Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በመጽሐፉ ሸፋን ላደ ያለው ዖለርማው ለፍር ትርጉም የቅኔ ተማሪ ኛ ለንበሳ የተባለው ክርስቶስ ነው ኛ የማርቆስ ምልክትም ለንበሳ ነው ሁ ጠራ በኩፅ ያለውና ጦር የያዘው ለንበሳ በብሉይ ኪናን ጊዜ የነበረ ለርማቸን ነው «። ሐ ሁለቱ ለንበሶቾ በቀኝና በገራ ሆነው በአናት ሊትዮጵያ ካርታ ወሐል ላደ ክርስቶስን የሚወክለው ት ፈደል ዖተደረገበት ክዓለም ሐዝብ በፊተ ጀምር እሰክ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሶረትን ክሐዲስ ጋር ለዋህናና ለስማታ የሾታምንሩ የዎታሳምን ሊትዮጵያ ብቻ መሆኗን ዖየሚያወሰለክተ ነው ። ሥዕሉን ለስመስሉም ሆነ ገልብጦ ያለ ፈቃድ ማሳተም በጥብቀ የተከለከለ ነው ። ለባ ተሰፋ ሥላሴ ሞገስ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ኃይሎች ሲሆኑ የሚያስገርመው ነገር ግን ለዚሁ የፈጠራ የፍልስፍና ሥራ የሚመርጧቸው ሰዎች ከማንኛውም እምነት የማይወግኑትን ሰዎች ብቻ ነው ። እንዲሁም ደግሞ በአሕዛብ አረመኔ አሜሪካኖች ቦምብ ነጋሳኪና ሕሮሺማ ሙሉ በሙሉ የወደሙ ሲሆን ሰኮሪያና በቬትናምም አሜሪካኖች የፈጸሙት የጭካኔ ተግባር በቀላሉ የሚገመት ባይሆንም ዛሬም ቢሆን አሜሪካኖች ያለማቋረጥ እጃቸውን በንጹሐን ደም እንደ ተነከረ ነው ። እግዚአብሔር ይቅር ይበላቸው እነርሱም ቢሆኑ በጣም አስከፊ የሆነ ሥራቸውን የረሱት አይመስለኝም ለምሳሌ ቁሻሻ አስቀያሚ ሥራ የሲአይኤ በአፍሪካ በሚል ርዕስ በሺዘጅ ዓም ያሳተሙት መጽሐፍ በቂ ማስረጃ ነው ። በዓይን ዩ በሚያስደንቁ ኃይሎች እጅ ነው ። ስለዚህ በመሬት ውስጥ የተቀበሩት ግን ሥራቸው ባለ ትና ቦት መአዝን ሲሆን የአክሱም ዓይነቱም ሆነ የላሊበላው ዓይነት በጣም አስደናቂ የሆኑ ሕንጸዎች በየትኛው ተራራና በስንት ሜትር አፈር ተቆፍረው እንደሚወጡ ምሥጢሩ እንደ ተጠበቀ ነው ። ማክሲማሮስ ወይም አክስማሮስ ኢትዮጵያዊ በስሙ የተጸፈ መጽሐፍ ነው የብራና ስለ አምላክ ስለ መላእክትና መናፍስት ስለ ዘመናት ትርጉም ስለ ልዩ ልዩ የሆኑ ፍጥረታት አመጣጥ እንዴት እንደ ሆነ የሚያስረዳ ነው ።
ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ በራሱ በራፋኤል እጅ የተሠሩ በሀሺፄሄቋ ኩፊ ር በዚህ ጥናት ውስጥ በክፍል በሀጳ ላይ በመጠኑእንደተገለጸው ሁሉ በመሬት ውስጥ የተቀበሩ ፒራሚዶችንና በጣም አስደናቂ የሆኑ ከተሞች የተሠሩት በራፋኤል ትእዛዝ መሆኑ ቢታወቅም በተለይ ደግሞ በጥንት ዘመን የኢትዮጵያ ወደብ ወደ ነበረው በአዶሊስ በቀይ ባሕር አካባቢ የተወሩ የፒራሚድ ከተሞች የኃይሉ ማረፊያ እንዲሆኑት በራሱ በራፋኤል እጅ ነው። በኪሩቤልና በሱራፌል እጅ የተሠሩ በሀሺፄ ኩፊ ር ይሁን እንጂ በክፍል ቁጥር ሀ ላይ እንደ ተብራራው ሁሉ እንዲሁም ከዚህ ከፍ ብሎ በክፍል በተራ ቁጥር እንደተገለጸው ክሁሉ በላይ በሆነው በራፋኤል ፈቃድ በኪሩቤልና በሱራፌል እጅ የተሠሩ የፒራሚድ ከተሞች ደግሞ ከዞብል ራማ በሐዳር በአሰብ አፋር እስከ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ለ መው ውች ብሽ ሞኑ ሽ ጳኝና የኛ ረ ሁዖ ርመ ፆ ፓ ው ነፍ ። ቢሆንም እነዚህ ፒራሚዶች የጥበብ ከተሞች ሲሆኑ ለሰው ልጆችና ለሌላው ፍጥረት ሁሉ ልዩ ልዩ የሆነ ጥበብን የሚያስተምሩና የሚሰጡ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ቅዱሳን የሆኑ መላእክትና ርኩሳን መላእክት እንዲሁ ሥጋ የለበሱ ርኩሳን የሆኑ መናፍስት የሚኖሩባቸው ከተሞች ናቸው ። ይሁን እንጂ ከላይ በክፍል ከቁጥር ጀምሮ እንደ ተገለጸው ሁሉ ቅዱሳን የሆኑ መላእክት ከቋ አመት በላይ እድሜ ያላቸውን ሰዎች እየመረጡ ወደ ከተማቸው በመውሰድ ለሰው ልጆችና ለፍጥረቱ ሁሉ በጣም ጠቃሚ የሆኑ ልዩ ልዩ የሥነ ጥበብ ሥራዎችን መሥራት እንዲችሉ በአእምሯቸው ውስጥ የሚስሉና በቀዶ ጥገና የሚያስተካክሉ የጥበብ ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ኃይሎች ሲሆኑ የሚያስገርመው ነገር ግን ለዚሁ የፈጠራ የፍልስፍና ሥራ የሚመርጧቸው ሰዎች ከማንኛውም እምነት የማይወግኑትን ሰዎች ብቻ መሆኑን ነው ። አስቀድሜ ከላይ ከፍ ብሎ በመጠኑ እንደ ጠቀስኩት ሁሉ ቀለሙ ቡናማ የሆነው የፒራሚድ ከተማ ሥራው እንደ ሌሎቹ የፒራሚድ ከተሞች ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ ባለ ቦት ማዕዝን ወይም ትሪያአንግል ሲሆን ወደዚህ የጥበብ ከተማ ተወስደው እንዲሰለጥኑ የሚደረጉ ሰዎች ደግሞ ከክርስቲያኖች ጀምሮ የማንኛውም ሃይማኖት ተክታዮች የሆኑትን ሲሆን ሰልጥነው ሲወጡ ፍጹም መንፈሳውያን ሆነው ልዩ ልዩ የሃይማኖት መጻሕፍትን የሚፅፉና ልዩ ልዩ የሆኑ የሃይማኖት ተቋሞችን የሚሠሩና የሚመሠረቱ እንዲሁም በእየቋን ቋቸው ልዩ ልዩ በጣም የሚያስደስቱ መንፈሳዊና ሥጋዊ የሆኑ መዝሙሮ ችንና ጫወታዎች የሚደርሱና የሚያዘጋጁ የጥበብ ኃይሎች ይሆናሉ ። እንዲሁም ሌሎች የምሥር ወይም የግብጽ ሐውልቶች በእንግሊዝ በፈረንሣይ በጀርመን በአሜሪካ መኖራቸው ባይካድም የምሥር የፒራሚድ ከተሞችና ሐውልቶችን የሠሩት ግን በክፍል እና በክፍል ኮ ከተራ ቁጥር ት ጀምሮ በተጠቀሰው ርዕስ መሠረት የሚያስደንቁ ት ኃይሎች በሰው የሬሣ ሽታ ስለሚታደሱና ከወርቅ ከዕንቁ ከአልማዝ የተሠራ ልዩ ልዩ የሆነ ቅርጸቅርጽንና በሐውልቶች የተቀረጸ ልዩ ልዩ ሥዕልን ማየት ስለሚወዱ የኃይላቸው ማረፊያ እንዲሆኗቸው ነው ያሠሯቸው እንጂ በሰው ኃይል የተሠሩ አይደሉም ። ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ በቾቱ ነ መላእክት የቱ መአዝነ ዓለም ሹሞች እጅ የተሠሩ በጾሺሺ ቋጳሺ ከፊ ር በዘለዓለማዊ የብርሃን አምላክ ትእዛዝ አስቀድሜ በክፍል በቁጥር ሀ ላይ እንደ ጠቀስኩት ሁሉ የአክሱም ወይም አክዝም ዓይነት የሕንጻ ሥራ ትናንሹን ትቼ ትላልቁን ብቻ እጠቅሳለሁ ። ቆርቋበከፀፎፀ ሀሃ ር ጸጠዓ ርቋበከፎ።