመድፈቅ በማጥለቅ ነው ምዕራባውያን ግን በንዝሐት በመርጨት ነው ይህም «ወእንዘ ታጠምቅዎሙ» ማቴ ያለውን ንባብ ከነምሥጢ ሩ ያፈልሰዋል ይንደዋል ጥምቀት በሰዋሰው አወጣጥ መድፈቅ መዝፈቅ ማለት ነው ብለናል በምሥጢር ደግሞ ብዙ ምሳሌዎች አሉት ምሳሌ ከአንድ አገር ወደ ሌላ መሄድ የአብርሃም ከሀገሩ መውጣትና ወደ ከነዓን መግባት የጥምቀት ምሳሌ ነው ምእመናን ከዓለመ ኃጢአት ወጥተው የመንግሥተ ተሰር ዉዬ የዕ ኤን ኤሬ ሰማያት ዜጎች የሚሆኑት በጥምቀት ነውናልቋ ኖኅ ከማየ ሥራዌ ከማየ አይህ የዳነበትን መርከብ ቅዱስ ጳጥሮስ የጥምቀት ምሳሌ ናት ብሏታል ቀዳጳጥ ምእመናን ከኃጢአት ከጥፋት የሚድኑ በጥምቀት ነውና ቅዱስ ጳውሎስም እሥራኤል ከግብጽ የባርነት ቀንበር ተላቀው የኤርትራን ባሕር ተሻገረው ወደ ምድረ ርስት ያደረጉትን ጉዞ የጥምቀት ምሳሌ አድርጎ ተናግሯል ቀዳቆሮጀጅዑ ምእመናን ባሕረ ኃጢአትን ተሻገረው ምድረ ርስት መንግሥተ ሰማያትን የሚወርሱት በጥምቀት ነውና ዳግመኛም ይኸው ቅዱስ ጳውሎስ ጥምቀትን በሞትና በመ ጋበር ይመስለዋል ሮሜ ገላ ቆላ በሞት ጊዜ ነፍስና ሥጋ እንደሚለያዩ በጥምቀትም አሮጌው ሰውነት ይሞታል ይቀበራል አዲሱን ሰውነት አዲሱ ሕልውናውን ይጆምራልና ከሁሉ በላይ ደግሞ ራሱ መድኃኒታችን ጥምቀትን «እንደገና መወለድ» ብሎታል ዮሐ ከአብራክ መንፈስ ቅዱስ ከማኅፀነ ዮርዳኖስ ካልተወለዱ መንግሥተ ሰማያት መግባት የማይቻል መሆኑንም ራሱ አስረድቶናል ዮሐ ቤተክርስቲያን አሕዛብን ሁሉ እንድታስተምርና እንድታሳምን በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እንድታጠምቅ ታዛለች ማቴራ ጥምቀት አንድ ነው አይደገምም ይሁን እንጂ በምሥጢረ ሥላሴና በምሥጢረ ሥጋዌ ከቤተክርስቲያን የተለየ እምነት ያሳቸው ሰዎች የሚያጠምቁት ጥምቀት እንዲከለስ ሠለስቱ ምእት አዘዋል «ለዘተወልደ እምጳውሎስ ሳምሳጢ ካእበ ያጥምቅዎ» የሠለስቱ ምእት ቀኖና ዛሬም በምሥጢሬ ሥላሴ የማያምኑ ጅሆቫውያንም ሆኑ ሌሎች የሚያጠ ምቁት ጥምቀት በቤተክርስቲያን ተቀባይነት የለውም ጳ በሐዋርያት ጊዜ ጥምቀት የሚፈጸመው ከማስተማርና ከንስሐ በኋ ነው ቦሐዋሥ ተጠማቂዎቹ ከቤተ አይሁድ ወይም ከአረማውያን ወገን ስለ ነበሩ ክርስቲያን ለመሆን ሲመጡ አዲሱን ሃይማኖት ገልጦ ማስተማርና አብራርቶ ማስረዳት ካለፈው ክፉ ሥራቸው በንስሐ እንዲመለሱ መምከር አስፈላጊ ነበርና በጥምቀት ከኃጢአታቸው ከተለዩ በኃላ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ የሚቀበሉት ሐዋርያት አጃቸውን ሲጭኑባቸው ነበር የሐሥራ ከሐዋርያት በኋጫ ሕጻናትን ማጥመቅ እስከተጀመረበት እስከ አምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ የነበረው የጥምቀት ሥርዓት ደግሞ እንደሚከተለው ነው ወደ ክርስትና የሚመጡ ሁሉ ሦስት ዓመት የክርስትናን ትምህርት ይማራሉ ሲኖዶስ ቀኖና ኒቅያ አንቀጽ እስኪጠመቁ ድረስ ወደ ቁርባን አይቀርቡምኔ በቅዳሴ ጊዜ ፃኡ ንዑሰ ክርስቲያን እስኪባል ቆይተው ፍሬ ቅዳሴው ሲጆምር ከቤተክርስቲያን ወጥተው ይሄዳሉ ዲድ እንዲጾሙም ታኳል ዲድ ሦስቱን የትምህርትና የቀኖና ዘመናቸውን ሲፈጽሙ ለመጠመቅ ይፈቀድላቸዋል የጥምቀትም ጊዜና ሥርዓት እንደዚህ ነበር። መዳን ከእግዚአብሔር ቸርነት የሚፈልቅ እንጂ በሰው ትምህርትና ዕውቀት የሚገዛ የገበያ ዕ ቃ አይደለምና በምሳሌነትም ብንወስደው ጥምቀት በግዝረት ምትክ የተሰጠ ሕግ ነው አብርሃም በእግዚአብሔር ባመነ ጊዜ በጣም ሽማግሌ ነበር ነገር ግን ለማመኑ ምልክት እንዲሆን ተገዘር ስለተባለ በዚያ በሽምግልናው ወራት ተገዘረ ከሱም በኋ ዘሮቹ በተወለዱ በስምንተኛ ቀናቸው ሲገረዙ ኑረዋል በዚህ መሠረት ግዝረት በብሉይ ኪዳንም የማመን ምልክት ነው «መነኩሴ በቆቡ ወንበር በክታቡ እንደሚታወቅ» የአብርሃም ዘሮች የሆኑ ሁሉ በስምንተኛ ቀናቸው የሚገረዙት የአብርሃም ልጆች በመሆናቸው ከአብርሃም እምነት እንደማይወጡ ስለታወቀ ነው በቤተክርስቲያንም የኃጢአትን ሸንኮፍ ቆርጦ የሚጥለው ጥምቀት ለሕፃናት መሰጠቱ ከክርስቲያን ቤተሰቦች ስለተወለዱ ሃይማኖታቸው ከእናት ከአባቶቻቸው ያለዚያም በጥምቀት ጊዜ አደራውን ከሚወስዱት ከክርስትና እናትና አባቶቻቸው የሚማሩት ስለሆነ ነው የምዕራብ ቤተክርስቲያን አባት አውግስጢኖስ የሕፃናት ጥምቀት በሐዋርያት ጊዜም እንደነበረ ተናግሯል አውግስጢኖስ ይህን ያለበት በቂ ምክንያት አለው ጥንቱን ጌታ ሐዋርያትን ሲያዛቸው «አሕዛብን ሁሉ አጥምቁ አስተምሩ አላቸው እንጂ ሕፃን ሽማግሌ አላለም ዕድሜ አልወሰነም ማቴሾ ሐዋርያትም ሲያስተም ሩ «በክርስቶስ እመን አንተም ቤተሰብህም ትድናላችሁ» እያሉ ነው የሐዋ ሥራ ዋናው ካመነም ቤተሰቡንም ሁሉ ይዞ ነውና ዮሕሐ የጥምቀት ባሕርይዋ ዓላማዋ አንድ ሲሆን ሦስት ዓይነት አካላት እነሱም ሀህ ለ የመጆመዕጡ ክዚህ ሳፎ ክገዳዩነው በመገፈስና በውኃ መጠመቅ ነው ሁሰተሻናሻው በመገፈስ ቅዱስና በክሳት መጠመቅ ነው «አንትሙሰ ትጠመቁ በመንፈስ ቅዱስ የሐዋሥ እናንተስ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመ ጫችሁ» ባላቸው መሠረት ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን በእሳት አምሳል ተቀብለው ተጠምቀዋል የሐዋሥ አንዳንዶቹ ግን ዮሐንስ መጥምቅ «በመንፈስ ቅዱስ ወበአእሳት» ያለውን ያለ አግባቡ «ወ» ን ወሚመ «አማራጭ ያለዚያም» ብለው ፈተው «እሺ ብትሉ በመንፈስ ቅዱስ ያለበለዚያም በውኃ» ብለው ይተረጉማሉእሳት በሆነው በመንፈስ ቅዱስ ተብሎ ቢፈታ እንጂ «እሳት» የመንፈስ ቅዱስ ተ ጭኒ አይደለም እንዲያማ ከሆነ ሐዋርያትን እሳት በላቸው ማለት ነዋ ሊመሙንትም መንፈስ ቅዱስን በአሳት መስለው ይናገራሉ ለምሳሌ የኢሳይያስን ለምጽ ያነጻውን የከሰል ፍም ሊመሙንት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ አድርገው ተርጉመውታል ኢሳ ሦስተሻው ዩጥምቀት ዓፎዩነት በደም መጠመቅ ነጡ የክርስትናን ትምህርት በመማር ላይ እንዳሉ ወይም ተምረው አምነው ከመጠ መው በፊት ያለዚያም ሁሉንም ሳያውቁት በተለያየ ምክንያት ክርስቲያኖች በሰማዕትነት ሲያልቁ በማየታቸው ተመስጠው «የእነዚህ ሰዎች አምላክ እውነተኛ ነው» ብለው በሰማዕትነት የሚሞቱ ሰዎች ደማቸው ማየ ጥምቀት ይሆንላቸዋል በቤተክርስቲያን ሥርዓትም መጽሐፈ ኪዳን የአቡሊዲስ ቀኖና የግብጽ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ጥምቀት የመፈጸም መብት ያላቸው ቀሳውስትና ኤ ጳስ ቆጾሳት ብቻ ናቸው ዲያቆን ኢያጥምቅ ኢያቁርብ በእዴሁ ዘእንበለ አምጽዋዕ በእርፈ መስቀል «ዲያቆን ለማጥመቅም ሆነ በእጅ ለማቁረብ አይፈቀድለትም በዕርፈ መስቀል ከጽዋው እየጨለፈ ደሙን ያቀብል እንጂ» በሐዋርያት ጊዜ ግን ዲያቆንም መደበኛ ሆኖ ያጠምቅ ነበርፁ የሐዋሥ በመለካውያን ሥርዓት በድንገተኛ ምክንያት ሕፃኑ የመጠመቂያ ቀኑ ሳይደርስ ቢታመምና ለሞት ቢያሰጋ ለጊዜው ኤ ጳስ ቆጳስ ወይም ቄሱ ባይገኙ ዲያቆኑ ያጠ ምጩ ዲያቆኑም ቢታጣ የሕፃኑ እናት ወይም አባቱ «በሥላሴ ስም ተጠመቀ» እያሉ በአየር ላይ ሦስት ጊዜ ከፍና ዝቅ ያደርጉታል ሕፃኑ ከሞት የተረፈ እንደሆነ ግን ጥምቀቱ እንደገና በሥነ ሥርዓት ይፈጸማል የማጥመቂያ ቦታ ሁልጊዜ ቤተክርስቲያን ናት ተጠማቂ ከበዛ ግን በወንዝም በባሕርም ቢሆን ይፈጸማል የምሥጢራት መግቢያ በር ስለሆነው ስለምሥጢረ ጥምቀት አመሠራረትና አፈጻጸም አጠጋ ይ አቅዋም በመጠኑም ቢሆን ከዚህ በላይ አውስተናል አሁን ደግሞ ጥምቀት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እንዴት እንደሚሠራበት እንመለከታለን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ወንድ ልጅ በተወለደ በአርባ ቀኑ ሴት ልጅ በተወለደች በሰማንያ ቀኗ ይጠመ ዳቋኑ የሕፃኑ ጤንነት የሚያሰጋ ከሆነ ከዚያም በታች ይሆናል በአንዳንድ አጋጣሚ ችግር ቢዘገይም ቤተክርስቲያን ወደሷ የመጡትን አትመልስም ባርባ ቀን በሰማንያ ቀን የሆነበት ምክንያት በመጽሐፈ ኩፋሌ በምዕራፍ «አዳም በተፈጠረ በአርባ ቀኑ የፈጣሪውን ጸጋ ተጐናጽፎ በገነት እንዲኖር ተፈቅዶለት ነበር ሔዋንም በተፈጠረች በሰማንያ ቀኗ ብርሃን ተጐናጽፋ በገነት እንድትኖር ተፈቅዶላት ነበር በተሳሳቱ ጊዜ ግን ይህን ክብር ተገፈፉ የሚል ትምህርት በመኖሩ ነው በክርስቶስ ሞት በተደረገው አርቅ ደግሞ አዳምና ሔዋን ወደ ጥንት ቦታቸው አንዲመለሱ ተፈቅዶላቸው የአዳምና የሔዋን ልጆችም እንደየጾታቸው በአርባበሰማንያ ቀናቸው ሲጠመቁ በዘር ከወረደው መርገም ይገላገላሉ የቀደሙ ወላጆቻቸው ያስወሰዱት የጸጋ ልጅነት በጥምቀት ይመለስላቸዋል ከቀኑ አቆጣጠር በቀር ይህ በሁሉ የታወቀ የቤተክርስቲያን ትምህርት ነው ከዚህም ሌላ ወንድ የወለዱ ባርባ ቀን ሴት የወለዱ በሰማንያ ቀን ሕፃኑን ወደ ቤተመቅደስ ማቅረብ እንዳለባቸው በኦሪት ታዚል ዘሌዋ ወንድ የወለዱ ሴቶች ከደመ ሕርስ የሚነጹት ባርባ ቀን ነው ሴት የወለዱ ግን በሰማኒያ ቀን ነውና ይህን ሥርዓት መድኃኒታችንም ፈጽሟል በኦሪት እንደተጻፈ ዘጸ ምንም እንኳ እመቤታችን ጌታን ከመውለዷ በፊት በወለደችው ጊዜ ከወለደችውም በኋ ልማደ አንስት ሕርስ እንዳልነበረባት ቢታወቅም ቅድመ ጸኒስ ጊዜ ጸጊስ ድኅረ ጸኒስሃሸሃ ቅድመ ወሊድ ጊዜ ወሊድ ድኅረ ወሊድ ንጽሕት ናትና በኦሪት የተጻፈውን ለማክበር በወለደች ባርባ ቀኗ ሀብታሞች ሙክት አየሳቡ ሲሄዱ አሷም አንደ ድህነቷ ሁለት የወፍ ጫጩት እጓለ ርግብ ዘውገ ማዕነቅ ይዛለት ወደ ቤተመቅደስ ወስዳዋለች ሉ ቃ ይህ በብሉይ ኪዳን የነበረው ሥርዓት ባርባ ቀን በሰማንያ ቀን ለሚደረገው የክርስቲያን ልጆች ጥምቀት ምሳሌ ነው ሕፃናቱ ወደ እግዚአብሔር ፊት መቅረብ የሚጀም ሩት በዚህ ቀን ነውና የሥርዓቱ አፈጻጸም እንደሚከተለው ነው ወላጆቹ የሚጠ መቀውን ሕፃን ይዘው ወደ ቤተክርስቲያን ይመጣሉ ቄሱ ውኃውን በብርት አድርጎ ሥርዓተ ጸሎቱን ይጀምራል ክርስትና አባት እና እናት ለመሆን የመጡት የሕፃኑን አውራ ጣት ይዘው ተጠማቂው ሊለው የሚገባውን ሦስት ጊዜ «እክህደከ ሰይጣን እያሉ ሰይጣንን ያወግዛሉ ሥርዓተ ጸሎቱ ተገባዶ ዲያቆኑ «ጸልዩ በአንተ ዛቲ ቤተክርስቲያን» ሲል ተጠማቂው ካደገ ከተማረ በኋ የመጣ እንደሆነ ራሱ ሕፃን ከሆነ ግን የክርስትና አባት እናት ጸሎተ ሃይማኖትን ይደግማሉ ይህ ሲፈጸም የተጠማቂው ልብስ ይወል ጩሕ ዲያቆኑ በሁለት እጁ ተቀብሎ ተጠ ማቂው ሕፃን አንደሆነ በሁለት እጁ ይይዘዋል አዋቂ እንደሆነ ግን ራሱን የቻለ ስለሆነ ዲያቆኑ ይመራዋል እንጂ አይታቀፈውም ማጥመቂያውን በአራቱ ማዕዘን እያዞረ በምሥራቅ በምዕራብ በሰሜን በደቡብ «እሰግድ ለአብ እሰግድ ለወልድ እሰግድ ለመንፈስ ቅዱስ ይላል ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ እሰግዳለሁ ማለት ነው በዚህ ጊዜ ቄሱ በተጠ ማቂው ግንባር መስቀሉን እያደረገ «ይኩን ስመከ እገሌ» ይላል በክርስትና ስም ይሰይመዋል ይህ ሲፈጸም ማዩን «ቡ ናክ» ብሎ ባርኮ «አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውአቱ መንፈስ ቅዱስ» ካለ በኋ «አጠምቀከ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ» እያለ ሦስት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አድርጎ ያጠምቀዋል ምሳሌው እንዳለፈው ነው የክርስትና ስም ጸክዉጣጥ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ልዩ መልክ አለው ተጠማቂው የክርስትና ስም የሚወጣለት ቄሱ በሚያውቀው የዕለቱን በዓል ምክንያት አድርጐ ነው ለምሣሌ በዓሉ የጌታ የአመቤታችን የሆነ እንደሆነ ገብረ መድኅን ኃማርያም የቅዱስ የመልአክ እንደሆነ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል በሚል ስም ይሰይመዋል ስለ ስም ካነሣን በኢትዮጵያ ሁለት ዓይነት ስም አለ ወይም ለአንድ ሰው ሁለት ስም አለው ይኸውም አንዱ በጥምቀት በቤተክርስቲያን የሚወጣለት ነው ሌላው ግን ከቤተሰብ የሚወጣለት ነው ያኛውን የክርስትና ስም ይኸኛውን የዓለም ስም ይሉታል በብዙ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለምሳሌ በሰሜን ሸዋ በትግሬና በኤርትራ ያሉት ክርስቲያኖች ብዙዎቹ የሚጠሩት በክርስትና ስማቸው ነው በዓለም ስማቸው የሚጠ ሩት ክርስቲያኖች በቤተክርስቲያን አገልግሎት በሚፈጸምላቸው ጊዜ ብቻ በተክሊል ሲጋቡ ሲታመሙ ለጸሎት ሲሞቱ ለጸሎተ ፍትሐት ካልሆነ በቀር በክርስትና ስማቸው አይጠግትም ብዙዎቹ የክርስትና ስማቸው እንዳይጠፋባቸው በውቅራት ከሰውነታቸው ላይ ያስከትቡታል በማይታወቁበት ቦታ በድንገት ሲሞቱ ያለ ጸሎተ ፍትሐት እንዳይቀበሩ ለጥንጭ ነው ዛሬ ግን የጥምቀት መዝገብ ስላለና የምስክር ወረቀትም ስለሚሰጥ ችግር የለም ይህ በዓለም ስም መጠራት የተጀመረው መቼ እንደሆነ በትክክል ባይታወቅም የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ተደጋግሞ መከራ የደረሰባቸው ስለሆነ ክርስቲያኖችን የሚያሳድድ ጠላት በመጣ ቁጥር የክርስትና ስማቸውን እየደበቁ ለመዳን የፈጠ ሩናት ዘዴ ሳይሆን አይቀርም እንደ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች በዓረብ አገር የሚኖ ሩ ክርስቲያኖችም ብዙዎቹ እንደዚሁ በዓለም ስማቸው ይጠ ራሉ ምክንያቱ ተመሳሳይ ነው እንደ አጋጣሚ ሆኖ ተለምዶ ቢቆይም በቅድስት ቤተክርስቲያን አደባባይ የተሰጠው የክርስትና ስም ተደብቆ በሌላ ስም መጠራት ክርስቲያናዊ ትውፊት አለመሆኑን ካህናትም ምእመናንም ተረድተው ወደ ክርስትና ስማቸው ቢመለሱ መልካም ነው ስያሜውና ጥምቀቱ ሲያበ ቃ ለክርስትና አባት እናት ያስረክባል። ከልጅህሸ የማትለየው በክርስቲያናዊ ምግባርና ሃይማኖት የምታሳድገው የ ኪዳን ልጅህ ነው እያለ እሱም እሺ አዎ እያለ ይቀበላል በዚህ ጊዜ ሜሮን ይቀባል ሦስት ኅብረ ቀለማት ያሉት ፈትል ተገምዶ በአንገቱ ይታሠርለታልሸ ይህም በግእዝ «ማኅተም» በአማርኛ ግን «ማተብ» ይባላልፁ ቀለሙ ሦስት ዓይነት ነው ነጭ ቀይና ቢጫ ነጩ የአብ ምሳሌ ነው ቀዩ የወልድን ሥጋ መልበስ ቢጫው የመንፈስ ቅዱስ የቤተክርስቲያን ተስፋ መንፈስ ቅዱስ ነውና ሦስት መሆኑ የምሥጢረ ሥላሴ አንድ ሆኖ መገመዱ የአንድ አምላክ ምሳሌ ነው ዛሬ ግን አንዳንዶቹ በፈትሉ ፈንታ ባለወርቅ መስቀል ሀብል ያሥሩባቸዋል መስቀሉ ባይከፋም ሀብሉ ለምሳሌነት አይመችም ሕፃኑ ልብሱን ከመልበሱ በፊት ቄሱ ሕፃኑን እንደገና ተቀብሎ በሁለት እጁ ከፍ አድርጐ ይዞ «ይባፅ መንፈስ ቅዱስ» እያለ እፍ ይልበታል ከዚህ በቴ ተጠማቂው ወደ ቤተክርስቲያን ገብቶ ይቆርባል የጥምቀት ሥርዓት የሚፈጸመው ተጠማቂው ሲቆርብ ነውና እዚህ ድረስ የቤተክርስቲያናችን ሥርዓተ ጥምቀት አፈጻጸም ነው ይህ የእኛ ሥርዓት ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጋር የማይመሳሰልበትም የውጭ መልክ አለው እዚህ ላይ በመጠኑም ቢሆን አንዳንድ ምልክቶችን እናቀርባለን በመጀመሪያ «የሕፃናት ጥምቀት» እስታሊን በሚባለው የስዊዘርላንድ ክፍለ ሀገር አባካሊ በምትባል ከተማ በሚገኘው የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን ሕፃን ልጅ ሲጠመቅ አይቼአለሁ ሌሎችም የፕሮቴስታንት ተከታዮች በጀርመንም እንደሚያጠምቁ ነግረውኛል ከላይ እንዳየነው ከፕሮቴስታንት ማኅበር በቀር ሐዋርያዊ ውርስ ባላቸው አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይሠራበታል ቀን ግን አይወስንም እንደመጣ ነው በምሥራ ጋያን አብያተ ክርስቲያናት በተለይ እንደኛ የተለመደ የማጥመቂያ ጊዜ አድርገው ባይወስዱትም ወንድ የወለዱ ባርባ ቀን ሴት የወለዱ በሰማኒያ ቀን ወደ ቤተክርስቲያን እየሄዱ ልዩ ጸሎት ይደረግላቸዋልሱ በየጊዜው እየለዋወጡ ትና እየረሱት ነው እንጂ ይህ ጸሎት የክርስትና ሥርዓት ይፈጸምበት የነበረ ሳይሆን አይቀርም ስም አወጣጡም በጣም የተለየ ነው አብዛኛውን ጊዜ ምሥራ ሙያንም ሆኑ ምዕራባውያን ስም የሚሰይሙት የጌታን የእመቤታችንን የቅዱሳንንም ሆነ የመላእክትን ስም እንዳለ ወስደው ነው ለምሳሌ «አማኑኤል ማርያም ጳጥሮስ ጊዮርጊስ ሚካኤል» እያሉ ነው ካቶሊኮች ሁለቱንም ስም ነው የሚሰይሙት ስም የሚወጣው ከአያች ከቅድመ አያት ስም እየተወሰደ ነው ፕሮቴስታንቶችም ጀምረዋል የክርስትና እናት አባት አላቸው ሀብልም ያሥራሉ በግሪኮችና በሌሎችም መለካውያን ሥርዓት ቄሱ ተጠማቂውን ወደ ማጥመቂያው ሲዘፍቀው «ይጠመቅ ገብረ እግዚአብሔር በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ» እያለ ነው ለዚህም የሚሰጡት ምክንያቶች መሣሪያዎች ነን እንጂ አጥማቂዎች አይደለንም አጥማቂው እግዚአብሔር ነው ይላሉ አሳባቸው የትሕትና ይመስላል ነገር ግን «አጠምቀከ የሚለው ገቢር ጭ «ወእንዘ ታጠምቅዎም» ከሚለው ትእዛዝ ጋር የተስማማ ነው በትእዛ ውስጥ ሐዋርያትም ባድራጊነት አሉበት ምዕራባውያንም «አጠምቀከ» ይላሉ በኢትዮጵያና በግብጽ ሥርዓትም እንደዚሁ በገቢር ነው «አጥመቀ» ካለው ነጠላ ቁጥር ሌላ በአንዳንድ መጻሕፍት ቁጥ ሩን አብዝቶ «ናጠምቀክሙ ብሎ ይገኛል» የአቡሊዲስ ቀኖና እና «ዲድ» በማጥመቂያው ሦስት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አድርጎ ማውጣት በሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ይሠራበታል በችግር ካልሆነ በቀር በምሥራቅ አብያተ ክርስቲያናት በመለካውያንም ቢሆን ጥምቀት በንዝኅት አይሆንም በምዕራብ አብያተ ክርስቲያናት ግን ሁልጊዜ በንዝኅት ነው ከጥምቀትና ከሜሮን በማከታተል የሚፈጸመውም ምሥጢ ረ ቁርባን በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ጨርሶ ተረስቶ በኢትዮጵያ ብቻ ይሠራበታል ምዕራባውያን አጥምቀው ያለ ሜሮንና ያለ ቁርባን ያሰናብታሉ መለካውያንም አጥምቀው ሜሮን ቀብተው ሳያቆርቡ ይለያያሉ የሚያቆርቡት ሰንብተው ነው የሚሰጡትም ምክንያት በአንድ ቤተክርስቲያን ያላቸው ካህን አንድ ስለሆነ አጥምቆ ወዲያውኑ ሥርዓተ ቁርባንን ለመፈጸም የማይችል በመሆኑ ብቻ ነው ችግር ባለበት በሕንድም እንደዚሁ ይሠራሉ ይህንን ጄኔቫ በሚገኘው የራሽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንም አይቼአለሁ ሁሉም የጥምቀትን ሥርዓት የሚፈጽሙት ከቅዳሴ በኋ በሰርክ ነው በመጠኑም እስከዚህ ያየነው የጥምቀት ምሥጢርና አፈጻጸሙ ነው ምሥጢረ ጣጫሮገ «ሜሮን» ዱሩ የጽርዕ ነው የሚሸት የሚጣፍጥ ልብ የሚመስጥ መዓዛ አለው መልኩ ጽርየቱ ዘይት የሚመስል ነው «ሜሮዲያ» ይሳል በግሪክ መዓዛ ማለት ነው በግእዝም ቅብዕ ቅብዐ ሜሮን ይባላል ከብዙ ፅጽዋት ተቀምሞ የሚሠራ ነው ጥቅሙና አገልግሎቱ በብሉይ ኪዳን ለእግዚአብሔር የሆነው ሁሉ የሚታተምበት ያደፈው የረከሰው የሚቀደስበት ቅብዕ ነው እግዚአብሔርን ለማገልገል የሚሾሙ ሊ ሙንትና ካህናት አራት ሽቱ አምስተኛ ዘይት የሚቀቡት ቅብዕ ይህ ነበር የእግዚአብሔርን ሕዝብ እሥራኤልን የሚጠብቁ የእግዚአብሔር እንደራሴዎች ነገሥታትም «መሲን» የሚባሉት በዚህ ተቀብተው ስለሚነግሥ ነው «መሲሕ» ማለት ቅቡዕ የተቀባ ማለት ነውና ዘፍ ቀዳሳሙ ይህም ብቻ አይደለም እግዚአብሔር የሚገለገልባቸው የቤተመቅደስ ንዋያትም አስቀድመው በዚህ መቀባት መታተም ነበረባቸው ከተቀቡም በኃላ ለቤተመቅደስ እንጂ ለተራ አገልግሎት አይውሉም ነበር ከብሉይ ኪዳን በፊት የነበረው አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረገው ከአሥሩ አበው አንዱ ሄኖክ ከመሰወሩ በፊት ሜሮን ተቀብቶ እንደ ተሰወረና ልማደ ሰብእ እንደጠፋለት ይነገራል። ች አቀነባባሪነትና ደጋፊነት ስለነበር አጹ ልብነ ድንግልን አሸንፎ ኢትዮጵያን ወረረ በክርስቲያኖች ላይም መራራ አልቂት ደረሰ በዘመነ ዮዲት የተፈጸመው ግፍ ሁሉ በዚህ ዘመን ተደገመ በዮዲትና በግራኝ መሐመድ የተፈጸመ ግፍ ልዩነት ቢኖረው የግራኝ መሐመድ የግዛት ዘመን ዓመት መሆኑ ብቻ ነው ስደቱ ቋክሎው መታረዱ ግፉ ሁሉ አንድ ዓይነት ነበረ ከአንድ በላይ ሚስት ማግባት መፋታት በየዛፉ ሥር እየተሰበሰቡ አምልኮ ባእድ መፈጸምና የመሳሰሉት መጥፎ ልምዶች ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ከግራኝ መሐመድ ወረራ በኋ እንደሆነ ይነገራል ቤተክርስቲያናችን ግን ይህ ሁሉ መከራ ቢደርስባትም ክርስቶስ በጽኑ ዐለት ላይ ስለመሠረታት ተሳደደች አንጂ አልጠፋችም ከዚህ ሁሉ ስጩ በኋ በ ዓም የአጴ ልብነ ድንግል ልጅ ገላውዴዎስ ግራኝ መሐመድን በጦርነት ገድሎ በአባቱ ዙፋን ላይ ተቀመጠ ክርስቲያኖችም መብታቸው ተጠብቆ በሰላም መኖር ቻሉ አብያተ ክርስቲያናትም በክብር ተገለገሉ ሚስዮናጡይደን በዚትዮጽያ ከ ዓም ባሉት ዓመታት ካቶሊካውያን ኃይላቸውን በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ላይ ማሳየት ጀመሩ ከአጴጹ ሠርጸድንግል ጀምሮ በነበረው በጎንደሩ ዘመነ መንግሥት ነገሥታቱ ሃይማኖታቸው የቀና ቤተክርስቲያናቸውን የሚጠብቁ አንደ ነበር ቢታወቅም አኤ ሱስንዮስ ግን ከሮማ መንግሥትና ከካቶሊክ ቤተክርስቲያን ዘንድ ተወዳጅነትን ለማትረፍና ድጋፍ ለማግኘት ሲሉ ሃይማኖታቸውን ለወጡ ካህናትና ምእመናን ሃይማኖታቸውን ሥርዓታቸውን እንዲለውጡና በሮ ሣማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሥርዓት እንዲመሩ ተገደዱ ለዚህም የንጉሥን ትአዛዝ ለማስፈጸም በሰባኪነት ስም ከሮ የተላኩ «ኢየሱሳውያን» የተባሉ ሚስዮናውያን በቤተክርስቲያናችን ላይ ከፍተኛ ችግር ፈጠሩ ካህናት ታሠሩ ተባረሩ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ተፋለሰ ነገር ግን ቤተክርስቲያኑን የሚጠብቅ እግዚአብሔር በአ ሱሱንዮስ ላይ ኃይሉን አሳየ አጹ ሱሱንዮስ በጽኑ ደዌ ሲያዙ «ፋሲል ይንገሥ ሃይማኖት ይመለስ» ተባለ ፋሲስ ነገሠ ዛይማናት ተመስሰ አጹ ፋሲል የኢትዮጵያን ዙፋን ከአባታቸው ከአጹ ሱሱንዮየኛስ ከተረከቡበት ጊዜ ጀጆምሮ ተፋልሶ የነበረውን ሥርዓተ ቤተክርስቲያን መልሰው አስከበሩ መጻሕፍት ከግአዝ ወደ አማርኛ በአንድምታ ተተረጎሙ ስብከተ ወንጌል ተስፋፋ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትም ታነጽ በተለይም ኅሊና ማራኪ የሆነውን ቤተመንግሥታቸውንና ያሠናዋቸውን አብያተ ክርስቲያናት ስንመለከት የኢትዮጵያን ጥበብ በአጴጹ ፋሲል አማካይነት እናደንቀዋለን ከዚህ ቀጥሎ በነበሩ ነገሥታትም ሆነ በዘመነ መሳፍንት ከዘመነ መሳፍንት በኋም በአኤዜ ቴዎድሮስ በአኤ ዮሐንስ በአ ምኗኒልክና በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመን መጠነኛ ዕድገት በማሳየት በተመሳሳይ ሁኔታ ታሪክዋን መዝግባለች ቤተክርስቲይናችን በዚጣሲይፀይ ጠረራ ጊዜ አጹ ኃይለሥላሴ በነገ በኛው ዓመት ማለት በ ዓም ፋሽስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን በወረረባቸው አምስት ዓመታት በሀገሪቱ ላይ የተፈጸመውን ግፍ ስናስታውስ እጅግ አስከፊ መሆኑን እንገነዘባለን ለምሣሌ ኢትዮጵውያን ማለ ጋቸውን ቤቶች መ ጋክ ላቸውን ልዩ ልዩ እንስሳት መጥፋታቸውን ስንመለከት ግፉ ምን ያህል እንደነበር መገንዘብ ያስችላል የሀገሪቱ ችግር ከቤተክርስቲያኒቱ ችግር ፈጽሞ ስለማይለይ ግምባር ቀደም የችግሩ ቀማሽ ቤተክርስቲያናችን ነበረች አያሌ አርበኞች ስለሀገራቸው ነፃነት ደማቸውን ሲያፈሱ አጥንታቸውን ሲከሰክሱ ብዙ የቤተክርስቲያን አባቶችም ስለሀገራቸውና ስለ ቤተክርስቲያናቸው ክብር ሰማዕትነትን ተቀብለዋል የአቡነ ጳጥሮስ የአቡነ ሚካኤልና የሌሎችም ሊሙመሙንተ ቤተክርስቲያን ሰማዕትነት በአርአያነት ሲጠቀስ የሚኖር ሕያው ታሪክ ነው በደብረሊባኖስ ገዳም በጅምላ የተጨፈጨፉት መነኮሳትና በዓል ለማክበር የተሰበሰቡት ምእመናንም የሚዘነጉ አይደሉም በፋሽስት ኢጣሊያ ወረራ ጊዜ ብዙ የብራና መጻሕፍት ተዘርፈዋል አያሌ የታሪክ ቅርሶችም ተወስደዋል ዮዲት ከሰባበረችው ታላቅ የአክሱም ሐውልት ቀጥሎ በርዝመቱ ሁለተኛ የሆነው ሐውልታችን ተወስዶ ሮማ ላይ ተተክሏል እንግሊዞች ከአጹ ቴዎድሮስ ሞት በኋ የዘረፏቸው የብራና መጻሕፍቶቻችን ለብሪቲሽ ሙዚየም ማዳበሪያ እንደሆኑ ሁሉ በጣልያኖች የተዘረፉ መጻሕፍቶቻችንና ቅርሶቻችንም ለሮማ ቤተመጻሕፍት የታሪክ ማበልጸጊያ ሆነዋል ከዲስ የታክ ምስራ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ከተሾመው ከአባ ሰሳማ ከሣቴ ብርሃን በጃ ይሾሙ የነበ ሩ ጳጳሳት ግብጻውያን እንደነበ ሩ ተገልዷልጹ ግብጻውያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ከሥራቸው ለማድረግ ሲሉ «ኢትዮጵያውያን ከሊጋመ ንቶቻቸው ጳጳስ አይሹሙ» የሚል ሕግ አውጥተው ለ ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ግብፃውያን ጳጳሳት ተሾመዋል ይኸውም አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃንና ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖትን ሳይጨምር ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በራስዋ ሊሙንት ጵጵስና አእንዲሾምላት የጠየቀችው በቅዱስ ሐርቤ ዘመነ መንግሥት ከዚያም በአጴ ዮሐንስ ኛ ጊዜ እንደነበር ተጽፏል ነገር ግን የሰው ሀሳብ ፍጻሜ የሚያገኘው የእግዚአብሔር ፈሙ ሲጨመርበት በመሆኑ ግንቦት ቀን ዓም አራት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት ማለትም ኛ ብፁዕ ክቡነ ይስሐቅቐ የትግራይና የሰሜን ጳጳስ ኛ ብፁዕ ጸቡነ ጥሮርስ የወሎ ጳጳስ ኛ ብፁዕ ጸክቡነ ጸብርዛህም የጎጃምና የጎንደር ጳጳስ ኛ ብፁዕ ጸክቡነ ሚካዜሼፅስ የምዕራብ ኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው በመሾማቸው በቤተክርስቲያናችን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ተከፈተ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን መንፈሳዊ መብቷን ከተቀዳጀችበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ አምስት ፓትርያርኮችን ሾማለች እነሱም ኛ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የተሾሙበት ጊዜ ሰኔ ቀን ዓም ኛ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ » » ግንቦት ቀን ዓም ኛ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለሃይማኖት » » ነሐሴ ቀን ዓም ኛ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ » » ነሐሴ ቀን ዓም ኛ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ » » ሐምሌ ዓም ማሳሰቢያ ዝግጅቱ ለሰንበት ትቤቶች መምህራን ማስተማሪያ ተብሎ ከልዩ ልዩ መጻሕፍትና እትሞች ተወጣጥቶ ባጭሩ የተቀነባበረ ነው ሥርዓተ ቤተክርስቲይን ክሲቀ ካህናት ክገፈ ገብርዜፅ ክፅታዩ የሲውገት ጉባዜ ክባስ መቅድም ሥርዓት ማለት «ሠርዐ» ሠራ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ የምዕሳድነት ዘር ያለው ስም ነው ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው ቤተክርስቲያን ማለትም ሁለት ትርጉም ያለው በስምና በባለቤትነት የተቀመጠ ስም ነው አንደኛው ትርጉም የክርስቲያን ቤት የክርስቲያን መሰብሰቢያ የክርስቲያን መገናኛ ማለት ነው ይህም ማለት ክርስቲያኖች በአንድነት በመሰብሰብ የሚጸልዩበት ሥጋወደሙን የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት ቦታና የጸሎት ቤት ማለት ነው ኢሳ ኤር ማቴ ማር ሉ ቃ ሁለተኛው ትርጉም የክርስቲያን ወገን ክርስቲያን የሆነ ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው «ቤተ እሥራኤል ቤተ ያዕቆብ ቤተ አሮን» ሲል የእሥራኤል ወገን የያዕቆብ ወገን የአሮን ወገን ማለት እንደሆነ ቤተክርስቲያን ማለትም የክርስቲያን ወገን ማለት ነውና መዝ ማቴ የሐዋ በአጠ ጫይ አነጋገር የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ወይም ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ሲባል ግን የቤተክርስቲያን ሕግ የቤተክርስቲያን ቀኖና የቤተክርስቲያን የአሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው የሥርዓተ ቤተክርስቲያን ትምህርት ጥልቅና ምጡቅ የሆነውን የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በመጠኑም ቢሆን ለመማርና ለማስተማር ለማወቅና ሥርዓቱን ለመፈጸም ለሚችሉ ሁሉ የሚረዳ ነው የሥርዓተ ቤተክርስቲያን ምንጮች መጻሕፍተ ብሉያት መጻሕፍተ ሐዲሳት የሐዋርያት ሲኖዶስ ሥርዓተ ጽዮን አብጥሊስ ኒዳ ጂ ጮ ጩ ኮን ትእዛዝ ዲድስቅልያ ፍትሕ መንፈሳዊ የሦስቱ ጉባኤያት የኒቅያ የኤፌሶን የቁስጥንጥንያ ውሳኔዎች ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ከአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ አሁን በየጊዜው የተነት የቤተክርስቲያን ሊሙንት የጻፏቸው ልዩ ልዩ የሥርዓት መጻሕፍት ናቸው መግቢቪያ ለሥርዓተ ቤተክርስቲያን መሠረቱ ሥርዓተ ደብተራ ኦሪት ሥርዓተ መቅደሰ ኦሪት ሥርዓተ ካህናተ ኦሪትና የመሳሰለው የብሉይ ኪዳን ሥርዓት መሆኑ ግልጽ ነው የደብተራ ኦሪት የመቅደሰ ኦሪት አሠራር ለቤተክርስቲያን ሕንጻ አሠራር ምሳሌነት አለው ደብተራ ኦሪት መቅደሰ ኦሪት በሦስት ክፍል ይሠራ እንደነበር ሁሉ ቤተክርስቲያንም ቅኔ ማኅሌት ቅድስት መቅደስ በሚል በሦስት ክፍል ትሠራለች ዘጸ የመጀመርያው ክፍል ቅኔ ማኅሌት ይባላል መዘምራን ደባትር ስብሐተ እግዚአብሔር ማኅሌተ እግዚአብሔር የሚዘምሩበት ነውና በዚሁ ክፍል በምዕራብ በኩል ቀሳውስትና ዲያቆናት በመንፈቀ ሌሊት በነግህ ሰዓታት ይቆሙበታል ኪዳን ያደርሱበታል በጥንት የቤተክርስቲያን ሥርዓት ሥርዓተ ጥምቀት የሚፈጸመው በዚሁ ክፍል ነበር በዚሁ ክፍል በደቡብ በኩል የሚገኘው ቦታ የሴቶች መቆሚያ ነው በቤተክርስቲያን ሥርዓት ወንዶችና ሴቶች አብረው ቁመው ስለማይጸልዩ በመጋረጃ ይከፈላል ክፍሉ በምሥራቅ የካህናት መግቢያ በሰሜን የወንዶች መግቢያ በደቡብ የሴቶች መግቢያ ሦስት በር አለው ለጥምቀተ ክርስትናና ለቁርባን ያልበቁ በትምህርት በንስሐ ገና የሚፈተኑ ሐዲስ አማንያንም ንዑሰ ክርስቲያን ዲያቆኑ «ፃዑ ንዑሰ ክርስቲያን» እስከሚል ድረስ በዚህ በቅኔ ማኅሌት ይቆያሉ ዲያቀኑ «የክርስቲያን ታናናሾች ውጡ» ብሎ በደወል ሲያውጅ ወደ መካነ ቀኖናቸው ተመልሰው ይሄዳሉ ወንዶች ምእመናንም ቆመው የሚያስቀድሱት በዚሁ ቦታ ነው መዘምራን በሚዘም ናበት በቅኔ ማኅሌት ቆመው የሚያስቀድሱ ንፍቀ ዲያቆናት አናጉንስጢስ መዘምራን ናቸው ፍትመን ን ስያሜ ጋር ተመሳሳይ ነው የቤተክርስቲያኑ ማፅከላዊ ቦታ ነው በዚህ ክፍል በስተምዕራብ በኩል ቆመው የሚያስቀድሱት ቆሞሳት ቀሳውስትና ዲያቆናት ናቸው በስተሰሜን በኩል መነኩሳትና የሚቆርቡ ወንዶች ምእመናን በስተደቡብ በኩል ደናግል መነኩሳይያት የካህናት የዲያቆናት ሚሜሚስቶች ቆመው ያስቀድሱበታል በዚሁ ክፍል ቆመው ላስቀደሱ ምእመናን ሥርዓተ ቁርባን ይፈጸማል ከሥርዓተ ጥምቀት ከሥርዓተ ቁርባንና ከሥርዓተ ንስሐ በስተቀር የሌሎቹ ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን ሥርዓተ ጸሎት የሚፈጸመው በዚሁ ክፍል ነው በምሥራቅ በምዕራብ በሰሜንና በደቡብ አራት በሮች አሉት ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ሙቅደስ ነው እንደ ብሉይ ኪዳን ቅድስተ ቅዱሳን የዚህም ስያሜው ከብሉይ ኪዳን የተወረሰ ነው በዚህ ውስጥ ሥርዓተ ቁርባን የሚፈጸምበት መንበረ ታቦቱ ሌሎችም ንዋያተ ቅድሳት ይገኛሉ በዚህ ክፍል ከርእሰ ሊጋ ጳጳሳቱ ጀምሮ ሊጋ ጳጳሳትና ኤልስ ቆጾሳት ያስቀድሳሉ ወደዚህ ክፍል ለመግባት የሚችሉ ካህናትና ዲያቆናት ብቻ ናቸው መቅደስ ሦስት በር አለው ይህም በር በምዕራብ በሰሜንና በደቡብ ነው ለእያንዳንዱ በር መንጦላዕት መጋረጃ አለው የዚህ ዓይነት ቤተክርስቲያን ባለአንድ ጉልላት ነው በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ቤተክርስቲያን ሲሠራ በጉልላቱ ላይ ምሳሌነት ባለው በተወሰነ ቁጥር የሰጐን እንቁላል ይሰካበታል ቁጥሩ ሦስት አምስት ስድስት ሰባት ወይም አሥራ ሁለት መሆን አለበት ሦስት ቢሆን የምሥጢረ ሥላሴ አምስት ቢሆን ጌታ የተቸነከረባቸው አምስቱ ቅንዋተ መስቀል ስድስት ቢሆን የስድስቱ ቃላተ ወንጌል ሰባት ቢሆን የሰባቱ ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን አሥራ ሁለት ቢሆን የአሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው ምሳሌነት ብቻ ሳይሆን ምሥጢርም አለው ሰጐን ጫጩቶችዋን የምትፈለፍለው እንደ ሌሎች ወፎች በመታቀፍ አይደለም ተባእቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጐን ዕንቁላሉን ትኩር ብለው ይመለከቱታል ዕንቁላሉም ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ገምቶ ይቀራል በእግዚአብሔርና በምእመናን መካከል ያለው ግንኙነትም እንደዚህ የረቀቀ ነው ምአመናን በጸሎታቸው ጊዜ ኅሊናቸውን ወደ እግዚአብሔር ፊት በተመስጦ ከአቀረቡ የጸሎታችቸውን ፍሬ ያገኛሉ ወዲያና ወዲህ ካወላወሉ ግን ከንቱ ድካም ነው ለማለት ምእመናንን በምሳሌ ለማስተማር ነው ቤተክርስቲያን ሲሠራ የሚሠራው አንድ ቤት ብቻ አይደለም በቤተክርስቲያኑ አካባቢ ሊሠሩ የሚገባቸው ከቤተክርስቲያኑ ጋር አብረው ገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች አሉ በቤተ ክርስቲያኑ ምሥራቅ ዲያቆናቱ ለመሥዋዕት የሚሆነውን ኅብስትና ወይን የሚያዘጋጁበት ሁለተኛ ቤት ይሠራል ይህም ቤት «ቤተልሔም» ይባላል። ሲጠመቁ ልብሳቸውን አውልቀው ነው ሴቶችም ሲጠመቁ የጠጉራቸውን ሹሩባ የአንገታቸውን የጆሮዋቸውንና የጣታቸውን የእግራቸውን ጌጥ ፈትተው ነው ፍትመንአን ረስጠብ ሴት በምትጠመቅበት ቀን ግዳጅ ከመጣባት እስክትነጻ ድረስ ትቆያለች ተጠማቂዎች መናገር የሚችሉ ከሆኑ ራሳቸው እምነታቸውን በመመስከር ጸሎተ ሃይማኖትን ያነባሉ መናገር የማይቻላቸው ከሆኑ የክርስትና አባት እናት ስለእነሱ ሃይማኖታቸውን ይመሰክራሉ ጸሎተ ሃይማኖት ያነባሉ ወንዶች ሴቶችን ሴቶች ወንዶችን ክርስትና አያነጮም ፍትመንአንቀጽ ረስጠብ ዘኒቅያ የተጠማቂዎች ቅደም ተከተል ተራ በመጀመሪያ የና የ ቀን ሕፃናት ይጠመ ጵ በኋ ንዑሰ ክርስቲያን ወንዶች ይጠመዱ በመጨረሻ ንዑሰ ክርስቲያን ሴቶች ይጠመ ዳኩ ፍትመንአን ረስጠ ብ ተጠማቂዎች ከተጠመቁ በኋ ካህኑ ሜሮን ይቀባቸዋል ከዚያ በኋ ሥጋውን ደሙን ያቀብላቸዋል ሥጋውን ደሙን ሳይቀበሉ ምንም አይቀምሱም የክርስትና አባት እናትም አብረው ጸመው ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ በዕለቱ ክርስትና የተነሙ ከሌሎች ቆራቢዎች በፊት ሥጋ ወደሙን ይቀበላሉ «መይትመጠው ቁርባን እምቅድመ ሕዝብ» ፍትመንአንቀጽ በስ የምትጠመቀዋን ንዑሰ ክርስቲያን ሴት ቅብዐ ቅዱሱንና ሜሮኑን ኤጳስ ቆጸጳሱ ከአንገትዋ በላይ ከቀባት በኋ ሌላውን ሰውነትዋን የምትቀባት ዲያቆናዊት ሴት ናት ፍትመንአንቀጽ ረስ በትምውጥት ህኒሂኻግን የገር ከእግዚአብሔር መንፈሳዊ ልደት መወለድ ልጅነት ማግኘት ከኃጢአት መንጻት ነው ሰው በጥምቀት ከኃጢአት በመለየቱ ከእግዚአብሔር በጸጋ በመወለዱ መንግሥተ ሰማያትን ለመውረስ ይበ ቄ ሕዝ የሐዋ ቆሮ «ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት ለሥርየተ ኃጢአት» ጸሎተ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ጸጋ ለሰው ልጅ የሚሰጠው በጥምቀት ከሥላሴ ሲወለድ መሆኑ በቅዱሳት መጻሕፍት ተነግሮዋል ው» ሥርዓተ ጥምቀት ትርጉም በውኃ የምናጠምቅበት ምክንያት ራሱ ክርስቶስ በውኃ ተጠምቋል ሐዋርያትም በውኃ እንዲያጠምቁ አዚኳል ማቴ ማር ዮሐ ኤፌ ቲቶ ዮሐ ከውኃው ሦስት ጊዜ ብቅ ጥልቅ ብለን መጠመ ጭን ክርስቶስ በከርሠ መ ቃበር ሦስት መዐልት ሦስት ሌሊት አድሮ የመነሣቱ ምሳሌ ነው ፍትመንአን ድ ተጠማቂው በሚጠመቅበት ጊዜ ዲያብሎስን ሲክደው ፊቱን ወደ ምዕራብ ማዞ ሩ የዲያብሎስ ቦታው ምዕራብ ስለሆነ ነው ተጠማቂው ፊቱን ወደ ምሥራቅ የሚመልሰው አዳም ከገነት ሰባት ዓመት መኖሩን ለማስታወስ ነው ገነት ምሥራቅ ናትና ተጠማቂው ወደ ምዕራብ የሚመለስበት ምክንያት አዳም ሲዖል መውረዱን ለማዘከር ነው ሲዖል ምዕራብ ናትና ተጠማቂው በውኃ አንጻር መቆሙ የድኅነት ተስፋ መሰማቱን ለማዘከር ነው ምክንያቱም ድኅነት በጥምቀት ነውና «አድ ዘመኑ መጠውክዎሙ ወኮነቶሙ ጥምቀት» መጽሐፈ ኪዳን ክፍል ካህኑ የተጠማቂውን እጁን ይዞ ወደ ምሥራቅ ፊቱን የሚመልስበት ምክንያት ጌታ በጥምቀት ወደ ምሥራ ት ገነት እንደ መለሰን ለማጠየቅ ነው የ የ ቀን ሕፃናት በፊት በጃጫ ንዑስ ክርስቲያን የሚጠ መቁበት ምክንያት ሕፃናት የኖሎት የቅዱሳት አንስት ንዑሰ ክርስቲያን የሰብአ ሰገል የሐዋርያት ምሳሌዎች ስለሆኑ ነው ወንዶች ሴቶችን ሴቶች ወንዶችን ክርስትና እንዳያነ የተከለከለበት ምክንያት በፆታቸው ለማስተማር እንዲመች ነው ስገዑስ ክርስቲያን የሚደረግ የቅብዐ ቅዱስ ሥርዓት ዳዊት ይደገማል ጸሎተ አኩቴት ይደርሳል ንዑሰ ክርስቲያኑ ይታጠባል ዲያቆኑ ጸሎት እያዘዘ ሕዝቡ ይጸልያሉ ካህኑ ቀርነ ቅብዑን በእጁ ይዞ ጸሎተ ዘይት ይጸልያል ካህኑ ዘይቱን ከጸለየበት በጃ ወንዱን ደረቱን ልቡን ትከቫውን የእጁን መዳፍ ውስጡንና ውጭውን ጀርባውን ይቀባል ሲቀባም «ዕፅቀብዐከ በስመ አሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን እንተ እግዚአብሔር አሜን» እያለ ነው ሠ ካህኑ በየተራው የዘይቱን ጸሎትና ቡራኬ ከአደረሰ በኋ ንዑሰ ክርስቲያኑ በዘይቱ በተቀላቀለ ውኃ ጠበል ይረጨዋል ረ በመጨረሻው ሥርዓተ ጥምቀት አድርሶ ቅብዐ ቅዱሱን ቀብቶ ያጠ ምቀዋል ክፁኗስ ሐ ሥርዓተ ሜሮን ሜሮን ጸመሠሬረት ሜሮን ማለት ቅባት ማለት ነው እርሱም መልካም መዓዛ ከሚሰጡ ዘይትነት ካላቸው ዕፅዋት ተነጥሮ የሚወጣ ቅብዕ ነው ሲሠራ በፓትርያርኩና በጳጳሳት ጸሎት ይባረካል ይከብራል ከብዙ ዕፅዋት እየተቀመመ በማንጠር እስከ አሁን እየተሠራ መጥቷል ዮሐ የሜሮን ምሳሌ የሆነ በኦሪቱ ታቦትና የደብተራ ኦሪት ንዋያተ ቅድሳት የሚከበ ናት ካህናት ሲሾሙ ነገሥታት ሲነግ የሚቀቡት ቅብዐ መንግሥትና ቅብዐ ክህነት እንደነበረ በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት እናገኛለን ዘጸ ዘሌዋ ሳሙ ነገ በዘመነ ሐዲስም በጥምቀተ ክርስትና ጊዜ አንብሮተ እድና ቅብዐ ሜሮን እንዲደረግ ሐዋርያት በሲኖዶስ አዝዘዋል አዲስ የተሠራ ቤተክርስቲያን አዲስ ንዋያተ ቅድሳት በቅብዐ ሜሮን ይከብራል። በብሉይ ኪዳን ስለ ፋሲካ በዓል አከባበር በሚደረገው ማዕድ ላይ ተቀምጦ ሳለ አምላካችንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለፋሲካው ራት ከቀረበው ኅብስት አንሥቶ አመስግኖ ባርኮ ቆርሶ ስለ እናንተና ስለ ብዙዎች ቤዛ የሚፈተትና የሚሰጥ ሥጋዬ ይህ ነው እንኩ ብሉ ብሎ ሰጣቸው እንዲሁም ጽዋውን አንሥቶ አመስግኖ አክብሮ «ስለ እናንተ ስለ ዓለም ሕይወት የሚፈሰው አዲስ ሥርዓት ሆኖ የሚሰጠው ደሜ ይህ ነው እንኩ ጠጡ» ብሎ ሰጣቸው እነሱም አምነው ተቀብለው ሥጋውን በሉ ደሙን ጠጡ ፈጣሪያችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሥርዓተ ምሥጢርን ሠርቶ አሳይቶ «መታሰቢያዬን እንደዚህ አድርጉ» ብሎ ስለአዘዛቸው ሐዋርያት ከክርስቶስ የተቀበሉትን ትእዛዝ ለቤተክርስቲያን በመስጠታቸው ቤተክርስቲያን የክርስቶስን ሕማሙን ሞቱን ትንሣኤውን ዕርገቱን ዳግም ምጽአቱን በልብ እያሰበች በአፍዋ እየመሰከረች በሐዲስ ኪዳን ለሐዲስ ሥርዓት የተሰጠውን የዓለሙን ኃጢአት የሚያስተሠርየውን ሥጋ ወልደ እግዚአብሔርን ደመ ወልደ እግዚአብሔርን ስትቀበል ስታቀብል ኖራለች ትኖራለች ሰቁርባን ዩሚደረግ ጥንኃቃቴ ሀ የሚቀድሱና የሚቆርቡ ሰዎች በጋብቻ ሥርዓት የሚኖሩ ከሆኑ ከመቀደሳቸውና ከመቁረባቸው በፊት ሦስት ቀን ከቁርባን በኋ ሁለት ቀን ከ ናካቤ ሥጋ መከልከል ይገባቸዋል ለ ቁርባን መቀበል ንስሐ ገብቶ ከኃጢአት ነጽቶ ነው ከክርስቲያን ወገን ማንም ሰው የክርስቶስን ሥጋውን ደሙን ተቀብሎ ትንሣኤ ዘለሕይወትን ሊወርስ ቢወድ ልቡን ከቂም ከበቀል ሰውነቱን ከበደል ንጹሕ አድርጎ መቀበል አለበት ይህም ማለት ሰው ስለሚያውቀው ኃጢአት ተናዝዞ ስለማያውቀው ይቅር በለኝ እያለ በንጹሕ ይቁረብ ማለት ነው ከኃጢአት ሳይነጻ ቢቀበል ግን የጌታ ሥጋ እንደሆነ አላወቀምና እንደ ምድራዊ ምግብ አ ጪሎታል በኃጢአት ሳለ ያለ ኃፍረት ሥጋውን ደሙን በመቀበሉ ሥላሴ ይፈርዱበታል ቆሮ ሐ ሥጋ ወደሙ ለመቀበል ሰዓት ከእህል ከውኃ ተከልክሎ መፆም ይገባል ኢይንሣዕ መኑሂ ቁርባነ ዘእንበለ ይጹም በንጹሕ ፍትመን ረስጠብ መ ሰው ዝንየት ርስሐት ከአገኘው በዚያን ቀን አይቆርብም ካህን በሚቀድስበት ቀን ዕንቅፋት ቢያገኘው ማለት ነስር ትውኪያ አን ቿ ብስና ማንኛውም የአካል መድማት መቁሰል ወደ አፍ የሚገባ እንደ ትንኝ ዝምብ ይህን የመሰለ ሁሉ ቢያጋጥመው በዚያው ዕለት መቀደስ መቁረብ አይገባውም ይህም ለካህን ብቻ ሳይሆን ምእመናንንም የሚመለከት ነው ከቁርባን በኋ ከአለመጠንቀቅ የተነሣ እንዲህ ያለ ነገር ቢያጋጥመው ንስሐ ሊሰጠው ይገባል ንስሐውን ሳይፈጽም እንደ ገና መቁረብ አይችልም ያዕቆብ ዘእልበረዳኢ ጋ ሀ ሕ ስመሥዋዕት የሚገባ ስንዲ መሥዋዕት የሚሆነው በወራቱ የደረሰ ዋግ ያልመታው እንክርዳድ የሌለበት ንጹሕ ስንዴ ነው ፍትመን ረስጣ ለመሥዋዕት የሚቀርበው ኅብስት ዕለቱን የተሠራ እንዲሆን ታዚል ከተሠዋም በኋጫ ለማግሥቱ አያድርም ፍትመንአንቀጽ ረስጠ ኅብስቱም ነቅዕ ያለበት አይሆንም ነቅፅ የሌለበት ያላረረ ያልጠቆረ እንዲሆን ታዚል ፍትመን ኅብስተ አኩቴቱ ሲሠራ አሥራ ሦስት መስቀል ባለው ማኅተም ታትሞ ይሠራል ስመሥዋዕት የዩሟገባ ጠፎደገ ወፍ ያልመጠጠው አይጥ ያልቆረጠመው መጀመሪያ የደረሰው ወይን ሊሆን ይገባል ለመሥዋዕቱ የሚቀርበው ወይን በእሳት ከሚበስሉ ከጠጅ ከአረቄ ወገን በማንኛውም አይሠራም ፍትነ ረስጣ ወይኑንም ሲሠሩ ጥሩ መሆኑን ተመልክቶ መሥራት ይገባል ንጹሕ ጽሩናይ ካልሆነ ለመሥዋዕት አይገባምፁ ከሚሶ የበለጠ ውኃም አይጨመርበትም ፍትመን ዓመት ያለፈውና መዓዛው የለወጠ ወይን ለመሥዋዕት ሊቀርብ አይገባም ፍትመንአንቀጽ በስ መቁደይባ ጸስባሳት የሚቀደስባቸው አልባሳት በቤተክርስቲያን ዕቃ ቤት ሊቀመጡና በንጽሕና ሊጠበቁ ይገባል ከዚህ ውጪ በሌሳ ቦታ እንዲቀመጡ አልተፈቀደም ካህናት የሚደርቡት ካባ ላንቃ አምስት መንዲል ከልጅ ያለው እንዲሆን ታዚል መንዲል ወይም ከልጅ ማለት ለምድ ነው ካህናት በቀደሱ ጊዜ የሚለብሱት እስከ ተረከዛቸው የሚደርስ መሆን አለበት ፍትመንአንቀጽ ሠ ሐ ዌ ረ ካህኑ ልብሰ ተክህኖ ከመልበሱ በፊት ልኩ የሚሆነውን መርጦ ይለብሳል ልብሰ ተክህኖ ከለበሰ በኋ ማውለቅ አይገባውም ቀሚሱ ከረዘመበት በዝናር ይታጠቀዋል ፍትመንአንቀጽ የሚቀድሱ ካህናት ሲቀድሱ ነጭ ልብስ እንዲለብሱ ታዚል የሚቆርቡ ምእመናንም ንጹሕ ነጭ ልብስ ለብሰው መቁረብ ይገባቸዋል «ወአልባሰ ቅዳሴ እለ ይቄድሱ ቦቶን ይኩና ጸዐድወ በከመ ይደሉ ለካህናት ወአኮ ኅቡራት» ፍትመን ካህኑ ልብሰ ተክህኖ ከመልበሱ በፊት ጳጳስ ካለ ጳጳሱን አስባርኮ ይለብሳል ከሌለ ራሱ ባርኮ ይለብሳል ሥርዓተ ቅጻሴ ካህኑ ልብሰ ተክህኖ ከመልበሱ በፊት አብሮት የሚቀድስ ዲያቆን መኖሩን ማረጋገጥ አለበት ካህን ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ በታቦቱ ፊት ከመጋረጃ ውጭ አንድ ጊዜ በመጋረጃ ውስጥ በመሠዊያው ፊት ሦስት ጊዜ ይሰግዳል ሕዝ ካህን በክብር በፍርሃት ሆኖ «ተንሥኡ ጸልዩ እያለ ሕዝቡን የሚሰብክለት ዐዋጅ የሚናገርለት ዲያቆን ሳይዝ እንዳይቀድስ ተከልክሏል ዲያቆኑም አሰምቶ የሚያነብና የሚያዜም ሊሆን ይገባል ሕዝቡ እንዳይፈዝ እንዳያንቀላፋ ዲያቆኑ ያነ ጋቸዋል ፍትመን ድስቅ ካህኑ ቅዳሴ ሲገባ ከሁሉ በፊት አንድ ጊዜ በታቦቱ ፊት ሰግዶ አንድ ጊዜ ቀሳውስቱን አንድ ጊዜ ዲያቆናቱን እጅ ይነሣል የሚለብሰውን ልብሰ ተክህኖ ይዞ ፊቱን ወደ ምሥራቅ መልሶ ሦስት ጊዜ ሰግዶ አቡነ ዘበሰማያትን ይጸልያል ዲያቆን በቤተልሔም ኅብስቱንና ወይኑን ለመሥዋዕት ከሠራና ካዘጋጀ በኋሬፌ ንፍቁ ዲያቆን ኅብስቱን በመሶበ ወርቅ በራሱ ላይ አድርጎ ወይኑን ሠራዒው ዲያቆን በጽዋዕ ይዞ ቃድል እያ ጩለ በፊት በፊቱ ንፍቁ ቄስ መስቀልና ማዕጠንት ይዞ እያጠነ በኋ በኋ ሆነው ከቤተልሔም ወደ ቤተመቅደስ ይገባሉ ፍትሙን ፈረስጠብ ቅዳሴ ሲገቡ ቀዳስያን መንበሩን ከበው ይቆማሉ ሠራዒ ካህን ፊቱን ወደ ምሥራቅ አድርጎ በምዕራብ ይቆማል ሠራዒ ዲያቆን ፊቱን ወደ ምዕራብ አድርጎ በምሥራቅ ይቆማል ንፍቅ ካህን ፊቱን ወደ ሰሜን አድርጎ በደቡብ ይቆማል ንፍቅ ዲያቆን ፊቱን ወደ ደቡብ አድርጎ በሰሜን ይቆማል ሦስተኛው ቄስ በስተግራ ቆሞ ለሠራዒው ካህን መብራት ያበራለታልነፁ መጽሐፍ ይገልጥለታል ዲያቆናት በዐውደ መንበሩ ቆመው ተሰጥዖውን ይቀበላሉ በተለይ ሁለት ዲያቆናት ከልዝብ ሐር የተሠራ መነሳንስ ይዘው አንዱ በቀኝ አንዱ በግራ ቆመው ወደ ዋው ምንም ምን እንዳይገባ ተሐዋስያንን ይከለክላሉ ፍትመንአንቀጽ ረስጣ ወንጌል ሲነበብ መቆም ነው እንጂ መቀመጥ ክልክል ነው ወንጌል ሲሳለሙም «ነአምን በዳጃ ወንጌል ቅዱስ» እያሉ ነው ወንጌል ከተነበበ በኋ ኤጳስ ቆጾስ ከአለ ወንጌሉን በእጁ ይዞ በክፍሎቹ የተነበበውን ለሕዝቡ ተርጉሞ መንገር ይገባዋል ኤ ጳስ ቆደሱ ከሌለ ትርጓሜውን የሚችል ካህን እንዲያስተምር ታዚዋል ኤጳስ ቆጾሱ ወይም ቄሱ ወንጌልን ካነበበ በጃኋ ንፍቅ ቄስ «ርጉቀ መዓት» የሚለውን ጸሎት ይጸልያል ካህን በሥርዓተ ቅዳሴ መጀመሪያና በፍሬ ቅዳሴ መጀምሪያ ሁለት ጊዜ እጁን ይታጠባል እንዲሁም ሌሎች ካህናትና ዲያቆናት ከቁርባን አስቀድሞ እጃቸውን ይታጠባሉ በቅዳሴ ጊዜ በሁለት ጧፍ እንጂ በአንድ ጧፍ አይቀደስም በቅዳሴ ጊዜ ዕርገተ ዕጣን አይቀርም የሚደረገውም ዕርገተ ዕጣን አምስት ጊዜ ነው አብጥሊስ ማዕጠንት ጥና የሚይዝና የሚያጥን ቄስ ነው እንጂ ዲያቆን በእጁ ይዞ አያጥንም ኤጳስ ቆጾደስ መሥዋዕቱን ከአጠነ በኋ ሕዝቡንና ካህናቱን ቤተክርስቲያኑን እየዞረ እንዲያጥን ጥናውን ለቄስ ይሰጣል ድስቅ በቅዳሴ ጊዜ የሠራዒው ካህን ዑደት ሰባት ነው ይኸውም በመጀመሪያው ጸሎተ ዕጣን በመቅደሱ ውስጥ በአንቀጸ ምዕራብ ሦስት «ስብሐት ወክብር ለሥሉስ ቅዱስ ይደሉ» እያለ አጥኖ ከፈጸመ በኋ «እግዚአብሔር አምላክነ በከመ እንሀልከ ቅድመ » ው የንፍቅ ካህን ዑደት ሦስት ነው ግብረ ሐዋርያት አንብቦ ሲገባ አንድ ወንጌል ተነቦ ሲገባ አንድ ጊዜ «ሠራዊተ መላእክቲሁ» ተብሎ ሲገባ አንድ ጊዜ ይዞራል በድም ሩ ሦስት ይሆናል ጸሎተ ቅዳሴ ከተጀመረ በኋ ዲያቆን «እትዉ በሰላም» ብሎ ሳያሰናብት በከባድ ችግርና በሕመም ካልሆነ በቀር ከቤተክርስቲያን መውጣት ክልክል ነው ፍትመን በስ ዲያቆን «ጸልዩ በእንተ ሰላም» ብሎ ስለ ሰላም እንዲጸለይ በቅዳሴ ላይ ትእዛዝ ሲሰጥ ወንዶች ወንዶችን ሴቶች ሴቶችን ሁሉም በየጾታቸው እጅ ይነሣሣሉ ወንዶች ሴቶችን ሴቶች ወንዶችን እጅ አይነጮም ፍትመን ረስጣ ። ከአስተማረ በካ ጌታ ወንጌሉን የማስተማሩ ምሳሌ ነው ማቴ የንፍቅ ካህን ዑደት ሦስት ጊዜ መሆኑ የሥላሴ አምሳል ነው ማቴ የጳውሎስ መልእክት ወደ ምዕራብ የሚነበበው የጳውሎስ መልእክትና ትምህርት የተሰጠው ማለት ጳውሎስ ያስተማረው በምዕራብ ሀገሮች ስለሆነ ነው የሐዋርያች ሥራና የሐዋርያት መልእክታት በሰሜንና በደቡብ የሚነበበው ሐዋርያት በሰሜኑም በደቡብም ክፍላተ ዓለማት እየተዘዋወ ሩ ወንጌልን ስለ ሰበኩ ነው ማቴ ወንጌል ወደ ምሥራቅ የሚነበበው «ውእተ አሚረ ይሠርቅ ለክ ዘሐየ ጽድቅ ለሕይወት ታኅተ ክነፊሁ» የተባለ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን የምትሰብክ ስለሆሃ ነው ሚክ የአረገውም በምሥራቅ ነው የሚመጣውም ከምሥራቅ ስለሆነ ነው መዝ ማቴ ሠራዊት ሦስትቾ ጊዜ መባሉ የሦስትነት ጁ አለመለወጡ የአንድነት ምሳሌ ነው ከመጋረጃ በአፍኣ ሠራዊት የሚሉት ንፍቁ ቄስና ንፍቁ ዲያቆን ሕዝቡ የነቢያት ከመጋረጃ ውስጥ ሠራዊት የሚሉት ሠራዒ ካህን ዲያቆን አብሪ ካህን የሐዋርያት ምሳሌዎች ናቸው « «አርኅዉ» ሲል በር ወይም መጋረጃ መከፈቱ ጌታ በገበያ ቀን በአደባባይ የመሰቀሉ ምሳሌ ነው ካህኑና ሕዝቡ እየተቀባበሉ እግዚኦታ ማድረሳቸው የጌታ የግርፋቱ ካህኑ ኛውን ብቻውን የሚለው የአዳም ቀኖና ምሳሌ ነው ደሙን ሲቀበል ሁለት ጊዜ «አሜን ወአሜን» መባሉ ደሙ ሁለት ጊዜ ማለትም ከሞት በፊትና ከሞት በ የመፍሰሱ ምሳሌ ከሥጋው ጋር ሦስት ጊዜ መባሉ ለቀድሶ ሥጋ ወነፍስ ወመንፈስ ሥጋውን መቁረሱን ይተረጉማል ድርገት ሲወርድ ከመሬት የሚወደቀው ጌታ ከሙታን ከተነሣ በኋ በመንገድ ቅዱሳት አንስትን አግኝቷቸው «በሀክን» ሲላቸው ድምፁን ሰምተው ከመሬት የመውደቿው ምሳሌ ነው ድርገት ወደ ምዕራብ መውረዱ ጌታ ፊቱን ወደ ምዕራብ መልሶ ለመሰቀሉ ምሳሌ ነው «እስመ ገጹ ለእግዚአብሔር መንገለ ምዕራብ ከመ ይነጽር ኩሉ ሕዝበ መንገለ ብርሃኑ ዘይሠርቅ» እንዳለ ወደ ምሥራቅ መመለሱ የዕርገት ምሳሌ ነው ያረገው ወደ ምሥራቅ ነውና ዲያቆን ከድርገት በኋ «ነአኩቶ» እያለ በቅድስት መዞሩ ከጌታ ፅርገት በኋ እስጢፋኖስ በቅድሚያ አስተምሮ ሰማዕትነት የመቀበሉ ምሳሌ ነው በቅዳሴ ማብቂያ ላይ የሚደረገው አንብሮተ እድ የካህኑ ሕዝቡን በእጁ መባረክ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዐረገ ጊዜ ሐዋርያትን በአንብሮተ እድ ባርኮ የማረጉ ምሳሌ ነው ከካህናት ቀጥሎ አዲስ የተጠመቁ ሕፃናት እንዲቆርቡ የተደረገበት ምክንያት ጌታ የተወለደ ዕለት በመጀመሪያ ያመሰገኑ መላእክት ናቸው ከዚያ በጃኋ የእነሱን ዜና አሰምተው ኖሎት አረኞች ናቸው ከዚያ በኋለ የነሱን የሐዳፌ ነፍስ ጸሎት «ጸልዩ» እስከሚለው ያለውን ወደ ምዕራብ ካለ በኋ ወደ ምሥራቅ የሚጸለየው አዳምና ልጆቹ አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን በሲዖል ከኖሩ በኋ በክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ከሲዖል ወደ ገነት መመለሳቸውን ለማዘከር ነው ጳቋጥ ሥጋ ወደሙ ከተቀበሉ በኋለ መስገድ የተከለከለበት ምክንያት ኛ ወዙ እንዳይንጠፈጠፍ ነው ኛ ድኅነት በሥጋው በደሙ ሳይሆን በት ናፋት ዳንን እንዳያሰኝ ነው ሠ ሥርዓተ ገስሐ የገስሐ ጸክመሠራረት ንስሐ የግእዝ ጩ ነው ትርጉሙ በሠሩት ኃጢአት መጸጸት ወደ ገቢረ ኃጢአት አለመመለስ ነው ስለዚህ «ከልብ መመለስ በኃጢአት መጸጸትና ከኃጢአት ለመጠበቅ ቁርጥ አሳብ ማድረግ» ንስሐ ይባላል ንስሐ ከጥንት የመጣ ምሥጢርና ሥርዓት ነው አዳም በድሎ ንስሐ ቢገባ ተስፋ ድኅነት አግኝቷል የነነዌ ሰዎች በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተው ድነዋል ትንቢተ ዮናስን በሙሉ አንብብ ከሐዋርያት ቅዱስ ጳጥሮስ ምሳሌ ይሆናልፁ ሐዋርያው ቅዱስ ጳጥሮስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተያዘበት ዕለት ጌታውን አላውቅም ብሎ ሦስት ጊዜ ከካደ በኋ «ዶሮ ሳይጮህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ» ያለውን የአምላኩን ጩ አስቦ በኅሊናው ተወቅሶ መራራ ለቅሶ አለቀሰ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስም ንስሐውን አይቶ ኃጢአቱን ይቅር ብሎ «በጎቼን ጠብቅ» ሲል የሐዋርያነትን ሹመት ሰጠው የመንግሥተ ሰማያትን መክፈቻ እሰጥሃለሁ ሲል በቂሣርያ የሰጠውን ተስፋም ፈጸመለት ማሜቴ ማቴ ዮሐ ንስሐ ከእግዚአብሔር የታዘዘ ነው እግዚአብሔር ሰውን ከመውደዱ የተነሣ አንዱ እንኳ እንዳይጠፋ የበደለውን ሁሉ ይቅር በማለት ታላቁን የምሕረት በር ንስሐን ከፈተ ይህም ምሥጢር ያለማቋረጥ እንዲሠራ ሥልጣኑን ለሐዋርያት ሰጠ «የመንግሥተ ሰማያትን መክፈቻ እሰጥሃለሁ በምድር ያሠርኸው በሰማይ የታሠረ ይሆናል በምድርም የፈታኸው በሰማይ የተፈታ ይሆናል» ማቴ ካህናት የሕይወት መሰላል ወይም ድልድይ ሆነው የሕዝቡን ንስሐና ልመና ወደ እግዚአብሔር የእግዚአብሔርን ምሕረት ወደ ሕዝብ የሚያደርሱ ናቸው በኃጢአት የሚሰናከል ሁሉ ንስሐ ያስፈልገዋል የንስሐ ኑዛዜ ከፈጻጸም በንስሐ የሚሰጠው ቀኖና በሥርዓተ ቤተክርስቲያን መሠረት ይፈጸማል ተነሣሒው ኃጢአቱን ለመምህረ ንስሐው ይነግረዋል መምህረ ንስሐው የተነሣሒውን ዐቅም መዝኖ የጾም የጸሎትች የስግደት የምጽዋት ቅጣት ይሰጠዋል ለዚህም ጊዜ ይወሰንለታልነ የቀኖናውን ጊዜ ከጨረሰ በኋ ተነሳሒው ወደ መምህረ ንስሐው ተመልሶ እንደ ትእዛዙ መፈጸሙን ይነግረዋልፈ ፍትሐት ሰጥቶ አናዝዞ ሥጋውን ደሙን አቀብሎ ከምእመናን ጋር እንዲቀላቀል ይፈቅድለታል በገስሐና ኑዛዜ የሚገኝ ጸጋ ንስሐ ዘማዊውን እንደ ድንግል ኃጢአተኛውን እንደ ጻድቅ በአጠ ሕይ የበደለውን እንደ አልበደለ ያደርገዋል በአንብዐ ንስሐ መታጠብ ፍጹም ንጹሕ ያደርጋልሱ የንስሐ ጥምቀት በዕንባ መታጠብ ነውና ይህም ነቢዩ ዳዊት «ሌሊቱን ሁሉ አልጋዬን በዕንባዬ አብሳለሁ ምንጣፌንም በዕንባ አርሳለሁ» እንዳለው ነው መዝ ረ ሥርዓተ ክህነት ዩክህነት ክመሠራረት ክህነት የተጀመረው በመጀመሪያው ሰው በአዳም ነው እግዚአብሔር አምላክ አዳምን ፈጥሮ በልጅነት አክብሮ ነቢይ ወካህን አድርጎ ሾመው በኦሪት በወንጌል ሥርዓት እስኪወሰን ድረስ ከአዳም ጀምሮ እስከ ሙሴ የነበሩ አበው በበረከተ አበው ከእግዚአብሔር እየተሾሙ ትንቢትን ክህነትን ከቅዱስ መንፈስ እየተቀበሉ እየተሾሙ በነቢይነታቸው ያለፈውን የሚመጣውን ሲገልጡ ሲያስተም በክህነታቸው መሥዋዕት ሲያቀርቡ ነበር ሀ ዊፓትርፀርክ ርስሰ ሲነ ጻጳሳት ጠጾደም የሲዋ ጻጻሳት ከጂጂም ክህነት በዘመነ ኦሪት ለሌዊ ነገድ ከተሰጠ በጃ ሲወርድ ሲዋረድ እስከ ክርስቶስ ደርሷል። ክፍል በስ ከተሾመ በኋላ መሰንቆ መምታት ሊማሣማር ወደ አንባቢነቱ መመለስ አይገባውም ከተመለሰና በዚሁ ሥራ ከተገኘ በሰባት ሱባኤ ጾም ይቀጣል ካልታረመ ከቤተክርስቲያን አገልግሎት ይለያል ፍትመንአንዩ ክፍል በስ ሥርዓተ ጸክናጉገስጢስ አናጉንስጢስ ሚስት ማግባት ይችላል ሚስቱ ከሞተችበት ሁለተኛ ያገባል ፍትመንአን ክፍል ረስጠብ በስ የመዘምራን ሚጧመት ሥርዓት ኤጳስ ቆጾስ መዘምራንን በቡራኬ ይሾማል እንጂ አንብሮተ እድ አያደርግም ፍትመንአን ክፍል ህመዘቨምሬገኀ ሥራሬ ሀ መዘምራን ዘማሪዎች ስለሆኑ ይዘምራሉ ፍትመንአን ክፍል ለ መዘምራን የሚዘም ናት ከመዝሙረ ዳዊት ነው ፍትመንአንጾ ክፍል ድስቅ በሀገራችን የቅዱስ ያሬድን ድርሰት ጭምር ይዘምራሉ ሐ መዘምራን በሚዘም ናበት ጊዜ ልብሰ ተክህኖ አይለብሱም ፍትመንአን ክፍል ሥርጓተ መዘምራን መዘምራን ሚስት ማግባት ይችላሉ ሚስታቸው ከሞተችባቸው ሁለተኛ ማግባት ይችላሉ ፍትመንአንዩ ክፍል ረስጠብ በሰ የዐጸውተ ኀዋኀው ሥርዓተ ሚመት ሀ ዐጸውተ ኅዋኅው ደጆች የሚከፍቱና የሚዘጉ በወንዶች መግቢያ በር ቆመው ይጠብ ዱ ፍትመንአን ክፍል ድስቅ ለ ዐጸጳውተ ኅዋኅው አንዲት ሰዓት አንኳ ከበሩ መለየት የለባቸውም ፍትመንአንክፍል ዮክ ሐ ፀጸውተ ኅዋኅው ደሙን አያቀብሉም ፍትመንአን ክፍል ዶክ ሥርዓተ ዐጸሙውተ ኀዋኀው ዐጸውተ ኅዋኅው ሚስት ማግባት ይችላሉ ሚስቶቻቸው ከሞቱባቸው ሁለተኛ ማግባት ይችላሉ ፍትመን አን ክፍል በስ የዲደቆናውፀት ሥርዓተ ሚመት ለዲያቆንነት ሚመት የሚያበቁ ሁጌቤታዎች ሀ ከኃጢአት የነጹጸ ለ ለበጎ ሥራ የነቁ ሐ በሥራው ሁሉ የታመኑ መ ነገር የማይሠሩ ዓመት የሞላቸው በአንድ ወንድ ጸንተው የኖሩ ልጆቻቸውን በሥርዓት ያሳደጉ እንግዳ የሚቀበሉ የቅዱሳንን እግር የሚያጥቡ በደዌ በችግር ለተጨነቁ የሚራሩ በበጎ ሥራ ሁሉ ጸንተው የኖሩ በበጎ ሥራ ጸንተው ለመኖራቸው የተመሰከረላቸው ሴቶች ዲያቆናዊነትን ይሾሣ ሀሉ ፍትመንአን ክፍል ድስቅ ጠ ሞ ሥርዓተ ዲያቆካውሙውይት ሀ ዲያቆናውያት የሚሾሙት ከኤ ጳስ ቆጾስ ወደ ሴቶች ለመላክ የሚጠ መቁትን ሴቶች ከአንገት በታች ቅብዐ ሜሮን እንዲቀቡ በጠቅላላ በሥርዓተ ቤተክርስቲያን ሴቶች ሊፈጽሙት የሟገባውን የቤተክርስቲያን አገልግሎት እንዲፈጽሙ ነው ፍትመንአን« ክፍል ድስቅ ረስጣ ለ ዲያቆናውያት ሴቶች አይባርኩም ዲያቆናትና ቀሳውስት የሚሠሩትን የክህነት ሥራ አይሠሩናም አይባርኩም ሴቶች የሟገበብበትን በር ብቻ ይጠብ ዳ ፍትመን ክፍል ረስጣ ፁድኑኡ ሐ ዲያቆናውያት በሕዝቡ ዘንድ ክብር አላቸው ወትኩን ዲያቆናዊት ክብርተ ፍትመንአን መ ዲያቆናውያት እንደ ዲያቆናት «ተንሥኡ ጸልዩ» እያሉ ጸሎት አያዝዙም ዲያቆን ሳያዝዛቸውም ምንም ነገር አይሠ ናም ፍትመንአን ክፍል ረስጣ ሠ ስለማናቸውም ጉዳይ ለመነጋገር አንዲት ሴት ዲያቆናዊትን ሳትይዝ ብቻዋን ወደ ዲያቆን ወይም ወደ ኤጳስ ቆልደስ መሄድ አይገባትም ክልክል ነውፍትመንአን ክፍል ረስጣ ረ ዲያቆናዊት ሴቶችን ልትገሥጽ ልትመክር ልታስተምር በመሳሰለው ሁሉ ልትረዳቸው ይገባል ፍትመንአን ረስጣ ሲ ዲያቆናውያት ቅስና አይሾሙም ቄስ አይባሉም በቤተክርስቲያን የማኅበር ጸሎት ጀማሪ ፈጻሚ አይሆኑም ቀ ዲያቆናውያት ቸውን ከፍ አድርገው ጩኸው አይጸልዩም «ወኢይጸልያ በልዑል ኋ» ፍትመንአን ክፍል ዶቅ የክህነት ዓሳማና ጥቅም የክህነት ዓላማና ጥቅም ሰዎችን ከኃጢአትና ከሰይጣን ሥራ ሁሉ በመለየት በማስተማር በመቆጣጠር በመጠበቅ በመቀደስና በማንጻት በማናዘዝና በመፍታት ሀ ለጨለማው ዓለም ብርሃን ለመሆን ለ አልጫ የሆነውን ዓለም ለማጣፈጥ ሐ ምሥጢራተ ቤተክርስቲያንን በመፈጸም ለምእመናን ጸጋ መንፈስ ቅዱስን ለማሰጠት የእግዚአብሔር ልጆች የመንግሥቱ ወራሾች እንዲሆኑ ለማብ ና ድኅነተ ነፍስ ለማሰጠት ነው መ እግዚአብሔርን በቅዳሴ በውዳሴ ለማመስገንና መንፈሳዊ አገልግሎት ለመፈጸም ነው ማስታዉሻ ቤቱን ያላስተዳደረ ክህነት የማይሾምበት ምክንያት ቤቱን ያላሳመረ ቤተሰብ ማስተዳደር ያልቻለ ቤተ እግዚአብሔርን ማስተዳደር ስለማይችል ነው «አስመ ውእቱ ዘኢያሜኒ ሠሪዐ ቤቱ ኢያሜጫኒ ሠሪዐ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተክርስቲያኑ» ኛ ጢሞ ፍትነገ » ሐዲስ አማኒ ኤጳስ ቆልጳስነት እንዳይሾም የተከለከለበት ምክንያት ሰይጣን በአመጣው ትዕቢት እንዳይያዝና እንዳይታበይ ነው «በትዕቢት ተነፍቶ በዲያብሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ አዲስ ክርስቲያን አይሁን» ኛ ጢሞ ፍትነገአን ፅውር ደንቆሮ ዘንጊ ኤጳስ ቀጸስነት እንዳይሾም የተከለከለው ነውር ሆኖበት አይደለም በቤተ እግዚአብሔር ከሚሠራው ሥራ እሱ ሊሠራው የሚገባውን ሥራ መሥራት የማይቻለው ስለሆነ ብቻ ነው «አኮ ከመ ውእቱ ነውር አላ እስመ ውእቱ ኢይክል በእንተ ፈጽሞቱ ለዘውእቱ ይትፈቀድ እምግብረ ቤተክርስቲያን» ቀሌ አንቀጽ ፍትነገአንቀጽ ኤጳስ ቆጾስ እሑድ እንዲሾም የተወሰነበት ምክንያት ሕዝቡ አምስቱን ቀን በተግባረ ሥጋ አሳልፈው ቀዳሚት በተግባረ ነፍስ ማለት ሰው በማስታረቅ ሕሙማንን እሥረኞችን በመጠየቅ ውለው ለጸሎት ሥጋ ወደሙ ለመቀበል ወደ ቤተክርስቲያን የሚሄዱትና የሚሰበሰቡት አሑድ ስለሆነ ሁሉ እንዲያውቀውና በሕዝብ ፊት እንዲሾም ነው ሁለተኛው እሑድ ጌታ የተጸነሰበት ብርሃነ መለኮቱን በደብረ ታቦር የገለጸበት ከሙታን ተለይቶ የተነሣበት መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ የወረደበት እመቤታችን ያረፈችበት ቅዱስ ዕለት ስለሆነ በቅዱስ ዕለት ቅዱስ ሚመት እንዲፈጸም ነው ስለዚህም ሌላ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር ወጥቼ ወርጄ ነግጄ አትርፌ አምስት ጨምሬበታለሁ እነሆ መክሊትህ ከነትርፉ ብሎ ኤ ጳስ ቆጸሱ በጫ የሚያስረክብበት ዕለት ስለሆነ ነው ጸ ማቴጋ ማር ሉ ቃ ዮሐ የሐሥራ ሃቴት ኤጳስ ቆጳደሳቱ በአንብሮተ እድ ኤጳስ ቆጸጳሱን ከመሾማቸው በፊት እጃቸውን የሚታጠቡበት ምክንያት «እኛ በምናውቀው በአፍኣ ንጹሕ ብለን ሾመንሃልዙ አንተ በምታውቀው በውስጡ ዕዳ የለንበትም እዳው በአንተ ነው» ለማለት ነው ኤጳስ ቆጾሳት ሲሾሙት መስቀል የሚያስይዙት «መከራ ትቀበላለህ» ለማለት ነው «ዝውእቱ ዘተሠይመ ለቤተክርስቲያን ጉባኤ እምኅበ ሥሉስ ቅዱስ በምሥጢረ መስቀል» ፍትነገአን ቀዳማዊው ኤ ጳስ ቆጸስ በተጂሚው እጅ ላይ እጁን የሚጭነው እስከ አሁን ድረስ ከአኔ በታች ነበርህ ከእንግዲህ ወዲህ ግን በሥልጣነ ክህነት ከእኔ ጋር አንድ ነህ» ሲለው ነው የሚመተ ኤጳስ ቆጸሳት በዓለ ሦስት ቀን የሚከበረው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሠ መጋባበር አድሮ በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተለይቶ የመነሣቱ ምሳሌ ነው «ወያብዕሉ መዋዕለ በዓለ መንፈሳዊት በአምሳለ ምሥጢሩ ለዘተንሥኣ በሣልስት ዕለት» ፍትነገ ማቴ ዲያቆናት በሚሾመው ኤጳስ ቀጳስ ራስ ላይ አራቱን ወንጌል ዘርግተው የሚይዙበት ምክንያት «ወንጌልን ገልጠህ ታስተምራለህ ስለ ወንጌል መከራ ትቀበላለህ» ለማለት ነው በመጀመሪያው የኤ ጳስ ቆጸሳት ጉባኤ የርክበ ካህናት ዕለት እንዲሆን የተደረገበት ምክንያት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሣኤው በጫ ሦስተኛ ጊዜ በባሕረ ጥብርያዶስ ለደቀመዛሙርቱ የጸለየበትና የምእመናን ጠባቁቂነት አደራ የተሰጠበት ዕለት በመሆኑ ነው ዮሐ ሁለተኛው ጉባኤ ጥቅምት ቀን የሆነበት ምክንያት ይህ ዕለት የመጀመሪያውን ወንጌለ መንግሥት የጻፈው የሐዋርያው የማቴዎስ መታሰቢያ በዓል ከመሆኑም በላይ ወቅቱ ክረምቱ አልፎ በጋው የሚተካበት አዝመራ የሚሰበሰብበት ጊዜ ስለሆነ በበጋም ቸነፈርና ድንገተኛ ሞት ስለሚበዛ ከሞት አስቀድሞ በፍቅር በንጽሕህ ሆኖ ንስሐ ገብቶ በጸሎትና በምሥጋና እግዚአብሔርን ለመለመን ነው በኤጳስ ቆጸሳት ጉባኤ ሲኖዶስ መካከል ባለ ጠረ ልዛ ላይ ወንጌል የሚቀመጥበት ምክንያት በጉባኤው መካከል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አለ ለማለትና ለእውነተኛ መፍትሔ እንፈርዳለን በጽድቅ እንነጋገራለን ለማለት ነው ዲያቆን በ ዓመቱ ቅስና እንዲሾም የተዴረገበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ ዓመቱ ስለተጠመቀና ማስተማር የጀመረው በዚሁ ዘመኑ ስለሆነ ነው ለ ታኃ ፍትነገአን ብሉያትን ሕዲሳትን ይልቁንም አራቱን ወንጌል ያልተማረ ቅስና አንዳይሾም የተከለከለበት ምክንያት ሐዲሳን ምእመናንን ትምህርተ ወንጌል እያስተማረ የሚጠብቅ ስለሆነ ነው ኤጳስ ቆጾስ ቄሱንና ዲያቆኑን ብቻውን የሚሾመው ማዕረጉ ሦስተኛ ስለሆነ ነው ይኸውም ወደላይ ጳጳስ ሊቀጳጳስ ርዕሰ ሊ ጫጳጳሳት ወደ ታች ቄስ ዲያቆን ነው ካህን ሁለት እኅትማማች ከአገባው ሰው ሰርግ እንዳይሔድ የተከለከለበች ምክንያት ጋብቻው ሕገወጥና ርኩስ ከመሆኑም በላይ ሰርገኛውም ሥርዓት የተላለፈ ስለሆነ ነው ዲያቆን ለካህናች ሥጋውን ደሙን የማያቀብልበት ምክንያት እሱ የካህናት ተላላኪ እንጂ ካህን ስላልሆነ ነው ስ ሥርዓተ ተክሲስ መሠሪ ጋብቻ ከሕግጋተ እግዚአብሔር አንዱ ነው ስለ ጋብቻ በኦሪትም በወንጌልም ሕግ ተሠርቷል በድንግልና ሊኖሩ እግዚአብሔር ከፈቀደላቸው ሰዎች በቀር ሁሉ በጋብቻ እንዲኖር ጥንቱን በአዳምና በሔዋን ጋብቻን መሠረተ ይኸውም «ሰው ብቻውን ሊኖር አግባብ አይደለም የምትረዳውን ጓደኛ እንፍጠርለት እንጂ» ብሎ እግዚአብሔር ለአዳም ሔዋንን በመፍጠ ሩ ታውቋል ዘፍ እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ ዕንቅልፍ ጣለበት አንቀላፋም ከጎኑም አንዲት አጥንት ወስዶ ሥፍራውን በሥጋ ዘጋው እግዚአብሔር አምላክም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት ወደ አዳምም አመጣት አዳምም አለ «ይህቺ አጥንት ከአጥንቴ ናት ሥጋዋም ከሥጋዬ ናት እሱዋም ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ሚስቱንም ይከተላል ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ» ዘፍ እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው እግዚአብሔርም ባረካቸው እንዲህም አላቸው «ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉዋት» ዘፍ የአዳምና የሔዋን ጋብቻ የሕጋዊ ጋብቻ መሠረት ነው ለአዳም ብዙ ሴቶች አለመፈጠራቸው ለአንድ ወንድ አንዲት ሴት እንጂ አያሌ ሴቶች ያልተፈቀዱለት መሆኑን ለሔዋን ብዙ ወንዶች አለመፈጠራቸው ለአንዲት ሴት አንድ ባል እንጂ አያሌ ወንዶች ያልተፈቀዱ መሆኑን ያመለክታል በአዳምና በሔዋን የተጀመረው ሕጋዊ ጋብቻ ወደ ልጆች ሲተላለፍ በብዙዎቹ ዘንድ ሕጋዊነቱዋ ሥርዐቱ ባይጠበቅም ሕገ እግዚአብሔር በጠበቁትና በታወቁት አባቶች ዘንድ ተጠብቆ ኖሯል ጥቂቶቹንም ለምሳሌ ያህል ብናቀርብ በዘመነ አበው የኖኅ ጋብቻ የተባረከ ሕጋዊ ጋብቻ ነበር ሕጋዊና የተባረከም በመሆኑ በሕገ ወጥ ግንኙነትና በዝሙት የተባዛው የዓለም ሕዝብ በንፍር ውሀ ሲጠፋ የኖኅና ቤተሰቡ ከጥፋት ውሃ ድነዋል በአርሱም ዘር ዓለም በሰው ልጆች ተሞልታለች ዘፍ እንዲሁም የይስሐቅና የርብቃ የዮሴፍና የአስኔት ጋብቻ ሕጋዊና የተባረከ ጋብቻ ነበር ከክርስትና በፊት የነበረው የጋብቻ ሥርዓት የዘርና የእምነት ልዩነት ይታይበት ነበር በክርስትና ሥርዓት የእምነት ልዩነት የሚደረግ ቢሆንም በጋብቻ የዘር ልዩነት አይፈጸምም ለምሳሌ በኦሪሥ እሥራኤል ከአሕዛብ አሕዛብ ከእሥራኤል እንዳይጋቡ ክልክል ነበር «ኢተሀብ ወለተከ ለአሕዛብ ወኢንትሣእ ወለቶሙ ለአሕዛብ» ዘፀራ በኦሪቱም ወንድሙ ሳይወልድ ከሞተ የሟች ወንድም ሚስቱን አግብቶ ዘር ይተካ ነበር ዘዳ ማቴ ጋብቻ ከእግዚአብሔር የተሰጠ ሕግ በመሆኑ በኦሪትም ሆነ በወንጌል ሣንም ሰው ሚስቱን አንዳይፈታ ተከለከለ ይህም በመሆኑ በኦሪቱ ሰዎች ሚስቶቻቸውን ሲጠሉና ሊፈቱ ሲፈልጉ ሌላ የተንኮል ዘዴ አዘጋጁ ይኸውም የሰዎችን አሟሙዋት ሊመረምር የሚችል የፍልስፍናጥበብ ባልተገኘበት በዚያ የሞኝ ዘመን ወንዶች ሚስቶቻቸውን መርዝ እያጠጡ አፍ እያፈኑ ልብ እያሹ መግደል ጀመሩ ይህ የሰዎች ተንኮል በግልጽ እየታወቀ ስለሔደ ኦሪትን የጻፈ ሙሴ የጋብቻን ሕግ ለማሻሻል ተገደደ የተሻሻለውም ሕግ ፍቺን የሚፈቅድ ሲሆን ሥርዓቱ ግን ጠበቅ ያለ ነበር ይኸውም ባሉም ሚስቱን ሊፈታት ከፈለገ በመግደልና ተንኮል በመሥራት ፋንታ የምትፈታበትን ነውር በደብዳቤ ጽፎ በዐደባባይ አንብቦና አጋልጦ እንዲፈታ ሙሴ በኦሪት ሥርዓት ሠራ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ጋብቻ ሲያስተምር ፈሪሳውያን በማናቸውም ምክንያት ሰው ሚስቱን ሊፈታ ይገባል ወይ ብለው ቢጠ ይቁት የመለሰላቸው መልስ «እግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው መለየት ስለማይገባው ባል በማናቸውም ምክንያት ሚስቱን ሊፈታ አይገባውም» ባላቸው ጊዜ ለተቃውሞ ያቀረቡት ጥያቄ ይህ ሙሴ ያሻሻለውን ሥርዓት ነበረ በጥያቄያቸውም እንደተገለጠው አንግዲህ ሙሴ ሰው ሚስቱን ሲፈታ የፍችዋን ደብዳቤ ጽፎ ይፍታት ለምን አለ ቢሉት ሙሴ ይህን ያዘዘ ስለልባችሁ ክፋት እንጂ ቀድሞስ እንዲህ አልነበረም እግዚአብሔር ወንድና ሴት አድርጎ መፍጠሩ ሣግባት መፍታት እንዳይኖር ነው በማለት ካላመነዘረችበት በስተቀር ማንም ሰው ሚስቱን እንዳይፈታ የተፈታችውንም እንዳያገባ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌል አዘዘ ዘፍቹ ዘዳ ማቴ ጋብቻን ያከበሩ በሕጋዊ ጋብቻ የኖሩ ደጋግ ቅዱሳን በሕገ ልቡና እንደነበሩ ሁሉ በሕገ ኦሪትም ነበሩ ለምሳሌ የኢያቄምና የሐና ጋብቻ ቅዱስ ጋብቻ ነበር የተቀደሰ ጋብቻ በመሆኑም የቤዛዊተ ዓለም የቅድስት ድንግል ማርያም ወላጆች የአምላካችን የፈጣሪያችን የመድኃኒታችን አያቶች ለመሆን በቅተዋል እንዲሁም የዘካርያስና የኤልሣቤጥ ጋብቻ የተባረከ ጋብቻ ነበር ቡሩክና ሕጋዊ በመሆኑም መጥምቀ መለኮት ዮሐንስን አፈራ ጋብቻ በኦሪትም በወንጌልም የታዘዘና የተከበረ መሆኑን በዚህ መረዳት አያዳግትም «ክቡር አውስቦ በከለሄ ወለምስካቦሙኒ አልቦቱ ስእበት» ዕብ ጋብቻ በብሉይም ሆነ በሐዲስ በእግዚአብሔር ዘንድ የተከበረ በመሆኑ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው በሆነ ጊዜ ትምህርት በጀመረበት ወራት የገሊሳ አውራጃ በመትሆን በቃና ወደ ሠርግ ቤት ተጠርቶ በሔደ ጊዜ ፈጽሞ አክብሮታል ያንንም ጋብቻ ባርኮታል ስለ ጋብቻ ኦሪትና ወንጌል በአንድ ኋ «ወንድ አባቱንና እናቱን ትቶ ሚሜስቱን ይከተላል በሚስቱም ይዋሐዳል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሱ» በማለታቸው አውነተኛ ምስክሮች ሆነዋል ዳግመኛም ቅዱስ ወንጌል «አግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለይም» አለ ዳግመኛም ሐዋርያው ጳውሎስ «ወንዶችም ሚስቶቻችሁን እንደራሳችሁ አድርጋችሁ ውደዱ ማንም ማን ሥጋውን ሊጠላ የሚቻለው የለም» በማለቱ ሴትን ለባሏ አካል አደረጋት ዳግመኛም «ሴቶች ሆይ ስሙ ክቡር ለሚሆን ለእግዚአብሐር እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ» አለ ቀጥሎም ጌታችን ኢየሱሰ ክርስቶስ ስለእሱዋ ሰውነቱን ለሞት የሰጠ ላት ቤተክርስቲያንን እንደሚወድዳት ባልም ሚስቱን እንዲወድ አዚል ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ «አንተ ብፁፅ ነህ በጎ ነገርም ይደርግልሃል ሚስትህ በቤትህ አዳራሽ ውስጥ እንደ አማረ ወይን ትሆናለች ልጆችህም በማዕድህ ዙሪያ እንደ አዲስ ዘይት ተክል ይሆናሉ እነሆ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው እንዲህ ይባረካል ባለ ዘመኑ ልክ በጎ ነገሮችን ያያል» ሲል የዘመረው በጋብቻ የሚገኘውን በረከትና መልካም ኑሮ ያረጋግጣል መዝራ ጋብቻ በዚህ ዓይነት በሕግ ሲፈጸም የሰዎችን ኑሮ ሲያሳምር መልካም ዘር ሲተካ በሕገ ወጥነት በአመንዝራነት ሲፈጸም ደግሞ የሰዎችን ኑሮ ሲያበላሽ እስከ ዘመናችን ደርሷል የጋብቻ ተፈላጊነት የጋብቻ ተፈላጊነት ስለ ሦስት ነገር ነው ይኸውም ኛበኑሮ ለመረዳዳትና ሕይወትን በጋራ ለመምራት ነው «ሰው ብቻውን ሊኖር አይገባውምና የምትረዳውን እንፍጠርለት» ይሳል ዘፍ ኛለመባዛትና ዘር ለመተካት ነው «ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉዋት» ይሳል ዘፍ ራ ኛከዝሙት ለመጠበቅ ነው «ወከመሰ ኢትዘምው ከኩሉ ብእሲ ይንበር በብእሲቱ ወኩላ ብእሲት ትንበር በምታ» ብሎ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አል ኛ ቆሮ መተጫጨት የጋብቻ መቅድሙ መተጫጨት ነው የመተጫጨት ባህልና ሥርዓችት የፈመጆቬና የስምምነትን የዕድሜን የሥጋዊና መንፈሳዊ ዝምድናን የሃይማኖትን አንድነት ዘርዝሮ ይገልጣል ይጠጠ ተጋቢዎች ከተዋወቁ እርስ በርሳቸውም ከተፈ ጭሙዱና ከተስማፉ ለወላጆቻቸውም አሳውቀው ፈሙና ስምምነት ካገኙ በጃ የውደ ጋመቸውን በቅድሚያ ለመምህረ ንስሐ ወይም ለቤተክርስቲያኑ አስተ ወይም ለክፍሉ ኤ ፅስ ቆጾስ በመነገር ወደ ጋብቻው ኋጩመ ኳዳን ያመራሌ። ይህም እንዲጠበቅ በቤተክርስቲያን የሕግ መጽሐፍ ፍትሐ ነገሥት ታዚኳል በዚህም መሠረት ወደላይ የክርስትና ልጅ የክርስትና አባቱን ሚስት ልጁን የልጅ ልጁን አኅቱን አያገባም ወደታች የክርስትና አባቱ የክርስትና ልጁን እናት እኅት የእኅቱንና የወንድሙን ልጅ አያገባም ፍችነገ ከዚህም ሌሳ በሃይማኖት የማይመሳሰሉ ወንድና ሴት መጋባት እንደሌለባቸው ተከልክሏል እሥራኤላውያት ሴቶች ልጆቻቸውን ለአሕዛብ እንዳይሰጡ የአሕዛብንም ሴቶች ልጆች እንዳያመጡ በብሉይ ኪዳን የተደነገገው ሕግ በሐዲስ ኪዳንም የተጠበቀ ነው ዘዳ ነገር ግን ወንድ አማኒ ሆኖ ሴትዋ ባታምን አሳምኖ ማግባት ይችላል ወይም ሴትዋ የምታምን ብትሆንና ወንዱ ባያምን አሳምና ልታገባው ትችላለች እንደዚሁም ወንዱ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ሆኖ ሴትዋ የሌላ እምነት ተከታይ ብትሆን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ እንድትሆን አድርጎ ማግባት ይችላል ሴትዋም እንዲሁ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት መልሳ ማግባት ይገባታል ቆሮ ፍትነገ በጋብቻ የሃይማኖት አንድ መሆን ለተጋቢዎች እጆግ ጠቃሂ ነው ሁለቱ ዕጩኞች ከዚህ በላይ የተገለጸውን ሥርዓት ጠብቀው በወላጆቻቸውና በመምህረ ንስሐቸው የውዴታ ቸውን ከገለጡ በጫ ወደ ቤተክርስቲያን ይሔዳሉ ከዚያም የጋብቻ ደንብ የሚያዘውን ይፈጽማሉ ከኤ ጳስ ቆደሱ ወይም ከቤተክርስቲያን አስተዳዳሪው የጋብቻ ፈጁ ሲያገኙ ለሕ ኪዳን ያዘጋጃሉ ኛ ጪጨኪዳን ቀለበት ማሠር የመተጫጨት ሥርዓት በውልና በስምምነት ከተጠናቀቀ በኋ የሚቀጥለው ሥርዓት የቀለበት ማሠር ወይም ኪዳንን በኋ መሐላ መፈጸም ነው ቺ ቀለበት በክብነቱና ፍጻሜ የሌለው በመሆኑ የመ ኪዳን ጋብቻም ከሕይወት ፍጻሜ በቀር መፋታትና መለያየት የሌለበት መሆኑን ይተረጉማል በሌላም በኩል ጋብቻን በሕግ ለሚጠብቁትና ለሚፈጽሙት ታላቅ ክብር አለው የፍቅርም ምልክት ነው ይህም በመሐልየ ሰሎሞን «አንብረኒ ከመ ሕልቀት ውስተ ልብከ እንደ ቀለበት በልብህ ላይ አኑረኝ» ተብሎ ተጽፏል መሐ በሥርዓተ ጋብቻም ቀለበት የሚደረገው የጭ ኪዳን ምልክት በመሆኑ ነው ጩ ኪዳን በሁለት ሰዎች መካከል በመተማመን የሚፈጸም በመሐሳ የሚጸና የማይለወጥና የማይፈርስ በሁለቱም በኩል የሚጠበቅ ጽኑ የፈሙ ውል ነው የቀለበት ማሠር ወይም የጭ ኪዳን አፈጻጸም ሥርዓትም እንደሚከተለው ነው ኛ ለጋብቻ የተጫጩት ወገኖች ከጋብቻው ቀን አስቀድሞ ከቤተክርስቲያኒቱ የጋብቻ አገልግሎት ክፍል የተሰጣቸውን ማስረጃ ጋብቻቸውን ለሚፈጽሙበት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ አቅርበው ኋጧ ኪዳናቸውን በቤተክርስቲያን ይፈጽማሉ ኛ ሙሽራውና ሙሽራ ዩጾይ ከዘመዶቻቸው ጋራ ሆነው በመ ኪዳን በተሰጠው ሕግ መሠረት የቀለበት ማሠሩ ስነ ሥርዓት ይፈጸምላቸዋል በመተጫጨትም ጊዜ የሰጡትን የፈሙ ኋ በንስሐ አባታቸው አማካይነት በመሐላ ያጸናሉ ኛ ሥርዓተ ተክሊል በሥርዓተ ጋብቻ ቅደም ተከተል መሠረት በመተጫጨትና በሕ ኪዳን የተመሠረተው ጋብቻ በተክሊል ይፈጸማል ክርስቲያናዊ ጋብቻ ትክክለኛነቱ የሚታወቀው በተክሊልና በሥጋ ወደሙ ሲፈጸም ነው ጋብቻን ያለ ሥርዓተ ተክሊል ለመፈጸም አልተፈቀደም ፍት ነነገም ክፍል ዳግምሩ መጅ ሥርዓተ ተክሊል በቤተክርስቲያን ሕግ መሠረት ካህንና ምእመናን ሳይለዩበት በድንግልናና በንጽሕና ለኖረው ክርስቲያን ሁሉ ይፈጸማል ሥርዓተ ተክሊል በሚያደርሱበት ቀን ሙሽራው ከዘመዶቹ ጋር ወደ ቤተክርስቲያን ሄዶ ሙሽራውና ዘመዶቹ በሰሜናዊው ማዕዘን ሙሽራ ዩኮና ዘመዶቹዋ በደቡባዊ ማፅዘን ሥፍራ ስፍራቸውን ይዘው ይቆማሉ ከዚህ በኋ በምዕራብ በኩል በመካከለኛው ክፍል ማለት በቅድስቱ ውስጥ ከመቅደሱ ፊት ለፊት ካለው ቦታ ላይ ሊቀ ዲያቆናቱ ሙሽራውና ሙሽራ ኦዩ ሥርዓተ ተክሊል የሚፈጽሙበትን ምንጣፍ አንጥፈው ለሁለቱ የሚሆን መቀመጫ እንዲሁም አንድ ጠረጳዛ ሙሽሮቹ በአንድነት የሚለብሱት ነጭ መጎናጸፊያ የሚቀቡትን ቅብዕ ቅዱስ የሚቀዳጁዋቸውን አክሊላት ያዘጋጃል ቀጥሎም ካህናቱ ሥርዓተ ተክሊሉን ያደርሱላቸዋል ሥርዓተ ተክሊሉ እንደተፈጸመ ሙሽሮቹ አስቀድሰው ቅዱስ ቁርባን ተቀብለው ጋብቻቸውን ያጸናሉ ኛ ምሥጢረ ተክሊል ተክሊል ማለት ከለለ አከበረ ካለው ግሥ የወጣ ነው ይኸውም ክብር ማለት ነው ጋብቻ በቤተክርስቲያን ውስጥ በጭ ኪዳንና በቡራኬ በጸሎተ ተክሊልና በቅዱስ ቁርባን ሲፈጸም ምሥጢርነት አለው ከዚህ ውጪ ግን ምሥጢር አይባልም ምሥጢር መባሉም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ «ይህ ምሥጢር ጋብቻ ታላቅ ነው አኔ ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተክርስቲያን እላለሁ» ኤፌ ብሎ በተናገረው መሠረት በተክሊሉ ጊዜ በሚታዩ ምልክቶችና በሚፈጸሙ ሥርዓቶች የማይታይ ጸጋ ስለሚገኝበት ነው በተክሊል ሥርዓት አፈጻጸም ጊዜ የሚታዩት ምልክቶችና ሥርዓቶች ቀጥሎ ያሉት ናቸው ሙሽሮቹ የሚያደርጉት ቀለበት የሚለብሱት ነጭ ልብስ የሚቀቡት ቅብዕ ቅዱስ የሚቀዳጁት አክሊል በእነዚህ ምልክቶችና በሙሽሮቹ ላይ የሚያደርሰው የካህኑ ጸሎትና ቡራኬ ናቸውቋ አነዚህ ምልክቶች ሙሽራውና ሙሽራ ዩኮ ከመንፈስ ቅዱስ ለሚቀበሉት የማይታይ ጸጋ መቀበያ ምክንያቶች ናቸው የጸሎተ ተክሊል ፍጻሜ ጸሎተ ቅዳሴ ነው ከጸሎተ ተክሊል አያይዞ ጸሎተ ቅዳሴ ደርሶላቸው ሙሽሮቹ ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ ጸሎተ ተክሊል ተደርሶ ቁርባን ከቀረ ግን ተክሊሉ ፍጹም አይደለምና ጋብቻው አይጸናም «ወማዕፅሠረፈረ ተዋሰቦሰ ኢይከውን ወኢይትፌጸም ዘአንበለ በሀልዎተ ካህናት ወጸሎተ ዘላዕሌሆሙ ወይመጥውዎሙ ቁርባነ ቅዱሰ በጊዜ ተክሊል ዘቦቱ ይትወሐዱ ክልዔሆሙ ወይከውኑ አሐደ ሥጋ በከመ ነገረ እግዚእነ ሎቱ ስብሐት ወዘእንበለ ዝንቱሰሩ ኢይትችትኽዌተ ሉሙ አውስቦ» ይሳል ፍትነገአን መጅ ኛ በምስጢረ ተክሊል የሜገኘ ክብርና ጸጋ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን በተባሉት ሥርዓቶች ሁሉ ለምአመናን የሚሰጥ ልዩ ክብር ኣለ ተክሊልም ከምስጢራተ ቤተክርስቲያን አንዱ እንደመሆኑ ከቅዱስ ቁርባን ጋር ሲፈጸም ይህንን ታላቅ መንፈሳዊ ክብር ያስገኛል ሙሽራውና ሙሽራ ዩኮ በቅዱስ ጋብቻ አንድ ይሆናሉ ይኸው አንድነታቸውም «እግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየውም» በሚለው ጭመጭ መሠረት መለያየት ሳይኖር እስከ ሞት ድረስ የጸና ይሆንላቸዋል ማቴ ሽንገላና ግብዝነት የሌለበት እውነተኛ ፍቅር ይኖራቸዋል «ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ ናቸው» ብሎ ክቡር ዳዊት አንደተናገረው የተባረኩ ልጆችን ይወልዳሉ መዝ በአጠ ይ የመከባበርና የመፈ ጭር ሓል ሠ ህጩሠሥ ን የመረዳዳትና የመተማመን በሁሉ ነገር የመስማማት የመተባበር መንፈስ በምሥጢረ ተክሊል ያገኛሉ ኮን ከጋብቻ በኋ የባልና ሚስት አፍ ባልና ሜስት የኑሮ ዕኩልነት አላቸው የሴት ከባሉዋ ጎን መገኘት የተፈጥሮን መበላለጥ አያመለክትም እንዲያውም ከፍ ብላ ከራሱ ዝቅ ብላ ከእግሩ አጥንት አለመፈጠሩዋ ከጎን መፈጠሩዋ የበላይና የበታች ሳትሆን ዕኩል መሆኑዋን ያሳያል ባል ለሚስቱ ራስ ነው ሚስት ደግሞ ለባሉዋ ዘውድ ናት ባል ለሚስቱ ጠባቂዋ ኃይሉዋ ነው ሚስት ደግሞ ለባሉዋ ክብሩ ናትሩ ይህንንም እውነተኛ ትምህርት ቅዱስ ጳውሎስ የቆሮንቶስን ሰዎች ባስተማረበት መልአክቱ ለሱ አድርጎ በመተንተን በምሳሌ እያደረገ ተርጉሞታል ቆሮ ልዑል አግዚአብሔር የአዳምን ብቸኝነት ተመልክቶ የምትስማማውን የኑሮ ጓደኛ ሔዋንን በፈጠረለት ጊዜ በነፍስም በሥጋም አዳምን አሳክሎ አስመስሎ አስተካክሎ ፈጥሯታል በተፈጥሮ ጠባይም ሆነ በአስተሳሰብ ከአዳም አላሳነሳትም አዳምም ሔዋን አሱን አህላ እሱን መስሳ በተሰጠ ችው ጊዜ «ይህች አጥንት ከአጥንቴ የተገኘች አጥንቴ ናት ይህችም ሥጋ ከሥጋዬ የተገኘች ሥጋ ናት» በማለት አካሉ አምሳሉ መሆኑዋን አረጋገጠ ስሟንም «ሔዋን» ብሎ ሰይሟታል ሔዋንም ማለት ሕይወት የሕያዋን እናት ማለት ነው ዘፍ ኩፋነ ከጾታ ልዩነት በቀር በባልና ሚስት መካከል አንዱን የበላይ ሌላውን የበታች የሚያደርግ የተፈጥሮ ልዩነት የለም እንዲያውም ባልና ሚስት በመካከላቸው መከፋፈል የሌለባቸው አንድ አካል ናቸው ፍቹቸና መለያየት የሌለበት የጋብቻ መ ኪዳናቸው ያዋሕዳቸዋል የተፈጥሮ ምሥጢር የሚተረጎምበት የጋብቻ ኋሟ ኪዳናቸው ምክንያት ወንድ የወለዱትን ያሳደጉትንና ያስተማ ናትን እናቱንና አባቱን ትቶ ስቱን ይከተላል ስለ ሚስቱሰውነቱን ለመከራ አሳልፎ ይሰጣል አባት እናቱን አገሩንም አያስባቸውም ካልፅዝ ከወለዱት ከእናቱና ከአባቱ ሚስቱን ይወዳታል ካልፅዝ ር የአንድነት ሕይወታቸውን በአንድ አሳብ በአንድ ምክርና የጋራ ፈሙ የሚሜመራ ነው ስለሆነም ጋብቻ በባልና ሚስት መካከል በአሳብ በምክር በሥራ የተቀናጀ በፍቅር ተዋሕዶ የጸና እኩልነት መከባበር መተሳሰብ መተዛዘንና መደጋገፍ የሰፈነበት እንዲሆን ደደ ንመ ይሊ ጋሮኒ ለ ባልና ሚስት በኋ ኪዳን ቀለበት ተሣስረው በፈቿ እግዚአብሔር ከተዋሐዱ በኋ ባል ለሚስቱ የሚገባትን ሁሉ መጠበቅ ማድረግ ይገባዋል ሚስትም ለባሏ የሚገባውን መጠበቅ ማድረግ አለባት ቁሮ ሐ በጋብቻ ሕይወት በመጠራጠር ሳይሆን በመተማመን በመናናቅ ሳይሆን በመከባበር ባልና ሚስት በፈሪህ እግዚአብሔር አንድ ልብ መሆን ያስፈልጋቸዋል የሥነ ፍጥረት ባለቤት እግዚአብሔር የሰጠው ሕግ የሠራው ሥርዓት ነውና ወንዶች በኃይልና በጉልበት ሳይሆን ሚስቶቻቸውን በፈሪሀ እግዚአብሔር ሊያስተዳድ ናዋቸው ሊወዱዋቸውና ሊያከብሩዋቸው ይገባል የአሳብና የምክር ተካፋይነት የትዳር አቻነት መብትና ነፃነት እንዳላቸው ያለማመንታት እንዲያረጋግጡላቸው ያስፈልጋል ታላቁ ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ የጋብቻን ምስጢርና ክብር በክርስቶስና በቤተክርስቲያን መስሎ ያስተላለፈውን መልእክት ማስተዋል ይገባል ይህም ማለት ክርስቶስ ቤተክርስቲያንን እንደወደዳት ከቀኝ ጎኑ በፈሰሰው ደሙ ንጽሕት ክብርት ያደርጋት ዘንድ ራሱን ለሕማም ለሞት አሳልፎ እንደሰጠላት የራሱም ማደሪያ ትሆን ዘንድ እንደመረጣት እንዲሁም ወንዶች ባሎች ሴቶቻቸውን ሚስቶቻቸውን እንደራሳቸው አድርገው ሊወዷቸው ይገባል «ራሱን መጥላት የሚቻለው የለም ለሰው ሁሉ የተሰጠው የሕይወት መመሪያ የተፈጥሮ ወንድምህን እንደራስህ መውደድ ነው ሚስቱን የሚወድ ራሱን ወደደ» ኤፌ በሴቶች በኩል እንደዚሁ የተለየ አመለካከትና የተዛባ ትርጉም ሳይሰጠ ው ከቅዱሳት መጻሕፍት በተገኘ ትምህርትና መመሪያ ሴቶች ለእግዚአብሔር እንደሚገዙና ለሕጉ እንደሚታዘዙ ለባሎቻቸው በፍቅር በፍርሃትና በአክብሮት እንዲታዘፈቸው ተጽፏል ክርስቶስ ለቤተክርስቲያን ራስዋ ገዥዋ እንደሆነ ሁሉ ለሴትም ለሚስት ገዥዋ ባሏ መሆኑ ተመልክቷል ይህም ሚስት ለባልዋ ባል ለሚስቱ መከባበርንና መተዛዘንን ያሳያል እንጅ የገዥና የተገዥ ምልክት አይደለም ሴቶች በባሎቻቸው ዘንድ በዓለማዊ ልብስና ጌጣጌጥ ብቻ ሳይሆን ቀደም ብሎ የነበሩ በእግዚአብሔር ሳይ ፍጹም እምነት የነበራቸው ደጋግ ሴቶች ለባሎቻቸው በመታዘዝ በመልካም ሥራ ያጌጡ እንደነበር ከበጎ ግብራቸው የተነሣ ገድል እና ድርሳን እንደተጻፈላቸው እንደነሣራ እንደነርብ ቃ ባለ አኗኗር የባሎቻቸው ሕይወት እንደሆኑ ተጽፏል ጳጥ ስለዚህ ሴት ባሉዋ ያዘዛትን ልትፈጽም እንጂ በባሉዋ ላይ የሌላ ትእዛዝ ፈጻሚ ልትሆን የወደደችውን ልታደርግ በራስዋ ላይ ሥልጣን የላትም በርሱዋ ላይ የማዘዝ ሥልጣን ያለው ባሉዋ ብቻ ነው እንደዚሁም ወንድ በሚስቱ ሳይ የሌላ ዩይን ፈጋመድ ሊፈጽም በራሱ የማዘዝ ሥልጣን የለውም በእሱ ላይ ሥልጣን ያላት የምታዝዝበት ሚስቱ ናት ብቆሮ መ ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትታዘዝ ሚስትም አሳዳሪዋ ስለሆነ ለባሉዋ መታዘዝ ይገባታል እንዲሁም ክርስቶስ ቤተክርስቲያንን እንደወደዳት ራሱንም ለሞት አሳልፎ እንደሰጠሳት ሥጋውን ደሙን ነ የ እንደ መገባት እንደዚሁም ወንድ አካሉ ናትና ሚስቱን መውደድ መርዳት ይገባዋል ኤፌ ሠ ለሴት በሥጋዊ ጌጥ ከማጌጥ ይልቅ ለባሉዋ በመታዘዝ ባሉዋን በመፍራት በመውደድ ጌታዬ እያለች በመጥራት ስትፈራና ስታፍር መልካም ሥራ በመሥራት ንጹሕ ልቡናዋን ገልጣ እያሳየች በትሕትና በመንፈሳዊ ኃይል በመገዛት ማጌጥ አለባት ወንድም የምድር ሀብትና ክብር ብቻ ሳይሆን የሰማይ ሕይወትና ክብር ተሳታፊው ስለሆነች ሚስቱን ሳይንቅ እንደ ዓይን ብሌን መጠበቅ አለበት ባልና ሚሜስት አንድ ልብ አንድ አፍ ሆነው በመተማመን መኖር ይገባቸዋል እንጂ በአሳብ መለያየት መተማሣት የለባቸውም ልጳጥራ ረ ለጾምና ለጸሎት ከተወሰነ ቦታ ጊዜ በስተቀር ባልና ሚስት መለያየት የለባቸውም ሰይጣን ድል እንዳይነሣቸው ተጠባብቀው መኖር ይገባቸዋል ቆሮራ ሰ ሴት ባረገዝዘች ጊዜ ጽንስዋ ከገፋ ሆድዋ ከሰፋ በጫ ወንዱ ከእሱዋ ጋር መገናኘት የለበትም «ወለእመ ኮነ ብእሲ ዘይዴመር ምስለ ብእሲቱ እምድኅረ ተከሥተ ጽንሳ ወዘንቱ ኢርቱዕ ወኢብውህ ሎቱ ለዝንቱሰ ኢይትፈቀድ ነጊር በእንቲአሁ» ፍትነገ ሸ ባልና ሚስት በጽንስ በሕርስ በትክት ጊዜ በበዓላት በአጽዋማት ቀን ናካቤ ሥጋ ማድረግ አይገባቸውም ኛፍቺ እንዳልተፈቀደ ሰው ሚስቱን ሊፈታ ይገባልን። ጭም ሆነ ትምህርቱ አወላዋይ አገላለጥ እንዲኖረው አያስፈልግም «ወይም» የሚል አማራጭ ኋሕ «ርይመስለኛል» የሚል የፌዝ ስብከቱን ያረግበዋል ካልዕ ቆሮ ስለዚህ በተቻለ መጠን ሰባኪው ትምህርቱን በተረጋገጠ ሁኔታ ያስተላለፈ እንደሆነ የአድማጮችን ስሜት እንዳይባዝን ለጉሞ ይይዘዋል በዚህ ዓይነት የሚያስተምር ሰባኪ ሰሚዎችን ገዝቷቸዋል ይባላል እነርሱም ትምህርቱን ለመስማት ልባቸው ይሰቀላልነ ያደንቁትማል ማቴ ሉ ቃ በቤተክርስፏያን መመሪያ መሠረት የስብከት ማዕዘን ማዕከል ምሥጢረ ሥጋዌ ነው የቤተክርቲያን ትምህርት ትናንት ለነበሩት ዛሬም ላሉት ኋም እስከ ዓለም ፍጻሜ ለሚነሠት ባለመለወጥ የሚኖር የሕይወት ምንጭ ነው ዮሐሥ ይህንን የሕይወት ምንጭ የሰጠን ኢየሱስ ክርስቶስም ዘለዓለማዊ ነው ዕብ ታ ምስራጹ ሁስት የስብከት ዓይነቶች የስብከት ዓይነቶች ሁለት ናቸው አንዱ ባለ አንድ ሐረግ ነው «አንድ ሐረግ ቢስቡ ዱር ይሰበስቡ» እንደሚባለው ሁሉ ለርዕስ የያዘውን አንድ ዐረፍተ ነገር በማብራራት ተመሳሳይ ከሆኑ ጥቅሶች ንባቦችና ታሪኮች ጋር በማዛመድ ሙሉ ስብከት ይሰጥበታል ሁለተኛው ክፍል ደግሞ ለዕለቱ በዓል የተነበበውን ምንባብ በሙሉ በአጫጭር አገላለጥ ማቅረብ ነው እነዚህ ሁለት የስብከት ዓይነቶች ብዙ አቀራረብ አሏቸው ሀ ጸክገደ ሰምና ወርቅ ክቁርባሱ ለምሳሌ በማቴጋ የሚታየው ግብዝ ሰው በወንድሙ ዓይን ውስጥ ያለውን ጉድፍ ለማውጣት ሲታገል በራሱ ዓይን ውስጥ ግን ሞፈር ተደንቅሮበት መገኘቱን ጌታ መስክሯል ከዚህ ንባብ ውስጥ ጉድፍ ቀላል ኃጢአት ሞፈር ከባድ ኃጢአት እንደሰምና ወርቅ ሆኖ ገብቿል ማቴ የተሰጠው ትምህርት በሙሉ የሰምና ወርቅ ግርፍ ነው ለ ክንዴ ክገጻርም ሆና ቀርባበስ በማቴ መጨረሻ ላይ የክርስቶስን ትምህርት ሰምቶ የሚሠራው የማዕበል ብዛት ያላፈረሰው ቤቱን በዐለት ላይ የሠራ ሰውን ይመስላል ቤቱን በዐለት ላይ መሥርቶ ስለሠራ የሰውየው ቤት በማዕበል ብዛት እንዳልፈረሰ ሁሉ የክርስቶስን ትምህርት ሰምቶ በሥራ ላይ የሚያውል ሰውም በመከራ ብዛት ሃይማኖቱን አይተውም አይለውጥም የክርስቶስን ትምህርት ሰምቶ የማይሠራው ደግሞ የማዕበል ብዛት ያፈረሰው ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሞኝ ሰውን እንደሚመስል ተናግሯል ቤቱን በአሸዋ ላይ ስለሠራው የሰውየው ቤት ፈጥኖ እንደፈረሰ ሁሉ የክርስቶስን ትምህርት ሰምቶ የማይሠራ ሁሉ መከራ ፈተና በመጣ ጊዜ ፈጥኖ ሃይማኖቱን ይክዳል ማለት ነው ሐ ከገዳገድ ጊዜ ደግሞ ዩመጽሐጁፍ ቅዱስ ቋጐች ክገደ ሰምና ጠርቅ ዉጠፎም ጸገደ ጸገጻር ሳዩደሆንኘ በራሳቸው ገባብ ብቻ ጠርቅ ሆነው ይፈታሱ ይህም እንደ ኅብር ቅኔ ማለት ነው በዮሐ ስለሰማያዊው ኅብስት የተሰጠው ትምህርት በዚሁ ወንጌል በምዕራፍ ክርስቶስ እኔ ነኝ መልካም ጠባቂ ብሎ ራሱን ለምእመናን ያስተዋወቀበት አገሳለጥ በኅብር ቅቤ መልክ የቀረበ ነው ባፈታትና በአቀራረብ ልዩ ልዩ መልክ ይኑረው እንጂ ሰባኪው እንደተመቸው ወይም እንደችሎታው የተሰጠውን ርዕስ ከነዚህ ከገለጽናቸው በአንዱ መልእክቱን ያስተላልፋል መጀመሪያ ርዕሱን ለሰሚዎች ያስተዋውዉ ሸ በመተርጐጉም በማብራራት ለምሳሌ ርዕሱ ስለጾም እንደሆነ ከሁሉ በፊት ጾም ማለት ምን ማለት እንደሆነ ኃሪላን ይተረጉማል ከዚያም ጾም ለማንኛውም ሃይማኖት ግዴታ መሆኑን በብሉይ ኪዳን ሰዎች ዘንድ የጾም ሥርዓት እንዴት እንደነበረ በብሉይ ኪዳን የነበሩ ሰዎች ውስጥ በጾም ከእግዚአብሔር ጋር የታረቁትን ሰዎች በአስረጅነት በመጥቀስ ማቅረብ የሰባኪው ግዴታ ነው በብሉይ ኪዳን ማለቂያ አካባቢ የነበሩ የፈሪሳውያን ጾም እንዴት እንደነበርና በቤተክርስቲያን በምን ዓይነት ሥነ ሥርዓትች ልንጸም አንደታዘዝን በጾማችን ወራት ምን ማድረግ እንዳለብን ስንት አጽዋማት እንዳሉና የጾም ሥርዓት የጀመረልን ማን መሆኑን ቅዱሳን ሐዋርያትና ሌሎችም አበው በጾም ከፈጣሪያቸው ጋር ያላቸው ወዳጅነት የጠበቀና የጠ ነከረ መሆኑን እኛም ይህን የክርስቲያኖች ጽኑ መሣሪያ ጾምን አክብረን አንድንጠብቀውና ጠላታችን ዲያብሎስን ድል እንድንነሣበት ጥን የሚያስፈልግ መሆኑን ለምእመናን ያስተላለፈ እንደሆነ ስብከቱ ለምእመናን ራሳቸውን የሚያዩበት ብርሃን ይሆንላቸዋል አንዳንድ ሰባክያን በክብረ በዓል ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አጋጣሚ ትምህርት ለማግኘት ምእመናን ጓጉተው በጉጉት በሚጠባበቁበት ወቅት በመስበኪያው ዐውደ ምሕረት ሆነው የበዓሉን ታሪክ በመተረክ ብቻ ብዙ ሰዓት ይወስዳሉ ነገር ግን ሕዝቡ በፀሐይ ከመቀቀልና ከመጠበስ በቀር ለሕይወቱ ትዝታ የሚሆነው ትምህርት ይዞ አይመለስም ታሪኩንም ቅሉ ሰባኪው በጥጭ ያጠናው እንደመሆኑ መጠን ስለሚያንበለብለው ለአድማጮች ከነፋስ ጋር የሚናገር ይመስላቸዋል ስለዚህ ሰባኪው ታሪክ በሚተርክበት ጊዜ ታሪኩን ከአምስት ደቂ ቃ ባልበለጠ ጊዜ ተርኮ ወደ ማራቀቅና ማመሥጠር ከገባ የሰሚዎችን ሐሳብ ከታሪኩ ይልቅ መራቀቁ ወደርሱ ይስብለታል ለምሳሌ የጊዮርጊስን በዓል ለማክበር ሚያዝያ ቀን ለሚሰበሰብ ሕዝብ የጊዮርጊስን የሕይወት ታሪክ አንዷ ታሪክ ሳትቀር ልተርክ ከማለት ጊዮርጊስ መቼ እንደተወለደ በማን ዘመን እንደነበረና ክርስቲያናዊ ተጋድሎውን መቼ እንደጀመረ ተጋድሎው በአንዴት ዓይነት ሁኔታ እንደተፈጸመ ባጭሩ ካስረዳ በኋ ቤተክርስቲያን እንደ ጊዮርጊስ ያሉ የሃይማኖት ጀግኖች ልጆች ምን ጊዜም የሚያስፈልጋት መሆኑን ሰማዕትነት በእሳት በመ ዳቋክል በስለት በመቆረጥ ብቻ ሳይሆን በሱሰኝነት የሚወዱትን ነገር ለመተው የሚደረገው ሙከራ ሁሉ ሰማዕትነት መሆኑን በሃይማኖት በኩል ሽሙጫንና ግልምጫን ሳይሰቀቁ አምልኮተ እግዚአብሔርን አጠንክሮ መያዝ የሚገባን መሆኑን ይህንንና ይህን የመሳሰለውን ሁሉ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ሕይወት ልንማር ይገባል በመጨረነካም የድልና የጽድቅ አክሊል ባለቤቶች እንሆናለን ብሎ የተጠ ማውን ሕዝብ ቢያረካው ለሰባኪው የሥራ ፍሬ ነው ሰባኪው መልእክቱን በሚያስተላልፍበት ጊዜ ድምፁ ባሕርያዊ ድምፅ መሆን አለበት እጅግ የናረ እንደሆነ የሚሰማው ፍሬ ነገሩ ሳይሆን ውበቱ ነው ድምፁ እጅግ አንጀት እርቆት ወደ ሆዱ የገባ ከሆነ ምእመናን ሊሰሙት አይችሉም ስብከት በንባብ መልክ አይከርም እንደ ውይይትም አይረግብም በካር ሰባኪዎች በድምፅ በኩል ሁለት ዓይነት ጉድለት አለባቸው አንዳንዶች ከፍርሃት የተነሣ ትንፋሻቸው እስኪቆረጥ ድረስ እንደ ግእዝ ስድ ንባብ ይናገራሉ አንዳንዶች ደግሞ ትንፋሻቸው ወደ ሆዳቸው ይገባና የሚሉት አይሰማም በስብከት ዘዴ የሠለጠኑ ልሙዳን ሰባኪዎች ግን በሜዳ ላይ እንደሚተም ውኃ ሳያከ ናም ሳያረግቡም አስማምተው ያጥለቀልቁታል በድርቅ የተጐዳው ሁሉ በትምህርታቸው ይረካል መዝ ቤተክርስቲያን የማዳን መልእክቷን ስታስተላልፍ የቆየችው በየአካባቢው ሕዝብ ቋንቋና ባሕል ነው የጊዜውን አቋምና የሕዝቡን ስሜት መደብ አድርገው የእግዚአብሔርን ጭጭ ያስተላልፋሉ አንድ ሰባኪ ምሳሌ ቢመስል ታሪክም ቢተርክ ሰሚው ሕዝብ በለመደው በሚገባው በሚችለው መሆን አለበት ለምሳሌ ትምህርቱ ለገበሬዎች እንደሆነ በእርሻና በዘር በስንዴና በእንክርዳድ በገብስና በጊንጭ ይህን በመሳሰለው ገበሬ በሚያውጅቿው ሓጋትና ምሳሌዎች የሆነ እንደሆነ በቀላሉ ሊገባው ይችላል ለዓሣ አጥማጆች በመረብ በዓሣ ለነጋዴዎች በሸቀጥ ዕ ቃ በትርፍና በኪሣራ ለሴቶች በእርሾና በዱቄት በቅርብ በሚያውቁትና በሚሠሩት መስሎና አጣምሮ ያቀረበው እንደሆነ ትምህርቱ ብዙ ነፍስ ወደ እግዚአብሔር ይመልሳል በማቴዎስ ከመጀመሪያው ጀምሮ የተጻፈውን በመመልከት ለአስተማሪ የተማሪዎችን ስሜት ለመሳብ በእነርሱም አስተሳሰብና በሚያውቁት ቋንቋ መጠቀም የሚያስፈልግ መሆኑን ለማወቅ ይቻላል በስብከት ያለፈውን ታሪክ መልክ ካለው ሁኔታ ጋር በማወራረስ ይሰጣል ይህንንም ከላይ ተመልክተናል ያለውንም ሁኔታ ካለፈው ጋር በማገናዘብ ትምህርት ለመስጠት ይቻላል ኛ ጳጥ ስብከት ባለፈውና ባለው ሁኔታ ላይ ብቻ ሳይወሰን ለወደፊትም በትንቢት መልክ ይነገራል ማቴ ሉ ቋ ልጥራ ምእመናን በተሰበሰቡበት አደባባይ ለማስተማር የሚቆመው መምህር ራሱ የሚያውቀውን ሁሉ የምእመናን አእምሮ ሊወስነው በሚችለው መመጠን እንዳለበት ባለፈው ተነግሯል እዚህ ላይ ልናስታውሰው የምንፈልገው በስብከት ጊዜ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ አንድነትና ሦስትነት የሕዝብ አእምሮ ሊወስነው የማይችለውን ምሥጢር ሲተርኩ መዋል ፈሊጥ አይደለም ለተማሪዎች መንፈሳዊ ኮሌጅ ወይም በካህናት ማሠልጠኛ የሚሰጠውን የነገረ መለኮት ትምህርት ለየዋሐን ምእመናን ማቅረብ ቋ እግዚአብሔርን የመስማት ፍላጐታቸውን ይዘጋዋል ዳግመኛም ወደ ትምህርት ገበታ አይቀርቡም ምሥጢሩ የማይገባቸው ስለሆነ ስለ ምሥጢረ ሥጋዌም ሆነ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ በሰፊው አብራርቶ ማስተማር የሚቻለው ቅድም በጠቀስናቸው የትምህርት ተቋሞች ውስጥ ነው የስብከት ዓይነት የተለያየ ቢሆንም ዓላማው አንድ ስለሆነ ሰባኪው በራሱ የተፈጥሮ ስጦታና የአነጋገር ስልት መጓዝ አለበት እንጂ የሌሎች ሰባኪዎችን የአነጋጎር ስልት ለማስመሰል መሞከር የለበትም የ ሓም ባለቤት እግዚአብሔር ስለሆነ ከራሱ ጥናት ጋር በራሱ ስልት መናገር አለበት። ያውም ራሱ በራሱ በቅዱሳት መጻሕፍት መነቕት እንጂ በሌላ ተጽዕኖ የሌላ መሣሪያ በመሆን አይደለም ድሃ ሲጮህ እሳቸው ቸል የሚሉትንና ሊያገለግሉት የተሾሙትን ሕዝብ ሥ ጩና ችግር የማይመለከቱትን ባለሥልጣኖች በነሄሮድስ የደረሰውን የእግዚአብሔር መቅሰፍት አስረጅ አድርጐ ቢገስጻቸው የሐዋርያ ወጉ ነው የሐዋሥራራ የፖለቲካ ባለሥልጣኖችን በተግሣጽ ብቻ ሳይሆን በምክርም ማባበል ይገባል የያዙት ሥልጣን ከእግዚአብሔር የተገኘ መሆኑን ያለ እግዚአብሔር ፈሙ ግን ምንም ሊያደርጉ አለመቻላቸውን ዮሐ ገልጦ ቢነግራቸው ያሉበትም የዳኝነት መድረክ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ሊያገለግሉበት የተሰጣቸው መሆኑን ቢቀበሉትም ባይቀበሉትም ማስተላለፍ ግዴታው ነው ስብከትና ፖለቲካ በዚህ አኳቼዌቼ ካልሆነ በቀር ባቤተክርስቲያን ስም ወንጌልን እንዲያስተምር የተሰየመው ካህን በተንኮል ወይም መመሪያን ባለማወቅ በሞኝነት ወደ ፖለቲካ ውስጥ ገብቶ ከዘባረቀ ቢደግፍም ድጋፉ ቢነቅፍም ነቀፋው አያስመሰግነውም ይልቁንስ ሃይማኖቱን ቤተክርስቲያኑን ያስነቅፋል ያስጠላል የቤተክርስቲያን እምነትና ቀኖና ከፖለቲካ ሕግና መመሪያ የተለየ እንደመሆኑ መጠን ስብከትም ከፖለቲካ የተለየ መሆኑን በቅድሚያ አስረድተናል እንግዲህ የወንጌል ሰባኪዎች የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻ እንዲሰብኩ ይህች አነስተኛ መመሪያ በመጠኑም ቢሆን ትረዳለች በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን ያለ ሰባኪ ስለዓለም አቀፍ የፖለቲካ አቋም የሚያውቅ መሆን አለበትነፁ አንድ መንግሥት በሌላው ላይ የሚያደርገውን ተጽዕኖ ማለት ጉልበታም ነኝ የሚለው መንግሥት በደካማው መንግሥት ላይ የሚያሳየው የትዕቢት ጠባይ በወንጌል ሰባኪው አንደበት መወገዝ አለበት አንድ መንግሥት የራሱን ርዕዮተ ዓለም ሌሎች ሕዝቦችና መንግሥትም ሁሉ እንዲይዙለት ይፈልጋልነ የእሱ ሃሳብ ተገዥዎችና ምጽዋተኞች እንዲሆኑ በሃይማኖት አሳቦና የሃይማኖት ልብስ ለብሶ መጽሐፍ ቅዱስን አስይዞ ቢጽ ሐሳውያንን በመላክ በሚሰጠው ርዳታ በማስፈራራት በሌላም በብዙ ዓይነት መንገድ ይጥራል ሃሳቡ ተቀባይ ቢያጣ ርዳታውን ያቆማል የጥፋት መልእክተኞችን እየላከ የውስጥ ለውስጥ ብጥብጥ እንዲነሣና ደም እንዲፋሰስ በጎረቤት ያሉ የወንድማማች ሀገሮችን በሐሳብ በመከፋፈል እርስ በርሳቸው እንዲፋጁ በማድረግ የሚፈጽመውን ሰይጣናዊ ወንጀል ሰባኪው ለምእመናን ማሳወቅ አለበት ያንን የፓለቲካ ሰዎች እንዴት እንደሚመለከቱት ሰባኪው በሰፊው ሊያስረዳ ይገባል ይህንንም በቤተክርስቲያን ብቻ ሳይሆን በፖለቲካ ሰዎችም ዘንድ በሰፊው ሊያስረዳ ይገባል ነገር ግን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ለ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው ጦርነት እንደገና ለመቀስቀስና የሰውን ደም በከንቱ ለማፍሰስ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጦር መሣሪያው ገበያ የደራ መሆኑን ገልጦ በዚህም አድራጐቱ ዓለም ከስሕተቱ የማይማር ነው ካለ በሕ ሰባኪው ጦር በዓለም በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ ያደረሰውን ጉዳት በመዘርዘር የአካል ጉድለት የሚገኙ ስንት ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን እንዳሉሸ እንዲሁም ለሰው ልጆች መታወቂያ የሚሆኑ በብዙ ድካም የተሠሩ ዕመችና የባሕል መሣሪያዎች እንደወደሙ ብዙ ሕዝብ የሚኖርባቸው ከተሞች ከነዋሪዎቻቸው ጋር በሐይድሮጅን ቦምብ መጋየታቸውን በአስረጅ ጠቅሶ ጦርነትን ሲያወግዝ በጦርነት ሳቢያ በሰው ደም የሚነግዱ የጦር መሣሪያ ቸርቻሪዎችን የፖለቲካ መሪዎችንም ቢገሥጽ ሁለገብ ሰባኪ ይሆናል በዚህ ፈንታ ማለት በእግዚአብሔር ገንዘብ ሰው ሰውን በመግደል ፋንታ ሰው የሚድንበትን የሥልጣኑ በር መክፈትና የራበው የሰው ዘር ዳቦ በልቶ የሚያድርበትን መንገድ ብንቀይስ እግዚአብሔር የሚደሰት መሆኑን በይፋ መስበክ ይገባዋል ዓለም እንደ ልማዱ የእግዚአብሔርን ጭ አልሰማ ካለ ግን ሁለቱ የጃፓን ከተሞች ሔሮሽማና ናጋሳኪ ብቻ ሳይሆኑ ሌሎችም የጦር ወዳድ መንግሥታት እንደ ኮራዚን እንደ ቤተ ሳይዳ አንደ ሰዶምና እንደ ገሞራ ህልውናቸው ጠፍቶ የሚቀር መሆኑን ሰባኪው በማስጠንቀቂያ ጭ ማስረዳት አለበት ጦርነት የብዙዎቻችንን ቤት አራቁቶ የብዙዎችንም ሕይወት በአሰጭ ሁኔታ ያጠፋ ከአንዳንድ የፖለቲካ መሪዎች እንደ ሒትለርና ሙሶሎኒ ካሉ ጭንቅላት የሚመነጭ መርዝ ነው ስለዚህ ቤተክርስቲያን በሰው ልጆች መካከል ፍቅርን ሰላምንና እኩልነትን ትሰብካለች ጠብን ለእኬው ብቻ ይሁን ማለትንና ከዚህም የሚመነጭ ጦርነትን ታወግዛለች ምስሬጹ ስደስት ስብከትና ዞርችጾክሳዊ ጠባየ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መድረክ ቆሞ የእግዚአብሔርን መልእክት የሚያስተላልፍ ካህን ኦርቶዶክሳዊ ለዛ ሊኖረው ይገባል ማለት ቀደም ብሎ በመጀመሪያው ምዕራፍ እንደተናገረው የአነጋገሩ ጭ እጅግ ኮምጣጣ ያልሆነ የለዘበ ማቴ ኢሳ መሆን አለበት ስብከቱም ኦርቶዶክሳዊ ላህይ ኦርቶዶክሳዊ ጠባይ ሊኖረው ይገባል አንዳንድ ሰባክያን ወንጌልን በሚያስተም ሩበት ጊዜ ስለእግዚአብሔር መኖር ስለእግዚአብሔር ቀዳሚነት ብቻ ሰብከው ይቀመጣሉ ስለእግዚአብሔር ሕልውና በአይሁድ ቤተ መቅደስም ሆነ በእስላም መስጊድ በየጊዜው ስለሚሰበክ ይህ ስብከት የወል የሆነ ስብከት እንጅ የቤተክርስቲያን ስብከት ለመሆኑ ምልክት የለውም ሌሎች ሰባኪያን ደግሞ ስለኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝነት ብቻ ተናግረው በእሱ ያመንን እኛ አሁን በምን ዓይነት ሁኬኔታ መዳንን እንደምናገኝ መግለጫ ሳይሰጡ በዚሁ ብቻ ንግግራቸውን ይደመድማሉ የዚህ ዓይነት ስብከትም ኦርቶዶክስ ባልሆኑ አብያተ ክርስቲያናትም ስለሚሰማ ይህ ስብከት ኦርቶዶክሳዊ አይደለም ለስብከት ኦርቶዶክሳዊ ላህይ ኦርቶዶክሳዊ ጠ ባይ እንዲኖረው ከተፈለገ የሚከተሉትን መመሪያዎች መመልከት ይጠ ቅማል ሀ መድረኩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እንደመሆኑ መጠን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የበዓል ቀን የሷን ታሪክና ንጽሕናዋን ቅድስናዋን በእግዚአብሔር መመረጧን በሰው ልጆች የመዳን ታሪክ ውስጥ ያደረገችውን አስተዋጽኦ አምላክን መውለዷን ስደቷን በኋ ለእኛ ለምእመናን ምሕረትን በማማለድ የታወቀች የታመነች አማላጅቿ መሆኗን ምአመናን አውቀው በእመቤታችን እንዲማጠኑ ገልጾ ገጸ ልቡናቸውን ወደ እመቤታችን መመለስ ለ የመላአክት በዓል በሚከበርበት ዕለት መላእክት በአግዚአብሔር ፊት ያሳቸው የባለሟልነት ቦታ የእግዚአብሔርን ምሕረት ለሰው ዘር የሰውን ጸሎትና ት ናፋፉት ወደ እግዚአብሔር ለማቅረብ የሚፈጽሙትን ቅን አገልግሎት የአግዚአብሔርን ሕግ በሚጥሱ ላይ ደግሞ የእግዚአብሔር ኃይሉ መገለጫዎች መሆናቸውን በቤተ ክርስቲያን አመሠራረት የፈጸሙት አገልግሎት በሚገባ ተገልጦ ድርሳናቸው ውስጥ ካሉት አንዳንድ ተአምራት አስረድቶ ምእመናንንም በመላእክት አማላጅነት ከፈጣሪያቸው ይቅርታን እንዲጠይቁ ምክር መስጠት ሐ በዓሉ የቅዱሳን እንደሆነ ቅዱሳን አበው በዓላውያን ፊት ስለ ክርስቶስ አላዲኘሺኒ መስክረው ፍኒለት ዒአአእት ናዱጓዩኩ ከነታትም ኪሩ መናፍ ጋንን ባፍ በመጣፍ ብለውየረቱ ወንጌልን ዙረው ያስተማ ምሁራንም ቢሆኑ «ኩኑ ቅዱሳነ አስመ አነሂ ቅዱሰ» እኔ ቅዱስ እንደሆንሁ እናንተም ቅዱሳን ሁኑ የሚለውን መመሪያ በመከተል ዘሌ ቀዳ ጳጥሮስ ንጽሕናን ለማግኘት አርዑተ ምንኩስናን ተሸክመው ከኖ ናት በመጠኑ ነካክቶ እነዚህ ቅዱሳን ለቤተክርስቲያን ትምህርትና ጠቅላላ አቋም የከፈሉትን መሥዋዕትነት በማብራራት አሁንም ከሞቱ በኋ በቤተክርስቲያን ክብር የሚገባቸው መሆናቸውን ምእመናንም በቅዱሳን ጸሎትና ምልጃ ከፈጣሪፊያዖቸው ምሕረት የሚያስገኙ ቅዱሳንን እንዲመስሉ ማስተማር ምእመናንን ወደ ቅድስና ሕይወት ይመራል መ ስለ ቤተክርስቲያን ቀኖና ስለአጽዋማት በቤተክርስቲያን ጾም ማለት ምን ማለት እንደሆነ ጾም ለክርስቲያኖች የሚገባ መሆኑን መድኃኒታችን በምንጾምበት ጊዜ ልናደርገው የሚገባንን እንዴት እንዳስተማረን በዚያም ትምህርት የጾምን ሕግ ከነአፈጻጸሙ የሠራልን መሆኑን እሱም ራሱ መጸጾሙ አያሌ ነቢያት በጾም ወደ ፈጣሪያቸው መድረሳቸው በክርስትና ሃይማኖት ውስጥ ጾም አምላካዊ ሕግ ሆኖ መሰጠቱ ቅዱሳን ሐዋርያትና ከእነርሱም በኋ የተነጮት ሊሙንት የጾምን ጠ መሂነት እየሠሩ ማስተማራቸው እኛም የጸምን ሕግ አክብረን ጠብቀን የያዝን እንደሆነ እግዚአብሔር ለአባቶቻችን የሰጠውን ክብር ለእኛም የማይነፍገን መሆኑን በሰፊው አብራርቶ መስበክ በእኛ ቤተክርስቲያን ስንት የጾም ወራት እንዳሉ ማሳወቅ ስለ በዓላት በዓላት በብሉይ ኪዳን እንዴት ሲከበር እንደነበርና በሐዲስ ኪዳንም ቀኖናት የበዓላት አከባበር እንዴት እንደሆነ በእኛ ቤተክርስቲያን ስንት የበዓላት ወራቶች እንዳሉና በዓል ማክበር ለዘፈን ለጨዋታ ብቻ ሳይሆን ለእግዚአብሔር ምስጋና ማቅረቢያ እንዲሆን የተወሰነ መሆኑን በዚያም ላይ በዓል ማክበር ከእግዚአብሔር የተሰጠ ሕግ እንደመሆኑ መጠን በበዓላችን ቀን ልናደርጋቸው የሚገቡንን የክርስቲያን ሥነ ሥርዓቶች ማስተማር ጠቅላላ ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር አለማድረግ ብቻ ሳይሆን ማድረግንም የሚጠይቅ ነው ለምሳሌ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ካሉት ምአመናን ሀብታሞች ቢኖሩ እነዚህ ምእመናን የሰው የማይፈልጉ የራሳቸውን የማይሰጡ ቢሆኑ የሰውን ባለመፈለጋቸው ብቻ የክርስቲያንን ሥነ ምግባር አሟልተዋል ሊባሉ አይገባም ከእነርሱ የሚፈለገው የሰውንም አለመመኘት የራስንም ማካፈል ነውና በብሉይ ኪዳን ሕግ ነፍስ አትግደል ይላል በክርስትና ግን ለሞት ምክንያት አለመሆን ብቻ ሳይሆን ለሕይወት ምክንያት መሆን ያስፈልጋል ማለትም ማንኛውም ክርስቲያን ለወንድሙ ሕይወት ኃላፊነት አለበት ማለት ነው ወንድሙ ቢርበው ማብላት ቢጠማው ማጠጣት ቢራቆት ማልበስን የመሳሰሉትንም ደኅና ሥራ ሁሉ ማድረግ ይገባዋል በዝክር በሰንበቴና በማኅበር ማዕድ ሳላይ በሚገኝበት ጊዜ ሰባኪው ሰንበቴም ዝክርም ማኅበርም በመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች ዘንድ ሲሠራበት የኖረ ክርስቲያናዊ ትውፊት መሆኑን ትውልድ ሁሉ እንዲያጠናው አስረጽ ጠቅሶ ማስረዳት ለምሳሌ የሐዋ ሥራ ሐዋርያት በጥንተ ስብከት በአንድ ላይ እየተሰበሰቡ ከጸሎት በኋነ የሚበሉትን ራት በሀብት በንብረት ሳይለያዩ የኖ ናትን ፍሮ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact