Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ስለ_ቤተሰብ–_የፌዴሬሽን_ም—ቤት_ዉሳኔዎች.pdf


  • word cloud

ስለ_ቤተሰብ–_የፌዴሬሽን_ም—ቤት_ዉሳኔዎች.pdf
  • Extraction Summary

በጭብጥነት የያዘው የመጀመሪያው ጉዳይ የጋብቻ ውሉ የተፈጸመውና ጋብቻ ስነስርዓት የተደረገው በተመሳሳይ ቀን ነው ወይስ ጋብቻ ከተፈጸመ በጊላ ነው። ርከኳከ ከሃ ኽከ።

  • Cosine Similarity

ከአ ዘዐክፎ ዐ ርብርጠጩበበ « ከሬ ኮሃርብርበ ረጠጩዐርቨር ክርዞክኮክር ህቦ ቁጥር ሬ« ቀን የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደሬሽን ምክር ቤት ለወሮ ፋጡማ ሐምዱ ጉዳዩ የምክር ቤቱን ውሳኔ ስለማሳጦቅ አርስዎ የሕገ መንግስት ትርጉም አቤቱታ ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ማቅረብዎ ይታወቃል በመሆነም የፌዴሬሽን ምክር ቤት መስክረም ቀን ዓም በ የፓርላማ ዘመን ዓመት መደበኛ ጉባዔ ባቀረቡት የሕገ መንግስት ትርጉም አቤቱታ ላይ ከፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የቀረበውን የውሳኔ ዛሃሳብ ከተመለከተ በላ ጉዳዩ የሕገ መንግስት ትርጉም የሚያስፈልገው አይደለም በማለት የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ ስድስት ገጽ ከዚህ መሸኛ ደብዳቤ ጋር አባሪ በማድረግ ሰጥተንዎታል ፇሰናዛጭ » ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉደዳዮች አጣሪ ጉባኤ አዲስ አበባ » ለሕገ መንግስት ትርጉም እና የማንነት ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልክ ፋክስ ዬብነህ ከዕዝሀ ኮዘርርጦ ፖሣቁ አዲስ አበባ ፐ ጾበ ነሃከ ከቪቨዐዕህነከርከዝር ዞ ልሀ ልከ ርከኳከ ከሃ ኽከ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፓርላማ ዘመን ዓመት መደበኛ ጉባዔ መስከረም ቀን ዓም አመልካች ወሮ ፋጡማ ሐምዱ ተጠሪዎች እነ አቶ ሁሴን ቱፋ ሰዎች የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አመልካች ያቀረቡትን የሕገ መንግስት ትርጉም ጥያቄ መርምሮ የሚከተለውን ሕገ መንግስታዊ ውሳኔ ሰጥቷል ውሳኔ ጉዳዩ ለሕገ መንግስት ትርጉም ምርመራ ሊቀርብ የቻለው አመልካች ግንቦት ቀን ዓም ለጉባኤው ዕፈው ባቀረቡት አቤቱታ መነሻነት ነው ጉዳዩ ከጋብቻ ንብረት ክፍፍል ጋር በተያያዘ የተደረገ ክርክርን የተመለከተ ነው ጉዳዩ የተጀመረው ኛ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን በኛ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት የጋብቻ ንብረት ክፍፍል ክስ ሲሆን አመልካች ኛ ጣልቃ ገብ በመሆን ሌላኛዋ ሚስት የሆነት ወሮ አረቤ ጉደቶ ኛ ጣልቃ ገብ በመሆን እንደዚሁም ሌላ አንድ ግለሰብ ኛ ጣልቃ ገብ በመሆን በሊሙና ቢሊቢሎ ወረዳ ቤት በተደረገ ክርክር ነው የቀረበለትን ክርክር በመጀመሪያ የተመለከተው የሊሙና ቢሊቢሉሎ ወረዳ ፍቤት የግራ ተኙን ክርክር እና ማስረጃ ከተመለከተ በሏላ አዋሣኛቸው ተጠቅሶ በተለያየ ቦታ ከሚገኙ በጥቅሉ አስራ አምስት ተኩል ፄክታር መሬት ውስጥ አመልካች የግሌ ነው ሲሉ ክርክር ያቀረቡበትን ፄክታር መሬት ከ ዓም በፊት ለአመልካች የተሰጠ እና በ ዓም በኛ ተጠሪ ስም የተመዘገበ መሆኑን በማስረሻ መረጋገጡን በመጥቀስ ይህ ፄክታር ይዞታ የአመልካች እና የኛ ተጠሪ ነው ሲል ወስኗል ቀሪው ፄክታር መሬት በ ዓም በሕጋዊ መንገድ ተለክቶ ሲሰጥ ከኛ ተጠሪ ጋር አመልካች እና ኛ ተጠሪ የነበሩ እና እየተጠቀሙበት የሚገኙ መሆኑን በምስክሮች ቃል እና ከወረዳው መሬት አስተዳደር ቤት በተላከው ማስረጃ ማረጋገጡን በመጥቀስ ይዞታውን አመልካች ኛ እና ኛ ተጠሪ ለ ይካፈሉ ሲል ወስኗል በመገዘቡ ላይ ኛ ጣልቃ ገብ የሆኑት ሌላኛዋ ሶስተኛ ሚስት ከ ዓም በጊላ መጥተው ከ ሄክታሩ ላይ ሊካፈሉ እንደማይችሉ በመጥቀስ ከኛ ተጠሪ ድርሻ ላይ ይካፈሉ ሲል ወስኗል በአከራካሪነት በቀረቡት ርከኳከ ከሃ ኽከ ከብቶች ላይ የቀረቡት ማስረጃዎች የእገሌ የግል ነው በሚል ለይተው አለመመስከራቸውን በመግለፅ ቱ ሚስቶች እና ኛ ተጠሪ እኩል ይካፈሉ ሲል ወስኗል በመጨረሻ በበቆጂ ከተማ የሚገኘውን መኖሪያ ቤት በተመለከተ ኛ ጣልቃ ገብ የሆነው ግለሰብ ቤቱ ያረፈበትን ይዞታ በስጦታ ስለማግኘቱ እና በራሱ ገዝነበ ቤቱን ስለመስራቱ አላስረዳም በማለት መበት የለውም ካለ በላ በሌላ በኩል አመልካች ኛ እና ኛ ተጠሪዎች አኩል የመካፈል መብት ያላቸው መሆኑን በምስክሮች ያረጋገጠ መሆኑን ጠቅሶ በተጨማሪ ኛ ጣልቃ ገብ ወሮ አረቤ ጉደቶ ከኛ ተጠሪ ድርሻ ይካፈሉ ሲል ወስኗል በውሣኔው ላይ በስር ዛቤት በኛ እና ኛ ጣልቃ ገቦች ይግባኝ የተረበለት የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ጉዳዩን አስቀርቦ ከመረመረ በጊላ በአከራካሪው የመሬት ይዞታ ላይ ሁሉም ሚስቶች እየተጠቀመብት በመሆኑ ኛ ተጠሪ እና ሁሉም ሚስቶች እኩል ይካፈሉ በማለት ቀሪ የስር ፍቤትን ውሣኔ በማዕናት ወስኗል በከፍተኛው ዓቤት ውሳኔ ላይ በአሁን አመልካች በአሁን ኛ ተጠሪ አንደዚሁም ኛ ሚስት በሆኑት ወሮ አረቤ ጉደቶ የቀረበለትን ይግባኝ የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ዓቤት የሁሉንም ወገን ክርክር ከሰማ በኋላ በተጨማሪም ከሚመለከተው የመንግስት አካል ማስረጃ እንዲቀርብለት ካደረገ በሏላ ውሳኔ ሰጥቷል በውሳኔውም ዓቤቱ ግራ ቀኙ ተከራካሪዎች ለየብቻቸው ይዘው የሚገኙትን ይዞታ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ኛ ተጠሪ ከሦስተኛ ሚስታቸው ጋር ከጠሮ አረቤ ጉደቶ ጋር ፄክታር ለብቻቸው መያዛቸውን አንደዚሁም ኛ ተጠሪ ሄክታር ይዞታ ለብቻቸው ይዘው የቆዩ መሆኑን በመለየት በአንጻሩ አመልካች ለብዙ ጊዜ ግብር እየከፈሉ እየተጠቀሙበት ከቆየው ሄክታር ውስጥ የብቻቸው ፄክታር መሆነን በማረጋገጥ በሌላ በኩል ቱም ሚስቶች እንደዚሁም ከኛ ተጠሪ የሚጦለዱ ሁለት ልጆች የሚኖሩበትን የመኖሪያ ቤት ይዞታ ጠቅላላ ስፋቱ ሄክታር መሆኑን በመጥቀስ ከዚህ ውስጥ የአመልካች ድርሻ መሆኑን በመለየት እነዚህ ይዞታዎች ለአመልካች የሚገቡ ናቸው ብሏል በመቀጠልም ከላይ እንደተጠቀሰው ኛ ተጠሪ ሄክታር የሆነ ይዞታ ለብቻቸው ይዘው እንደሚገኙ መረጋገጡን በመጥቀስ ከዚህ ይዞታ በተጨማሪ ከላይ በመኖሪያ ቤት ይዞታነት ከተለየው ጠቅላላ ይዞታ ጡስጥ ከላይ የተጠቀሰው የአመልካች ድርሻ መጠን እንደዚሁም የኛ ተጠሪ ልጆች ድርሻ ከተቀነሰ በጊላ ቀሪ ይዞታውን ከአመልካች ውጪ ያሉ ሁለቱ ሚስቶች እና ባል ኛ ተጠሪ እኩል ይካፈሉ ሲል ወስኗል በመቀጠልም በበቆጂ የሚገኘውን አንድ ቤት ከ ሰርቪስ ቤቶች ጋር ያለውን ኛ ት ርከኳከ ከሃ ኽከ ሚስት የሆኑት ወሮ አረቤ ጉደቶ ከኛ ተጠሪ ጋር ከመጋባታቸው በፊት የተሰሩ በመሆኑ አመልካች ኛ ተጠሪ እና ኛ ተጠሪ እኩል ኛ ድርሻ እንደሚኖራቸው በመጥቀስ ወሮ አረቤ ጉደቶ ከኛ ተጠሪ ጋር ከተጋቡ በኋላ የተሰሩትን ክፍል ቤቶች ሦስቱም ሚስቶች እና ኛ ተጠሪ እኩል ኛ ድርሻ ይኖራቸዋል ሲል ወስኗል በጉዳዩ ላይ በአሁን ኛና ኛ ተጠሪዎች እንደዚሁም ኛ ሜስት በሆኑት ወሮ አረቤ ጉደቶ የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ጠቅላይ ዛቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ጉዳዩን አስቀርቦ ሶስት መዝገቦችን አጣምሮ ከመረመረ በላ አመልካች በስር በሊሙና ቢልቢሎ ወረዳ ፍቤት ካቀረቡት አቤቱታ መረዳት የሚቻለው የአሁን ኛ ተጠሪ ክፍፍል ከጠየቁበት የመሬት ይዞታ ውስጥ ሄክታር የሆነውን በመለየት የኔ ነው ሲሉ ከመጠየቅ በተር የጠየቁት ዳኝነት ያልነበረ መሆኑን በመጥቀስ ለመካፈል ባልጠየቁት ይዞታና ሌሎች ንብረቶች ላይ እንዲካፈሉ የተሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልካች የጠየቁት ሄክታር እንዲሰጣቸው መወሰኑን በመጥቀስ በቀሪ ሄክታር ይዞታ ላይ ከአመልካች ውጪ ያሉት ሚስቶች እና ኛ ተጠሪ እኩል እንዲካፈሉ ሲል ወስኗል በበቆጂ ከተማ የሚገኘውን መኖሪያ ቤት በተመለከተ ኛ ሚሜስት የሆኑት ግለሰብ ከኛ ተጠሪ ጋር ከመጋባታቸው በፊት ተሰሩ የተባሉትን ክፍል ቤቶች ኛ ተጠሪ እና ኛ ተጠሪ እኩል ይካፈሉ በማለት ኛዋ ሚስት ወደ ጋብቻው ከመጡ በጌጊላ ተሰሩ የተባሉትን ክፍል ቤቶች ደግሞ የአሁን ኛና ኛ ተጠሪዎች እንደዚሁም ኛዋ ሚስት እኩል ይካፈሉት ሲል ወስኗል በተጨማሪ የስር ይግባኝ ሰሚው ጠትላይ ፍቤት የተከራካሪዎች ልጆች ድርሻን አስመልክቶ የስር ፍቤቱ የሰጠውን ውሳኔ ተጠቃሾቹ ልጆች ቀርበው ሳይከራከሩ የተሰጠ ነው በማለት እና ውድቅ በማድረግ ወስኗል በጉዳዩ ላይ በአመልካች የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት አያስቀርብም ሲል ወስኗል ከላይ በመጨረሻ ጸንቶ ባለው ውሳኔ ላይ አመልካች ለጉባዔው ያቀረቡት አቤቱታ ፍሬ ፃሣብ ከኛ ተጠሪ ጋር ከ ዓም ጀምሮ በትዳር አብረን ስንኖር ከእኔ በጊላ ኛ ተጠሪን ጨምሮ ሁለት ሚስቶችን አግብቷል ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ጋር የነበራቸው ጋብቻ በመፍረሱ አመልካች ከኛ ተጠሪ ጋር ያፊራሁትን መኖሪያ ቤት እና የግሌን የእርሻ መሬት በማካተት ኛ ተጠሪ ክፍፍል ያቀረቡ ሲሆን ስንከራከር ቆይተን በመጨረሻ ኛ ተጠሪ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረበው ማመልከቻ አመልካች ባልጠየቀችጡ ዳኝነት ውሣኔ መ ርከኳከ ከሃ ኽከ ተሰጥቷል በማለት ክርክር ሳያቀርብ ሰበር ሰሚ ችሉቱ ይህንን መሰረት በማድረግ የሰጠው ውሣኔ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ የተሰጠኝን የንብረት ባለቤት የመሆን መብቴን ይጥሣል ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል ጉባዔውም ጉዳዩን በጥልቀት እንደመረመረው በተያዘው ጉዳይ በፍቤቶች ከተረጋገጡ ፍሬ ነገሮች መረዳት የሜቻለው የአሁን ኛ ተጠሪ አቶ ሁሴን ቱፋ በመጀመሪያ ከአመልካች ጋር ወይም ከጠሮ ፋጡማ ሐምዱ ጋር በመቀጠል በሁለተኛ ሚስትነት ከኛ ተጠሪ ጋር ወይም ከወሮ ቢሹ ዋንፈሮ ጋር በመቀጠልም ከወሮ አረቤ ጉደቶ ጋር በኛ ሚስትነት ተጋብተው ለረጅም ጊዜ የኖሩ መሆኑን መረዳት ይቻላል በዚህም መሰረት በዚህ ጉዳይ ላይ መመልከት እንደሜቻለው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዓናቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካች የግሌ የሆኑት ፄክታር የሚሆኑ ይዞታዎች ከክርክሩ ይውጡልኝ ሲሉ ከመጠየት በቀር በቀሪ ንብረቶች ላይ ክፍፍል አልጠየቁም በሚል መነሻ አመልካችን ከሌሎች ንብረቶች ሁሉ ውጪ በማድረግ የሰጠው ውሳኔ በአንድ በኩል አመልካች ጸንቶ ያለው ጋብቻቸው ሳይፈርስ የንብረት ክፍፍል እንዲጠይቁ የሚያስገድድ በመሆነ ሕግን ያልተክተለ እና ተቀባይነት ያለው አይደለም በሌላም በኩል በምክንያታዊ አስተሳሰብ አመልካች የግሌ የሚሉትን ይዞታ ከክርክሩ ይውጣልኝ ሲሉ ክርክር እያነሱ እያለ የጋራ ሊባሉ የሚችሉ ንብረቶችን በተመለከተ ክርክር አላነሱም ሊባል የሚችል አይደለም በመሆኑም ፍቤቱ አመልካችን ከሌሎች ንብረቶች በማግለል የሰጠው ውሳኔ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የተደነገገውን የሴቶችን ንብረት የማፍራት የማስተዳደር የመቆጣጠር የመጠተምና የማስተላለፍ መብት የሚጋፋ ነው ፍቤቶች በፍቺ ተጠናቆ ክርክር ያስነሳውን ጋብቻ በተመለከተ ብቻ ከሌሎቹ ጸንተው ካሉት ጋብቻዎች አንጻር የንብረት ድርሻውን በንጽጽር በመለየት ላይ ብቻ በመመስረት መጠሰን ሲገባቸው ጸንተው ያሉትን ጋብቻዎች የተጋቢዎች ድርሻ ጭምር በመለየት ወይም ክፍፍል በማድረግ መወጠሰናቸው ጸንተው ያሉትን ጋብቻዎች የማፍረስ ውጤት ያለው በመሆነ ውሳኔው በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የተመለከተውን ለቤተሰብ የተሰጠውን ከሕብረተሰብና ከመንግስት ጥበቃ የማግኘት መብት የሚጋፋ ነው በመሆኑም በዚህ ጉዳይ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ተሰጥቶ በፌደራሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ የሕገ መንግስት ጥሰት ያለው ርከኳከ ከሃ ኽከ በመሆኑ ውሳኔው ውድቅ ሆኖ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን የቤተሰብ ሕግ ሕገ መንግስታዊነትን በተላበሰ መልኩ በመተርጎም አመልካች በሕግ አግባብ ከሌሎች ንብረቶች ጭምር የሚኖራቸው ድርሻ የሚኖር መሆን አለመሆኑን በመመርመር እንዲወስን ጉዳዩ ሊመለስለት የሚገባው ነው በዚሁ አግባብ በመጨረሻ ጸንቶ ባለው ውሳኔ ላይ የሕገ መንግስት ትርጉም ያስፈልጋል ሲል ጉባኤው በሙሉ ድምጽ ተስማምቶ ለመጨረሻ ውሳኔ ለኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት እንዲተላለፍ የውሳኔ ዛሳቡን አቅርቧል ምክር ቤቱ በሕገመንግስት ትርጉም እና የማንነት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴው ጉዳዩ ታይቶ እንዲያቀርብ በመምራት የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ባቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ ሰፊ ውይይት በማድረግ ጉዳዩን መርምሮታል በፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ተመርምሮ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የሰጠው ውሳኔ አመልካችን ከጋራ ንብረት ክፍፍል ውጪ ማድረጉ ሕግን የተከተለ አለመሆኑና ውሳኔው በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መታረም ሲገባው አለመታረመ አግባብ እንዳልሆነና ውሳኔው የሕገ መንግስት ጥሰት ያለበት ስለሆነ ውድቅ ሆኖ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የክልሉን የቤተሰብ ሕግ ሕገ መንግስታዊነት በተላበሰ መልኩ በመተርጎም አመልካች በሕግ አግባብ ከሌሎች ንብረቶች ጭምር የሚኖራቸው ድርሻ የሚኖር መሆን አለመሆኑን በመመርመር እንዲወስን ሊመለስለት ይገባል በሚል የሰበር ሰሚ ችሎቶች ውሳኔ ትርጉም ያስፈልገዋል በማለት ለመጨረሻ ውሳኔ ለምክር ቤት እንዲቀርብ የውሳኔ ሀሳብ መቅረቡን መገንዘብ ተችሏል ከዚህም በመነሳት አመልካች ከአቶ ሁሴን ቱፋ ጋር ያላቸው ጋብቻ ባልፈፊረሰበት ሁኔታ ከባልና ሚስት የጋራ ንብረት ክፍፍል ውጪ ሆነዋል በማለት በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የተረጋገጠው መብታቸው በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተጥሷል መባሉ አግባብ ሆኖ አላገኘነውም በሌላ በኩል አመልካች ጋብቻቸው ጸንቶ ባለበት ሁኔታም ቢሆንም በጋራ ሀብታቸው ላይ ክርክር ሲነሳ የግል ሀብታቸውን ብቻ ለማስቀረት ከመከራከር በተጨማሪ ከጋራ ሀብቱ ላይ ያላቸውን መብት በመግለጽና በመለየት እንዲከበርላቸው ዳኝነት መጠየቅና መከራከር ሲገባቸው ባልጠየቁት ጉዳይ ላይ ፍቤቱ በራሱ አነሳሽነት ውሳኔ መስጠት ነበረበት ተብሎ የሕገ መንግስት ትርጉም ያስፈልገዋል የመባሉን ሁኔታ ስንመለከት ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ርከኳከ ከሃ ኽከ በአጠቃላይ ጉዳዩ ሲታይ የፍሬ ነገር ክርክርን በማስረጃ አጣርቶና መዝና እንዲሁም ሕጎችን ተርጉሞ ውሳኔ የመስጠት ስልጣንና ሀላፊነት የፍርድ ቤቶች ስለሆነ በዚህ አግባብ ውሳኔ መስጠታቸው ከሕገ መንግስቱ ጋር የሚቃረን ባለመሆኑ ምክር ቤቱ ጉዳዩ የሕገ መንግስት ትርጉም አያስፈልገጡም በማለት ወስኗል ትእዛዝ የውሳኔው ግልባጭ ለባለጉዳዩ ይሰጥ የምክር ቤቱን ውሳኔ እንዲያውቀው ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ይላክ ርከኳከ ከሃ ኽከ ኸከር ዘከክረ ዐ ኮርብቨር«ዜክዐክ «ሸ ገከርረ ሾርር ርበክርኗፕር ርቦህከክር ዐ ዩህክ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደሬሽን ምክር ቤት ቀን ዐቃ ር። ለወሮ ቦጋለች አሰፋ አርስዎ የሕገ መንግስት ትርጉም አቤቱታ ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ማቅረብዎ ይታወቃል በመሆኑም የፌዴሬሽን ምክር ቤት መስከረም ቀን ዓም በ የፓርላማ ዘመን ዓመት መደበኛ ጉባዔ ባቀረቡት የሕገ መንግስት ትርጉም አቤቱታ ላይ ከፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ከተመለከተ በኋላ ጉዳዩ የሕገ መንግስት ትርጉም የሚያስፈልገው አይደለም በማለት የሰጠውን የውሳኔ ግልባጭ አራት ገጽ ከዚህ መሸኛ ደብዳቤ ጋር አባሪ በማድረግ ሰጥተንዎታል ሰናጭ ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉደዳዮች አጣሪ ጉባኤ አዲስ አበባ » ለሕገ መንግስት ትርጉም እና የማንነት ጉዳዮች ዳይራክቶሬት በፌዴሬሽን ምክር ቤት ርከኳከ ከሃ ኽከ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፓርላማ ዘመን ዓመት መደበኛ ጉባዔ መስከረም ቀን ዓም አመልካች ወሮ ቦጋለች አሰፋ ተጠሪ አቶ ስሜ ነጋሽ የኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አመልካች ያቀረቡትን የሕገ መንግስት ትርጉም ጥያቄ መርምሮ የሚከተለውን ሕገ መንግስታዊ ውሳኔ ሰጥቷል ውሳኔ ጉዳዩ የተጀመረው አመልካችና ተጠሪ በጋብቻ አብረው ከቆዩ በሏላ ጋብቻቸው በፍቺ ስለፈረሰ የአሁን አመልካች የንብረት ክፍፍል ጥያቄን ለሲናና ወረዳ ዓቤት በማቅረባቸው ሲሆን ለዚህ አቤቱታ መነሻ የሀሆነው በሮቤ ከተማ በደንሳ ጨፌ ቀበሌ ውስጥ ካሜ ቦታ ላይ የሚገኝ ቤት በ ዓም በተደረገጡ የጋብቻ ውል የጋራ ንብረት እንዲሆን የተዋዋልን ስለሆነ ተጠሪ ሊያካፍሉኝ ይገባል በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል ተጠሪም ተርበው ንብረቱን ከጋብቻ በፊት ያፈራሁት ስለሆነ አመልካች መብት የላቸውም በማለት ተከራክረዋል ፍቤቱም ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ ለአቤቱታው መነሻ የሆነው ቤት ከጋብቻ በፊት ተጠሪ ያፈሩት ቢሆንም ተጠሪ የጋብቻቸው ስነስርዓት በተፈጸመበት ቀን ማለትም በ ዓም አሁን ክርክር ያስነሳውን ቤት የጋራቸው እንዲሆን ተስማምተው የፈረሙ መሆኑን በቀረቡት የሰውና የጽሑፍ ማስረጃ አረጋግጫለሁ በማለት ቤቱ የጋራቸጡ ስለሀሆነ እኩል ይካፈሉ ሲል ወስኗል የአሁን ተጠሪም ለባሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤትና ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ደቡብ ቋሚ ችሎት በየደረጃው ይግባኝ ቢጠይቁም የወረዳውን ናህቤት ውሳኔ አጽንል ተጠሪ በውሳኔው ቅር በመሰኘት ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዓቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቅርበዋል። የሚለው ጭብጥ መልስ ማግኘት የሚገባው ሆና አግኝቶታል የመጀመሪያውን ጭብጥ በተመለከተ አሁን ክርክር ያስነሳው ቤት ተጠሪ ከጋብቻ በፊት በ ዓም በግላቸው መስራታቸው አልተካደምፊ አመልካች እና ተጠሪ በማዘጋጃ ቤት በቀን ዓም ጋብቻ ለመፈጸም መፈራረማቸውን የሚገልጽ ሰነድ የቀረበ ሲሆን ተጠሪ ይህ በማዘጋጃ ቤት የተደረገው የፊርማ ቀን የጋብቻ ሥኅ ሥርዓት የተደረገበት ቀን ነው በማለት ሲከራከሩ አመልካች ደግሞ ይህ ቀን የፍፍጥምጥም ቀለበት ቀን ነው አንጂ የጋብቻ ቀን አይደለም ጋብቻ የፈጸምነው በ ሆኖ ውሉን የተፈራረምነው በዚሁ ተን ነው በማለት ተከራክረዋል በሁለቱም ጊዜ የተፈረሙ የጽሁፍ ማስረጃዎች የቀረቡ ሲሆን በተለይ በስር ፍቤት በአመልካች በኩል የቀረቡት የሰው ምስክሮች አመልካች እና ተጠሪ በ ዓም የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን የፈጸሙ መሆኑንና ተጠሪ በዚሁ ቀን አሁን ክርክር ያስነሳውን ቤት የጋራ መተዳደሪያችን ነው ብለው በፍቃዳቸው ተስማምተው ውል መፈረማቸውን እንዲሁም ምስክሮቹም በሥነ ሥርዓቱ ላይ የነበሩ መሆነን ገልፀው መስክረዋል የጋብቻ ውሉና የሰው ከሃ በርከ ምስክሮች ቃል ተደምረው የአመልካች አና የተጠሪ የጋብቻ ሥነ ሥርዓት የተፈጸመው በ ዓም መሆኑን እና የጋብቻ ውሉም የተፈረመው በዚሁ ዕለት በሰርገኞች ፊት መሆኑን አረጋግጠዋል ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ የኦሮሚያ የቤተሰብ ሕግ ባልና ሚስት ንብረታቸውን በተመለከተ ከጋብቻ በፊት የአንዱ የነበረውን ሀብት የጋራ እንዲሆን መዋዋል እንደሚችሉ ፈቅዶ ከጋብቻ ቀን በኋላ የሚደረግ የንብረት ውል በፍርድ ቤት መመዝገብ እንዳለበት በአንቀጽ ላይ ደንግጎ ይገኛል በተያዘው ጉዳይ ላይ ባልና ሜስት የሰርግ ሥነ ሥርዓታቸውን በፈጸሙበት ቀን ተጠሪ በሰርገኞች ፊት በራሳቸው ፍቃድ ቤቱ የጋራቸው እንዲሆን ውል ገብተው መፈረማቸውን የቀረቡት ምስክሮች ያረጋገጡ መሆኑን በሌላ በኩል ተጠሪ ውሉን አላደረኩም ብለው አለመከራከራቸውን ጋብቻ ከመፍረሱ በፊት ውሉ እንዲፈርስ የቀረበ ጥያቄ አለመኖሩን ይህ ከሆነ ደግሞ አመልካች አሁን ክርክር ካስነሳው ቤት ላይ የባለቤትነት መብት ያላቸው መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት አመልካች እና ተጠሪ የተጋቡት በቀን ዓም ነው የሚል ግምት በመውሰድ የጋብቻ ውሉ ጋብቻ ከተፈጸመ ከሁለት ዓመት በኋላ ስለሆነ የኦሮሚያ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ባልና ሚስት በጋብቻ ውስጥ በንብረት ላይ የሚያደርጉት የውል ስምምነት ፍቤት ቀርቦ ካልተመዘገበ ተቀባይነት እንደሌለው ስለሚገልጽ ውሉ ተቀባይነት የለውም። አመልካች ቤቱን ሊካፈሉ አይገባም በማለት የሰጠው ውሳኔ የአመልካችን የንብረት ባለቤትነት መብት ያሳጣ ውሳኔ ስለሆነ ውሳኔው ከኢፌዶይሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ንኡስ አንተጽ የንብረት ባለቤትነት መብት ጋር የሚቃረን ስለሆነ ጉዳዩ የሕገ መንግስት ትርጉም ያስፈልገዋል በማለት ጉባኤው የውሳኔ ዛሳቡን በሙሉ ድምጽ ተስማምቶ ለመጨረሻ ውሳኔ ለምክር ቤቱ አቅርቧል ከዚህም በመነሳት ምክር ቤቱ በሕገመንግስት ትርጉም እና የማንነት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩ ታይቶ እንዲቀርብ መርቶት የሕገመንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ባቀረበው የውሳኔ ፃሳብ ላይ ሰፊ ውይይት ካደረገ በኋላ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ጉዳዩን በመመርመር ባልና ሚስቱ የተጋቡት በቀን ዓም መሆኑን ግምት በመውሰድ ሳይሀሆን ከመዘጋጃ ቤቱ የቀረበውን የጽሁፍ ማስረጃ መሠረት በማድረግ እና ውል የተደረገው ጋብቻ ከተፈጸመ ርከኳከ ከሃ ኽከ በኋላ በተን ዓም መሆኑን ከቀረቡት የጽሁፍ ማስረጃዎች በማረጋገጥ በኦሮሚያ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ላይ ባልና ሚስት በጋብቻ ውስጥ በንብረት ላይ የሚያደርጉት የውል ስምምነት ፍርድ ቤት ቀርቦ ካልተመዘገበ ተቀባይነት የለውም ተብሎ የተደነገገውን መሠረት በማድረግ በስር ፍቤቶች የተፈጸመውን የሕግ ስህተት በማስተካከል ውሳኔውን መሻሩና ይኸው ውሳኔ በፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት መጮመዕናቱ በቤተሰብ ሕጉ መሰረት በመሆነ ጉዳዩ የሕገ መንግስት ትርጉም አያስፈልገውም በማለት ምክር ቤቱ ወስኗል ትእዛዝ የውሳኔው ግልባጭ ለባለጉዳዩ ይሰጥ የምክር ቤቱን ውሳኔ እንዲያውቁት ለፌደራል ሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ይላክ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact