Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ን ። ር መጨ ም ን ረመ ዋቸሞፕሞሞፕጥኖዋሞችፓጥሞሞጉዮችፕጥቸቸሞሞቸቸቸቸችቸኻጹዛ የዋሞሞግሞፓችፒዮሞሞሞሞሞኖዋ ረ ዜረ ኤረቪ ኤረ ኢረ ከነኩሠኤ እ ን ን ቀ መጀምሪያ በቋ ዓ ም ይህ መጽሐፍ ታተመ ። በንግድ ማተሚያ ቤት ታተመ ። እንዳላቀርበውም ቤት ሙሉ የሆኑት እንስሶቼ ተነዬ ፈው የሚያልቁብኝ ሆነ ። ላም እምቧ እምቧ ። ጥጃዬን ነጥለው እኔን ወደ ዱር እያጋተ ጡቴ ሆዴ ሲሸበር የማታ የማታ ብቅ ስል ከበር ጥጃዬ እየጮኸ ሲያለቅስ በምር አገናኙኝ ብሎ ከናትዬ ጋር ። ይኸ ሁሉ ሙያ ሲገኝ በኔ ድካም እንዴት እርጉዝ ሁፔ ልታረድ እኔ ላም ። ከሁሉ አገልግሎት በመሬት ላይ ካለው ከኔ የተባሰ ከቶ ላይገኝ ነው ። አሁን ብሰማቸው ስም አወጡልኝ ያልታወቀ ስድብ የሚሉትን ሞኝ ። « በሬሆይ በሬሆይ ሞኙበሬሆይ ሣሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እልም ካለው ገደል ገብተህ ወደቅህ ወይ ። በግ ባአባኣባኣባኣባኣ። እንዲያውም ይንደደው ይግረመው እያሉ በሆነ ባልሆነው ሲተርት ሰው ሁሉ ። የዋህነት ለካ መዘባበቻ ነው አትንኩኝ ባይ ሁኖ መዋጋት መልካም ነው። እንኳን እኔ አህያ ሸክም መጫኛቸው በአርአያ ሥላሴ የተፈጠረን ሰው እህያ ይሉታል እኔን ጐዳሁ ብለው ። ይኸም ብቻ አይደለ የዩኔ ታሪክ በውነት ድ ሆግ ት በማመስገን ፈንታ አድርባቸው ቅንዓት ን አታመስግኑ ሲሉ ለሕፃናት ደንጊያ ሲያመሰግን በሰብአዊ አንደበት በአህያ ላይ ነበር ቡሩክ ወልደ ዳዊት መ ድረስ ነው ያህያ አገልግሎት ። አንድ ሰው ሲቀመጥ ወትሮ በጀርባዬ እቀሩኑነጠነጥ ነበር ልሸምጥ ብዬ ። ጐማው እስኪነፋ ቤንዚኑ እስኪገኝ ከኔ ራስ አይወርድም ችግር ገፊ ነኝ ። ቀጭኔ እንኳ ምንም ብትወዳደረኝ በቁመት ነው እንጂ ባለሙያ እኔ ነኝ ። እንደዛሬው ሁሉ መኪና ሳይኖር እኔ ግመል ነበርሁ ያቀናሁ አገር የሌት ተር አልፈራ የቀንም ሐሩር በረሃ ቆርጩ ዱር ለዱር ስዞር መቆየት ደግነው ቀደመኝ ባቡር ። እሳት ባፉ ባቡር ከሰል እየቃመ ያልፋል ባጠገቤ እየገረመመ ህ ን ስ። ለሥራ ጣውንቴ ለጌታው ባቡር ። እኔ ከላይ ሁፔ ወደ ታች ባያቸው ቅልጥማም ይሉኛል ቅልጥም የሌላቸው ስሰግር ያላየኝ በየበረሃው ቀርፋፋ ይለኛል የከተማ ሰው ። ለሱ ይድላው ብዬ ከተማውን ብተው ካለሁበት መጥቶ ጎጆዬን አጋየው አቤቱ ጌታዬ ይኸስ ያንዳች ነው ።
ጸኛ ጊዜ በ ዓ ም ታተመ « በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ሀኢትዮጵያ በቋኛው ዘመነ መንግሥት ዓ ም ይህ መጽሐፍ ታተመ ። ላም በሬ በግ ፍየል አህያ ፈረስ በቅሎ ግመል ውሻ ድመት ዶሮ ንብ ማውጫ ቤተሰብየሆኑ። ይኸ ሁሉ ሙያ ሲገኝ በኔ ድካም እንዴት እርጉዝ ሁፔ ልታረድ እኔ ላም ። ተመስገን አምላኬ ምስጋና ይግባህ ለይኩን ባለው ቃል እኔን የፈጠርህ ። እናቴ እኔን ስትል እኔም እናቴን የሰው ልጅ በማኸል ጠጣው ወተቱን በመከራ አድጌ እንዲህ በሰቀቀን መቼ በደረሰ ይኸ ኔ ወይፈን እንድገርፈውና እንዲያርስ እዳሪውን እያለ ይመኛል ለመግረፍ ጀርባዬን ። ከጥዋት እስከ ማታ መለጐም ሳያንሰኝ ወደ ቤት ስገባ ደክሞኝና ርቦኝ ይኸው በጀርባዬ ሸክም አሸከሙኝ ። ይኸ ብቻ ሳይሆን የኔ አገልግሎት ለሰው ልጅ ማደሪያው ስሆነው ንብረት አርሼ ሳበላው ሳሳፍሰው ምርት የቂል መጨረሻ ሆንኩኝ ለፍጥረት ። » ሞኝ እኔ አይደለሁም የሰው ልጅ ነው ሞኝ መሥራት እያቃተው የሰው የሚመኝ ። የሰው ልጅ ብቻ ነው በኔ ግብር ያወቀ ሲበላ መኖሩ ከአፌ እየነጠቀ ። ተመስገን አምላኬ ሞኝ ያላደረግኸኝ ብልጥነትን ለኔ መርጠህ የሰጠኸኝ ። እንኳን እኔ አህያ ሸክም መጫኛቸው በአርአያ ሥላሴ የተፈጠረን ሰው እህያ ይሉታል እኔን ጐዳሁ ብለው ። ሁሉ አገልግሎት ያች አህያ መባል የበር ር ን እንደዛሬው ሁሉ መኪና ሳይበዛ በኔ ትከሻ ነው አገር የተዝ። የጀግና ባለሟል እኔ አቶ ፈረስ ከተፋፋመው ጦር ወስጄ እማደርስ እዘኑልኝ በጣም ደከመኝ ዛሬስ ወንዶች ከዋሉበት ሳልለይ አንድ ቀን ወሪሳ ስመታ ስማርክ ጠላትን ይህ ብቻ ነበረ የኔ ሙያ እስካሁን ። ያውም ሲበዛ ነው አንድ በቅሎ ላንድ ጣለችኝ እንዳትል በኔ እንዳትፈርድ የተፈናጠጥከው ቀስ ብለህ ውረድ ።