Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ስምንተኛው_ጋጋታ_ስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር.pdf


  • word cloud

ስምንተኛው_ጋጋታ_ስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር.pdf
  • Extraction Summary

አሁን የምንነጋገረው በሰው ቋንቋ አይደለም ልትለኝ ነው። ብለው እያሰቡ ትተውት ዘወር አሉ ከወዲያ በኩል ኣንድ ቦግ ያለ ብጫ ክምር ሚያህል ጥምጥም የጠመጠሙ ጠሙ ጠሙ አረጋዊ መነኩሴ በምርኩዝ እየተሳቡ ይመጣሉ ጋጋታው ወዴት ነው ሩጫው። ህ ብገፋትስ ምኗን ገፍቼ ላነቃንቃት ነው። ቁሳ ነው። ምን ታፈጥብኛለህ። አላቸው እረ እኔም እንዳንተው ስምንተኛው ጋጋታ ወደፈለጉት አቶ አልአዛር አቶአ መቼ እንደጀመረው ሳያስተውሉ ሲደጋገም ግን እየነቁበት ሲሄዱ ለካ ኮምቡጠር ህልም ካየ ጊዜውን ጠብቆ በውን መድረሱ አይቀርም ዛሬ ጧት ከህልማለም አልቤርጎ ሊወጡ ሲሉ ይህን ጉዳይ ቢያነሱበት እንዲያውም ዛሬ በህልሜ ያየሁት እርሶን ነው በውን የሚደርሰው ደሞ ዛሬ ነው አሁኑኑ ጀምሮ አላቸው እንዴት።

  • Cosine Similarity

ቢጠቁጠክርሼ ወ የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ልዘ ዘከ ከ የመጀመሪያ እትም አም ድጋሚ እትም አም የደራሲው ሌሎች ስራዎች አምስት ስድስት ሰባት « ሌቱም አይነጋልኝ ወ ትኩሳት « ሰባተኛው መልአክ « እነሆ ጀግና « እግረ መንገድ ፅ « እግረ መንገድ « የፍቅር ሻማዎች » ዛዚ « ቦርጨቅ የአከፋፋዩ አድራሻ ሲነማ አጎና ግቢ ውስጥ ስቁ ተ መ መ መ ስምንተኛው ጋጋታ ስምንተኛው ጋጋታ አንድ የአጋፋሪ እንደሻው ልጅ ናቸው የሚባሉት አቶ አልአዛር ያጋጠማቸው እንትን ስም የለውም መልኩ የሚከተለውን ይመስላል ከእብደታት አንድ ቀንበአባ ኩኩሉ አቆጣጠርም ስምንተኛው ሺ እንደ ነገ ሊነጋ እንደ ዛሬ በስምንተኛው ሰአት አቶ አልአዛር ከአባ ኩኩሉ ዘንድ እፀ ቅንዝር ምንዝር ወስደው እትያልታዬ ቤት እጓዳ ካለችው ክፍላቸው ገብተው በስምንተኛው ሰአት እፁን ታጠኑት ታጥነው ሲያበቁ ታክሲ ተሳፍረው ወደ ውሸማቸው ቤት ሄዱ ከታክሲው ወርደው ቤቱ በራፍ ሊደርሱ ጥቂት እርምጃ ሲቀራቸው እንጨት እግራቸው ከዳቸውና ወደቁ ተነሱ ሰውነታቸውን ደባበሱ ልብሳቸውን አራገፉና ወደ ደጃፉ በኩል ራመድ ራመድ ። ስብቦት ገብረ እግዚአብፋር አቶ አልአዛር ከድንጋጤያቸው ሲነቁ አሰበብት ታክሲ ነጂው ጠንጋራ ስለነበረ እኔ ሌላ ሌላ ሳስብ እሱ ወደ ሌላ ቦታ ይዞኝ ሄዶ ይሆን። ስምንተኛው እንትን ይዞህ ጥርግ ሲል ምንኛ ይገርምህ አሉት ግን አቶ አልአዛርን ለመውሰድ መመለሱ አይቀርምእውነት ስምንተኛው እንትን ከሆነ ጢሱን ሲታጠኑ ሆነ ብለው ያሰቡት ገላ የዚች የውሽሸማቸው ስለነበረ እሳቸው ራሳቸውም በመጀመሪያ የሚሄዱት ወደሷ ቤት በመሆኑስምንተኛው እንትን እሳቸውን ለመያዝ የሚመጣው ያው ወደሷ ቤት ነው እንግዲህ ቆየት ብሎ ባልዋን በስህተት መውሰዱን ሲያይ አቶ አልአዛርን ለመውሰድ መመለሱ አይቀርም ሲታጠኑ ስሙን ስምንት ጊዜ ጠርተውታልና ሸሲም ንተኛው እንትን ከስምንተኛው ሺ ቃፊሮች አንዱ መሆኑን ለጊዜው ገና ባይገነዘቡትም አደገኛ ሊሆን መቻሉንና ስምንተኛው ጋጋታ መጠንቀቅ የሚበጅጆ መሆኑን ውቃቢያቸጡ አውቆታል ያቶ አልአዛር ጢሱን የሰጡዋቸውን አባ ኩኩሉንም ቢሆን አቶ አልአዛር መቶ በመቶ አላመኗቸውምህበሻነታቸው ደብተራ ማመንን ያህል ኣርግብነት ባለመፍቀዱ እንኳን ደብተራ ቄስ አናምንም ሲሉ ድንገት ያባታቸው ዳዊት ታወሳቸውና ወይኔ ጉዴን ረስቼው። በሀበሻ ሀገር ብዙ ዘመን ከመኖር የተነሳ ጠቁረው በተረትና ምሳሌ መናገር የጀመሩ ወጣት ሚስት ያገቡ ሰአት ሻጭና አዳሽ ኮምቡጠርን ገና በቡችላነቱ ለአቶ አልአዛር የሰጡት ሙሴ ቡዙሀንያን ናቸው እሳቸው እንኳ ያወጡለት ስም ኮምፒዩተር ነበር የማሙሸ ሞግዚት ወደ ኮምቡጠር ለወጠችው ሰራሁት ብልጠት ቢኖር ይህን ጢስ ሳልታጠን በፊት ማሙሽን አያቱ ቤት መውሰዴ ነው ብለው ሲያስቡ ቆዩና ኮምቡጠር ዝም ሲል ጊዜ ድሮውንስ ውሻ ማመን አሉት ብቅ አለ በሀሳባቸው አህያ ባለሻኛው ሳቅ እንደ ማለት ብሎ አህያውን ወይስ ዳውሳውን። ኮምቡጠርና አቶ አልአዛር ለመቀላወጥ ሙሴ ቡዘሀንያን ቤት ሄዱ እዚያ ሲደርሱ መዳብ ጥቁር ለብሰዋል ምነዋ ቢሉዋቸው ውድ ባለቤቴ ሞተው አሱ አይ እቺ ከንቱ አለም አሉ አቶ አልአዛር ሌሳ ምን ይባሳል። አቶ አልአዛርና መዳብ ስለ ሙሴ ቡዘሀንያን እያወሩ ምሳቸውን ጥስቅ አርገው በሉ ለኮምቡጠርም ደረሰው ቡና እየተጠጣ ዝምታው ሲከብዳቸው ጊዜ አቶ አልአዛር ሙሴ አድሀርያን ሱቁን ብቻቸውን እንዴት ሊችሉት ነው እንግዲህ። ዝም ዝም ሆኖ ቆየና አቶ አልአዛር ራሳቸውን እየነቀነቁ አንድ ዚታዎ ሙሉ አየር ወደ ውጭ እየተነፈሱ ወይ ጉድ። እውነት አሉ አቶ አሉ መዳብ። መዳብ በሹክሹክታ ሙሴ አድሀርያን ናቸው አሉ ዛሬ ደሞ የአርመን ለማኝ መሆናቸው ነው አሁን ዞረው እጓሮ ላሉት አበባዎች ስብከት ያሰማሉ አቶ አልአዛር ሊሰናበቱ ሲነሱ መዳብ ውድ ባለቤቴ የተናዘዙልዎ ትንሽ ነገር አለ እያሉ ወደ መኝታ ቤታቸው ገቡ አንድ የኪስ ሰአትና አንድ የተጠቀለለ ብራና አምጥተው ሰጡዋቸው ሁለቱም የዛጉ የሻገቱ ናቸው በዘመነ ኦሪት የተሰሩ ይመስላሉሌ ሁለቱንም ማንም ሰው በሌለበት ለብቻዎ ይመልከቱዋቸው ብለዋል አሉ መዳብ በጋዜጣ እየጠቀለሉላቸው ስምንተኛው ጋጋታ አቶ አልአዛር ጥቅሉን ኪሳቸው ከተው መዳብን ተሰናብተው ኮምቡጠርን አስከትለው ወደ ፖሊስ ጣቢያው እዚያ ሲደርሱ ጣቢያው ከድሮ ስፍራውም ትንሽ ፈቀቅ ብሏል ከላዩም አንድ ፎቅ ጨምሯል ስምንተኛው እንትን በዚህም አልፏል ማለት ነው አሉ አቶ አልአዛር በልባቸው ተራ ፖሊሶች ያቶ አልአዛር ጉዳይ ግራ ስላጋባቸው አዛዥ ወደሆነው ተረኛ መኮንን መሩዋቸው እፎቅ ስምንተኛው እንትን ከተከሰተ ወዲህ የተቀጠለው የመጨረሻው ፎቅ አንድ ሰባት የሚሆኑ ባለጉዳዮች ቆመዋል አባ ኩኩሉ ሌሎች ካሉበት ስትደርስ አንተ ስምንተኛ ከሆንክ እየተጠነቀቅክ ሲሉዋቸው ትዝ አሳቸው ኣቶ አልአዛር ተረኛው መኮንን ከጠረጴዛው ኋላ ተቀምጦ ከአንዲት ጠይም ውብ ጋር ይሳሳቃል ግድግዳው ሳላይ የተለጠፈች ሰፋ ያለች ባለ ከለር ፎቶ ነች የታጠፉ እግሮችዋ ለመርማሪው እንዲታዩት ወደ ድብቅ ጭኖችዋም እንዲጠቁሙት ሆና ራቅም ቀረብም ብላ በወምበር ተቀምጣለች ውቢቱ አቤት አይኖችዋ። ተባሉ አቶ አልአዛር ቤቴ ጠፋብኝ አሉት አፍንጫው ማጭድ መምሰሉ እየታያቸው ስብሀት ገብረ እግዚአብፄር እንዴት ማለትሃሄ። ማጭድ አፍንጫው የቱርክ ጎራዴ መሰለሄ ግን ይህ ሰው የተማመነውን ሳይተማመን እንዲህ ስምንተኛው ጋጋታ አይደፍርም ብሉ በመጠርጠሩ ሳይሆን አይቀርም አቶአን ታገሳቸው አቶአ ውቢቱን አዩዋት በኮከብ አይኖችዋ ታያቸዋለች ጠይም ፊቷ ሌሊት መምሰሉ ከዚህ በፊት ተስተውሷል በመጨረሻ ተረኛ መኮንን ቃል ተቀባዩን አስጠራው ጠንጋራ ነው ቃል ተቀባዩ ወይ ዛሬ። ጠንጌ በግራ በኩል ያለውን የበሩን ግማሽ ከፍቶ ቆሞ ህልማለም አልቤርጎ ይላል ፅሁፉ ከበሩ በላይ በህልም መሳይ ፊደላት ሲገቡ ጠንጌ ስምንት ቁጥር ናኖ አላቸውና እነሱን አስገብቶ ኣሱ ውጭ ቀረ በሩን ዘጋ ቤቱ እንደ አልቤርጎ ሆኖ ውሽሞች የሚቃጠሩበት በአንድ ሰአት ውስጥ የሳምንት ናፍቆት የሚተቃቀፉበት ነው ሁለት ስብሀት ገበረ እግዚአብቄር መደዳ ክፍሎች በቀኝና በግራ አንድ መደዳ ፊት ለፊት አሉት ግራውን መደዳ ተከትለው ሲሄዱ መጨረሻው ክፍል ስምንት ቁጥር ኖ አቶ አልአዛር በሩን አንኳኩ ሰባት ቁጥር ተከፈተ ከውስጡ ወይዘሮ ሽፍንፍን በነጠላ ተሸፋፍነው አንድ መሳጣ ሽማግሌ አስከትለው ወጡ ሄዱ ወደ መውጫው በር መላጣው ሽማግሌ ተመለሱ ሰባት ቁጥር ገቡ ባርኔጣ አርገው ወጣት ሆነው ወጡ ሄዱ በሩ ወደ ውጭ ዋጣቸው ጠፉ አቶ አልአዛር መልሰው ስምንትን አንኳኩ ዝም ከፍተው ገቡ የተነጠፈ አልጋ ባለመስተዋት ቁምሳጥን ሁለት ወምበር አልጋው ራስጌ አንድ ኮሞዲኖ እላዩ ጠርሙስ ውሀና አንድ ቴሌፎን ጠርሙሱ የብርጭቆ ቆብ ደፍቷል ሌላ በቃ ባዶ ቁምሳጥኑ ጎን አንድ ገርበብ ያለ በር ዘበናይ ሽንት ቤት ከነሻወሩ ያ ያመጣን ሰውዬ ሰው አይደለም አላቸው ኮምቡጠር እንዴት ማለት። ዝም ዝም። አዛር ነኝ አቶ አልአዛር ነኝ አቶ አልአዛር ነኝ አዛርስ ማን ነው። ስምንተኛው ጋጋታ አቶ አልአዛር ሙሴ ቡዙሀንያን በኑዛዜ የተዉሳቸውን ጥቅል ከኪሳቸው ይሁን ከሌላ ሰው ኪስ እንጃ ከኮት ኪስ አውጥተው ፈቱት ሰአትዋ ሰአት ነችንዴ። አቶ አልአዛር ድምፁን ከዚህ በፊት ሰምተውታል ግን የት እንደሰሙት እንጃለት ክረ ባኮትን። ምን ሰውነት ቢያምር የሚፈርስ ነውና ምን ትልቅ ቢሆኑ ሰው ትቢያ ነውና ምን ምስኪን ቢሆኑ ሰው ሀያው ነውና ምን ክፋት ቢጠሉ ሰው ሰይጣን ነውና እንደ አስተያየቶ ጌታዬ እንደ አስተሳሰቦ አባ ሸንኩርት እንደሚነግሩን ከሆነ ሰይጣን እጣን ሲሸተው እሰይእጣን በማለቱ ሰይጣን አሉት ሰይጣን ሆኖ ቀረ እንጂ ሰው ነበረ እሰይእጣን ድንገት ብልጭ አለበት አዛር እዚያው ስልኩን ከግራ ጆሮው እንዳጣበቀ እብደቱ ወለል ብሎ ታየው ለካ ለዚህ ኖሯል ፍርሀቱ እንደ ንቅልፍ ትቶት የሸሸው እንደ ገደል ማሚቶ እየሰገረ እንደ ሀሳብ እየበረረ አቶ አልአዛር እንዲያው ያለ ምክንያት ደስ ሲሳቸው ጊዜ ሰው ከሰይጣን ጋር ከተነጋገረ አበደ አይደለምን። ገስግስ ተቃጠለ ሞተ እየሳቀ ሂ ሂ ሂ እያለ ሂ ሂ ሂ በወይዘሪት ደራጎንና በገስግስ ፍቅር ገድለኛው ጎርጊስ ተገረመ ራሱን በፀፀት እየነጨ ወደ እግዚአብሄር አለቀሰ ስብዞት ገብረ እግዚአብፄር ከዚያ በኋላ ጎርጊስ መላጣ ሰማእት ሆነ ይላሉ አባ ሽንኩርት ሲናገሩ አለ ሰይጣን ይገርማል አሉ አቶ አልአዛር ለመሆኑ ማን ናቸው አባ ሽንኩርት። ፈሩ አቶ አልአዛር። ኣቶ ኣልአዛር ዘወር ብለው ቢያዩ ጥልያን አይደለም ረዥሙ ባለመትረየስ ሰማእት ነው ባለሻኛው አህያ ላይ ተቀምጦ ወደ ሰዎቹ ዘወር ቢሉ ማንም የለም ሰላቢውም የለም ስምንተኛጡ ጋ ፖፖውም የለም እንትናቸውም የለም ግን ሽንታቸው በሀይል ወጥሮአቸዋል አሁንስ ካልነቃህ አልጋህ ሳይ ትሸናለህ አላቸው የተናገረው ሰማእቱ ይሁን ወይስ የገዛ ሀሳባቸው ይሁን እንጃ ነቁ አቶ አልአዛር እንትናቸውንም ከተገቢ ስፍራው በማግኘታቸው እፎይ ኣሉ። ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር « ሯ ሁለት አቶ አልአዛር ወይ መጠናገር። አራሞች ላለማለት ያልኩት ነው እንዳልቀጥልልህ የዝምታዬ ሰአት ደርሶብኛል ደህና ሁን ሌላ ጥያቄ ነበረኝ ዝም አቶ አልአዛር ዝም ዝም ዝምታም ሁሉ። አሉት ስብሀት ገብረ እግዚአብፄር ሥ ተ መጠየቅ ነውር ነው። ው ስምንተኛው ጋጋታ ወደፈለጉት አቶ አልአዛር አቶአ መቼ እንደጀመረው ሳያስተውሉ ሲደጋገም ግን እየነቁበት ሲሄዱ ለካ ኮምቡጠር ህልም ካየ ጊዜውን ጠብቆ በውን መድረሱ አይቀርም ዛሬ ጧት ከህልማለም አልቤርጎ ሊወጡ ሲሉ ይህን ጉዳይ ቢያነሱበት እንዲያውም ዛሬ በህልሜ ያየሁት እርሶን ነው በውን የሚደርሰው ደሞ ዛሬ ነው አሁኑኑ ጀምሮ አላቸው እንዴት።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact