Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቲክር ምዕራፍ ሁለት ሀ ሥርዓተ ቱርባን ቅዱስ ቁርባንን ለመቂቋበዐል የማሟገቡ ቅድመ ዝግጅቶች በቅድሚያ አንድ ክርስቲያን በሚኖርበት ዓለም መጻተኛነቱን ተገንዝቦ ንስሐ ገብቶ በሥጋ ወደሙ ከብሮ መኖር ይገባዋል ነገር ግን በአጋጣሚ ሁኔታና እንዲሁም ንስሐ ለመግባት እድሉን ላላገኘ ነገ ዛሬ ሲሉ ድንገት እንግዳ ጻእረ ሞት ከተፍ ቢል በአንዲት ጥምቀት አምኖ በኦርቶዳክሳዊት ተዋሕዶ ጽንቶ የኖረ ከሆነ ሥጋውን ደሙን ቢቀበሉም ባይቀበሉም በጸሉተ ዮርባን ጊዜ የአምላክን ምሕረት እየተለማመኑ ስርየትን እየፈለጉ ቆሞ ማስቀደስ ተገቢ ነው ፍመአ ምክንያቱም በጸሎተ ሥርባኑ በጸሎተ ቅዳሴው ውስጥ ሆነን የለመነው ንም ልመና ፈጣሪ አምላክ ይሰማናል። ለሌላው ወገናችንም ይተርፋል ማለት ነው።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂክሬ ር ጩበ ታኗርክር። በፍ ቁ ቁ ቁ ጠዳ ቁ ራ መዝ ቁ ኢሳፅ ቁ ማቴ ቁ ምስጢረ ሥጋዊ በዚህ ርዕስ ስለአምላክ ሰው መሆን የምን ማርበት ነው ምስጢር የተባለበት ምክንያት ምሉዕ አምላክ የሰውን ነፍስና ሥጋን ተዋሕዶ ውሱን ሥጋ ሲሆን ውሱኑ ሥጋ ደግሞ የመለኮትን ባሕርይ ገንዘብ አድርጎ ምሉዕ አምላክ ሆነ አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ አማኑኤል ተባለ ድንግል ትጸንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች ሳ አማኑኤል ማለት ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው ኒላጢሎጊላመከክርክክ ር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒዌክይ ርክቨቪዐዌጩኔክ ፐከዕ ይቄልከአ ከኒመርክ ርክ ልከርያ ኃዚርፎዉጪ ኒለቢስያህያ» ። ሰው ሁሉ የሥላሴን ልጅነት የሚያገኘው ከጌታ ከቀኝ ጎኑ በፈሰ ሰው ማየገቦ ውዛ ተጠምቆ ነውና መዝ ፀቁ ቁ ቁ ቁ ጓ ኛ ቆሮ ቁ የሒሥ ቁ ማቴ ቁ ቁ ዮሐጋ ቁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተናሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂ። ይህ ሊሆን እንዴት ይችላል ብሉ ልብ ሊመረምረው ቃል ሊናገረው ስለማይችል ምስጢር ተብሏል። ይህ ሊሆን እንዴት ይችላል ብሉ ልብ ሲመረመረው ቃል ሊናገረው ስለማይችል ምስጢር ተብሏል። ኛቆር ቁ ኣለህሆዝሆ«ፎቲከቲክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒቭ። ያለው ነቢዩ መዝ ቁ ይህ የምናየው ብሩህ ሰማይም እንኳ በአርሱ ፊት ንጹህ አለመሆኑን አርሱ በቸርነቱ እና በይቅር ባይነቱ ሁሉን እየተወው መሆኑን ያስገነዝበናል መላእክትም ስንኳ ማለት ነው ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ከመቀበል በፊት የሚጸለይ ጸሎት ይህን ጸሎት ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ለመቀበል ጌታ በቸርነቱ የመረጣቸው ሁሉ እንዲህ እያሉ ይጸልዩት ዘንድ ይገባል። ኣሎህሆህ «ወኪ ከከርኦርፈ«ር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂክሬ ፎርከቪዌቪልበ ክጄከዐዕ ርተገ ርዝቨክክርጤዕክ ሯከ ልበ ታከዐርዉ ኣሌባሌባለከ ርፒከክርር ሁ ልቡናን በንጢአት ያደነድናል እንደ ይሁዳ ለሌላ በደል ያዘጋጃል ው» በመከራ ላይ መከራን ያመጣል እንዘ ኢይደልዎ ዘበልዖ ለዝንቱ ኅብስት ወለ ዝንቱ ጽዋዐ በልዐለርእሱ ደይኖ ወመቅሰፍቶ ሳይገባው ከዚህ ሥጋና ደም የበላ ለራሱ መመጨሕለፎጭውጫ ልበለበ ኳኋጻይልእሙ ኋወዋርያሙጮጡ ቁ ቂ ን ዒላ ው ሐ ሪም ብ በዱሱከጊ ሂ ሓም ፊሪ እግዚአብሔር አምላክ ሳይገባን ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ተቀብለን በበረከት ፈንታ መርገምን በሕይወት በድኅነት ፈንታ መከራና ሞትን መቅሰፍትን ገንዘብ ከማድረግ ያድነን ይሰውረን አሜንክ የአቆራረብ ቅደም ተከተል ገባሬ ሠናዩ ቄስ በመጀመሪያ ሥጋውን በእጅ አንሥቶ ለራሱ ተቀብሉ ለሌሎች ያቀብላል። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ለመቀበል ያበቃናልና ።