Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ሽማግሌውና ባህሩ - መስፍን አለማየሁ.pdf


  • word cloud

ሽማግሌውና ባህሩ - መስፍን አለማየሁ.pdf
  • Extraction Summary

ሁለቱንም ቋንቋዎች ጠንትቆ በማወቁ ብቻ የስነዕሑዓን ባህርያት ሳይገነዙበ የሚተረጉምም አለ እነዚህ ሁሉ ተርንሚዎች በጠቅቱ የትርጉም ደቦ ጡስጥ እንደልብ ታይተዋል ሁለቱን ቋንቋዎችና የበቀሉበትን ባህል ከስነ ዕሑና ባህርያት ጋር በውል የሚያውቁ ተርጓሚዎች እንደነዚያ ባይበዙም በጥቁቱ ታይተዋል ትስ ሽሽ ክዔፖ መስባን አለማየሁ እንግዳ ተርጓሚ አይይሰም ከዘህ በፊት ቢተረጐሙ የጥበብ ጥማታችንን ያረካሉ ብሎ ያመጣቸውን ማንኪያና ቢላዎች በአፍ መጥረጊያ ወረቀት ጠቅልሎ በኪሱ ይዚቸፕዋል ይኙን ሁሉ ማን ሰጠህ» ማርቲን ነው የቡና በቱ ባለቤ ምስጋናየን መግለዕ አለብኝ አያስፈልግም እኔ አንዴ አመስግነዋለሆ አሰ ልጁ «የርሶ ድጋሚ ምስጋና አያሻም ትልቅ ዓሣ መሆን አለበት በዚህ ግዙፍነቱ ላይ ሥጋውም ጥሩ ዓይነት ከሆነ በቃ በአንድ ቀን አሻረኝ ማለት ነው መንጠቀውጦ ላይ ተደ ርድሮ የቀረበለትን ምግብ አንደ ወንድ ተጋብዞ ጾልባ ዋንም የሚጉጐትታት ልክ እንደ ወንድ ነው ሸብርና ድንጋጤ ብሎ ነገር ሲያልፍም የማይነካው ልቡ ሙሉ ይመስላል አንድ ጊዜ አመር ብሎ ከውዛው በመውጣት ወደላይ አሻቀበና ወዳጁ ያለችበትን ለአፍታ አየች አድርጐ ተመልሶ ወደ ባህሩ ጠለቀ አስከዛሬ ከሽማግሌው አይነህሊና ያልጠፋ በጣም ቆንጆ ማርሊን ነበር ብቻ አጠቃላይ ሁኔታው በጣም የሚያሳዝን ነበር አሉ ግን ልገዛስ ብል በምኔ ነው።» ውቅያኖሱ ግዙፍ ነው ጀልባዋ ደሞ አርም ታህል ነገር ስለሆነች መች ትታያለች መሰለህ አሉ ሸማግሌውከባህሩና ከራሳቸው ጋር ከማውራት ይልቅ ከሌላ ሰብአዊ ፍጡር ጋር መነጋገር ምን ያህል እንደ ሚያስደስት ተገነዘቡበ «በጣም ነው የናፈቅኸኝ» አሉ ለመሆኑ ምንም አልቀናችሁ። በመጀመሪያው ቀን አንድ በሁለተኛውም እን ዳሁ በሦስተኛው ደሞ ምሦስት መልካም ነው ከአሁን በኋላ እንደወትሮአችን በአንድነት ማጥ መድ አእንቀጥላለን አይሆንም እኔ ዕድለ ቢስ ሰው ነኝ ከእንግ ዳህ በኋላም ዕድል አይኖ ረኝም» ፅድል ጀሀነም ይግባ አለ ልጁ «ፅድሉን እኔ ይዥው አመጣለሆ ቤተሰቦችህስ ምንም አይሉህ። አንዱን አሣላፊ ጠየቀችው አሁን እንደማንኛውም ቆሻሻ ነገር ወደሆነው የትልቁ ዓሣ የጀርባ አጥንት አየጠቀመች ቴቤሮን ሲል መለሰላት የቡና ቤቱ አሣላፊ ኤሻርክ» በሰ ቤት ስለሁኔታው መግለሁ ነበር በዕውነቱ ሻርኩች እንደዚህ ያለ ውብ ጭራ ያላ ቸው አይመስለኝም ነበር አለች እኔም አለ አብሯት የነበረው ወዳሾዋ እነርሱ ካሉበት ጥቂት ከፍ ብሉ ሸማግሌው ጐጆዋቸው ውስጥ እንደገና እንቅልፋቸውን መለጠጥ ጀምረው ነበር የአሁኑነ አስተኛኘታቸውም ልከ እንደ በፊቱ በልባቸው ተደፍተው ነው ልጁ አጠገባቸው ቁጭ ብሉ ያስተውላቸዋል እሳቸው ደግሞ ስለ አንበ ሶች ህልም እያዩ ነበር ቴቡሮን ሻርከ በስፓኝ ቋንቋ የሚጠራበት ስም ነውጡው መጡጫ ፄሚንግቄዌይ አና ሰማግሌውና ባህሩ ዘመን ሳይሸራቸው በይዘትም በቅር ፅም ተሟልተውየጥሩ ፅሑፍ ማንፀሪያ ሆነው ከሚገኙ ጥቁ ወጥ ስራዎች አንዱ እን ደሚሆን ይገመታል ሄሚንሃዌዊይ ታዋቂ ከሆኑት የአሜሪካ ደራስያን አንዱ ነው ረጅም ልቦሰዶችን ፅፏል በርካታ አጫ ጭር ልቦለዶችንም አበርክቷል ኢልቦለድ የሆኑ ድርሰ ቶችም አሉት ላርየ ከዩ ከርየ በብ ዐ ከ ፐሼርኔ የሚለውን ልቦለድ ድርሰቱን እስከፃፈበት ጊዜ ድረስም ምንም እንኳ ሀያሲያን አንዳንድ ጉድለት ያወጡለት እንደነበር ግልፅ ቢሆን ሄሚንግዌይ በአንባቢዎቹ ዘንድ የተደነቀ የተወደደ ደራሲ ነበር ላርር ከር ክርኬ ን ቄፈ ታትሞ ወጣ ደከም ያለ ነበር እናም ሀያሲያን በሄዚሚንግዌይ ላይ ተነሰበት አለቀለት አሉት ሄሚንግዌይ ነጠፈ ተባሰ ላርየቦር ቨር ክክ ዌ በከተ ሄሚንግዌይ ምን አለ። መጀመሪያ ምን እንደተሰማው አሳውቅም ግን እንደተባለው አልሆነም አላለቀለትችትም አልነጠፈም ከሁለት አመት በኋላ በኮሪያ የወታደራዊ አገል ግሉቱን በመወጣት ላይ ለነበረው ጀምስ ኤ ሚችነር አንድ መልእክት ደረሰው ሚችነር ዛሬ ባልቆ በስሎ አንደሀዋይ ሶርስ» የመሳሰሉት መፃህፍት ደራሲ ነውመልአክቱ ወደ ጀምስ ሚችነር ተነግሮታል ወድያው የፄሚንግዌይ ወዳጅና መፃህፍቱን ያሳት ምለት የነበረው ቻርልስ ስከሪብነር ታሪኩ በመፅሐፍ ታትሞ እንዲወጣ አደረገ ሽማግሌውና ባህሩን ያ ባበ ሁሉ አደነቀው ሄሚንግዌይ አ ንሰራ ቁ በዛሬ ዘመንና መፅሀፉ እንደታተመ ጊዜም ሸማግ ሌውና ባህሩ የፄሚንግዌይ የራሱ ታሪከ ነው ማሰ ትም ሽማግሌው ዓሣ አጥማጅ ሄሜንግዌይ ራሱ ነው።

  • Cosine Similarity

ባሬስታው ጠየቀ የለም በቃኝ አመሰግናለሁ አለና አሳላፊው ወጥቶ ሄደ መበታ ቤቶችን በተለይ የቪና መሸጫ ሱቆችን በጭራሽ አይወድም ንፁህና በብርዛን የተጥ ለቀለቀ ቡና ቤት ግን ለየት ያለ ነገር ነው አሁን ራሱን በሌላ ተጨማሪ ሀሳብ ማንገላታት አያስፈልገ ውም ቀጥ ብሉ ወደቤት መሄድ ብፓ እንደ ደረሰ አልጋው ላይ በቁሙ ይገነደሳል ሰነጋጋ እንቅልፍ ይወስደዋል ለብቻው መነጋገር ጀመረ ምናልባት አለ ለራሱ ሲያወራ ኢንሶምኒያ ሊሆንም ይትላል ብዙ ሰዎች ሳይናርባቸው አይቀርም ኢንሶምንያ እንቅልፍ የማጣት ችግር በሽሸፓ ነው የጉራዴው ቅርፅ ሆርሄ ሉዌ ቦርሄስ የሚያስፈራ ጠባሳ ፊቱ ላይ ተጋድማል ታዲያ ሁልጊዜ የተቁጣ ያስመስለዋል ዓመድማ ቀለም ያለ ውና እንደ ደጋን የተቀለመመው ጠባሳ የግንባሩን ስንድ ጐንና በዚያው በኩል ያለውን የጉንጩን አጥ ንት ቅርፅ አበላሸቶዋቸዋል ዕውነተኛ ስሙን የሚያ ውቅ የለምየታኪዋሬምቦ ነዋሪዎች በሙሉ የሚጠሩት በርስቱ ስም ነው የላ ኬሉራዳው እንግለዛዊ ይለሉ ታል ቀድሞ የመሬቱ ጌታ የነበረው ካርዶስ በመጀ መሪያ መሬቱን ሊሰጥለት ፍላጉት አልነበረውም ስለ ዚህ መሬቱን በአጁ ለማስገባት በልዩ ዘዴ መጠቀሙ ተነግሮኛልይቱ ላይ ስለተጋደመው ጠባሳ ምሥጢሩን አጫውቶታል ይባላል የእንግሊዛዊው አመጣጥ ከወደ ጠረፍ አካባቢ ነው ከሪዬግራንዲ ደ ሱል ብራዚል ውስጥ በኩንትሮባንድ ንግድ ላይ ተሰማርቶ መኖሩን ሁሉም ያወራሉ ርስቱን በገዛበት ጊዜ አረሙ ካለማላ ወሱ ሌላ ለብዙ ጊዜ ሳይጠረጉ የቆዩት የውኃ ጉድ ጓዶች ክርፋት አይጣል የሚያሰኝ ነበር እንግሊዛዊው ግን ከሠራተኞቹ አኩል ሌሊትና ቀን በመሥራት የተበ ላሸስውን ለማቃናት ብዙም ጊዜ አልወሰደበት በተፈ ጥሮው ቁጡና ኃይለኛ በመሆኑ አንዳንዴ የሚወስደው ርምጃ አስከ ጭካኔ ይደርሳል ቢሆንም በአስተዳደር ሆርሄ ሉዌ ቦርሄስ በ ተወልዶ በ ያረፈ ደራሰ ነው ቦርፄሄስ የአርጀንቲና ተወላጅ ሲሆን ባለቅኔ የአጫ ጭር ልቦለዶች ደራሲና ፃያሰ ነበር ይህ ከዘመናችን ታላ ላቅ ደራሲያን አንዱ የሆነውና ብዙዎች ከፍራንዝ ከፍካ ጋር የሚያመሳስሉት ብዕረኛ በሥነፅሑፍ ሥራዎቹ በርካታ ሸልማቶችን ለማግኘት በቅቲል ችሉታው አድናቆትን አትርፏል መጠጥ ይወዳል አየ ተባለም ይታማል በዓመት ሁለት ጊዜ በበጋ የማረ ፊያ ቤቱ ውስጥ ከማንም ሳይገናኝ ለሁለትና ሦስተ ቀናት ቆይቶ የመውጣት ልዩ ዓመል ስለው ከዚህ ሱባኡው ሲወጣ ታዲያ ጦር ሜዳ እንደከረመ ወይም አንዳች አስደንጋጭ መዓት እንደወረደበት ሁሉ ግር ጥት ብሎ ከካሉ ተብረከርኩና ሁለመናው በቫበብር ተውጦ ነው ሆኖም ምንም ይሁን ምን ወተሮ የሚ ያሳየው የአለቃነት ስሜቱ ይናጋል ማለት ዘበት ነውጎ እኔም ትዝ ይለኛል ቀዝቃዛ ዓይኖቹ ጥንካሬ ያለው ቅጥነቱና ግራጫው ሪዙ አሁንም ወለል ብለው ይታዩ ኛል ከማንም ጋር ግንኙነት የለውም ብቸኛ ነው የስፖኝ ቋንቋ ችሎታው ይህን ያህል የሚያወላዳ አይ ደለም ለዚያውም የብራዚል ቅላፄ ያጠቃዋል አልፎ አልፎ ከሚመጡለት የሥራ መልዕከቶች በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት ደብዳቤ አይደርሰውም በሰሜን አውራጃዎች ውስጥ የመጨረሻ ጉብ ኝቴን ባደረግሁ ጊዜ የካራጉታ ወንዝ ሞልቶ አላሻግር በማለቱ አንድ ሌሊት ባኮ ኬሌራዳ ርስት ማሳለፍ ተገ ድጄ ነበርምንም እንኳን የሄድኩበት ወቅት ተስማሚ አለመሆኑ ጥቂት ቆይቶ ቢሰማኝም በተቻለ መጠን አስ ተናጋጁን ለማግባባት ጥረት ማድረግ ጀመርኩ ከስሜ ቶቻችን ሁሉ በቀላሉ ሊቀሰቀስና ሊነሳሳ በሚችለው በአገር ፍቅር ስሜት ላይ አነጣጠርኩ የእንግሊዝን መንፈስና ወኔ የታደለ የትኛውም አገር አይበገሬ እንደ ሚሆን ገለፅኩለት ሰውየው በአነጋገሬ መስማማቱን ከአረጋገጠልኝ በኋላ እንግሊዛዊ አለመሆኑን ከፈገግታ ጋር ነገረኝ የአየርላንድ ተወላጅ ነው ይህንን ከተነ ፈሰ በኋላ ግን ድንገት ፀጥ አለሳያስበው አንዳች ምስ ጢር እንዳወጣ ሁሉ ራት እንዳበቃ ለመናፈስ ጦደ ጡጭ ወጣን ዝናቡ አባርቲል ባሻገር ወደ ደቡብ ሲል ካሉት ተራ ሮች ጀርባ ግን አሁንም ይፈልቃል ራት ላይ ያስተናገደን ሠራተኛ አንድ ጠርሙስ ራም አቀረበፅቃውም ምኑም እንደነገሩ ወደሆነው የም ግብ ከፍል ተመልሰን መጠጡን በፀጥታ መሳብ ጀመ ርን በዚያ ሁኔታ ለረጅም ጊዜ ቀየን ሞቅታ አእንደጀማመረኝ የተረዳሁት በስንት ሰዓት ግድም እንደሆነ አላስታውስም ስለጠባሳው አንዳነሳ የገፋፋኝም ስሜት ምን እንደነበረ አሁን በቅጡ ትዝ አይለኝም ጠየቅሁት ወዲያው የእአንግሊዛዊው»ፊት ልውጥውጥ አለ ማንቁርቴን አንቆ ከቤቱ ያሽቀነጥ ረኛል የሚል ሥጋት ለጥቂት ጊዜ ወረረኝበመጨረሻ «የዚህን ጠባሳ ታሪክ የምነግርህ በአንድ ውለታ ብቻ ነው በምንም ዓይነት ለሐፍረትና ለውርደት አንደማ ታጋልጠኝ ቃል ከገባህልኝ ብቻ አለ በተለመደው ድምፁ ተስማማሁ የነገረኝ ታሪከ የሚከተለው ነው እንግሊዝኛውን ከስፓኝ እና ከፖርቱጋል ቋንቋዎች እየ ቀየጠ ጊዜው በ ወይም ወደዚያው ግድም ነበር ለአየርላንድ ነፃነት በኀኅቡዕ ከሚታገሉት መሐል አንዱ ራም ከሸንኩራ አገዳ ጭማቂ ወይም አሰር ሞላስሰስ የሚዘ ጋጅ የአልኩል ይዘቱ ከፍተኛ የሆነና በተለይ በመርከበኞች ዘንድ ተወዳጅነት ያለው የመጠጥ ዓይነት መሆኔን አልደብቅም ከዚያ ዘመን ጓዶቼ መካከል ጥቂቶቹ አሁንም በሕይወት አሉ ሠላማዊ ሥራዎቻ ቸውን እያከናወኑ በአማን ይኖራሉሌሉቹ በእንግለዝ ባንዲራ ስር ተሰልፈው በየበረሃውና በየባህሩ ይዋጋሉ የሚገርም ነው የተቀሩት ምርጥ የሚባሉት ግን በዓላማቸው አንደዐፀኑ ለዓላማቸው ወጠደቁ በየጦር ሠፈሩ ግቢ ጐህ ሲቀድ በሰልፍ እየተኩለኩለ እንቅል ፋቸውን ባልጨረሱ ወታደሮች ጥይት እየተደበደበ አለቁ ሌሎቹ ደግሞ ለያውም የታደሉት በስም የለ ሹና በአብዛኛው በምሥጢር በተካሄደው የርስ በርስ ውጊያ ውስጥ ከመጨረሻ ዕጣቸው ጋር ተፋጠጡ ሁላችንም ሪፐብሊካውያን ነበርንየካቶሊክ ፅምነት ተከ ታዮች በዚያን ወቅት ታዲያ ስሜታዊነት በጥቂቱም ቢሆን ያጠቃን የነበረ ይመስለኛል አንድ ቀን ማታ ሙንስተር ከሚባል ከተማ አንድ የፓርቲያችን አባል የሆነ ሰው ይመጣልጆን ቪንሰንት ሙን ይባላል ስሙ ያቺ ምሽት በሕይወት እስካለሁ አትረሳኝም ሙን ፃሃያ ዓመት እንኳን የሞላው አይመስልም ገና ጮርቃ ነው ቀጭን ለግላጋ ሲያዩት ቆራጥነትና ወኔ ያለው መሆኑ ያጠራጥራል ስለኮምዩኒዝም ግን በደንብ ያነበበ ይመስላል በየውይይቱ ላይ የነገር መቋጫው ዲያሌክቲካዊ ቁስአካላዊነት ብቻ ነውአንድ ሰው ሌላውን ሰብዓዊ ፍጡር የሚወድባቸውም ሆነ የሚጠላባቸው ምክንያቶች በርከት ያሉ ሊሆኑ ይች ላሉ የዓለምን ታሪከ «መጥፎ ኢኮኖሚያዊ ግጭት ነው በማለት ያጠቃልለዋልየጀመርነውን ትግል በድል እንደምንወጣ አፉን ሞልቶ ይናገራልበኔ በኩል ግን የቆምንለት ዓላማ እየከሸፈ መሆኑን ከመግለፅ አልተቆ ጠብሁም ከነበርንበት ቦታ ስንወጣ ሌሊቱ መግፋቱን ተገነዘብሁ ክርክራችን ግን አልተቋረጠምከኛው ጋር ወደ ውጭ ዘለቀ በኮሪደሩ እየተጓዝን በደረዳዎሥኙቱ እየተንደረደርንና በጠመዝማዛጡ ጉዳና እያዘገምን ውይ ይታችንን ቀጠልን ነገር ግን ሙን የሚወረውራቸው ዛሳቦች አንዳችም ስሜት ሊያሳድሩብኝ አልፖሉም አዲሱ ጓድ በነፃ ውይይትና ከርክር ዕምነት እንደሌ ለው ለመረዳት ጊዜ አልወሰደብኝም በትዕቢተና በን። ቀት መንፈስ አንዳንዴም ከቁጣ ጋር ህጉ እንዳለ ተግባራዊ እንዳሆን ትፅዛዝ የሚሰጥ ግትር ሰው ነበር በመንገዳችን ላይ ከነበሩት መደዳውን የተቀጣጠሉ ቤቶች የመጨረሻውን አለፍ እንዳልን የተኩስ ድምፅ ድንገት ዙሪያችንን መላው ከው ብለን በቀምንበት ቀረን ድንጋጤው እየበረደልን ሰፄድ አጠገባችን የነበ ረውን ፋብሪካ ይሁን የወታደሮች ካምፕ ምንነቱ ያልታወቀ ዕውር ህንፃ አለፍ ብለን ወደ ኩረኩንች መንገድ ታጠፍን ከፊት ለፊታችን በእሣት ከምትን ቀለቀል አነስተኛ ጐጆ ውስጥ አንድ ወታደር እመር ብሎ ወጣ ዓይን በሚጣረረው በዚያ ብርዛን ውስጥ ሲያዩት በጣም ግዙፍ ነው ገና ሲያየን ባለንበት እን ድንቆም ትዕዛዙን አንባረቀ በኔ በኩል ትዕዛዝ የማከ በር ፍላጐት አልነበረኝም ዝም ብዬ መንገዴን ቀጠ ልኩ ጓዴ ግን አልተከተለኝም ገልመጥ ስል ጆን ቪንሰንት ሙን ወደ ድንጋይነት የተለወጠ ይመስል ባለበት ተቸንክር ቀሟል በፍርፃት ደንዝዞ ወደኋላ ተመልሼ ወታደሩን በአንድ ቡጠ ከዘረርኩት በኋላ ሙንን ነቀነቅሁት የማውቀውን ሁሉ ስድብ አከናነ ብኩትና ፈጥና አንዲከተለኝ በቁጣ አዘዝኩት ያዳመ ጠኝ መሆኑን ስለተጠራጠርኩ ከንዱን ይዝ እአየጉጐተ ትኩት እዚህም አዚያም በአሳት የተቦጫጨቀውን ጨለማ ገባንበት ብዙም ሳይቆይ የጠመንጃ እሩምታ አጀበንአንዲት ጥይት የሙጮንን የቀኝ ትከሻ ገሽልጣው አለፈች ሩጫችንን ቀጥለን በጥድ ዛፎች መፃል ስንሹ ለከለክ ጓደኛየ ለመጀመሪያ ጊዜ ቁና ሲተነፍስ ሰማ ሁት አእፎይታ በዚያ የመፀው ምሽት መደበቂያችንን በጄኔራል በርክሊ ቪላ አደረግን ጄኔራሉበበኩሌ አላውቃቸውም በወቅቱ ባገር አልነበሩም ለሥራ ጉዳይ ታዘው ወደ ቤንጋል ሄደው ነበር የቤቱ ፅድሜ ከአንድ ምዕት ዓመት ቢያንስም መጉሳቆልና እርጅና ይታይበታል በዚያ ላይ በጨለማ የተዋጠ ነው ግራ የሚያጋቡ ኩሪደሮችና ለምንም አገልግሉት የማይውሉ አዳራሾች ይበዙበታል ምድር ቤቱ ሙሉ በሙሉ የተያዘው በሚዩዚየሙና በትልቁ ቤተመፅሐፍት ነው መደርደሪ ያዎቹ ላይ ልዩ ልዩ መፅሐፍት ታጭቀዋል አለፍ ክስለፍ አያሱ በሥርዓት በተሰቀሉት በርካታ የህንድ ጥንታዊ አሸሟጣጭ ጉራዴዎች ዙሪያ አሁንም የጦር ነት ንፋስና የአመፅ አየር የሚያንዣብብ ይመስላል ሁነቶች በሙሉ አስገራሚ ሆነው እንዳገኛቸው በሹክ ሹክታ ገለፀልኝ የሚንቀጠቀጡት ከናፍሬ ደርቀዋል የመጀመሪያ የህክምና ርዳታ ከአደረግሁለት በኋላ ሻይ አፍልቼ ሰጠሁት ጥይቷ ጨርፋው ያለፈች በመሆኑ ቁስሉ ለክፉ የሚሰጥ አልነበረም ድንገት ግራ በተጋ ባና በተርበተበተ አነጋገር ግን ኮ ድፍረትህ ለአደጋ የሚያጋልጥ ነበር አለኝ እንዳይጨነቅና ነገሩን እን ዲረሳው ነገርኩት የርስ በርስ ጦርነቱ ያንን መሣይ ተግባር መፈፀም አስለምዶኛልየዘወትር ሥራየ ነበር በዚያ ላይ አንድም ቢሆን እንኳን የፓርቲያችን አባል የሆነ ሰው ተይዞ መታሰር ዓላማችንን አደጋ ላይ እን ደሚጥለው ግልፅ ነው በማግስቱ የሙን ባርፃትና ድንጋጤ ሁሉ ጠፋና መንፈሱ ባናዑም ተረጋጋ የጋበዝኩትን ሲጋራ ተቀ ብሉ ከለኮሰ በኋላ ስለፓርቲያችን የገንዘብ ምንጮች ኃይለኛ ጥያቄዎችን እየሰነዘረ ያፋጥጠኝ ጀመር ጥያ ቄዎቹ ግልፅ ነበሩ ሁኔታው አሳሳቢ ደረሻ ላይ የሚ ገኝ መሆኑን አስረዳሁት ደግሞም ዕውነተ ነበር በስተደበብ በኩል የጠመንጃ ተኩስ አልፎ አልፎ ፀጥታውን ያደፈርሰዋል ጓዶቻችን እየጠበቁን ስለሆነ ለጉዞ እንዲዘጋጅ አሳስቤው ካፖርትና ኮልት ሽጉጤን ለማምጣት ወደ መኝታ ከፍሌ አመራሀ ስመለስ በቀ መቱ ሙሉ ሶፋው ላይ ተዘርግቲል ዓይኖቹ ተከድ ነዋል ትከሻው አካባቢ ከፉኛ ጨምድዶ አንደያዘውና ትኩሳትም የጀመረው መሆኑን ነገረኝ የሙን ፍርሀት የማይድን በሽታ ዓይነት መሆኑ ገባኝእሄ መሄድ ስለነበረብኝ ራሱን እንዲጠብቅና ጥን ቃቄ እንዲያደርግ መክሬው ወጣሁ ስለ ጓደኛዬ ፍር ፃት እኔን ሐፍረት ገደለኝ እኔ ራሴ ፈሪ የሆንኩ መሰለኝ የአንድ ሰው ሥራዎች የመላው የሰው ዘር ሥራዎች እንደሆኑ ሊቆጠር ይችላል በዚህም ምክን ያት ነው በአንድ የአትክልት ሥፍራ የተፈፀመ ጥፋት መላውን የሰው ልጅ መበከሉ ትክክል የማሚሆነውለዚ ህም ነው የአንድ አይሁዳዊ መሰቀል ለመላው የሰው ዘር ቤዛነት ሊኖረው የበቃው ምንአልባት ሾፕ ናወር «እኔ ሌሎች ነኝ አንድ ሰው ደግሞ ሰዎችን በሙሉ ነው ሲል አልተሳሳተ ይሆናል ሼክስፒር በአንዳንድ መንገዶች ምስኪኑን ጆን ቪንሰንት ሙንን ነው በጄኔራሉ ትልቅ ቪላ ውስጥ ዘጠኝ ቀናት አሣለ ፍን የአሁኑ ዓላማዬ በነጋ ጠባ በሐፍረት የሚጠዘጥ ዘኝን የዚህን ጠባሳ ታሪክ ማውጋት ስለሆነ ስለጦርነት መዘዝ ስለሚያስከትለው ሥቃይና ከብር ለማተት አልሻም እና ይዝጡልህ አነዚያ ቨጠኝ ቀናት አንዳ ትም ቄም ነገር ልተፈፀመባቸው ባዶ በመሆናቸጡ እንደ ዘጠኝ ሳይሆን እንደ አንድ ቀን የሚቆጠሩ ነበሩ ከመጨረሻይቱ ቀን ዋዜማ በስተቀር በዚያች ዕለት የኛ ሰዎች በአንድ የወታደር ሠፈር ላይ አደጋ ጥለው በሥፍራው ያገጂቸውን በሙሉ ፈጀዋቸው መሰንበ ያፓውን ኤልፊን በሚባል ቦታ በመትረየስ ታጭደው የተሰውትን አሥራ ስድስት ጓዶቻችንን ተበቀሉልን በዚያች ዕለት ታዲያ ማልጄ የወጣሁ ለዓይን መያዝ ሲጀምር አመለሳለሁ ሙን ፎቅ ላይ በሚገኘው የመ ኝታ ከፍል ሆና እየጠበቀኝ ነበር ህመሙ ስለጠናበት ወደምድር ቤት መውረድ ተስኖናታል ስለስትራቴጂ የሚያወራ አንድ መፅሐፍ በእጁ ይዞ እንደነበር ትዝ ይለኛልከመሣሪያ ሁሉ ደስ የሚለኝ መድፍ ነው» በማለት አንድ ምሽት በጨዋታ መፃል ጠቆም አድርጐ ልኝ ነበር ስለዕቅዶቻችን ይጠይቅና ስነግረው ትችት መሰንዘር ወይም ያለበቂ ምክንያት አቅዱ እንዲለወጥ ማሳሰናዣ ይወዳል «በአሳዛኝ ሁኔታ ላይ የሚገኘውን የገንዘብ ምንጫችንን» አዘውትሮ ማውገዝና ወደ አስከ ራው መጨረሻችን እያመራን ስለመሆኑ መተንበይ ያስደስተዋል ፈሪነቱ እንዳይታወቅበት ለመደበቅ ሲል እጅግ ግዙፍ የመንፈስ ኩራት ለማሳየት ጥረት ያደር ጋልበዚህ ዓይነት አሥር ቀናት በአንድነት አሳለፍን በአሥረኛው ቀን ከተማይቱ በተቃዋሚዎቻችን አጅ ወደቀች ድል ተመታን ቁመተ ረጃጅምና ፀጥ ያሉ ፈረሰኞች ሠዋራ መንገዶችን ይቆጣጠራሉ አየሩ በአመድና በጢስ ጢቅ ብሏል ዓይኖቼ በአንድ ጉዳና ጥግ በተዘረረ ሬሣ ላይ አረፉ ቀደም ሲል ወታደሮቹ በሕዝብ አደባባይ መፃል የተኩስ ዒላማ ሲለማመዱበት ያየሁት ሰው መሣይ ትልቅ አሻንጉሊት ፈጥሮብኝ ከነ በረው የተለየ ስሜት ግን አላሳደረብኝም ጐህ ሰቀድ ወጥቼ ከቀትር በኋላ ተመለስሁሀ ሙን ቤተመፅሐጥቱ ውስጥ ሆና ከሰው ጋር ይነጋገራል የሚያወራው በስ ልከ መሆነን ከድምፀቱ ለመረዳት አላዳገተኝም ተንስ ቆይቶ ስሜ ሲጠራ ጆርየ ጥልቅ አለ በማከታተልም ከፄድኩበት የምመለሰጦ በአንድ ሰዓት እንደሆነና የአ ትክልቱን ሥፍራ በማቋርጥበት ወቀት እንድያዝ መመ ሪያ ሲሰጥ ሰማሁመልካሥጮ ወዳጂ በጥሩ ሁኔታ እየ ሸጠኝ ነበር በመጨረሻ ለደህንነቱ በቂ ዋስተና እንዳ ሰጠው ጠየቀና ውይይቱ አበቃ እዚህ ላይ ታሪኬ ይደበላለቅብኝና ውሉ ይጠፋ ኛል ሆኖም ያንን ከዛዲ በነዚያ አስፈሪ ጨለማ ኮኩሪ ደሮችና በረጅሞቹ ደረጃዎች አንዳሳደድኩት ግን ተዝ ይለኛል ሙን ከኔ ይበልጥ ቤቱን ደህና አድርጐ አጥ ንቶት ስለነበር አንድ ሁለቴ ዱካውን አጥዓቶብኝ ነበር ሆኖም ወታደሮቹ ሳይደርሱብኝ በፊት እንደ ምንም ብዬ ያዝኩት ሊያመልጥ በማይችልበት ቦታና ሁኔታ ውስጥ ነበር ጊዜ ሳላባክን ከኗደኔራሉ ልዩ ልዩ የጦር መሣሪያዎች መካከል አንዱን ጐራዴ መዣረ ጥኩና በኃይል ሰነዘርኩ ግማሽ ጨረቃ በሚመስለውወ በዚያ ብረት የገመስኩት ፊቱ የግማሽ ጨረቃ ቅርፅ ባለው ደም ለዘላለሙ ተበከሰ አየህ አንተ ስለነገሩ ምንም የማታውቅ አንግዳ ሰው ስለሆንክ ዩደፍዩብቄው የናርኩትን ምሥጢር ተናዝዝልዛለሁ ንቀትህ እምብ ዛም አያቀስለኝም እዚህ ላይ ተራኪው ንግግሩን ገታ እጆቹ መንቀ ጥቀጣቸውን ማስተዋል አልተሳነኝም የሙንስ መጨረሻ ምን ሆነ። የኔ ፅጣ የሚወሰነው በጨበጥ ኩት ምላጭ ሥለት ነው አጄን ትንሽ ዞር ማድረግ ጥቂት ኃይል ጨምሬ ምላጩን ጫን ማለት ሥጋው ውስጥ ጮሉ በሙሉ ማስመጥ ቀዳው እንደ ሕር ይቀረደዳል አንደ ጐማ ይሠነጠቃል እንደ ከር ታስ ይጠረመሥሣል መቹምኮ አንደ ሰው ቆዳ ለስላሳ ለም ደሥ ደግሞ ቅርብ ስለሆነ ለመዘርገጥፍ ዝግጁ ነውይህን መሣይ ምላጭ ደግሞ አያሣፍርምከንዴ ከተሰነረ መች ይከሽናናእኔ ግን ሃባሰ ገዳይ መሆን አልሻም የለም ጌታየ እኔ ዘንድ የመጣከው ጺምህን ለመላጨት ነወ እኒም ተግባሬን በጨዋ ደንብ አከናውናለሁሀ አዴ ላይ ሣሙና ብቻ እንዲ ደም ማየት አልፈፊልግም በቃ አንተ የለየልህ አራጅ ነህ እሄ ደግሞ የጠጣልኝ ፀጉር አስተካካይበነገሮች አቀማመጥ ጡስጥ እያዳንዱ ሰው የየራሱ ቦታ አለው በተክክል የራሰ የሆነ ቦታ አሁን አገጩ በደንብ ተላጭቶ ንፁህና ለስላሳ ሆኗፍል ሰውየው ከተንጋለለበት ቀና በማለት ተስተካ ከሉ ተቀመጠና ፊቱን መስተዋቱ ውስጥ ይመለከት ጀመር ቀዳውን በጣቶቹ ሲዳስሰው አዲስ የተለወጠ ለት ያህል ሆና ተሰማው አመሰግናለሀ አለ ቀበቶውን ሽጉጥና መለ ዮውን ከተሰቀለበት እያወረደ ራቴ ግን በጣም ሳይገ ረጣ አልቀረም ሸሚዜም ላብ ብፓ ሆኣል ቱኾራስ ቀበቶውን በወገቡ ኩሹኩሪያ አበተና ሽጉጡን ማኅደሩ ውስጥ እንዳለ አስተካከለው ፀጉሩን በፈጣን እንቅስቃሴ ወደኋላ ከሞዝጠ በኋላ መለዮውን አደ ረገ ከሱሪ ኪሱ ውስጥ በርከት ያሉ ሣንቲሞች አው ጥቶ ያገልግሎቴን ዋጋ ከፈለኝና ወደ በሩ መራመድ ጀመረ ደፉ ላይ ሲደርስ ርምጃውን ገታ አድርጐ ወደኔ ዞር በማለት ከዚህ ቤት በሕይወት አእንደማልወጣ ነበር የተነ ገረኝ እአንደምትገድለኝ የኔም አመጣጥ ወሬውን ለማረጋገጥ ነበርመግደል ግን ቀላል አይደለም እመ ነኝ በፈለከው አምልልፃለሁ መግደል ቀላል አይደ ለምአለበያው ጉዳናውን ይዞ ቁልቁል ወረደ ሸማግሌውና ባህሩ ከሮ ዐበ እቧበ በብ ከሮ ኣርቧ በ አርነስት ፄሚንግዌይ ላ አከበቧ ርክ ከር በርጻቪነ ርብ ኩከህ በ በርርር ዝሸርጠበፎሯነ ሰው ሊጠቃ ይችላል ጨርሶ ግን አይረታም» ቕሚንግዌይ ሸማግሌውና ባህሩ ብቸኛ ሽማግሌ ናቸው ብቸኛ ዓሣ አጥማጅ ባህፈ ሠላጤው ላይ ጀልባቸውን እየቀዘፉ ያላንዳች አጋዥ ዓሣ ያጠምዱ ነበር አሁን ግን አንድም ዓሣ ሳያጠምዱ ሰማኒያ አራት ቀን ሞላቸው የመጀመሪያ ዎቹን አርባ ቀናት ብቻቸውን አልነበሩም አንድ ልጅ አብሯቸው ነበር ከአርባኛው ቀን በኋላ ግን ተለያዩ ሽማግሌው የመጨረሻ ዕድለቢስ ስለሆኑ ከርሳቸው ጋር መሥራቱን እንዲያቆም ወላጆቹ ስላዘዙት ልጁ ሳይ ወድ በግድ ለሌሎች ዓሣ አሥጋሪዎች ተቀጠረ ለተን ኩሉ ደግሞ ቀናው በመጀመሪያው ሣምንት ብቻ ሦስት ማለፊያ ዓሣዎች ያዙግን የሽማግሌው ሁኔታ ያሳዝነዋል ሠርክለት ባህር ለባህር ሲንገላቱ ውለው ባዶ እጃቸውን ሲመለሱ ባየ ቁጥር ሥቃይ ልቦናውን ይፈተፍተዋል በየዕለቱ ሽማግሌው ከባህር ውሎአ ቸው ሲመለሱ ወደቡ ላይ ይጠብቃቸውና የዓሣ ማጥ መጂያዎቹን ገመዶች ወይም ባለዛቢያውን ሜንጦና ፃርኾኑን ተሸከሞ ወደቤት ያደርስላቸዋል አንዳንድ ቀን እንዲያውም የንፋሱ ሸራ። እዚህ አካባበ የዶ ልፊራን መንጋ አለ ማለት ነጡ አሉ በሀሳባፐው በዚህ ዓይነት ትንሸ ዓሣ ለማምለጥ የሚናረ ዕድል የመ ነመነ ነው አሞራውም ቢሆን እንዲያው ድከም ቢለው አንጂ አይሣካለትም በራሪ አሣሥትን በመጠን ብቻ ሣይሆን በፍጥነትም አይስተካከላቸውም በራሪው ዓሣ አሁንም ከውሀው ብቅ እያለ ተመ ልሶ ጥልቅ ሲል አሞራው ደግሞ ልበ እስቲፈርስ ክን ፎቹን እያራገበ ያለምንም ውጤት በከንቱ ሲከንፍ ሽማግሌው በጥሞና ይመለከታሉ አሁንስ ዶልፊኖቹ በጣም እየራቁ ሄፄዱ አሉ በሀሳባቸው ፍጥነትም ጨምረዋል ግን ምን ይታወቃል አንድ የባዘነ ዓሣ ያጋጥመኝ ይሆናል በርቀት በሚታየው መሬት ላይ ሲያንዣብቡ የነበ ሩት ደመናዎች እንደ ተራራ እየተቀቆለሉ እየገዘፉ መሄፄድ ጀመሩ የባህሩ ዳርቻም ቅርፁ እየጠፋ አንድ ረጅም አረንጓዴ መስመር ብቻ ሆነ ከበስተጀርባው ጭጋግ እንደነጠላ የተከናነቡ ሰማያዊ ተራሮች ይታ ያሉ ሽማግሌው ቁልቁል ሲያስተውሉ ፀሐይዋ በጨ ለማው ውዛ ውስጥ የፈጠረችውን ልዩ ዓይነት ብርፃን ተመለከቱ ለዓሣ ምግብ በመሆን የሚያገለግሉ ዕፅዋ ትም በብዛት ይታያሉ ገመዶቻቸው ቀጥ ብለው መዝለቃቸውንም አግረመንገዳቸውን መቃኘታቸው አል ቀረም የፅፅዋቱንመብዛት ሲያዩ ደስታ ተሰማቸው በአካባቢው በርካታ ዓሦች ለመኖራቸው ምልክት ነፀ ፀሐይዋ በአናት ትይዩ ልትሆን ምንም ያህል አልተ ራት ባሻገር መሬቱ ላይ አርብበው የሚታዩት ደመሳ ዎች ቅርፅና የፀሐይዋ ብርፃን አየሩ ሰላማዊ ሆና እን ደሚውል የሚጠቁጮ ዓይነት ናቸው አሞራው ግን ድራሹ ጠፍቷል በየትኛውም አቅጣጫ አይታይም ባህሩ ላይ ከሚንሣፈፈው የሣርጋሶ አረም በስተቀር የሚታይ ነገር የለም ጥቂት ቆይተው ሽማግሌው ቀና ሲሉ አሞራው ተመልሷል እንደገና ከብ መስመሩን ተከትሉ ይን ማሣፈፋል አሁን ዓሣ አገኝ አሉ ድምፃቸውን ከፍ አድር ገውግን አንድም በራሪ ዓሣ ባህሩን በርቅሶ ወደ ላይ ሲፈናጠር አልታየም በአካባቢው የተሠራጩ ሚጠጠ ዓሦችም አይታዩምብዙም ሳይቆይ አንድ ትንሽ ቶኖ ከውሃው ወጥቶ ወደላይ ከተምዘገዘገ በኋላ ተመልሶ ውሃው ውስጥ ተሰወረ የቶናው ገላ ብርማ ቀለም ከፀሐይዋ ብርነፃነን ጋር ይጣቀሳል ያንፀሀባርቃል ሰጠቁና ሌሉች በርከት ያሉ ቶኖዎች ብቅ ጥልቅ ማለት ጀመሩ ሁሉም ወደ አየር ከዘለሉ በኋላ ተመ ልሰው ውሃውን ቀርድደው ይሰጥማሉ እንዲህ አድር ገው ውዛውን ማመሣቸውና ዉጠደ ሰማይ እመር ቅለታቸው በአካባቢው ያሉትን ሚጢጢ ዓሣዎች ከበው ለማሣደድ ነው ፍጥነታቸውን ካልጨመሟሩ በስተቀር አያመልጡ ነም እደርስባቸዋለሁ አሉ ሽማግሌው በሀሳባቸው እያሰቡ ደግሞ ከፊት ለፊታቸው የሚካሄደውን ትር ተ መ ር ክለንዳ አ በርያ ወ ዓት በጥንቃቄ ያስተወላሉ ቶናዎቹ በዝላያቸው ተር ምስ ባህሩን አረፋ አስደፍቀውታል አሞራው ደግሞ በቶናዎቹ ቱማታ በርግገው ወጦ። ጻጹመ በቀላሉ ይገላግልዛል አሉ በሀሳባቸው ደግሞ ቀስ አ ልከ ወደላይ ብቅ ብትልልኝ ሀርኒን ደህና ኣርን አቀክትብብፃለሁ ማዕድ ላይ መቀመጡ ግን ይብቃህ አስ አሁን ነጡ እንግዳህ አሉና ሽማግሌው በ» ከት አጆቻቸውን በፍጥነት እያፊራረቁ ገመዱን ባሰ ነ ይላቸው ወደ ላይ መሣብ ጀመሩ ምንም ብቅ ያለ ነገር የለም ዓሣው ቀስ በቀስ ከጀልባዋ እየራቀ ሀሠዞጓዝ በመጀመሩ ሽማግሌው እንዳ ሰቡት አንዲት ጋት እንኳን ከውዛው ሊያወጡት አል ተሣካላቸውም ለትልልቅ ዓሣዎች ማጥመጃ እንዳ ሆን ታስቦ የተዚጋጀውን ጠንካራ ገመድ ወጥረው ለመ ያዝ አንዲረዳቸው በማለት ጀርባቸው ላይ አጋደመሙት ዓሣው እየራቀ በፄዴ መጠን ገመዱ በጣም ተወጠረ በተወጠረ ቁጥር ደግሞ በላዩ ላይ አንደጤዛ ጉች ጉት ያለ የውፃ ጠብታዎች ይፈናጠሩ ጀመር ጥቂት የመ ሺንሣጠጥ ድምፅ ተከተለ ሽማግሌው በደንብ ለመወ ጠር አንዲረዳቸው ወደኋላ ለጠጥ ብለው ገመዱን አጥብቀው ይዘዋል አንድ አንድ እያለች ጀልባዋ መንቀሣቀስ ጀመረችና ወደሰሜን ምዕራብ ጉዞዋን ተያያክችው ዓሣው ቀጥ ብሉ መዋኘቱን ቀጠለ ጀልባዋና ሻማግሌውም በረጋው ውፃ ላይ ተከትለውት ይንሣፈ ፋሉ ሌሎቹ ገመዶች በዓሣ መደለያዎች ከብደው ውዛሃው ውስጥ እንደተጣሉ ናቸው በዝምታ ከመ ጉጐተት በስተቀር ሊደረግ የሚቻል ነገር አልነበረም ልጁ አብሮኝ ቢኖር አንዴት ጥሩ ነበር» አሉ ስማግሌው ድምፃቸውን ከፍ አድርገውአንዲህ በዓሣ እየተፖተትሁ ያሰፍላጉሬ የሕም አልጠሰድም ነበር ገመዱን በኃይል ወጥሬም እንቅስቃሴውን መግታት ባልተሣነኝ ነበር ግን በዚህ ጉልበቱ ባንዳፍታ ነው በጣጥሶ የሚጥለው ስለዚህ የሚያስፈልገውን ያህል ገመድ ከመጠባበቂያው ጥቅል እየለቀቅሁለት ይው እቆያለሁ እንጂ መላቀቅ መቸም ዘበት ነው ለያ ውም ወደ ውስጥ ለመውረድ አለመፈለጉ ራሱ ተመስ ገን ነው እንዳያው ግን ወደፊት በመጓዝ ፋንታ ቁልቁል ወደውዛው ውስጥ መውረድ ቢመርጥ ኖር ምናባቴን ነበር የማደርገው። ያም ቢሆን በበኩሌ የማውቀው ሃገር የለም በርግጥ መቼም ዝም ብዬ አላየውም ካሉኝ ብዙ አማራጮች መፃል አንዱን መፈሀሜ አይቀርም ሽማግሌው አንድጊዜ በጀርባቸው ላይ ተጋድሞ በማለፍ ጋደድ ብሎ ወደውሃው ውስጥ የሚሰወረውን ገመድ ሌላጊዜ ደግሞ ያለፍላጉታቸው ወደ ሰሜን ምዕራብ የምትነጉደውን ልባ በየተራ ይመሰከታሉ ይህ ድርጊት በራሱ ይገድለዋል ሲሉ አሰቡ ሽማ ግሌውመቼም ይህንን ዝንተዓለም ሲፈፅመው ሊኖር አይችልም ዓሣው ግን የዋዛ አይደለም ሽማግሌው ይህን ሀሳባቸውን ካብላሉት ከአራት ሰዓት በኋላ ዓሣ ውም ጀልባዋን እየጐተተ ወደታላቁ ባህር እምብርት በጥንካፊ መዋኘቱን እንደቀጠለ ነበር ሸማግሌውም ፍንክች አላሉ ገመዱን ጀርባቸው ላይ እአንዳጋደሙ በቁርጠኝነት ጀልባዋ ላይ ተገትረዋል የያዝኩት ልክ እኩለ ቀን ላይ ነው» አሉ «ግን አስካሁን ድረስ ዓይኑን አላየሁትም ዓሣውን ከመያዛቸው ቀደም ብሎ የሰሌን ባርኔ ጣቸውን ወደታች ሣብ አድርገው ጆሮግንዳቸው ድረስ ቋ አውርደውት ስለነበር ግንባራቸውን እየቧጠጠ ያስግ ራቸው ጀመር በዚያ ላይ የውሃ ጥም ጦመጣ ገመ ዱን ላለማነቃነቅ በጣም እየተጠነቀቁ በዝግታ ወለሉ ላይ ተንበረከኩና የተቻላቸውን ያህል ወጸ ጀልባዋ አና ንጫ በመጠጋት የውሃ ጠርሙሳቸውን በአንድ እጃ ችው አነጮት ቡሹን ከፍተው አንይ ተጐነጩና እዚ ያው ደገፍ ብለው ዕረፍት አደረጉ እንቅሰቃሴ ሳያ በዙ በዝግታ ሸተት እያሉ ወዉደጀልባዋ መሀል ተሸ ገሩና በተጋደመው ተራዳ ላይ ተቀመጡ አስከ መጨ ረሻው ሳይበገሩ ለመቋቋም እንጂ በሀሳብ ላለመጠመድ መታገል ያሹቡ ብዙም ሳይቆዩ ወደኋላ ገልመጥ ብለው ተመ ሰከቱ መሬት የሚባል ነገር አይታይም መሬት ታየ አልታየ ምንም ለውጥ አያመጣም አሉ በሀሳባቸው በመሸም ከሀሻና ከተማ የሚፈካውን የብርሃን ወጋገን አየተከተልኩ ወደ ወደቡ ማምራት እችላለሁ ጊዜ ውም ገና ነው ፀሐይዋም ገና ሁለት ሰዓት ያህል ይቀራታል እስከዚያ እሱም ብቅ ይል ይሆናል ከዘገየም ጨረቃዋ ስትወጣ አብሮ ይወጣ ይሆናል ግፋ ቢል ደግሞ ነገ ጠዋት ተመልሳ ከምትመ ጣው ፀሐይ ጋር አብሮ መከሰቱ አይቀርም ደግነቱ እኒም እስካሁን ደህና ነኝ ጉልበቴም እንዳለ ነው ደህና የሚያወላዳ ይመስለኛል እሱ እንጂ በመንጠቆ ተሰቅዞ የሚቃትት እኔማ ምን አለብኝ። እኔም ምን ዓይነት ሰው እንደ ሆንኩ ላሳየው ብችል ምንኛ ጥሩ ነበር ግን ደሞ ይሄን ተሰስመቀቀ እጄን ያይብኝና ነገር ይበላሻል ስለዚህ ልክ አንደጀመረው ከሆንኩት በላይ አድርጐ መገመቱን ይቀጥልበት እኔም እንደዚያው እያስመሰልኩ እቆያ ለሀግን ምን ነበረበት እኔ አሱን ብሆን የቱን ያህል ደስ ባለኝ ነበር የኔ ከሆኑት ባህርያት መካከል ሁለ ቱን ናፍላጐቴንና ዕውቀቴን ብቻ እንደያዝኩ ምነው አሱን በሆንኩ ዓሣው ቀጥ ብሎ ወደፊት መንገዱን ቀጠለ ጀል ባዋም ጨለማ የሰፈነበትን ባህር እየሰነጠቀች ትከተ ላለችሽማግሌው በዝግታ የጀልባዋን ጐን ደገፍ አሉና ተመቻችተው ተቀመጡ ቀትር ላይ ከወደ ምሥራቅ በኩል በሚመጣ ንፋስ ሳቢያ ባህሩ በመጠኑ ወደላይ ከፍ ማለት ጀመረየሽማግሌውም የግራእአጅ ተፍታታና ተረጋ አዝናለሁ ዓሣ ይፄ ላንተ መጥፎ ዜና ነው አሉና ገመዱን ጀርባቸውን በሸፈነው ጆንያ ላይ አስተ ካክለው አጋደጮት ከበፊቱ ይልቅ አሁን ትንሽ ቢመፓቻቸውም ስቃዩ ግን ያው ነበር ሸአማኝ እንኳን አይደለሁም» አለ «ብቻ እንዳ ያው ይህንን ዓሣ ይዝ ቤቴ እንድገባ አባታችን ሆይ ንና ሰላምለኪን አሥር አሥር ጊዜ ደጋግሜ እፀል ያለሁ መጨረሻውን ካሳመረልኝ ከበር ማርያም ድረስ በአግሬ እፄዳለሁ በዘልማድ የሚያውቁትን ፀሉት ማነብነብ ጀመሩ ከድካማቸጡ የተነሣ አንዳንዴዶ ሀሉሎቱን ያቋርጡና ዝም ጭጭ ይላሉ ደግሞ እንደገና በፍጥነት ያነበ ንባለ ሰላም ለከ ቀለል ስለሚል እሱን ብደግም ይሻ ላል አሉ በሀሳባቸው ሰላም ለከ እንዘንሰግድ ንብለኪ ማርያም እምነ ናስተበቁዐከ አምአርዌ ነዓዊ ተማኀፀነ ብከ በአንተ ሕና እምኪ ወኢያቄም አቡኪ ማህበረነዬም ድንግል ባርከአሜን አሉ ቀጠሉናም «የተቀደስሽ ንፅህት ድንግል ሆይ ይህ ዓሣ እንዲሞት ያንቺም ፈቃድ ይሁንውሙብና ድንቅ ፍጡር ቢሆንም ምንም ልናደርግ አንችልም» ሲሉ አከሉበት ፀሎታቸውን ሲያበቁ ትንሽ ቀለል አላቸው ስቃ ያቸው ግን አልቀነሰም እንዲያውም ጥቂት ጠንከር ያለ ይመስላል የጀልባቸውን አፍንጫ ደገፍ ብለው የግራአጃቸውን ጣቶች ማነቃነቅማጣጠፍ መዘርጋት ጀመሩ ንፋሱ እየጨመረ ቢፄድም የፀሐይዋ ሙቀት እን ዳየለ ነበር በዛች በትንጂዉ ገመድ መንጠቆ ላይ ጥቂት ሠር ዲናች ወተፍ ወተፍ አድርጐ እንደገና ማጥመዱ አይ ከፋም» አሉ አጅሬ አንድ ሌላ ተጨማሪ ሌለት ር ይወት ለመቀየት ከወሰነ እኔም ምግብ ሊያስፈልገነ ነው የጠርሙሴም ውዛ መጉርጉድ ጀምራል እዚህ አካባቢ ግን ከዶልፊን ሌላ ምንም የማገኝ አይመስለ ኝምግን ዶልፊንምኮ በትኩሱ ከተበላ ከፉ አይደለም አቤትበራሪ አሣዎች ባገኝ። አእንጃ ከጨዋነቱና ከብሩን የሚጠብቅ ከመሆኑ አንፃር ሲታይ እሱን ለመብላት ብቁ የሚሆን አንድም ሰው የሚገኝ አይመስለኝም ለኔ ግን እነዚህ ነገሮች እምብዛም ግልፅ አይ« ሉም ብቻ ሀሐይንም ሆነ ጨረቃዋንና ከዋክብቱን ለመግደል መቃጣት ተገቢ አለመሆኑ መልካም ሃፃው ባህሩ ላይ እየናርን ዕውነተኛ ወንድሞቻችንን መግደሉ ብቻ ይበቃል ለማንኛጡም አሁን ትንሽ ምግብ መቅመስ አለ ብኝ ዶልፊኑ እንደይበላሽ ልበልተውና ትንሽ ልቀ ማምስለተ ጉልበቴን ለማደስም ይበሾኛል ከዚያ በኋላ ለክጭር ጊዜም ቢሆን ጥሩ ዕረፍት ማድረግ በርሣቸው ግምት ሁለት ሰዓት ለሚሆን ጊዜ ደህና ዕረፍት አደረገ ወቅቱ ጨረቃዋ በጊዜ የም ተወጣበት አይደለም ታመሻለችስለዚህ ሰዓቱን የሚ ያሰሉለበት ምንም መንገድ አልነበራቸውም ዕረፍቱም ከቀድሞው ትግልና ድካማቸው ጋር ሲነፃፀር ካልሆነ በስተቀር ዕረፍት ሊባል የሚገባው ዓይነት አይደለም ዓሣው የተያዘበት ገመድ ትከሻቸው ላይ እንደተጋደመ ሃነው በርግጥ ገመዱን በጣም ብወጥረው ሊቀለኝ በቻለ ነበር አሉ በሀሳባቸው ግን አንድ ጊዜ በኃይል ከመነ ጨቀኝ ወዲያውኑ ይበጥሰዋል ግን ኮ አስካሁን እንቅልፍ የሚሉ ባይንህ አልዞ ረም ሽሜ አሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው «ግማሽ ቀንና አንድ ሌሊት አልፈዋል አሁን ደግሞ አንድ ሙሉ ቀን ተደገመአንተ ግን አእንዳፈጠጥህ ነህ ይል ቁንም አጅሬ በፀጥታ በመጓዝ ላይ እስከሆነ ድረስ አንተ ጥቂት የምታሸልብበትን ሁኔታ መሻት ይኖር ብሀልአለያ አፅምሮህም በደንብ አይሠራም እንቅልፍ ከፉ ነው አይምሮን ያደበዝዛል አይምሮዬ እንኳ በደንብ እየሠራ ነው አሉ በሀ ሳባቸው እንዲያውም ብሩህነቱ ልክ እንደወንድሞቼ እንደክዋክብቱ ነው በሆንም ዕንቅልፍ ያስፈልጋል ፅንቅልና። እን ግዲህ መቻል ነው ዓሣው ከባህሩ አመር እያለ ሲወጣ አይታያቸ ውም ብቻ ውሀውን በርግዶ ወደላይ ከዘለለ በኋላ ተመልሶ በኃይል ሲፈጠፈጥ የሚፈጠረው መንቦራጨቅ ይሰማቸዋል በአጆቻቸው መሀል እየተንሸራተተ ወደ ባህሩ የሚውዘገዘገው ገመድ መዳፎቻቸውን እየገሸለ ጠው ነው ግን ይህን መሣዩ ነገር እንደሚደርስባ ቸው አስቀድመው ስለሚያውቁት ጉዳቱ ከገበሩት የመ ዳፎቻቸው ከፍሎች አልፎ ለጣቶቻቸውም እንዳይተርፍ መከላከል ያኩ ወይ ነዶ ይህኔ ልጁ አብሮኝ ቢሆን ኖሮ የተጠ ቀለለውን ገመድ በውዛ ያርስልኝ ነበር አሉ በሀሳባ ቸው ልጁ አብሮኝ በነበረ ገመዱ ወደባህሩ መፈትለኩን ቀጥላል መው ጣትመውጣት አሁንም መውጣት ፍጥነቱ ግን እየ ቀነሰ ነውአሣቸውም ዓሣው የፈለገውን ያህል ገመድ እንዲያገኝ ለቀቅ እያደረጉለት ነውራሳቸውን ከጀልባዋ እንጨትና በጉንጫቸው ከጨፈለቁት ፊሌቶ ላይ በመ ጠኑ ቀና አደረጉት ቀጥለውም በጉልበታቸው በርከከ አሉና ቀስ ብለው በሁለቱ እግሮቻቸው ቆሙ አንድ አንድ እያሉ ገመዱን በዝግታ ለቀቅ ያደርጉታል ረጋ ብለው ከጥንቃቄ ጋር ወደ ኋላቸው በመመለስ የማይ ታዩዋቸውን ጥቅል ገመዶች በእግራቸው መዳበስ ጀመሩ ገና ብዙ ገመድ ይቀራቸዋል አዎአሉ ሽማግሌው በሀሳባቸውአጅሬ ከአሥር ጊዜ በላይ ከውሀው ወጥቶ በመዝለሉ በጀርባው በኩል ያሉት ከረጢቶቹ በአየር ስለሚሞሉ ከእንግዲህ በኋላ ወደ ውስጥ በጣም ጠልቆ ሊገባ አይችልም ቢሞትም እንኳ ጐትቼ ለማውጣት አዳጋች ወደሚሆንብኝ ጥል ቀት ለወርድ አይቻለውም እንዲያውም ብዙ ሳይቀይ ዑደት ማድረግ ይጀምራል እኔም የምሠራለት ያኔ ነው መሆኑን ግን እንዲያ ድንገት አስደንብሮ ያስዘለ ሰው ነገር ምን ይሆን። ይህንን መዝለልህን ተወኝ» አሉ «አትዝ ለል ብየሀለሁ ዓሣው ግን በገመዱና በመንጠቆው መካከል ያለ ውን ካቦ መደብደቡን ቀጠለ እሱ ይህንን ባደረገ መጠን ሽማግሌው ደግሞ ከገመዱ ጥቂት ለቀቅ ጥቂት ለቀቅ ያደርጉለታል ሥቃዩ እንዳይጠናበት ባለበት ባቆየው ይሻላል አሉ በሀሳባቸው የኔውን መቼም እንደምንም እችለዋ ለሁ የእርሱ ግን እያየለበት በፄደ መጠን አንድያውን ፅብድ መሆኑ ነው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ዓሣው ሽቦውን መደብደቡን አቆመና እንደገና ዝግ እያለ ዑደት ማድረጉን ጀመረ ሸማግሌውም ቀስ በቀስ ገመዱን ወደውስጥ መሣብ ጀመሩ አካላቸው በጣም በመድከሙ ራሳቸውን የመ ሣት ስሜት አልፎ አልፎ ሲፈታተናቸው ይሰማቸ ዋል በግራ አጃጻቸጡ የባህሩን ውዛሣ ቨገሦኙካ ዣንቅላ ቸጦ ላይ አፈፊፈሰሱት ትንሽ ቀዝቀዝ ሲሉ ማጀራ ቸውን አባበሱና አደራረቁተ አሁን ሁለቱም እጆቼ ደህና ናቸው አንዳቸ ውም አልተሸስመቀቁ አሉ ድምፃፐውን ጐላ አድር ገው አጀሬም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ብቅ ማለቱ አይ ቀርም አስተዚያው አኔም ላለመረታት አታገላለሆ ሽሜ እንግዳህ በርትተህ መጮቋቋም ነው በቀላሉ እንዳትፈታ» አለ ተንበርክከው የጀልባዋን አፍግዓጫ በመደገላ ለጥ ቂት ጊዜ ከቀዩ በኋላ ገመዱን ጀርባፐው ላይ አጋደ ሙት አሁን እንግዲህ አለ በሀሳባጥው ከብ መስመ ሩን ይዞ ዑደት ሲያደርግ አኔ ትንሸ ማረጥ ይኖርብ ኛል ኋላ ብቅ ሲል እኔም በትኩስ ጉልበት አሠራለታ ለሁ በማለት ወሰት በርግጥም በዚያን ሰዓት ጀልባዋን ደገና ብሎ ዕረ ፍት ማድረግ በጣም የሚያጓጓ ነበር ግን ሽማግሌው እንዳሉት ለሆንላቸው አልቻለም ተወጥሮ የነበረው ገመድ በመርገቡ ዓሣው ተመልሶ አየመጣ መሆኑን በመረዳት ከቅምጣቸው ብድግ ብለው ገመዱን ወደ ውስጥ መሣብ ጀመሩ እንዲህ ዓይነት ድካም ደርሶብኝም አያውቅ አሉ በሀሳባቸው ደግነቱ ግን ከደቡብና ከሰሜን ምሥራቅ የሚነፍሰው ንፋስ እየመጣ ነው አጅሬን ወደ ጀልባዋ ጐትቼ ለማስጠጋት ይረዳኛል የሰሌን ባርኔጣቸው ወደማጅራታቸው ዝቅ ብሎ ጭንቅላታቸው ጀርባ ላይ ቂብ ብላል ለሰስ ብሎ በሚነፍሰው ንፋስ ምክንያት የባህሩ ውሀ ወደ ላይ ከፍ እያለ ነው ለመልስ ጉዞ ይመቻል ጀልባዋ በቀጥታ ወደደቡብ ምዕራብ እንድታመራ አደርጋታለሁ አለ ምንም ቢሆን የሰው ልጀ ባህር ላይ እያለ አቅጣጫውን ስቶ ይጠፋል ማለተ ዘበተ ነው ደሴታችን ዩግሞ በጣም ረጅም ስለሆነች ትግር አይናርም ዓሣው ዑደቱን ቀጥሏል ሶስት ዙር እንዳገባደጾ ሽማግሌው ዓሣውን አዩት መጀመሪያ በልባዋ ሥር እየተጐተተ የሚያልና የአንዳች ነገር ጥላ መስሏላፐቸጡ ነበር በውሃው ወስጥ እየተውክዝገ ለማለፍ ረጅም ጊዜ የፈጀው ያ ግዙና ጥላ የዓሣጡ ነውጡ ብለው በጭራሽ አልገመቱም አይደረግም አከሉ በሀህሳባፐጥው ምንም ቢሆን ይህንን ያህል ሊተልቅ አይችልም» ዓሣው ግን የጥላውን ያህል ትልቅ ነበር ሶስተኛ ዘር ዑደቱን እንደፈፀመ ከጀልባዋ ሠላሣ ያርድ ያህል ራቅ ብሎ ከውዛውጦ ብቅ አለጅራቱን ከውሀው ወጥቶ ሲያዩት ሽማግሌው ዓይናቻቸውን ማመን አልቻፓሉም የጅራቱ ቁመት ከትልቁ የፈረንጅ ማጭድ ይበልጣል ዓይኖቹንም አዩዋቸው ሸማግሌው ላብ በላብ ሆነ ሰበቡ ግን የፀሐዩ ሙቀት ብቻ አልነበረም ዓሣው ረጋ ብሎ አንድ ዙር ባጠናቀቁ ቁጥር ሽማግሌው ይበልጥ ወደ ውስጥ ይስ በታል በዚህ ዓይነት ከቀጠለ ከአንድና ሁለት ዙር በኋላ ሀርቱጐኑን ሊስበብት ይችላሉ ያርድየርዝመት መለኪያ ነው አንድ ሜትር ያርድ ይሆናል በዚህ ሠዞሠረት ያርድ ሲባል ሜትር ይሆናል ማለት ነጡ በመጀመሪያ ግን በደንብ መቅረብመቅረብ መቅ ረብ አለበት አለ በሀሳባቸው ዓዒዓላማየም ልቡ እንጂ ጭንቅላቱ አይሆንም ለማንኛውጡም ረጋ በል ሽሜ አደብ ገዝተህ ጉል በትህን ተንከባከብ አሉ ተከታዩን ዑደት እንደጀመረ የዓሣው ርባ ሙሉ በሙሉ ከውሣዛጡው ወጣ አሁን ግን ከጀልባዋ ጥቂት ራቅ ብላል ሌላ ዑደት ቀጠለይህኔ ከበራቱ ይበልጥ ከፍ ብሎ መታየት መረ ርቀቱ ግን ጨምራል ሽማግሌውም ገመዱን በመጠት ሣብ በማድረግ ብቻ ወደጀልባዋ ሊያስጠጉት እንደሚችሉ ርግጠኛ እየሆኑ ነው ሀርኮናቸውን ካዘጋጁት ቀቁቆይተዋል ከአጀታው ጋር ተያይዞ ቅርጫት ውስጥ የተቀመጠው ጥቅል ገመድ ጫፍ ጀልባዋ አፍንጫ አካባበ ባለ ማበቻ ላይ ታስራል ዓሣው ከብ መስመሩን ይዞ እየዋኘ ወደጀልባዋ መጠጋት ጀምሯል ፀጥ ያለና ውብ ነው ትልቁ ጅራቱ ያለማቋረጥ ይወዛወዛል ሽማግሌው ገመዱን ወደርሣቸው ሣብ አደረጉት ትልቁ ዓሣ ላንዳፍታ ወዳንድ ጐኑ በመጠኑ ዘንበል አለና እንደገና አቋሙን በማስተካከል ዑደቱን ቀጠለ «አንቀሣቀስኩትኮ አሉ ሽማግሌው አንቀሣ ቀስኩት እንደቀድሞው ራሳቸውን የመሣት ዓይነት ስሜት ዳር ዳር ይበላቸው እንጂ ዓሣቸውን ግን ወጥረው እንደያዙ ናቸው ምንም ቢሆን አንዶ አነቃንቄዋለሁ አሉ በሀሳባቸው ምናልባትም ጉትቼ ላስጠጋው ይሳካ ልኝ ይሆናል እጆች በርቱ እንግዲህ በርቱ ፐትቱ ሣቡ አሉ በሀሳባቸው እግሮች እናንተም አይዚትሁ ያዘ አንጐል። አሉ በሀሳባቸው ሞከረው በከሸ ፈባቸው ቁጥር ትተው የመፄድ ፍላጐት ይተናነቃቸ ዋልግን ወዲያው መለስ ይላሉ ነገሩ ሊገባኝ አልቻ ለም ቢሆንም አንደዜ እሞክራለሁ ድጋሚ ሞከሩ አልተሣካም አየር ውስጥ እንደ አምድ የተገተረ ጅራቱን እያማታ በዝግታ ዋኝቶ ሄልደ እንደገና እሞክራለሁ ሲሉ ለራሳፐውጦ ቃል ገቡ ስማግሌው ሞከሩ ግን ውጤቱ ያው ነበር አንደገና አንድ ጊዜ አሞክራለሁ አሉ አሁንም ቀረኝ የሚሉትን ዕነይልና ጉልበት አንዲሁም ከብዙ ጊዜ በፊት ትቲቸው የሄደ ኩራታቸውን አንድ ላይ አሰባሰቡና ዓሣውን መጉተት ጀመሩ ዓሣው የጐ ድን መዋኘት ጀመረ ወደጀልባዋም አየተጠጋ መጣ አፉ የጀልባዋን እንጨት የሚነካ አእስከሚመሥስል ድረስ ቀረብ ብሎ መዋኘት ጀመረ ረጅምና ሰፊ ነው ቀለሙ ደሞ የብርና የሀምራዊ ህብር ሄዶ ፄዶ የማ ያልቅ በሚመስል ሁኔታ በወሀው ውስጥ ይርመ ሀሠመሣል ሽማግሌው ገመዱን ወለሉ ላይ ወረወሩና በእ ግራቸው ረግጠው ያዙት ወዲያው ሀርኾናቸውን አንስተው የሚቻላቸውን ያህል ከአናታቸው በላይ ከፍ አድርገው ሰቀሉት እንዲያ ሆነው ብዙም አልቀዩ የበሉ የጠጡትን ያህል ቁልቁል እንደዘነዘበና በማውረድ ዓሣው ጐን ላይ ቀበቀቡት አልበቃቸውም ፋታ ሳይሰጡት ደገሙት ሀርቱኑ ሰተት ብሎ መግባቱ ሲሰማቸው ይበልጥ ዘልቆ እንዲሰምጥ አዴታውን ተደ ግፈው ቁልቁል ተጫኑትት ስምጥ ብሉ ገባ ይህኔ ገና ነፍሱ ያልወጣችው ዓሣ ሞቱን በጉኑና በጀርባው እንደተሸከመ ከውዛው ብቅ አለ የቁመቱን ርዝማኔና የአካሉን ግዝፈትልክ የሌለው ጉልበቱንና ወደር የለሸ ወብቱን እያስመረቀ ወደ ሰማይ እመር አለ ጀልባዋ ውስጥ ባሉት ሽማግሌ አናት ላይ እንዳ ረበበ አየሩ ውስጥ ተንጠልጥሎ የሚቆይ ነበር የሚመ ስለውግን ወዲያው ተዝለፈለፈና ውሃው ውስጥ ዘፍ ብሎ ወደቀየፈነጠቀው ውሃ ሽማግሌውንና ጀልባዋን አለበሣቸው ሽማግሌውን የህመም ስሜት ተጠናወታቸው ልባቸው ፍስስ ብሎ እንደማዞርም አላቸው ዓይናቸ ውም አጥርቶ ለማየት ተሳነው ግን እንደምንም ብለው ከጦሩ ጋር የተያያዘውን ገመድ ከተበተበበት ጉጥ ነገር ላይ ፈትተው በማስረዘም በእጆቻቸው መሀል ቀስ እያለ እየተንሸራተተ ዓሣውንና ጦሩን ተከ ሎ ወደውዛው እንዲወርድ ለቀቁት ዓሣው በጀር ባው ተገልብጦ ብርማ ቀለም ያለው ሆዱ ወደ ሰማይ ተሰጥቶ አዩት ሀርቱኾኑ በትከሻው በኩል ወደ ላይ ተካትሯል የባህሩ ውሀ ከዓሣው ልብ በሚፈልቀው ቀይ ደም እየቀለመ ነው መጀመሪያ ጠቁሮ ሲታይ አንድ ማይል ጥልቀት ባለው ሰማያዊ ውሀ ውስጥ አጅብ ብለው የሚዋኙ ትንንሽ ዓሣዎች ይመስል ነበር እየቆየ ግን እንደደመና ተበታተነ ብርማው ኳን ፀጥ ብሎ ከማፅበሉ ጋር እየተወዛወዘ ይንሣፈ «አንጐሱል አደራህን በደንብ ሥራ» አሉ የጀል ባዋ አፍንጫ የተሠራበትን እንጨት ደገፍ እያሉ ደካማ ሽማግሌ ነኝግን እነሆ ወንድሜን ገድየዋለሁ አሁን እንግዲህ ቀሪውን የገባር ሥራ አእናከናውናለን በመጀመሪያ ዓሣውን ከጀልባዋ ጋር ጥፍር አድ ርጌ የማሥርበት ገመድ ማዘጋጀት አለብኝ አሉ በሀሳባቸው ከዚህ ሌላ ይህንን የገደል ቅራፊ የሚያ ህል ጉድ ወደ ደሴቷ የማደርስበት ምንም ብልሀት አይኖርም ጀልባዋ ትችለዋለች ማለት መቼም ዘበት ነውሮለው አማራጭ ከጉና ጋር መጠፈፊር ብ። ፓ ነወ ከያ በኋላ ተራዳውን አቁምና የንፋስ ስራዬን ወጥራ ወደቤቱ መስምጠጥ ነጡ የዓሣውን ሬሣ ጠደጀልባዋ መሣብ ደመሩ የሚ ፈልጉትን ያህል ካስጠጉ በኋላ በሚተነባስበተ ስንጥብ በኩል ገመድ አስገብተው በአፉ አሾልከው በማውጣት ጭንቅላቱን ከጀልባዋ አፍንጫ ገር ግጥም አድርገው ማሠር ይችላለ ባየው ግን ምንኛ ደስ ባለኝ አለ በህ ሳባቸውእንዲያውም ልዳስሰውና ልነካካጡ ብትል እን ደምን ጥሩ ነበር ፎርቱናየኮ ነው ገዶ ሃው ግን ያኔ የገደልኩት ጊዜ የዳሰስኩት ይመስለኛል እንዲያ ውም የነካሁት ልቡን ነበር የሀርኑን እዴታ ቁል ቁል ተጭጌ ገላውን በሃይል ስጠረምሰው ያነየ ልቡን የነካሁት ይመስለኛል ለማንኛውም አንዞ የሆነው ሆኗል አሁን የሚቀረው በደንብ ሰጠጋ አንዱን ሸም ቀቆ ወገቡ ላይ ሌላውን ደግሞ በጭራው ዙሪያ አስ ገብቶ ከጀልባዋ ጋር ጥፍንግ አድርጐ ማሠር ብቻ ነው «በል እንግዲህ ስራህን ቀጥል ሽሜ አሉ ለራ ሳቸው ጥግ አስቀምጠውት ከነበረው ውሀ በጥቂቱ ተጐነጩ «ፍልሚያው ካለቀ ዘንዳ የጉልበቱ ሥራ መቀጠል ይኖርበታል» ቀና ብለው ሰማዩን ተመለከቱና ዓይኖቻቸውን ወደ ዓሣው መለሷቸው ፀሐይዋን በጥንቃቄ አስተ ዋሉዋት ግፋ ቢል ቀትር ቢሆን ነው አሉ በሀሳባ ቸው ከደቡብና ሰሜን ምሥራቅ ወደ ምድር ወገብ የሚጋልበው ዛይለኛ ንፋስ እየመጣ ነው ገመዶቹም ከጥቅም ውጪ ሆነዋል ምናባቱ በሰላም ወደቤቴ ይመልሰኝ እንጂ ከልጁ ጋር እንደገና እንገምዳቸዋለን በል አንግጻህ ዓሣ ወጠዲህ ጠጋ በል» አሰ ዓሣው ግን ጥሪጡን የተቀበለ አይመስልም ባህሩ ውጦስጥ ወዲያ ወዲህ ይንከባለላል ሽማግሌው ጀልባ ዋን ወደሱ አስጠጎሳት የዩደልባዋን አፍንጫ ጠደጭንቅላቱ በማስጠጋት ሳይ እያሉ እንኳን ግዙፍነቱን ለማመን አልቻለም ከሀርቱኑ ጋር ተያይዞ የነበረውን ገመድ ከታሰረበት ላይ ፈቱና ጫሩን በአንደኛው የዓሣ ጉን በሚገኘው ስንጥብ በኩል አስገብተው በጥርሶቹ መሀል በማሶለክ አንደሀሠይዓ በተገተረው አፉ ላይ ሁለቱ አዙረው ጠመ ጠመት ቀጥለውም በለላው ጉኑ ባለው ስንጥብ በኩል ገመዱን በማስገባት መንቆሩ ላይ ደግመው ከጠ መጮት በኋላ አጥብቀው ቋጠሩት መለሱና የገመ ትቀ ጫባ ጀልባዋ አፍንጫ አካባቢ ባለው ጉጥ ላይ ኣንደገና አሰሩትተራፊውን ገመድ ቆርጠው ጭራውን ለማሠር ጠደሾጀልባዋ የኋላ ከፍል አመሩ ዓሣው የሀምራዊና የብር ሀብር የሆነ ቱባ ቀለሙን እየቀየረ ሙሉ በሙሉ ብርማ መሆን ጀምሯል ጅራቱ አካባቢ ያሉት ሽንትሮች ግን የወትሮ ቀለማቸውን እንደያዙ ናቸው ሀምራዊ የወይን ጠጅ እያንዳንዱ ሸንተር በደንብ ከተዘረጋ የሰው መዳፍ ይሰፋልአይኖቹ እንደ መነጽር ቂዛዛ ፈጠዋል እሱን ለመግደል የሚቻልበት መንገድ ይኸው ብቻ ነውአሉ ሽማግሌው ውሀውን ከተጐነጨ በኋላ ትንሽ ሻል ብሏቸዋል አፅምሮዋቸውም በደንብ እያሰበ ነው አሁን ባለበት ሁኔታ ቢመዘን ርግጠኛ ነኝ ሥውንድ ይሆናል አሉ በሀሰባቸው ኽረ እንዲያውም ይበልጣል ሶስት እጅ የሚሆነው እንኳን በደንብ ተበልቶ አንዲ ፖውንድ በሰላሣ ሣንቲም ብትቸበቸብ የትና የት በትክከል ለማስላት ግን እርሳስ ያስፈልገኛል አሉ አዕምሮዬ ለብቻወ ይህንን ያህል ሂሣብ ለማስ ላት ገና ነው ብዙም አጥርቶ አያስብ ለማንኛውም ዛሬ ትልቁ ዳማጂዬ እንደሚኩራብኝ አያጠራጥርም ዓሣውን ከጀልባዋ አፍንጫና ጅራት እንዲሁም መካከል ላይ ከተጋገደመጡ የመቀመጫ ንቃ ጋር ግጥም አድርገው በገመድ ቀየዱችት ከግዘፍነቱ የተነሳ ልባዋ ጐን ላይ አንድ ሌላ ትልቅ ጀልባ የማሠር ያህል ነበር ሁኒኔታው የአሣው አፍ ገርበብ ብሎ በመ ነገዳቸው ላይ እንቅፋት እንዳይሆን በማለት ሽሸማግ ሌው አንድ ገመድ ቆረጡና ሁለቱን መንጋጋዎቹን በሀ ይል አጋጥመው አሰራቸው ከዚያ ተራዳውን ተከሉና የተጣጣፈውን ሸራ ወጠሩት ጀልባዋ መለስ እያለች ወደፊት መጓዝ ጀመረች ሽማግሌው ልባዋ ጭራ አካባቢ ጋደም አሉአቅጣጫቸው ወደ ደቡብ ምዕራብ ነበር ደቡብ ምዕራብ በየት በኩል እንደሆን ለመለየት አቅጣጫ ጠቋሚ መሣሪያ አያስፈልጋቸውም ከሰሜን ምሥራቅ ወደ ምድር ሠቅ የሚጋልበው ዛያል ነፋስና የሸራቸው በደንብ መወጠር ብቻ ይበቃቸዋል ሽምጥ የያዘችውን ጀልባ የእንጨት መሪ በክንዳቸው ደገፍ ብለው ወዲያውም መስመራን እንዳትስት ይቆጣ ጠራሉ ዓሣው የጀልባዋን ጐን የሙጥኝ ብሎ ሲጓዝ ይታያቸዋል ግን ሁሉም ነገር እውነት አይመስላቸ ውም ያጋጠማቸውን ሁሉ መለስ ብለው ሲያስቡት በህልማቸው የሆነ ነው የሚመስላቸው እጆቻቸውን ሲያዩና የጀልባዋን እንጨት የተደገፈ ጀርባቸው ህመም ሰሰማቸው ብቻ ነው ሁሉም ነገር በፅውን ስለመፈ ፀሙ ርግጠኛ የሚሆኑት እጆቼ ቶሉ ይድናሉ አሉ በሀሳባቸው የባህሩ ውሀ ያድናቸዋል ጨውማውን የባህር ውሀ የመሰለ ፈውስ የለም በኔ በኩል ማድረግ ያለብኝ አዕምሮዬ እንዳይደነዝዝ መጠንቀቅ ብቻ ነው እጆቼ እንደሆኑ ግዴታቸውን በሚገባ ተወጥተዋል መንገዳችንም ቀና እየሆነ ነው እሱም አፉን ተሸብቦና ጅራቱን እንደ ነ ገትር ልከ እንደወንድም አብሮኝ እየተዓዘ ድንገት አንድ ነገር በአፅምሮዋቸው ብቅ አሰና ተምታታባቸው አሁን ለመሆኑ ማነው አሸናፊው። በሀሳባቸው ጠየቁ አካሄዳችን ከኋላየ አስከትየው እየጉተትኩት ቢሆን ኖሮ ምንም ባላጠራ ጠረ ነበር ወይም ኩራቱ ሁሉ ከላዩ ተራግፎ ሬሣ ውን ጀልባዬ ውስጥ አጋድሜው ቢሆን አንዳችም ጥያቄ ባላስነሣ ነበርአሁን ግን የምንጓዘው ጐን ለጐን ሆነን ነውግን ቢሆንስ ምንተዳዩ ተመሰለው ድል ያድርገኝ እኔም ከሱ የምሻለው በማታለል ችሉታዬ ብቻ ነጡው እሱ እንደሁ እኔን ለመጉዳት አንዳችም ሙከራ አላደረገም ጉዚቸውን በሠላም ቀጠሉሸሽማግሌው እጆቻቸውን አየመላለሱ ውፃዛ ውስጥ በመንከር አዕምሮዋቸው እን ዳይቦዝ ይከላከላሉ ሰማዩ ላይ አልፎ አልፎ የተኩ ፈሱትን የጥጥ ባዘቶ የመሣሠሉ ደመናዎች ሲመለከቱ ንፋሱ እንደሚያነጋ ርግጠኛ ሆኑ ዓሣው ገሀድ እንጂ ህልም አለመሆኑን ለማረጋገጥ አስር ጊዜ ቀና እያሉ ይመለከቱታል በዚህ ሁኔታ የመጀመሪያው ሻርክ ከመምጣቱ በፊት አንድ ሰዓት አለፈ የሻርኩ አመጣጥ ድንገተኛ አልነበረም ደም ነው የጠራው የዓሣው ደም ልክ እንደ ጥቁር ደመና እየ ተገፈጠፈጠ የአንድ ማይል ጥልቀት ወዳለው የባህሩ ውሀ አሽቆልቁሉ ሲበተን ነበር ቫርክ ሆዬ ሽታው አስ ከሮት እየጋለበ የመጣው ባጥነቱ ከቁጥጥር ውጭ ስለነበር ሰማያዊውን ውሀ በርቅሶ ወደላይ ሲወጣና ለፀሐይዋ ሲጋለጥ አልታወቀውም ወዲያው ተመልሶ ውሀው ላይ ተፈጠፈጠና የትልቁ ዓሣ ጠረን የሚመጣ በተን አቅጣጫ ከያዘ በኋላ ጀልባዋ የምትጓዝበትን መስመር ተከትሎ መዋኘቱን ቀጠለ አንዳንድ ጊዜ የጠረኑ ፈለግ ይጠፋበትና ብዙም ሣይቀይ መልሶ ያገኘዋል ባጥነቱን ይጨምራል ማኩ የሚባል የሻርክ ዝርያ ነው አካለ ግዙናፍ ከየትኛውም ዓይነት ዓሣ ይበልጥ ፈጠና መጓዝ የሚ ችልከጥርሶቹ በስተቀር ሁለመናው የሚያምር ፍጡር ነው ጀርባው ሰማያዊ ሆዱ አካባቢ ብርማ ሆኖ ቆዳው ለሥላሣና ቆንጆ ነው የጥርሶቹም ቅርፅ ከአብ ዛኞቹ ሻርኩች ለየት ይላል እንዳሞራ ጥፍር ከወደ ጫፋቸው ይቆለመማሉ የያንዳንዱ ጥርስ ርዝመት ከሽማግሌው ጣቶች ደካሞቹን ፈጣንና ጠንካራ የሚባ ሉትንም የባህር አራዊት ሳይቀር ለመብላት የተፈጠረ ነው የትልቁ ዓሣ ጠረን አየቀረበው ሲፄድ ፍጥነቱን በመጨመርና ወደላይ ከፍ በማለት ትከሻው ላይ በጐነ ቆለው ከንፍ ውሀውን እየቀረደደ ወደፊት መሽቀ ንጠሩን ቀጠለ ሽማግሌው ልክ እንዳዩት አወቁትፍርሀት የሚሉ ነገር የሌለበት ያሻውን ከመፈፀም ወደኋላ የማይል የሻርክ ዓይነት ነው ዓይናቸውን ከላዩ ሳይነቅሉ ሀርፐናቸውን አሰናዱና አጄታው ላይ ገመድ አሰ ሩበት ዓሣውን ከጀልባዋ ላይ ለመወደር ሲሉ ቆርጠ ውለት ትንሽ አጠር ብሏል ገመዱ የሽማግሌው አፅምሮ ነቃነቃ እያለ ነው ብቻ ተስፋቸው ወደመሚሟጠጡ ያለ ይመስላል ወኔያቸው ግን አልተነካም ሻርኩ በጣም ሰሲቃረብ ወደ ትልቁ ዓሣ ዞር ብለው ላንዳፍታ አስተዋሉተት ግንኮ ህል ምም ሊሆን ይችላል አሉ በሀሳባቸው መቼም አደጋ ከማድረስ ልገታው አልችልም ግን ደህና አድርጌ አገ ኘው ይሆናል ዴንቱሶ አሉ በሀሳባቸው ወዮ ዛራ። ለዚያች ለናትህ ይብላኝላት ሻርኩ በፍጥነት ወደጀልባዋ ጭራ ተቃረበ ተል ቁን ዓሣ አንድ ጊዜ ሲገጨው ሽማግሌው የተከፈተ አፉንና ለየት ያሉ ዓይኖቹን ተመለከቲቸው ወደፊት ተስፈነጠረና ከዓሣው ጅራት ከፍ ብሎ ባለው ሥጋ ውስጥ እኒያን መጋዝ ጥርሶቹን ሲሰገሥጋቸው አዩተ ጭንቅላቱ ከውሀው በላይ ብቅ ብላል ጀርባውም ወደ ላይ እየወጣ ነው የትልቁ ዓሣ ሥጋ ከአጥንቱ ላይ ሰገሸሽለጥ ሽማግሌው ሰመ ስቅጥጥ እንዳላቸው ተወ ራጩና በተጠንቀቅ ይዘውት የነበረውን ሀርን ወደ ሻርኩ ጭንቅላት ለጉት ከአፍንጫው ተነስቶ ወደማ ጅራቱ የሚወጣ መስመርና በዓይኖቹ መሀል የተዘረጋ ሌላ መስመር በሚገናኙበት ነጥብ ላይ ሀርኾኙኑ ተቀ ረቀረ የአንጐሉ አካባቢ መሆኑ ነው ደም በጐረሱ ቁስለኛ እጆቻቸው የሰነዘሩትን ሀርን ባለ ሀይላቸው ቁልቁል ተጫኑት የመግደል ፍላጉትና ቁርጠኝነት አንጃ የማሽነፍ ተስፋ አልነበራቸውም ጓሻርኩ እንደመንፈራገጥ ብሎ ሲገለበጥ ዓይኖቹን አስተዋሉ ህይወት እየራቀው ፄዲል በድጋሚ ተገለ በጠ ይህን ጊዜ ከሀርቱኾኑ ጋር የተያያዘውን ገመድ ሁለት ጊዜ አካሉ ላይ ጠመጠመው ሽማግሌው ጥርስ እንደማለት ነጡ ሻርክ የሚታወቀው አንድም በመጋዝ ጥርሶቹ ነውጡና በአሽሙር ዓይነት መንካታቸው ነው መሞቱን አረጋገጡ ሻርኩ ግን አሜን ብሎ ለሰመቀበል ፈቃደኛ አልነበረም በጀርባው ተንጋሉ መንጋጋውን እያንገጫገጨና ጅራቱን እያወናጨፈ እንደ ባለሞተር ደልባ ወሀጡን ሁለት ላይ ይገምሰው ገባ ጅራቱን ባሳረፈበት ቁጥር ባህሩ አረፋ ይደፍቃል ሶስት እጅ የሚሆነው አካሉ ከውሀው ወጥቶ በመወራጨት ላይ አንዳለ ከሀርፐኑ ጋር የተያያዘው ገመድ በሀይል ተወ ጠረና ላንዳፍታ ተንቀጠቀጠ በሚቀጥለው ቅፅበት ጧ ብሎ ተበጠሰ ሻርኩ ለጥቂት ጊዜ ፀጥ ብሎ እንደ ተንጋለለ ሲንሣፈፍ ቀየ ሽማግሌው አትኩረው ተመ ለከቱትወዳያው ዝግ እያለ ቁልቁል ወረደ ሰመጠ የወሰደው ሥጋ አርባ ፖውንድ ይሆናልአሉ ሸስማግሌው ድምፃቸውን ጐላ አድርገው ይባስ ብሎ ደሞ ሀርኾኑን ከነገመዱ ይዞት መሄዱ አሉ አያይ ው ዓሣው እንደገና አየደማ ስለሆነ ሌሎሉችም መም ጣታቸው የማይቀር ነው ከዚህ በኋላ ዓሣው ስለተዘነጣጠለ ሊያዩት አል ፈለጉም ሻርኩ እንደ ደረሰ በሀይል በገጨው ጊቤኬ አሳፕውኑ እንደመታቸው ያህል ሆኖና ነበር የተሰ ማፐፕው ግን ምንም አይደለም እኔን ደፍሮ ዓሣዬን ዘን ጥሉ አልቀረም ዋጋውን ሰጥቼዋለሁ ደሞ ምን ያህ ላል በሉ እስከዛሬ ካየኋቸው መሀል ይህንን የሚሜስተ ካከል የለም አንደነበረ ሆኖ ቢዘልቅ ምንኛ መልካም ነበር አሁን ግን ሁሉም ነገር ህልም ቢሆን ቅር አይለኝም በዘችት ወቅት ጋዜጦች በተነጠፉባት አልጋዬ ላይ ለብ ቻዬ ተጋድሜ ቢሆን ነበር ምኞቴ አሉ በሀሳባቸው ሲያስተነትነ ገንኮ ሰው የተፈጠረው ለሽንፈት አይደለም» አሉ በርግጥ ሰው ይጠቃ ይሆናል ይረታል ማለት ግን ዘበት ነው» ይሁንና ታላቁን ዓሣ ስለገደልኩት አዝናለሁ አሉ በሀሳባቸውጡ ተንግዲህ የሚጠብቀኝ መጥፎ ጊዜ ነው በዚያ ላይ ባዶ እጄን ነኝ ሀር። አካሉ ዛለና የነከሰውን ዓሣ ለቀ ሸተት እያለ ቁልቁል ወረደ አንዴ የቦጨተጡን በአፉ እንደያዘ ሰመጠ የጉረሰውን እየዋጠ ፃጠ ጀልባዋ ግን ሌላው ሻርክ በዓሣው ላይ በሚያደ ርሰው አደጋ ሳቢያ መርገፍገፉን አንደቀጠለትች ነው ስማግሌው አንድ ዘዴ ብልጭ አለባቸው ጀልባዋን ወደጐን ገለል በማድረግ ሻርኩን ማጋለጥ የንፋሱ ስራ ከታሰረባቸው ገመዶች አንዱን ፈቱት ሸራው ሲረግብ ጀልባዋ ወዳንድ ወገን ዘንበል አለች ሻርኩን አዩት በልባዋ ጐን በኩል ተጉጐንብሰው መቅዘፊ ያቸውን ሰነዘሩ እንዳሰቡት አልሆነም ጩቤያቸው የሻርኩን ጠንካራ ቀዳ ሊዘልቅ አልቻለም ይልቁን ንዝረቱ የእሻቸውንና የትከሻቸውን ስቃይ አጥፍ አደ ረገው ግን ወዲያው ሌላ ጥሩ ዕድል አጋጠማቸው ሻርኩ በፍጥነት እየተስለከለከ ጭንቅላቱን ከውዛው አውጥቶ መጥቶ ጥርሶቹን ዓሣው ሥጋ ላይ ሲሠካ ሽማግሌውም የሰላ ሾተላቸውን አናቱ ላይ ቀበቀቡት አልበቃቸውም ከመቅፅበት ነቀሉና አንደገና በኃይል በመሰንዘር አዚያው ቦታ ላይ ወጉት ሻርከ ሆዬ ጥር ሶቹን ሥጋው ላይ እንደሰገሠገ ሙጭጭ ብሉ ቀረ ሸማግሌው በእድሉ ለመጠቀም ጩቤያቸውን ነቅለው ግራ ዓይኑ ላይ ሸነቀሩት ሻርኩ ግን ሥጋው ላይ እንደተንጠለጠለ ቀረ አይደረግማብለው ሸማግሌው እንደገና ሰለሰነዘሩ የጩቤው ስለት በአንጐሉና በአከርካሬው መሀል አረፈ አሰነዛዘራቸው ጠንካራ ስለነበር ለስላሣው የአከ ርካሪ አጥንት ሰበጠስ ታወቃቸው አፉን ለማላቀቅ መቅዘፊያውን ወደጐን ገደድ አድርገው የጩቤውን ስለት መንጋጋዎቹ መሀል በማስገባት ጠመዘዙት ትልቁ ዓሣ ላይ ተከርችሞ የነበረ አፉ ተላቀቀ ከዚ ያም እየተዝለፈለፈ በዝግታ ቁልቁል መውረድ ጀመረ ደህና ሁን ጋላና በቸር አገርህ ግባ ከጓደኛህ ተቀላቀል ምን ይታወቃል እናትህም ልትሆን ትትላ ለች እሱ የራስህ ጉዳይ ነው አሉ ሽማግሌወ የጩጨቤውን ስለት ጠራረጉፐና መቅዘፊያውን አስቀ መጡት አላልተውት የነበረውን የሸራውን ገመድ መልሰጡ አጠበቁት በንፋስ ጢቅ ብሉ ተወጠረ ጀልባዋንም ወደ ቀድሞው የጉዞ መስመራ ቀለሏሷተ ሲሶ የሚሆነውን ሣይወስዱ አልቀሩም ሰዘ ያውም ደህናውን ሥጋ ነው አሉ ድምፃቸውን ገላ አድርገው ነገሩ ሁሉ ህልም ቢሆንና እኔም ባልያ ዝኩት እንደምን መልካም ነበር ለማንኛውም ግን ስለፊፀምኩት ሁሉ በጣም አዝናለሁ ዓሣ አሉ አሁን በጭራሽ ሊያዩት አይፈልጉም ደሙ በመሟጠ ጡና አካሉ በባህሩ ውዛ በመታጠቡ ሁለመናው የመስተዋት ጀርባ የሚቀባውን ቀለም መስሏል ጀር ባው ላይ የተጋደሙት መስመሮች ግን ቁልጭ ብለው ይታያሉ ወትሮውንም ይህንን ያህል ርቄ መጓዝ አያስፈ ልገኝም ነበር ዓሣ» አሉ «ላንተም ሆነ ለኔ ላይበጅ አንዲያ መድከም አልነበረብኝም አዝናለሁ ዓሣ አዝ ናለሁ» አሁን ይልቅ አሉ ለራሳቸው ምከር ሲለግሠ ጨባጩና መቅዘፊያው የተቀደዱበት ገመድ ተቆርጦ እንደሆን ፈትሸው ከዚያ በኋላ እጆችህ ለሌላ ትግል እንዲዘጋጁ ትንሽ አሣርፈህ አስታማቸው ገና የሚ መጡ እንግዶች እንዳሉብህ አትዘንጋ «ድንጋይ ቢኖረኝ እንደምን ጥሩ ነበር» አሉ ሽማ ግሌውጩቤው ከመቅዘፊያው ጋር የታሰረበትን ገመድ ከፈተሹ በጊኋላ ለማንኛውም ድንጋይ ይዝ መምጣት ነበረብኝ አይ አንተ አሱማ ብዙ ነገር ማምጣት ነበረ ብህ አሉ ወዲያው በሀሳባቸው። ግን ምን ያደርጋል አንዱንም አላመጣህም ሽሜ አሁን ባለው ልተሰራ ስለምትችለው የምታስብበት እንጂ በሌለህ ነገር የምታ ውጠነጥንበት ጊዜ አይደለም ብሹ ጥሩ ጥሩ ምክሮች ትሰጠኛለህ አሉ በጩ ኸት«አክሁን ግን በቃኝተወኝበጣም ነው የሰለቸኝ ወደፊት የምትንሣፈፈውን ጀልባ መሪ ለክንዳ ቸው ትራስ አድርገው ወዲያውም እየተቀጣጠሩ መዳ ፎቻቸውን ውሀው ውስጥ ነከራቸው «ያ የመጨረሻው ምን ያህል ይዞ እንደሄደ አን ድዬ ብቻ ነው የሚያውቀው» አሉ «ጀልባዋ ግን በጣም ቀለል ብሏታል ስለተዘነጣጠለው የዓሣ ሆድ በጭራሽ ማሰብ አልፈለጉም ጀልባዋ በተርገፈገፈች ቁጥር አንዳንድ ጉርሻ እየመነደበ ሲወስድ እንደነበር አውቀውታል ስለዚህ ይህን ጊዜ ሆድቃው ውሀው ውስጥ በመዘርገፍ ርቀው የሚገኙትን ሻርኩች ሳይቀር ግብር የሚጠራ ፈርስና ሞራ በሰፊው ተንጣሏል ማሰለት ነው ለአንድ ሰው መቼም ለሙሉ ከረምት መውጫ ይበቃ ነበር አሉ በሀሳባቸው በቃ ስለሱ አታስብ ዝም ብለህ ዕረፍት በማድረግ እጆችህን ለተከታዩ ፍልሚያ አዘጋጃቸው ቀጥሎ የመጣው ሻርክ ባልደረባ አልነበረውም አፉን ብርግድ አድርጐ እንደከፈተ ወደ ዓሣው ገሠ ገሠ ሽማግሌው ዓሣውን እስከሚገጨው ጠበቁና መቅዘፊያቸውን በሀይል ሠነዘሩ ቀናቸው አንሦሉን በጥርቀው ጣሉት ሻርኩ የኋሊት በኃይል ተመንጭቀቆ እያፈገፈገ ሲገለባበጥ የጩጨቤው ስለት ሁለት ላይ ተሰበረ ሽማግሌው ወዉጠደ ጀልባዋ ጭራ ተመልሰው መሪያ ቸውን ያዙ ትልቁ ሻርክ በዝግታ ወደ መቃብሩ ሲወ ርድ ከግዙፍ ቅርፅ ወደ ነቁጥ እየሚሸሸ ሰጠፋ ሰመ መልከት ቅንጣት ታህል ደንታ አልነበራቸውም «አሁን የቀረኝ አንግዲህ ባለዛቢያው ሜንጦ ብቻ መሆኑ ነው» አሉ ሽማግሌው እሱ ደግሞ ለምንቻ አይረባ መቅዘፊያዎቹና ቆመጡ ይሻላሉ አሁን ገና አሸነፉኝ አሉ በሀሳባቸውሻርክን ያህል ዓሣ በቆመጥ ለያውም በኔ አቅም ቀጥቅጦ መግደል ሸበት ነው ለዚያ ዓይነት ትግል በጣም አርጅቻለሁ ገን ምን ቢያድግ እጄን አልሰጥም መቅዘፊያዎቹና ከለውን አስካሉኝ ድረስ የምችለውን ያህል አከላ ላለሁ መዳፎቻቸውን መልሰው ባህሩ ውስጥ ነከራቸው ሰዓቱ ወደምሽት እየተቃረበ ነው ከባህሩና ከሰማዩ በስተቀር አንድም የሚታያቸው ነገር የለምንፋሱ ግን ጨምራል ብዙም ሣይቀይ መሬት እንደሚያዩ ተስፋ አደረጉ ደክሞሀል ሽሜ አለ ሙስጥህ ከፉኛ ተዳክ ሟል» ሌሉች ሻርኩች ሀሐይ እስከጠለቀች ድረስ ዝር አላሉም ሲመጡ ግን አስቀድመው ያዩት ቡናማ የጀ ርባ ከንፎቻቸውን ነበር እኒፀኞቹ የዓሣውን ጠረን ማነፍነፍ ያስፈለጋቸውም አይመስሉም ጉን ለጉን ሆነው በርግጠኝነት ወደደጾልባዋ ይዋኛሉ የጀልባዋን መሪ እአንዳይወዛወዝ አሰሩና የንፋስ ሰራውን ገመድ ውል አጠባብቀው ቀመጣፕውን አነሰ የተሰበረ መቅዘፊያ እጄታ ነው ቁመቱ ሁለት ጫማ ተኩል ይሆናል በቀኝ አጃሻፐው አጥብቀው ይዘው ሻርኩቹን ይመለከቱ ጀመር ሁለቱም ጋላና ናፐው የመጀመሪያው በደንብ ተጠግቶ ሥጋውን እስ ከነክስ መጠበቅ አለብኝ ያኔ አስተካከሁ አወቃዋለሁ አለ በሀሳባቸው ቀደም ያለው ሻርክ አፉን ከባት ብርማ ቀለም ባለው የዓሣውጡ ጐን ውስጥ ጥርሶቹን ጭፍቅ ሲያደ ርጋቸው ሽማግሌው የሚችሉትን ያህል ተንጠራርተው ጠፍጣፋ አናቱን መቱት ሥጋውን ለቀ ቁልቁል ሲን ሸራተት ሠርኑ ላይ ደገሙተትመለስ ቀለስ እያለ ከሥ ጋው ገመጥ ያደርግ የነበረው ሁለተኛው ሻርክ አፉን በሰፊው ከፍቶ ለሌላ ጉርሻ ተጠጋ ሸስማግሌው ቆመ ጣቸውን ሠነዘሩ ሻርኩ አንዴ አየት አደረጋቸውና አፍ የሚሞላ ሥጋ ቦትረና አደረገ የጐረሰውን ለመ ዋጥ ወደ ውሀው አሰርጋለሁ ሰል ቁመጠ አናቱ ላይ አረፈ ናማ ጋላኖ ናአሉ ሸሽማግሌው «ደግመህ ብቅ በል ሻርኩ በፈጣን አንቅስቃሴ ብቅ አለ የተከፈተ አፉን በሟቹ ሥጋ ላይ ሲገጥመውና ሸማግሌው ተን ጠራርተው ሲነርቱት አንድ ሆነ የአንጐጉጐሉን አጥንት በደንብ እንዳገኙት ታወቃቸው አልሞት ባይ ተጋዳዩ ሻርክ ግን በደመነፍስ እየተንዘላዘለ ከሥጋው ለመቋደስ ርክ ዔቬመችችችክንን በክበበ የበ ወ ዉዉው ጤመ እንደገና አፉን ሲከቄት መጀመሪያው ቦ። ላይ ደህና አድርገው አደባዩትማሣረጊያ ሆነው አሱም በቃው ከዓሣው በድን ላይ በዝግታ እየተንሸራተተ ወረጸደ ተመልሶ ይመጣል በሚል ጥርጣሬ ሸማግሌው ተዘጋጀተው ጠበቁት ግን ሁለቱም ብቃያፐቸውሙው ጠቀቶ ብዙ ቆይቶ አንደኛውን አዩት ወደላይ ዘልቆ በክብ መስመር ይዋኛል የሌላው ግን ደብዛው የለም ልገድላቸው እንደማልችል ወትሮውንም አውቂ ዋለሁ አሉ በሀሳባቸው ግን ተጐድተዋል ቀመጡን የያዝኩት በሁለት እጆቼ ቢሆን ግን የመጀመሪያውን አገለው ነበር ከዚያ በኋላ የሻርከ ቀለብ የሆነውን ዓሣ ማየት አስጠላቸው ግማሽ ያህሉ እንደወደመ አውቀውታል ከሻርኩቹ ጋር ግብ ግብ ይዘው ሣለ ፀሐይ ጨርሳ ጠልቃ ነበር ትንሽ ቆይቶ በደንብ ይጨልማል» አሉ ያን ጊዜ የሀቫና ውጋገን ይታየኛል ያለሁት በስተምሥራቅ በኩል ከሆነ ከአዳዲሶቹ አሸዋማ ዳርቻዎች የአንደ ኛውን መብራቶች ለማየት አእችላለሁ በአሁኑ ጊዜ ብዙም ሩቅ ልሆን አልችልም አሉ በሀሳባቸው በመጥፋቴ አምብዛም የሚጨነቅልኝ እንደ ማይኖር ርግጠኛ ነኝ ልጁ ግን በስጋትና በጭንቀት ሰሞት ይታየኛል ብቻ በኔ ላይ ዕኑ አምነት ስላለው ምንም ሳይነካኝ እንደምመለስ ልቦናው ያውቀዋል ከሱ ሌላ ምናልባት በአድሜ ጠና ካሉት ዓሣ አጥማ ጆች ብዙዎቹ ይጨነቁ ይሆናል ሌሎሉችም ሲሉ አሰበ የምኖረው ጥሩ ከተማ ውስጥ ነው ትልቁ ዓሣ ክፉኛ በመዘነጣጠሉ አሁን አንደ በፊቱ ሊያዋዩት አይትሉም ድንገት አንዳት ነገር አእ ምሮዋቸው ውስጥ ብልጭ አለባፐውወ አንተ ግማሽ ሣ እ» አለ ሆሁኑን አያር ገውና ከልብህ ዓሣ ነበርከ ግን ያንን ያህል ርቂ መጓዝ አንደምን እየቀቁጨኝ መሰለከሀ አንዳትንንም አል ጠቀምኩ ሁለታችንንም ነው የገፐዳሁት ቢሆንም ብዙ ሻርኩች ገድለናል ለመሆኑ ግን አንተ በህይወተ በነበርክ ጊዜ ስንት ሻርኩች ገድለሀል መፔቴም ያንን ዘገር የመሰለ መንቀር አፍህ ላይ የተስክምከው ያለ ነገር አይደል ትልቁ ዓሣ ነባ ሆና በመዋኘት ላይ አንዳለ ሳርኩ ቹን ቢያገኛቸው ምን ያደርጋቸው አንደነበር ማሠላ ሠል ያዙ ሀሳበን በጣም ወደዱት ወይ ነዶ ምሣር ወይም ጩጨ ቤ ቢኖረኝ መንቀቅቆሩን ቀርጨ ሳሻጓርኩቹን አዋ ጋበት ነበር አሉ በሀሳባቸው ከመቅዘፊያው ጋር አስ ረውና ድንቅ መሣሪያ ይወጣው ነበር ያን ጊዜ ሻር ኩቹን የምንታገለው ሁለታችንም እንሆን ነበር ለመ ሆኑ ሌሊት ላይ መጥተው ጥቃት ካደረሱ ምንድነው የምታደርገው። ዝምብዬ እንቶ ፈንቶውን ሁሉ ማሰብ የለ ብኝም አሉ ፅድል እንሆነች አመጣጧ በብዘ ዓይ ነት ቅርዕ ነው ስለዚህ ማን ለሊለያት ይትላል አነ ግን የትኛውንም ዓይነት ቅርፅ ይዛ ትምጣ ጥቂት ቅን ጠር አድርጌም ቢሆን የጠየቁኝን በሙሉ በከፊልኩ ነበር አሁን የመብራቶቹ ጡጋን ቢታየኝ ምንኛ በተ ደሰትሁ አሉ በሀሳባቸጠ አቤት የምኛት ብዛተ ስን ቱን እመኘዋለሁ አሉ እንደ ፅጡነቱ ከሀነ ግን በአ ሁኗ ቅፅበት የምመኘጡ ነገር ቢዛናር የከተማዋን ብር ሀን ማየት ብቻ ነጡ በደንብ ተመቻችተው ለመተ ኛት ሞከሩ እዚያም እዚያም የሚሰማቸው ህመም አለመሞታችውን አረጋዝክላቸውወ ከምሽቱ አራት ሰዓት ግድም የከተማይቱ ብርሀን ስማዩን አየላሰ ብሎ ሲያንፀባርቅ ታያቸው መሪ ውን በማስተካከል ጀልባቸው የውገገኑን አቅጣጫ አንድትይዝ አደረጓት ቀስ በቀስ ኃይል በመጨመር ላይ ባለው ንፋስ ሣቢያ ውቅያኖሱ መቆጣት አየጀመረ ነው ተፈፀመ አሉ በሀሳባቸው እነዚያ እርኩሶች ግን እንደገና ይመጡ ይሆናል ግን አንድ ብቸኛ ሰው ምንም መሣሪያ ሳይኖረው ለዚያውም በጨለማ ምን ሊያደርጋቸው ይችላል የደካከመው ሰውታቸው ከመጓጐሉ ሌላ እንደ እን ጨት ድርቅ ብሏልቁስላቸው ብርዱ በነካቸው ቁጥር ይጠዘጥዛቸዋል ከሻርክ ጋር ዳግመኛ ውጊያ አንደማ ልገጥም ተስፋ አደርጋለሁ አሉ በሀሳባቸው ተመልሼ ፍናልሜያ ውስጥ አንደማልገባ አምናለሆ ግን እንደተስፋና ዕምነታቸው አልሆነም መን ፈቀ ሌሊት ላይ ተስፋ ያላደረጉት ደረሰ ከሻርክ ጋር ትንቅንቅ ያዙፍሬቢስ ትግል መሆኑን ግን ልቦናቸው ጀወቀዋል የወረራቸውጡ የጓርክ መንጋ በጨለማው ወውስጥፐ አይታያቸወም የሚታያፐው ነገር ቢኖር ዓሣጡ ላይ ለመረባረብ ሲሽቀዳደሙ የሾርባ ከንፎቻ ውጡ ጡሀው ላይ የሚፈጥሩት መስመር ብ ነሃጡ ያገኘሁትን ባገኘኝ ብለው ቀመጣቸውን በነሲብ ሠሰንዘር ጀመሩ እንዲያ በዳበሣ በሰነዘሩ ቁጥር የሻርክ አናት መምታታቸጡ ይታወቃቸዋልሻርኩቹ የዓሣውን ሥጋ ሰነጥሉት የሚፈጠረውም ድምሰ ይሰማቸዋል ጀል ባዋ በምትነቃነቅ ጊዜ ደግሞ ጉያው ውስጥ ገብተው አየፈተፈቱተ መሆኑን ይረዳለ አንዲሁ በመላ አየሠ ነቨሩ ያገኙትጉን ሲቀጠቅጡ አንድ ነገር ቀመጣቸውን ድንገት አፈፍ አድርጐ ከጃቸው መነተፈው ነጥቆ ወሰደው ቀልጥፈው የመሪውን እጄታ ነቀሉና በሁለት እጆ ፓፐቸው ይዘው ድብደባቸውን ቀጠሉ የሻርኩቹ ጥቃት በጀልባዋ አፍንጫ አካባቢ ተወሰነ ሲያጠቁ ደግሞ አንዴ በየተራ በቅደም ተከተል አንዴ ደግሞ ግር ብለው በጋራ ነበር በመጨረሻ አንድ ሻርክ ለብቻው ተጠግቶ የዓሣ ውን ጭንቅላት ተያያዘክዘው ሽማግሌው ነገሩ እንዳ ከተመ ተገነዘቡ ምሬታቸው ባሰባሰበላቸው ከፍተኛ ኃይል ተጠቅመው የመሪውን እንጨት ብቸኛው ሻርክ አናት ላይ አሣረፉት የሻርኩ ጥርሶች ዓሣው ጭንቅ ላት ውስጥ በመቀርቀራቸው ለማስለቀቅ በመተናነቅ ላይ እንዳለ እየደጋገሙ ያበራዩት ገቡ ሲበዛበት የመ ሪው እጄታ ተሰበረ ሸማግሌው ግን እጅ አልሰጡም ጫፉ በተሰነጣጠረው ጉማጅ ሻርኩን ይጓጉጡት ጀመር ጥርሶቹን እንዳስለቀቀ ሻርኩም ፊቱን አዙሮ ፄደ ከመንጋው ውስጥ የመጨረሻው ነበር ከዚያ በኋላ ቢመለሱም ምንም የሚያገኙት ነገር አልነበረም ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ የሚለው ሽማግሌ አንድ ልዩና እንግዳ የሆነ ጣዕም አፋቸው ውስጥ ተሰማቸው ምራቃቸጡን ወደባህሩ ጢቅ አደረጉና ጋላና ያውላችሁ ይሄንንም ብሉት» አሉ በጩከት በመጨረሻ መጦረታታቸጡን አረጋገጡ ለስንፈ ታቸው ምንም መድህን የለውም ወደ ጀልባዋ ጭራ አምርተው ጉራጁን የመሪ እጄታ ቦታው ላይ ሰኩት ሰባራም ቢሆን ለጊዜው ያገለግላል ኬሻውን አነሰዣና ትከሻቸው ላይ ጣል በማድረግ ጀልባቸውን መምራተ ቀጠሉ አሁን ስለምንም ነገር አያስቡም ስለምንም ነገር ስሜት የላቸውም ብቻ ሀጥ ብለው ወደ ወደ ባቸው ለመድረስ ባላቸው ችሉታና ዕውቀት እየተ ጠቀሙ ጀልባቸውን በደንብ ይመሯታል ውድቅት አካባቢ ጥቂት ሻርኩች መጥተው ዓሣውን ይጉጐነታ ትሉት ጀመር ሁኔታው ምግብ ከተበላበት ጠረጴዛ ላይ ባርፋሬ አንደሚለቅም ሰው ዓይነት ነበር ሽማግ ሌው ግን ከቁም ነገርም አልጣፉት ጀልባቸውን በፀ ጥታ ይመራሉ አንድ ነገር ብቻ ልብ ብለዋል ከብ ደቱ ስለቀለላት የጀልባዋ ፍጥነት መጨመሩን ወደር የላትም አሉ በሀሳባቸው ከመሪዋ በስተ ቀር ምንም ጉዳት አልደረሰባትም አሱም ቢሆን በቀ ላሱ ይተካል ወደ ወደቡ መቅረብ ጀመሩ ለማንኛውም ንፋሱ ትልቅ ጓደኛችን ነው አሉ በሀ ሳባቸው ግን አልፎ አልፎ ነው በማለት አከሉበት ታላቁ ባህር ደሞ ወዳጆቻችንንም ጠላቶቻችንንም አን ድነት ይዚል አልጋም ጠዳዴ ነው አዎ አልጋለካን መሰነባ ቀላል ነውና አሉ አሁንም ሀሳባቸውን በመቀ ጠል መረታት የቱን ያህል ቀላል እንደሆነ እስከዛሬ አላውቅም ነበር ግን ምንድነው ያሰነፈህ ሸሜ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact