Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኢትዮጵያ ጀምራው በነበረው ልማት ግንባታና ለጥንታዊ ሥልጣኔዋ መክሰም ምክንያት ይሁኑ እንጂ በታሪክ በባዕዳን ቀጥተኛ ወረራ የተሸነፈችበት ህልውናዋ የተፈተነበትና ነፃነቷን የተገፈፈችበት ሁኔታ አልተፈጠረም። በእሳቸው እመለካከት ለራሳቸው ያላቸው ግምት ግን ሌላው ሰው ከሚሰጣቸው እጅግ የላቀ ነው። ይህ በእጅጉ የሚኮሩበት የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሕገ መንግሥት እሳቸው እንደሚሉት የቱን ያህል እንደናቁትና እንደካዱትም ነው። ነው። ከእነዚህ መካከል አንዳንድ ደፋሮች ንጉሠን ንጉሠ ነገሥትነትዎና ርዕሰ መስተዳደሩን ለሕዝቡ በመስጠት እርስዎ ውጤቱ ግን ዘብጥያ መወርወር ሆነ። ው ክፍለ ጦር ብቻ ኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮኃ ታ ሂ ረቢያ የጊዜ ክልል ውስጥ የነበረው የአገሪ አበብ ነዋሪዎች የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ከሁሉም በላይ በኃይል ምንጭ ግንባታ ማሳተፍ ኔታ ያስሾለ ሁኔታ ተፈጠረ። የ ህ የአብዮቱ ዋዜማ ከጥር የአራተኛ እግረኛ ብርጌድ ጦር ሳይመርጣቸው በመጠራራት በመሰብሰብ የጦር ኃይሉን አንደ ከፍተኛ መኮንኖች የአቶ አክሊሉ መኮንን መንግሥት እስካቋቋሙበት የአንድ ስር ነቀል ማህበራዊ ማህበራዊ ሥርዓት ማለት ያለውና የአንድ ሕዝብ ወይም ገላጭ ነው። እያንዳንዱ ማህበራዊ የየራሱ የሆኑ የሚሞካሽበት ፋደ ጠቀሜታው ሲያበቃ መሻሩና በሌጳ ግዴታ ነው።
ይህ በእጅጉ የሚኮሩበት የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሕገ መንግሥት በአገሪቱ ታሪክ የመጀመሪያ በመሆኑና እንዲሁም በሕገ መንግሥትነቱ ሊሰጠው ከሚገባው ግምት ብቻ ሳይሆን በዚህ ሕገ መንግሥት አማካኝነት አሮጌውን ጉልታዊ ሥርዓተ ማህበር አፍርሼ የኢትዮጵያን ሕዝብ ከሰለጠኑት የዓለም ሕዝቦች ተራ በማሰለፍ የዘመናዊ አስተዳደርና ዉችን እንፃር ለሕዝብ የእንድነት ም በአካባቢ ልክ እረፍት በኋላ ማን በተለያየ ጎራ ራር አካላት ኮል መንግሥቱ ኃይለማርያም ዲሞክራሲ ባለቤት አድርጌዋለሁ ብለው በማመን ነው። አዲሲቱ ኢትዮጵያ ከቀድሞው በተሻለ አዲስ ሕገ መንግሥት ትመራለች በማለት ለሕዝብ ቃል ከገቡበት ጊዜ አምስት ዓመት በኋላ በኛው የብር እዮቤልዩ የንግሥ በዓላቸውን ምክንያት በማድረግ የመጀመሪያው ሕገ መንግሥት ከወጣበት ከ ዓመት በኋላ ማንም ሳይጠይቃቸው በራሳቸው መልካም ፈቃድ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከቀድሞው የተሻለ አዲስ ሕገ መንግሥት ለገሱት። በቅድሚያ አፄ ኃይለሥላሴ ማንም ሳይጠይቃቸው በራሳቸው መልካም ፍቃድ ሐምሌ ቀን ዓም ልደታቸውን ምክንያት በማድረግ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የለገሱት የመጀመሪያው ሕገ መንግሥት እሳቸው እንደሚሉት የቱን ያህል ዲሞክራሲያዊ ሕገ መንግሥት እንደሆነና የህገ መንግሥቱ ባለቤት የሆኑት ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ራሱ ምን ያህል ዲሞክራሲያዊ መንግሥት እንደነበር ለማወቅ የተቋቋመውን የሕዝብ ምክር ቤት ተብዬውን ፓርላማ ይዘት እንመልከት ኛ ህገ መንግሥቱንና የሱም አካል በማጽደትም ሆነ ለመሻር መብትና ሥልጣን እሕንቀጽ የዘውዱን አወራረስ በተመለከተ እሕገሪቱን ከጥፋት ለማዳን ዘውዱ ለዘላለም ጩገ መንግሥቱ የተወሰነ መሆኑን ይገልጻል ኛ ፓርላማው በውስጡ ሁለት ንዑላ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሲሆን ሁለተኛው የ መንግሥቱ አንቀጽ የሕግ መወሰኛው ተደማጭነት ስላለው ምክር ቤት የላቀ መወሰኛው ምክር ቤት ተመራጮች ከልዑላ ኔነሱም የሚመረጡት በንጉሠ ነገሥቱ ብም ኛ የዝቅተኛው ማለትም የሕግ ጉመራጮችና እንዲሁም መራጮች የሕገ ራሱን ችሎ ተወካዮቹን በቀጥታ መምረጥ መአጥቢያው ላሉ መኳንንት ካህናትና መሆኑንና በዚህ ሁኔታ የሚመረጡት የሕግ ልመራጮቻቸውም ለሚኖራቸው ታማኝነት ግለሰብ የመሬት ከበርቴ መሆን እንዳለበት ደ ኛ በዚህ ሁኔታና መስፈርት ለሁሉ በግልም ሆነ በወል ለአስቸኳይም ሆነ መ ይህ ሥልጣንና መብት ንጉሠ ነገሥቱ ብቻ የህገ መንግሥቱን የተለያዩ ክፍሎች ፀላይ የተመለከትናቸው አንቀጾች የሚያ የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ባለቤት እንደካዱትም ነው። መንግሥት ራሱ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሻሻለ ለተባለው ሁለተኛው ሕገ መንግሥት ሕዝብ ምክር ቡት ሽሽ በራቸው አስተያየት እንደ መደብ ጀርባቸውና እንደ ማህበራዊ ንቃታቸው የተለያየ ነበር። ከጉልተኞች ገዥ መደብ የሚወግነው ወግ አጥባቂና ኋላቀሩ የሕብረተሰብ ክፍል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ራሱ ተወካዮቹን የመምረጥ መብት ማግኘቱን ታላቅ የፖለቲካ ለውጥ ሕገ ስለ ህገ ኃይለሥላሴ ት ዕለት ው በተሻለ ኋጠተ ንግግር የማባቫልበት ጉጉትና ች በማለት ልዩ የንግሥ ከ ዓመት ከቀድሞው የመጀመሪያ ን ጉልታዊ ኮል መንግሥቱ ኃይለማርያም አድርገው በማየት ያደነቁ እንደነበሩ ሲታወቅ የተሻለ ማህበራዊ ንቃት ያላቸው ጥቂቱ አርበኞችና ምሁራን ደግሞ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የአፄ ኃይለሥላሴን ዘውዳዊ አገዛዝ በአመጽ ወደ ማስወገዱ አቅጣጫ አመሩ። ጄነራል መንግሥቱ ነዋይ ብቻቸውን አንድ የክብር ዘበኛ ክፍለ ጦር ብቻ ይዘው ያለ ኢትዮጵያ የጦር ኃይልና ያለ ኢትዮጵያ ሕዝብ ድጋፍ ሥልጣን ማማ ላይ ወጥቼ እቀመጣለሁ ብለው ያስባሉን። መፈንቅለ መንግሥቱ እንደተጅ ከሀዲና ወንበዴ እያሉ ስለሚጠሩ ማን የተፈታው የጄነራል መርዕድ ማዘዣ ፀሚሰጠው መመሪያና ትዕዛዝ አማካ የጄነራል መንግሥቱ ነዋይ የእዝ ማወቁን ወይም የሚከታተል መሆኑን ሞተራይዝድ በሆነው የምድር ጦር ጣይ ውን አንድ የክብር ዘበኛ ክፍለ ጦር ብቻ ኢትዮጵያ ሕዝብ ድጋፍ ሥልጣን ማማ ላይ ል ራስ እምሩ ጠቅላይ ሚኒስትርነትና የጄነራል ደ እልጋ ወራሹ በመሣሪያነት ለመጠቀም ወይስ ሚየ ለውጡን ተግባራዊ የሚያደርጉት የአገሪቱ ፈል እንኳን የማስተባበር ሥራ እንዴት ለቀር ል እንኳን ሳይተባበር በአንድ ያውም የንጉሥ ፍለ ጦር እንዴት ብልሁ ጄነራል መንግሥቱና ማዊ ኃይለሥላሴን መንግሥት መገርሰስ ይቻላል ራዊትና በሕዝብ ድጋፍ ይህንን ተግባር መፈጸም ልክ ለውጥ ለማምጣት አስበው ከነበረ ለምን ኑን ተቃዋሚ የጦር ኃይሉን ክፍተኛ መኮንኖች አጋማሽ ያገለገሉበትን የጦር ሠራዊት አይነት ሆነው ሳለ ጥቂት ፈጥኖ ደራሽ ፖሊሶች ይዘውና ጋር ወገኑ። ትግላችን የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪከ ጄነራል መንግሥቱ እና ወንድማቸው አቶ ግርማሜ ንዋይ መፈንቅለ መንግሥቱ እስከ ከሸፈበት ጊዜ ድረስ ሌሊትም ሆነ ቀን አብዛኛው ሥራችን ፀመፈንቅለ መንግሥቱ ምክንያት የአገሪቱ የጦር ኃይል አካል የሆኑ የተለያዩ የጦር ክፍሎች የሚያደርጓቸውን እንቅስቃሴዎች አንዱ የጦር ክፍል ከሌላው ጋር የሚያደርጓቸውን የራዲዮ ግንኙነቶችና ከፀረመፈንቅለ መንግሥቱ የዘመቻ መምሪያ ለበታች ክፍሎች የሚተላለፉትን ትዕዛዞች እየጠለፍንና የተመሰጠሩባቸውን ቁልፎች እየሰበርን ማናቸውንም ሁኔታዎች ጠርዝር እንከታተል ስለነበረ መፈንቅለ መንግሥቱ የከሸፈበትን ሁኔታና የአማጺያኑን ውድቀት ለመረዳት ችለናል። መፈንቅለ መንግሥቱን ለማክሸፍ የተሰለፈውን የጦር ኃይል የሚመሩት ሌጄነራል መርዕድ መንገሻ የእዝ መምሪያ ማዕከል ወደ ማጥቃት ከመሸጋገሩ በፊት በክብር ዘበኛ ክፍለ ጦር ቢጠቃ ጥቃቱን ለመከላከል ይቻል ዘንድ ደቡባዊውን የአዲስ አበባ ክልልና እንዲሁም የጦር ኃይሉን ድርጅታዊ ተቋሞች ለማስከበር ከአዲስ አበባ ልዩ ልዩ የጦር ክፍሎች የተውጣጣ አንድ ግብረኃይል አደራጅቶ በመከላከል ለውጊያ ስልት እንዳሰለፈ ከዚያም በሁለተኛ ምዕራፍ ከነገሌና ከጅማ ወደ ደብረ ዘይት በአየር ኃይሉ የመጓጓዣ እውሮፕላኖች ክድሬዳዋ በምድር ባቡር ወደ ደብረ ዘይት ጦር መንቀሳቀሱን እናውቅ ነበር። በቅርቡ ነፃነቱን ያገኘው አዲሱ የሶማሊያ መንግሥት ራዲዮ ማኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ኃይለሥላሴን በመቃወምና በመደገፍ ተከፋፍለው በመዋጋት እየተላለቁ ነው የሚል መሠረተ ቢስ ዜና ሲያሰራጭ ከሦስተኛ ክፍለ ጦር መምሪያ አገራችን ውስጥ የተፈጠረውን ጊዜያዊ ሁኔታ በመጠቀም አዲሱ የሶማሊያ መንግሥት የአገራችንን ሰላም ለማደፍረስ ሰርጎ ገቦችን ወደ አገራችን በማስገባት ችግር ሊፈጥር ስለሚችል አንደኛ ደረጃ ተጠንቀቁ እንደተጠበቀ ሆኖ መላው ትኩረ በኦጋዴን ላሉ የጦር ክፍሎች ሁሉ ሲሰጥ የእኔ እናት የጦር ክፍል የሆነው ዜ ከ ኪሜ ከባቤ ሬዲየስ በላይ ለሆነ የሶማሊያ መንግሥት የዜና ማሰራጫ ማኢቶ ነው የሚል መግለጫ ካወጣ ከአንድ ትሳ ወደ አንድ ብርጌድ ሠራዊት የሚገመት ጃለቃ የጥበቃ ቀጠና በሆነው ክልል በዳና ጥሎ የወረዳውን ሃያ ፖሊሶች በመፍጀቱ የውጊያ ተሽከርካሪዎች የተጠናከረ አንድ ውጊያ ከኢትዮጵያ ወገን ፖሊሶቹን ጨምር ከሶማሊያ ወገን ከሦስት መቶ በላይ በውጊ በላይ እንደቆሰለ ሲገመት በርካታ ቁስለኞ እንዲመለሱ ተደርገዋል። መንግሥት ራዲዮ ኢትዮጵያ የጦር ተከፋፍለው በመዋጋት እየተላለቁ ነው ስ ክፍለ ጦር መምሪያ «አገራችን ውስጥ አዲሱ የሶማሊያ መንግሥት የአገራችንን ሰላም መልንባት ችግር ሊፈጥር ስለሚችል አንደኛ ደረጃ ታላቅ የፖለቲካ እርምጃ ነበር። ኃይለሥላሴ መንግሥት ላይ እንደመብረቅ ወርዶ ማናጋት ብቻ ሳይሆን የጉልተኞችንም ትግለችን የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ ንቀቁ እንደተጠበቀ ሆኖ መላው ትኩረታችሁ ወደ ጠረፋችን እንዲሆን የሚል ትዕዛዝ ጋዴን ላሉ የጦር ክፍሎች ሁሉ ሲሰጥ ለእኔም ሻለቃ ደረሰ። የኢትዮጵያ መንግሥት የሶማሊያ መንግሥት ጦር ዓለም አቀፍ ወሰናችንን ጥሶ በመግባትና በመውረር ከፍያለ ጉዳት አደረሰብን ብሎ ለተባበሩት መንግሥታት ለፀጥታው ምክር ቤት ሲያመለክት የሶማሊያ መንግሥት ደግሞ በበኩሉ «ዳኖት ላይ የተካሄደው ውጊያ በሶማሊያ መንግሥት ሠራዊትና በኢትዮጵያ መንግሥት ሠራዊት መካከል ሳይሆን ከሐበሻ ኢምፔርያሊዝም ቅኝነት ነፃ ለመውጣት በሚታገሉ አርበኞችና በመንግሥቱ ወታደር መካከል ነው በማለት አስተባበለ። በጉልታዊት ኢትዮጵያ ትምህርትና ተማሪው እንዲሁም አዲሱ ምሁር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ለትምህርት ወደ አውሮፓ ተልከው የተለያዩ ሙያዎችን እየቀሰሙ በመመለስ አገራቸውን ለማገልገልና ወገናቸው ለሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ እውቀት ለመፈንጠቅ በቅን ልቦና በአንድነትና በጠንካራ ኢትዮጵያዊ ብሔርተኝነት ሲታገሉ የነበሩትን ምሁራን ከቀደምቱና ከጥንቱ የቤተክህነት ምሁራን ለመለየት ስል ዘመናዊ ምሁራን ማለቴ ይታወሳል። የመጀመሪያው የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ የተቋቋመውና ዛሬም ያለው አንጋፋው የዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ነው። ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በ ዓም እንደራሴ ከሆኑበት ጊዜ ጀምሮ ለሃገር ውስጥ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ መደበኛ ትምህርት ቤቶች በጥቂት የአገራችን ክልሎችና በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ማስፋፋታቸውና ወደ ውጭ ሃገር ለከፍተኛ ትምህርት የሚላኩ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ቁጥር ለመጨመር የሰጡት ትኩረት ያስመሰግናቸዋል። እነሱም የአዲስ አበባውና የአሥመ የእደጥበብ ማሰልጠኛ የአዲስ አበባ መለስተኛ የግብርና ኮሌጆች የአዲስ የመምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች የአየር ተቋማት የፖሊስና የጦር ኃይሎች አካ ከእነዚህ ከፍ ያሉትና በዲግሪ የ ጥበቃ ኮሌጅ የባሕር ዳር መምህራን ማለ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የከፍተኛ የኤርትራ ክፍለ ሃገር ሕዝብ በዘረኛው የፋሽስት የኢጣሊያ ቅኝ አገዛዝ ስለማይፈቀድ የኤርትራ ክፍለ ሃገር ሕፃና ትምህርት ቤቶችና በሙያ ማሰልጠኛ በወሎ በሸዋና እንዲሁም በተቀሩት ክል ኢትዮጵያዊያን በአንዳንድ የውጭ ካናዳ ሜክስኮ ግብጽና ሊባኖስ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ ሰሜን አሜሪካ በርከት ያሉ ተማ እገሮችና የሶቭየት ሕብረትም ድጋፍ እን ኦዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፈተ። ከዚህ ጊዜ የሚያሳስብ ሳይሆን የሚያነቃ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሆኑን አጢኖ ት የተማሪው ማህበር መሪዎች ትግላችን የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ቀድመው የተደራጁት የኢትዮጵያ ተማሪዎች በማህበራቸው አማካኝነት የሃገር ቤቶቹን ተማሪዎች የመሬት ለአራሹን ጥያቄ በመደገፍና በጥያቄው ምክንያት በተማሪዎቹ ማህበር መሪዎች ላይ መንግሥት የወሰደውን እርምጃ በማውገዝ ጠጠር ያሉ መግለጫዎችን አወጡ።