Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ስለ-ሕግ Balew Mersha Tort አማርኛ.pdf


  • word cloud

ስለ-ሕግ Balew Mersha Tort አማርኛ.pdf
  • Extraction Summary

የአደጋው ኔት በገንዘብ የሚተመን ጥቅም ነው ስለዚህ መሰጭ ያቀረበው ክርክር ህጋዊ መሠረት የሌለው በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ምክኒያቱም ስለ ኢንሹሪንስ በልዩ ሁኔታ የሚዳነግገውን የንግድ ሕግ እንደየነው ይህን መስል ውል ባይኖርም ካሣ የከፈለው የእንሹራንስ ውል ያለው ጅርጅት ከጉዳት አድራሹ ካሣ መጠየቅ ይቻላል የሞት አደጋ የተነሣ በራሣቸ ለሚደርሰባቸው ጉዳት ካሣ ሕጉ እስኪቀየር ድረስ ከድሮ አንድ ሺህ ብር በላይ ጥቅም አሁንም ማግኘት አለባቸው ሲሰጥ ብቻ መሆት እሙን ነው ከእ ብ ከከ ከሃ ጉዳት ጊዜ ምክኒያት አንድ ሰው ሞቶ ሊሆን ላይ እንደተመለከተው የሕሊና ጉዳት ኣሓ ተሰብ ነው አከፋፈሉም ለእያንዳንዱ የቤተሰብ አባል የሚውል የሚከፈለው ለተጎጂው ንዳለ ነው ያለገባች ሌት ከተደፈረችም በቁጥር ላይ ሣይሆን ለቤተሰብ አባላት እ ሊከፍል ይችላል ። ለእንዲህ ዓይነት ለቤተሰብ የህሊና እንደተመለከተው ለቤተሰቧ ካሣ ተሰቡን የሚወክል ሰው ይመርጣል የሚወከለውም ቤ ጉዳት ካሳ በሚከፈልበት ኣሥ የአገርን ልማድ ተከትሎ ይወስናል ይህን ጉዳደ በቁጥር ሀ መሠ በተሰጠው ዝርዝር ቅደም ተከተል ከሌለ በቁጥር ። የሚመለከት የአገር ልማድ መሠረት ይፈፀማል ማለት ነው ሌላው ደሞ በአደጋ አካል ይችላል በዚህን ጊዜ በቁጥር ፍብይመቁ ግንቦት ቀን ዓም በማሣደር ነውኡ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ።

  • Cosine Similarity

ዞኑ ምዕራፍ አራት ፖ ለሌላ ሰው ድርጊት አላፊ መሆን ሆ ፋ አካለ መጠን ላላደረሰ ልጅ ድርጊት አላፊ መሆን መንግስትና ሌሎች ቀጣሪዎች ለሠራተ ኞች ተግባር ያለባቸ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ድርጅቶችና አሰሪዎች ነ ልት ያሰባቸው ኃላፊነት ራተኞቻችው ተግባር የስም ማጥፋት ስላለባቸው ኃላፊነት ለሚፈጽመው ሞጁል ሁለት የካሣ አከፋፈልና ልክ ምዕራፍ አምስት የጉዳት ኪሳራ ዴ የጉዳት ምንነት እና አይነየች በወቅቱ የደረሰ ጉዳት በን ይደርሳል ስለሚባል ኪሣራ ምዕራፍ ስድስት የካሳ አይነቶች የገንዘብ ካሣ የጉዳት ካሣ መጠን የንብረት ጉዳት የአካል ጉዳት ሀ በደመወዝ የ ሰ በግል ስራ የሚተዳደር የ ሐ ስራ ለሌለው የአካል ጉዳ ጉዳት ኖሮ ካሣ የማይሰጥበት ሁኔታ ኢንሹራንስ ያለው ጉዳተኛ በጉዳት ምክንያት በጡረታ የተገለለ ሚተዳደር ጉዳተኛ ካሣ አተማመን አካል ጉዳተኛ ካሣ አተማመን ተኛ ካሣ አተማመን ፊ ከ ዚ ቪ የምሞት አደጋ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሬ ኮትዳቱ ያነስ ካሣ የሚከፈልባቸው ሁኒታዎች ፈዚፈሪ የካሣው መጠን በርትዕ የሚወስንባቸው ሁኔታዎች ለ አኳኋን የሚደረግ ካሣ ሠ ሬይ የሕሊና ጉዳት ካሣ ሬ የሕሊና ጉዳት ካሣ መጠን ዖ ዕራፍ ሰባት ሥ ተበቶ ወራሾች መብትና ይርጋ የተበዳዩ ወራሾች መብት ያ ክስ ስለሚቀርብበት የጊዜ ገደብ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ያስከትሉ የሚችሉ ድርጊቶች ምዕራፍ አንድ ከውል ውጭ አላፊነት ምንነት እና ምንጮች በአጠቃላይ ። ስው አሳላፊ የሚሆንበትን ሁኔታ ስናይ በቁጥር ለበትን ስው ስራ ወይም ጉዳቱን ያደረሰውን ያስቀምጥ ብቻ ነው ስለሆነም እንደመርህ ዐ አንድ ሰው ከውል ወጭ ተጠያቂ ሊሆን የሚችለው በጥፋቱ መክ ላደረሰው ጉዳት ሲሆን ያለጥፋት ተጠያቂ ሊሆን የሚችለው ሕጉ ተጠያቂ ነው በኢት ምው ኣ ኢትዩጵያ ሕግ ያለጥፋት አንድጉጸውቆቿዊ ወ ጥፋት ሳይኖር አንድ እንድ ሰው ሕሚዳላፊነቱ የተጣ ኸ ገብረት ከግምት ውስጥ አስገብቶ ሲ ብሎ ሲያስቀምጥ ብቻ ነወ የሚደርጉትን ሁኔታዎች ቁጥር ያሉትን ወደፊት እንመሰከታቸዋለን ና መፓ ሌላው ከውል ውጭ ዛሳሪዓት ምንጭ በቁጥር እንደተመለከተው ሌሉች ሰዎቿ ተግባር ለደረሱት ጉዳት የሚወሰድ ኃላፊነት ሪቸኽንድ ሰው በራሉ ጥፋት ወይም ጥፋት ሳይኛርበት » ሀልክሀክንነው በዚህ ቁጥር ቸር መሠ ብሪ ። የሚል በወንጀል ሕግ መሠረት ወንጀል የሆነ ድርጊት በፍትሐብ የሚሸራን ጥፋት መሆኑ ይታወቃል ያም ሆኖ ግን በወንጀል ዞስ በጭራሽ ሽ የለበት ም በወንጀል ዞስ ነዓ ሕጐች መሠረት ውል ሳይኖር ኃላፊነት የሚደነግግ ሕግ ነጥብ መጠነኛ ማብራሪያ ደሽሸል ሔር ሕግ ቁጥር ስር በሌላ በኩል ደግሞ ጥፋቶች የሚገልፁት ልዩ ድንጋጌዎች ይየነ ፀፁ የተጣሱ እንደሆነ ቁጥር ን ቂ ማድረግ እንደምንችል ቀደም ሲል ጣሰና ጉዳት ያስከተለ ድርጊት ቢኖርና ላለ ከቁጥር ድረስ ባሉት ቀጥታ ወይም በውስጠ ታዋቂነት ሳንጠቀም በቀጥታ አጥፊውን የጉዳት ካሣ ተጠያ ተመልክተናል ይሁን እንጅ የወንጀል ሕጉን የ ይህ ዳግሞ በቁጥር መሠረት ጥፋት ሆኖ ቁጥሮች ድርጊቱ እንደጥፋት እንደማይቆጠር በ ጩሀቨህ ቢገለጽ የአመ ም ችግር ያጋጥመናል ሥ ይህንን ጉዳይ በምሣሌ እንመልከተው በመጀመሪያ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መ መሠረት በሌላ ሰው ሰውነት ላይ ጉዳት ለማድረስ የተደረገ ያመዛት ሁኔታ ብቻ በጠቅላላው ጥፋት አይባልም በማለት ይደነግጋል በሌላ በኩል ደግሞ የወንጀል ሕግ ቁጥር እንዲሁም የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በጣምራ ሲታ ነር ይባ ሕግ ቁጥር ጋር ተወራራሽነት አላቸው ይሁን እንጅ ቁጥር ብቻውን በጠቅላላው ጥፋት አይባልም በማለት ስለሚደነግግ ከወንጀል ሕግ ይታረ ያለው መጣረስ ግልጽ ነው ሁለተኛ ደ ር ን ሽር ሰርቷል ተብሎ ለማሰብ የሚያስችል በቂ ምክንየት በርት አለ ሰው እንኳ ተጠርጣሪውን በግድ ይዞ ለፖሊስ ጥ ቁጥር መሠረት ጥፋተኛ አ ፍ ። ኢኔ መሩ ኗሙመን ጌቓ ጋ መ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በግልጽ እንደተደነገገው ሕግን አግጩች ሊያሰጥ አይችልም በሌላ አገላለጽ ሕጉን አላውቀውም ነበር በሚል ምክንያኑ ከጉዳት ካሣ ተጠያቂነት ነፃ መሆን አይቻልም ማናቸውም ሕግ በነጋሪት ጋዜጣ ወይም ሕግን ለማወጅ እውቅና በተስጠው ሰነድ መታተም ያለበት ከመሆኑም ባሻገር መንግስት በተቻለው መጠን ሁሉ ሕግን ለማሣወቅ ጥረት ማድረግ ይኖርበታል ይህም ሆኖ ብዙ ሰዎች አንድን ሕግ ላያውቁት የሚችሉ ቢሆንም ሕጉ በእነርሱም ሰይ ተፈፃሚነት አለው ሕግ የሚወጣው ሕጉን በሚያውቁት ላይ ብቻ ተፈፃሚ እንዲሆን አይደለም በማንም ሰው ላይ ሕጉ ተፈፃሚነት ቢኖረው ሚዛናዊ ነው ብሎ ሕግ አውጭው ያምናል ለምሣሌ የወንጀል ሕግ ቁጥር ሕግን አለማወቅ ከወንጀሉ ነፃ እንደማያደርግ ይገልፃል ቢሆንም ግን አጥፊው ድርጊቱን የፈፀመው ትክክለኛ ድርጊት ነው ብሎ በመገመት ከሆነ ቅጣቱ ሊቀልለት ይችሳል በተመሳሳይ ሁኔታም በፍትሐብኬር ሕግ ቁጥር መሠረት ሕጉን የማያውቅ ሰውም ቢሆን ያለበት የጉዳት ተጠያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ የስራውን ጥፋትነት ካልገመተና በቪህ ጉዳይ አስተያየት እንዲደረግለት ርትዕ ሲያስገድድ ዳኞች ሊከፈል የሚገባውን የካሣ ልክ አሻሸለው መወሰን እንዲችሉ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የፈ ክህ በመጨረሻም ለጥፋት ምክንያት ተደርጐ በእኛ ሕግ ውስጥ የተከተተው በበላይ ባለስልጣን ትዕዛዝ ምክንያት የሚፈፀም ድርጊት ነው ይህንን በተመለከተ ቁጥር እንዲህ ይነበባል በበሳይ ባለስልጣን ትዕዛዝ የተፈፀመ ተግባር ትዕዛዝ ምክንያት ሆኖ ረክ ጥፋሕነት ግድ አያስቀረውም የተባለውን ስራ ሰርቶ የተገኘ ሰው የዚህን ስራ ሕገ ወጥነት እያወቀ በተለይም ትዕዛዝ ሰጭው ስልጣን ችሎታ እንደሌለውና የስራውን አመጽ ፀባይ ወደጅ አስወቃሽነቱን እያወቀ ሠርቶት እንደሆነ ጥፋተኛ ነው በነገሩ ሁኔታ አይነት በተለይም አጥፊው ጥብቅ በሆነ በመኃጋስቃዊ ሯዮ በወታደራዊ ዲስኘሊን ምክንያት በተሰጠው ትዕዛዝ ለመከራከር ወይም ያንን ቨሸዘውን እንጅ ሌላ ነገር ለማድረግ በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ ከመገኘት የተነላ ገ አንደሆነ ጥፋት የለበትም ርም ሽ ፍኞ ርከክ ከሃ በ ረጅ ት ። ውሉ ባለመፈፀሙ ምክንያት ይደርሳል ብሉ እን አተ እው ኢ ሪው ከውል ውጭ ለሚደርስ አላፊነት የሚከፈለው ጌዳት ው ቁሀ ውል ባለመፈፀሙ አና ከውል ውጭ በሚደርስ ኃላፊነት ለሚመጣ ክ ገ ቁጥር እና ይመልከቱ የተሰያይ እንደሆን መሪት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ልዩ ሁኔታዎች ሠሪ ሀ ክፍል ውስጥ የርቀት ትምህርት ተማሪዎች ዝርዝር የጥፋት አይነቶችን ያውቃሉ ገሪሱ ዕ ገሪ የሰውንሰውነት መንካት ጥፋት መሆኑን ይረዳሉ ሃል « የሌላውን ሰው ነፃነት መንካት ጥፋተኝነት እንዴት እና በምን መልኩ እንደሆነ ያውቃሉ መመ ኣ እ ስም ማጥፋች ጥፋት ምን ማለት እንደሆነና መከላከያውን ይገነዘባሉ ሃ ባልን ወይም ሚስትን በጋብቻ እያሉ እ እንዲለያዩማድ ረግ ጥፋተ መሆኑን ይረዳሉ ያለፈቃድ በሌላ ሰው ቤት ወይምመሬት መግባት ጥፋት እንደሆነ ያውቃሉ ም ሦ ፖ ዘት ከ የሌላውን ሰው ንብረት በበ ፈ ፈቃድ መውሰድ ጥፋተኛ የሚያደርግ መሆኑን ሸ ይገነዘባሉ ሠ ዖ « ውል ከመደረጉ በፊት እና ከተደረገ በኋላ የሚፈፀሙ ድርጊቶች ሆያ የሚችሏቸውን ኃላፊነቶች ይረዳሉ ምሥ ሌሎችን እንደጥፋት የሚቆጠሩ የተለዩ ድርጊቶችን ያውታሉ ፈጆ ን ሀፊ ሕግ አውጭው ከዚህ ቀደም እንዳየነው አንድ ሰው ጥፋተኛ ሊባል የሚችልበትን በቅለል ያሉ ድንጋጌዎችን ከማስቀመጡም ባሻገር ከቁጥር ዝርዝር የጥፋት አይነቶች አስቀምጧል ይሁንና ጠቅላላ ድን ጋጌዎች ሆኑ ዝርዝሮቹ በጥፋ ተኝነት የሚመጣ ፃላፊነት ላይ የመሙይጠነጥኑ በመሆኑ የጋራ ጠባይ አላቸው ይሁንና አን ውን አንድ ጉዳይ ሲመጣለት ቀድሞ ማየት ያለበት ዝርዝር ሕጐችን ነው ጉዳዩ በዝርዝር ች ካልተ ስለጥፋተችት የማያሩ ጠቅላላ ድንጋጌዎችን መጠቀም እንገደዳለን ው መመ ረይፖ ሥ መመ ይሁንና የእነዚህን ዝርዝር ሕጐችና በአጠቃላይ ድንጋጌዎች በተለይ ከቁጥር መካከል ያለውን ያለመጣጣም ከወዲሁ መገንዘብ ጠቃሚ ነው ለምሣሌ በወንጀል ሕግ የስም ማጥፋት ወንጀል በሞተ ሰው ላይ ሊካፄድ ይችላል ነገር ግን ዝርዝር የጥፋተኝነት ሁኔታዎችን ከሚያዩት የ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥሮች አንዱ የሆነውን ቁጥር ን ስንመለከት ስም ማ ጥፋት ቻፋተ ተኝነትን የሚያስከትለው በሕይወት ያለ ሰው ላይ ሲፈፀም ብቻነው ቅ ሉ ዛ« ሪሜኻፎ እሚጄጂጂ በመሆኑም አንድ ስው የወንጀለኛ መቅጫውን ሕግ ጠቅሶ በቁጥር መሠ መሠረት የሞተውን ሰው ስምያጠፋውንስው እንደጥፋተኛ መክሰስ ሲችል ቁጥር ይህን ታ ሕን ከላይ እንዳየነውም አንድን ሰው ለመያዝ በወ ነጀል ሕጉ እና ስነስርዓት ሕጉ የ ኒ ኣ ፅ ተ ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ከውል ውጭ ለሚመጣ ኃላፊነት ክስ የሚጠይቀው በፍትሐብሔ ር ሕግ ቁጥር ንግድ የተቀመጠውን ትርጉም እንድንመርጥ እንገደዳለን ማለቱ በ በአጠቃላይ የሕጉ አላማ በንግድ ስራ ላይ ሐቀኝነት የጎደለውን ስራ ሁፉ ለማስወገድ ነው ይህን ሲያደርግም ሕዝቡንና ነጋዴውን የመከላከል ዓላማ አለው ማንቻዕቃ ሰርቶ ሌላው ተወዳዳሪ ከሚያመርተው አስተማማኝቆቀቃ አመሣስሎ በማቅረብ ተጠቃሚውን ማሣሣት በማንኛውም መለኪያ ተቀባይ ነው ድርጅቶች አገልግሎት ሰጪ የሆኑ ቢሆንም እንዲሁ ይኸው ገበያተኛው ወይም ተጠቃሚው ለከፈለው ገንዘብ ተገቢውን ዕቃ ወይም አገልግሎት እንዳያገኝ ያደርጋል በሌላ በኩል አንድ ጥራቱን የጠበቀ ምርት የማያመርት ወይም አገልግሎት የሚሠጥ ድርጆት ደንበኞቹ በተመሣሣይ ምርት ወይም አገልግሎት ተሸውደው ድርጅቱን እንደያራቁጡት ያደርጋል ጋ ትክክል ያልሆነ መረጃ መስጠት እነዚህ ቁጥሮች ለሌሎች ሰዎች ትክክል ያልሁነ መረጃ መስጠት ጥፋተኝነትን እንደሚያመጣ ያስቀምጣሉ በተሣሣተው መረጃ መሠረት ሌሎች ተንቀሣቅሰው ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል በቁጥር መሠረት አንድ ሰው በንግግሩ በፀባዩ ድርጊቱ ወይም አንድን ነገር ባለማድረጉ ሌሎች ሰዎች በውሸት ስለሆነ ነገር አምነት እንዲያድርባቸው ካደረገ በኋሳ ቅን ልቦናን በሚፃረር መልኩ እውነተኛውን ሁኔታ ተመርኩዞ እነዚህን ሰዎች በተመለከተ ከንግግሩ ከፀባዩ ወይም ከድርጊቱ ተቃራኒ የሆነ እርምጃ በመውሰድ እንደጥፋተኛ ይቆጠራል ይህን ቁጥር ከፍትሐብሔር ቁጥር ፀ ሐ ጋር ማመሣሠል ይቻላል በዚህ ን ቁጥር መሠረት አንድ ሰው የእንደራሴነት ስልጣን ለሌላ ሳይሠጥ የሰጠ አስመስሎ ተ መ ና ና አቻም ው ጋር ውል ከገቡና በኋላ አስመሳዩ ስሰው ያንን ስተኛ ወገ የች ከእ ንደራሰ ነ መጠየቅ ቻ ው ባሻገር ከራ ሣ እንደሚቻል ይናገራል ሱ ሁክ ካ ቁጥር ን የውሸት መረጃ የተቀበለው ሰው ተቃራኒ ድርጊት ሣይሆን መረጃውን ተንተርሰጡ ሲደርስባቸው ነው የውሸት መረጃ የተስጠው ሆን ጉዳት ያደረሰው በመረጃ ሠጭው በራሳቸው ተንቀሳቅሰው ጉዳት ብሎ ወይም በቸልተኝነት ሲሆን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ኣ መ ያ ደምቶ ፌሬው እ ማም ሸ ክታ በ መ ራጋ ኣ ግነ በንዑ ይ ብ ቁጥር ሀ መሠረት ጥፋተኝነት ሊናር የሚችለው መረጃ ተቀበለው ሰው ወይም ሌላ ስው በመረጃ ላይ ጠንቅም ጉዳት ኮሦ በት ሲያውቅ ብቻ ነው ሠ ት ሲያፁት አንድ ሰው መረጃውን በቸልተኝነት ሰጠ ስንል ቸል ነት ሣይውቅ ሲቀር ወይም ምንም እንኳ ውሸትነቱን ሁ ም ለሌላው ሰው ያስተላለፈው ሆነ ብሉ ሣይሆን በቸልተኛ ድርጊት ለማከናወን ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል መረጀ ሰጪው ው ካሳወቀ ጥፋቷና አይሆንም ኣኦ ኣኛ ኣቺ በንዑስ ቁጥር ለ መሠረት በልዩ ሞያ ስራው ምክንያት ሁልጌዜም ትክክለኛ ወረጃ መስጠት የሚገባው ሰው ትክክል ያልሆነ መረጃ ለሌሎች ቢሰጥና መረጃውን በሉት ስዎች በመረጃው መሠረት አንድ ስራ ሠርተው ጉዳት ቢደርስባቸው በሰራነት ይጠየቃል ለምሣሌ የሒሳብ ባለሙያ ስለ አንድ የንግድ ድርጀት የገንዘብ አቋም ሁኔታ የተሳሳተ መረጃ ቢሰጥ አንድ ሐኪም ስለ አንድ ሰው የጤንነት ሁኔታ ሐሰተኛ መሪጃ ቢሰጥ ወዘተ እና መረጃውን የተቀበለው ሰው የተቀበለውን መረጃ ኀ አምኖ በሚሠራበት ስራ ጉዳት ሲደርስበት መረጃውን የሠጠው ሰው ጥፋተኛ ይሆናል የተቀ መሠ ጋ ሥ ይሁንና በቁጥር መሠረት ስለአንድ ሰው ዓመል ችሎታ ወይም እዳውን ለመክፈል የሚችል ስላለመሆኑ በመናገር ይህ ሰው አንድ ስራ ስራ እንዳያገኝ ወይም አዝይታመን ወይም ብድር እንዳያገኝ ወይም የንግድ ዕቃ በዱቤ እንዳያገኝ በማሰብ ያደረገው ከሆነ የመግሰጫቃሉገም በጽሑፍ አፎ አድርጎ ራሱ ከልፈረመ በስተቀር ዕር ኤ እንደማይኖርበት ሪ መ። የሚለውን የቁጥር ዐን መመሪያ አክብሯል ስለ ሕጋዊ መከሳክከል የሚገልጽ አጠቃለይ ደንብ በሕጉ ውስጥ የለም ይህ መከላከያ የተጠሰቀው ሰውነቱን ስለመጉዳት በሚለው ቁጥር ውስጥ ብቻ ነው ለሕጋዊ መከላከያ በፍትሐብሔር ሕጉ ውስጥ አጠቃላይ ደንብ ስለሌለ በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ በቁጥር ትርጉም መመራት ይኝላል ንሜላ ጌ ኒሣግታሥ ሕጉ በሕግ የታዘዘን ተግባር የሚፈጽም ሰው ጥፋተኛ አይደለም የሚል ደንብ ባይኖረውም ይህ አነጋገር በሕግ ስልጣን ሳይኖረው የሚሉ ቃላት ለሚገኙባቸው የጥፋት ድንጋጌዎች አግባብ እንዳለው ግልጥ ነው ይህ መከላከያ በክፍል አንድ ስር ለሚገኙ ጉደዩች ሁሉ በግልጥ ባይነገርም ተፈፃሚነት ያለው መሆኑን መገነዘብ ይገባል ሕግ መጣስ ጥፋት ስለሆነ ሕግ ማክበር ወይም የሕግ ትዕዛዝ መፈፀም ጥፋት አይደለም በማለት በተቃራኒው መከራከር ይቻላል የግርፍት ቅጣትን በሕግ በታዘዘው መሠረት የሚፈጽም ሰው በቁጥር ስር የሰውን አካል እንደጎዳ አያስቆጥረውም ፎ ርከክ ከሃ ክ በተቃራኒው ደግሞ ጉዳት እንዲደርስበት ፈቃድ የሰጠ ሰው ጥፋት አልፈፀመበትም ወይም ወድቀሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ ህበከ በኗ ኬ ሾለንቲ ኖን ፊት እንጂሪያ የሚለው እና ጉዳት ሊያስከትል የሚችል የአደጋ ሁኔታ ውስጥ ወድዶ መግባት ርላህኢሀሀ የ የሚሉት በኮመን ሎ የሕግ ስርዓት ውስጥ የታወቁ መከላከያዎች በኢትዩጵያ ከውል ውጭ አላፊነት ሕግ ውስጥ አጠቃላይ ተፈፃሚነት የላቸውም የመጆመሪያው መከሳከያ በአንዳንድ ቁጥሮች ብቻ ተወስኳል ሰውነት መጉዳት በሰው መሬት ወይም ቤት ውስጥ ወይም ንብረትን መድፈር አና የባልና የሚስት መብት መንካት የሚሉት የጥፋት ድንጋጌዎች ያለፈቃድ የሚሉትን ቃላት ይዘው ስለሚገኙ የከሳሽ ፈቃድ መኖር ለምሣሌ ለመሣም እንዲህ ያለው ሁኔታ እንዳይሟላና ጥፋትም እንዳይኖር ያደርጋል በተቃራኒ ጉዳዩች ላይ ግን አግባብ ያለው ብቸኛ ጥያቄ ጉዳት እንዲደርስ የተሰጠው ፈቃዴና በተሠጠው ፈቃድ መሠረት የተፈፀመው ተግባር በቁጥር እና ድንጋጌዎች ስር በተገለፁት ውጤቶች አንናር ሲገመገሙ እንደጥፋት ቢቆጠሩ ይችላሉ ወይም አይችሉም የሚለው ነው ቀዶ ጥገና እንዲደረግም ሆነ የሐኪሙ በሚገባ ሕክምናውን ማድረጉ ጥፋቶች አይደሉም በተቃራኒው ደግሞ ጽንሱን በሕክምና ለማስወረድ የሚሰጥ ፈቃድና በዚህም መሠረት የተከናወነ የጽንስ ማስወረድ ሕክምና ጥፋቶች በመሆናቸው የፈቃድ መኖር የከሳሽን መብት አያግድም እንዲያውም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ሳይ የተሰጠ የተጎጅ ፈቃድ ቁጥር መሠረት ለደርሰው የአካል ጉዳት የሚሰጠው ካሣ በሚታሰብበት ጊዜ ሕክምናውን ከፈፀመው ሰው ጥፋት የማያንስ እንደሆነ ተደርጎ ይገመታል አንድ ሰው ጉዳት እንዲደርስበት ሳይሆን ጉዳት ሊደርስበት የሚችል መሆኑን ተቀብሎ አንድ ነገር እንዲሠራለት ፈቃዱን ሊሰጥ ይችላል አደጋ ሊደርስ መቻሉን መቀበል ብቸውን ሕጋዊ ትርጉም የለውም። የ የተፈበረኩ አቃዎች እንደሚሆን ይገነዘባሉ ጋ ፈፈ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ በሚያደርሱት ጉዳት አምራቹ እንዳው ተጠያቂ ዴዴ ኣ ጥፋት ሳይኖር ኃላፊ መሆን አጠቃላይ መርህ ን ስናይ ከውል ውጭ የሚመጣ ኃላፊነት ሶስት ከእነዚህም ውስጥ በንዑስ ቁጥር ር ሳይ በዚህን ጊዜ ኣንድ በሌሳ ሰው ላይ ከዚህ ቀደም ቁጥር ዐ አይነት ምንጮች አሉት ብለናል የተመለከተው ያለጥፋት የሚመጣ ኃላፊነት ነው ዳት ያደረሰ ሰው ለደረሰው ጉዳት ጥፏቲኝነቱን ማረጋገጥ ሳያስፈልግ ሃላፊነትን ይወስዳል በእርሱ በኩል ጥፋት የሌለ መሆኑን ቢያረጋግጥ እንኳን ለውጥ የለውም ይሁንና አንድ ሰው ለማንኛውም አይነት ጉዳት ጥፉፖንንሠ ማረጋገጥ ሳያስፈልግ ሀላፊ ይሆናል ማለት አይደለም የቁጥር ፀ አፃፃፍ እንደሚያመለክተው እንደ መርህ አንድ ሰው ሃላፊ የሚሆነው በጥፋቱ ሳደረሰው ጉዳት ነው ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ ሃላፊነት እና ሌሎች ላደረሱት ጉዳት አንድ ሰው አሳላፊ የሚሆንባቸው ው ሁኔታወች ሕጉ በግልፅና በዝርዝር ሀላፊ ናቸው ሲል ብቻ ነው ው ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ አላፊነትን ስናይ በቁጥር ዐ እንደተመለከተው የ አላፊነት ሊመጣ የሚችለው ሕጉ አንድ ሰው የሚያደርገውን ሥራ ወይም በቁጥጥር ሥር ያለውን ንብረት ከግምት ውስጥ በማስገባት አላፊነት አለ ብሎ ሲያስቀምጥ ብቻ ነው እነዚህም ሁኔታወች በፍታሐብሔር ሕጉ እስከ የተለመከቱት ሁኔታወች ናቸው ይህም ማለት ከእነዚህ ከተዘረዘሩት ህሕታወች ቶች ውጭ አንድ ሰው ያለጥፋቱ ሳፊ ኢ እህ ዳ ች። ሳሬሙብ ዞ ይሁንና ቁጥር ተመዛዛኝ ይሁን ኣይሁን የደረሰው ጉዳት ከተረፈው ሙ መብት ይነስ ይበዛ የሚናገረው ነገር ስለሌለ በየትኛውም ሁኔታ ቢሆን ጥፋተኝነቱን ማረጋገጥ ሳያስፈልግ አላፊ መሆን አለበት ሠ በመሆኑም ለምሳሌ አንድ ሰው ቤቱ በእሳት ሲቃጠል እሳቱን ለማጥፋት በሴኃ ሰው ብርድ ልብስ ቢጠቃምፍ ብርድ ልብሱ ቢቃጠል ብርድ ልብሱ ላይ ለደረሰው ጉዳት የቤቱ ባለቤት አተፊነት ሳይመረመር ኪሳራ እንዲከፍል ይደረጋል ማለት ነው በተመሳሳይ ሁኔታ አንድ ሰው የአስር ብር ሰዓት ለማትረፍ የዐዐዐ ብር ቢያደርስ ተመሳሳይ ውጤት ይዊሬዎል ማሟልትነውነ ሸሻ » ከከ ከሃ በከ ው አንሶ ከተገኘ አላፊነት የሚመጣው ድርጊቱ ጥፋት ት ካልን በከሳሹ አላስፈሳጊ ጫና ነው የሚሆነው በማይከብድ ሁኔታ ጥፋተኝነትን የማሬጋገጥ ጫና ት አድራጊው የበለጠ ተቀባይነት በሌለው ሁኔታ ሲጉዳ ሚጫንበት ምንም ምክንያት የለም ነገር ግን ፋት ከሆነ ጉዳት አድራሹ አይጠየቅም ቁጥር ስለሆ አእምሮ ጥፋት ነው በማያስብል ለ የተቃለለለት ከሳሽ በጉዳ ጥፋተኝነትን የማረጋገጥ አላፊነት የ አደጋው የደረሰው በራሱ በተጐጅው ጥ ዐ ያጋ ፊ«ፆራታፖ ጉዳቱን ያደረሰው ነገር አይነት ንብረት ለማደርስ ጉዳት ኃሳፊነት ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ አላፊነት ጉዳቱን ያደረሰው ነገር አይነት ተከትሎ ሊመጣ ይችሳል በኢትዩጵያ ሕግም በዚህ ስር የሚወድቁት ቁጥር እንስሳ ቁጥር ቁጥር መክናዎችና ተሽከርካሪዎች እና ሐጥር የተሰሩ እቃዎች ናቸው ከዚህ ላይ መገንዘብ ያለብን ነገር አንድ ሰው ኃላፊነቱን የወሰደው የሚሰራው ስራ አደገኛ በመሆኑ ሳይሆን ጉዳቱን ያደረሱትን ነገሮች ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው ተሩ እንስሳ ለሚያደርሰው ጉዳት አላፊነት ብ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አብዛኛው ሕዝብ በገጠርና ከእንስሳት ጋር በሚቅርበት ሁኔታ እንስሳት የሚያደርሱት አደጋ በብዛት እና በመጠን ብዙ በመሆኑ ሕብረተሰቡ ላይ የሚያደርሰው ጉዳት መካስ አለበት አንድ እንስሳ በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ ከደ ከዋ ላፊ እንደሚሆን ቁጥር ያስቀምጣል ይህም አባባል ተፈፃሚ የደረሰው ጉዳት ጉዳት ያደረሰው አምልጦ ቢሆንም ወይም ምንም እንኳን የዱር አንስትን ቢሆንም ነው ሌላው ደግሞ የዚህ ሕግ ተፈፃሚነቱ የቤትና ዳ ሳይለይ ነው ይህም ማለት አንድ ገዳት ጥፋተኛነቱን ማረጋገጥ ሳያስፈል ውቤት እ እ ው ግ አላፊ እንደሚሆን ሁሉ ጉዳቱ የደረሰው የእሱ በሆነ የዱር አራዊት ከ ሆነም ተ ኢ ጠያቂ ይሆናል በእ ርግጥ የቤት እንስሳትንና በአንድ ሰው ቁጥጥር ስር ያሉትን የ ዱር አራ ጠቃሚ ነው አራዊት መለየቱ በቁጥር ዐ ላይ እንደተመለከተዎ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ዕቃ ፉ ዓፍ ረ ኒ ዕ ከባለቤቱ ሌላ አንድ እንስሳ ላደረሰው ጉዳት ተጠያቂ የሚሆኑ ሰዎች እንዳሉ ሕጋችን ያችታል በዚህም መሠረት ቁጥር እንደስቀመጠው እንስሳውን ለጋልጩቅሙ ከባለቤቱ የተረከበው እንስሳው በእሱ ዕጅ ባለበት ወቅት ለደረሰው ጉዳት የባለቤቱ ሐላፊነት ከግሠኃትሓውስጥ ሳይገባ ተጨፆቂ ይሆናል በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተገለፀው ደግሞ በኪራሬይ ወይም በተውሶ ወይም ለመጠበቅ ወይም ለመቀለብ ወይም ለሌላ አይነት ግል ጉዳይ እንስሳውን ከባለቤቱ የተረከበው ሰው በተመሳሳይ መልኩ ተጠያቂ ይሆናል ይኽም ማለት ከሳሹ ከፈለገ ባለቤቱን ካልፈለገ ደግሞ ጠባቂ የተባሉትን ሰዎች ካልሆነም ደግሞ ሀለቱንም በጋራ ጋራ ሊከሳቸው ይችላል ማለት ነው ። ዳባ የ ባህላዊ ስፖርቶችን አ ወይም የማጭበርበር ሥራ ከሰራ ነው ዶ ሕፃ የእያንዳንዱን ጨዋታ ሕግ ማወቅ ናሬ መን አንድ ላይ ጨፍልቆ የፐ እንግዲህ በ በለይ የዘረዘርናዥ መርና ሕግ መስረት ያለጥፋት አላፊነት የሚያመው ነገሮች በቁጥር ላይእንደ ተ መለክተው ከላይ ኮ ተዘ ሦ ርከክ ከሃ ከከ አቃዎች ወይም ድደዊፒቶች ሌላ አጁ ደር ድርጊቶች ኣሩ ያለጥፋት ኃላፊነት ያመጣሉ ተብለው ከቲቁሴት ሊያስከትሉ ጥፋት ሲፈጽም ብ ንብረቶች ጐዳት ከደረስ አንድ ሰው ተጠያቂ ሊሆን መ ባሉ ቻ ነው ስለዚህ ከውል ውጭ የሚመጣ ኃላፊነት ገው መለከተ ብሙ እንደመርህ ሆኖ መወሰድ ያለበት ከጥፋት የ የሚመጣ ኃላፊነት ደግሞ እንደልዩ ሁኔታ ነፀ ነው መጭ ያላፊ ከኮን ያለት ይሁንና ፌመፈሥ ም ና ሽ የተመለከቱት ጴሌች እንኳን አንዳንድ ጊዜ እንስሳት ሕንዓ ወይም በሕጉ እቃዎች ያለምንም ጥፋት አላፊነት ያመጣሉ ቢባልም በቁጥር እንደተመለከተው እነዚህ ካለጥፋት አላፊነት የማያመጡበት ሁኔታ አለ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እንደሚከተለው ያስቀምጣል አንዲሁም ዉል ባይኖርም እንኳ ጉዳዩ በተደረገ ጊዜ ባለሐብቱ ወይም ጠባቂው አንድ ጥቅም ሳያገኝ በእንስሳው ሳው በሕንፃው ወይም በሌላ ነገር ይገለገል የነበረው ሰው እንስሳው ህንፃው ወይም ሌላ ነገር ለሚያደርሰው ጉዳት የለፊነትን ደንቦች ጠቅሶ ለመከራከር አይችልም እንዲህ በሆነ ጊዜ ጥፋት ካላደረገ ባለሀብቱ ወይም ጠባቂው አላፊነት የለባቸውም ብ ጋፓፓፖፎይሁ ። ስረት ይችላል ይህንንም ከቁጥር መ የሚገዛውን ሕግ ተመርኩዞ ክስ መ በተመሳሳይ ሁኔታ ከዚህ ቀደም እንደተወሰነው በቁጥር እንደተገለፀ ት በሕንዛ በተሰሩ እቃዎች ወዘተ የሚደርሰው እደ ተጐጅው በሕጉ መሰረት ያለጥፋት ተጠያቂ ከሆነ ሰው ጋር በተደረገ ስምምነት ከሆነ ግንኙነቱ የሚመራው በውል ስለሆነ ያለጥፋት ስለሚመጣ ኃላፊነት ልናወራ አንችልም ለምሳሌ ያህል ጉዳዩ የደረሰው ተቀጥረው አደገኛ ሥራዎች የተባሉትን ድርጊቶች በሚሰሩ ሰዎች ላይ ሊሆን ይችላል እንስሳው ጉዳት ያደረሰው ከባለቤቱ ወይም ከጠባቂው ጋር በገባው ስምምነት እንስሳውን በሚጠብቀው ወይም እንስሳውን ለባለቤቱ ወይም ለጠባቂው ከጥቅም ላይ በሚያውል ሰው ላይ ሊሆን ይችላል ስለዚህ ጠቅለል ባለ አነጋገር የው ስምምነት መኖር ወይም ጥቅፎሯ የሴለው ግኋቼት ያለጥፋት አላፊነት ላይ ተመርኩዘው ለሚመጡ ክሶች መከላከያወች ናቻው ማለት ይቻላል ከእነዚህ ከሁለቱ መከላከያወች ባሻገር የተጐጄው ጥፋት ያለጥፋት ኃላፊነት ላይ ተመርኩዘው ለሚመጡ ክሶች አጠቃላይ መከላከያ ነው ይኸውም በቱጥር እንደተመለከተው በአደገኛ ሁኔታወች ቁጥር በእንስሳት ቁጥር ዐ በሕንፃወች ቁጥር ዐ በማሽኖችና ሞተር ተሽከርካሪዎች ቁጥር ወይም በስው በተሰሩ እቃዎች ቁጥር አማካይነት ጐዳት ሲደርስ ጉዳቱ የደረለው በአብዛኛው ወይም በሙሉ በተጐጅው ጥፋት መሆኑን ተከሳሹ ስማስረዳት ከቻለ አላፊነት አይኖርበትም ነገር ግን በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው በእነዚህ በተጠቀሱት ነገሮች አማካይነት ጉዳት ሲደርስ ሕጉ ኃላፊዎች የሚያደርጋቸው ሰዎች አንዳች ጥፋት ያልፈፀሙ መሆናቸውን በማስረዳት ወይም ጉዳቱ የደረሰው በሌላ ሶስተኛ ወገን ጥፋት መሆኑን በማስረዳት ከኃላፊነት ለማምለጥ አይችሉም ከቪህም መረዳት የሚቻለው ኃላፊነቱ ጥብቅ ርኒ መሆኑን ነው አጠ ዐን ከላስፈፍነት ተ ሆኖ በቁጥር ሀ መዛፋ የቁጥር ። ሕገወጥ የማጥቃት ድርጊት አንድ ሰው ራሱን እንዲከላከል በሌላ ወገን የ ሌላውን ለማጥቃት ሞክሮ ንት ር ያስፈልጋል አንድ ሰው በሕገወጥ ም ደርስበት በራሱ ጥፋት እንደተጐዳ ይቆጦራ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቀ ክዚህ ላይ ቁጥር ን በተመለከተ ግልጽ መሆን ያለባቸው አንዳንድ ቦች አሉ በመጀመሪያ የጉዳቱ ምክንያት አይታወቅም በማለት ከአላፊነት መዳን እንደማይፖል ያስቀምጣል ታዲያ እንዲህ ሲባል ጉዳቱን ያደረሰው ነገር ባይታወቅም አላፊነት አለ ለማለት አይደለም ጉዳት የደረሰው ያለጥፋት አላፊነት ያመጣሉ ብሎ ሕጉ በዘረዘራቸው ሥራዎች ወይም ነገሮች መሆኑን ማረጋገጥ የግድ ነው ይህ ህግ ለማለት የፈለገው ምንም እንኳ ጉዳቱ የደረሰው በተጠቀሱት ሥራዎች ወይም ነገሮች ቢሆንም እነዚህ ነገሮች ጐዳት እንዲያመጡ ያደረገው ጉድለት ወይም ውጫዊ ኃይሉ ላይታወቅ ይችሳል ለማለት ነው ለምሳሴ አንድ ሕንፃ እ እንዲደረመስ ያደረገው ምን እንደሆነ ሳይታወቅ ይችላል በተመሳሳይ ሁኔታ አንድ የተስራ እቃ ጉዳት ያስከተለው በምን ጉድለት እንደሆነ ላይታወቅ ይችላል ይህ ሁሉ ከግምት ውስጥ መግባት እንደሌለበት ነው ሕጉ የሚያስገነዝበን ነገር ግን አንድ ከሳሽ ጉዳቱ የደረሰበት በተጠቀሱት ነገሮች ወይም ድርጊቶች መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ እንዳለበት መዘንጋት የለበትም በተጨማሪ ጉዳቱ የደረሰው በሶስተኛ ወገን ጥፋት ነው ብሎ ከአላፊነት ነፃ ለመውጣት አይችልም አላፊነቱን የወሰደው ሰው ግን ሶስተኛውን ወገን የመክሰስ መብቱ እንደተጠበቀ ነው በሌላ በኩል በቁጥር መሰረት ከአቅም በላይ የሆኑ ነገሮች ደር ህዑ እንደመከላከያ ሊሆኑ አይችሉም በዚህ ረገድ ሕግ አውጭው ያለጥፋት የሚመጡ አላፊነቶችን በተመለከተ የወሰደውን አቋም ያመለክታል ጉዳቱ የደረሰው አንድ ሰው መቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ ከሆነ ሕጐ አላፊነትን ማንሳት ነበረበት አላፊነቱ የተጫነው ያለጥፋት መሆኑ በቂ ሆኖ እያለ መከላከል ለማይችለው ነገሮች ተጠያቂ ማድረግ ብዙም የሚያዋጣ አይመስልም ለምሳሌ አንድ ህንፃ መብረቅ ወይም የመሬት መንቀጥቀጥ በመከሰቱ ቢወድም የሕንፃው ባለቤት ባለው ሕግ መሰረት ተጠያቂ ማድረግ አስቸጋሪ ደመስላል ሯ የውል ግንኙነቶችን በተመለከተ ያዕቋፉት አላፊነትን ስለሚያስከትሉ አደገኛ ሁኔታወች ንብረቶች እና በሰው ስለተሰሩ እቃዎች የተፃፉትን ድንጋጌዎች ለእነዚህ ነገሮች በሕግ አላፊ ከሆነው ሰው ጋር የተዋዋለና ከተጠቀሱት ነገሮች ጋር ግንኙነት ያለው ሰው ነገሮቹ ጐዳት አድርሰው ብኛልና ካሳ» ይከፈለኝ በማለት ሊጠቅሳቸው አይችልም ቁጥር እንዲህ በሆነ ጊዜ ጉዳዩ የሚወሰነው በባለቤቱና ተጐጅው ደረጉት የውል አ ስምምነት መሠረት ነው ቁጥር ለምሳሌ በአንድ አውቶቡስ ። ተመልሰህ በድጋሜ እስኪ ተመ በጥልቅና በዝርዝር እስካሁን ስናይ ስር የሰፈረውን መሠረተ ሐሣብና የተደነገጉትን ነው ከእስካሁኑ ውይይታችን መረዳት እንደቻልከው ከፍሕቁ ስር የተመለከቱት የከውል ውጭ ኃላፊነት ምንጮች የተዘረዘሩት አስገዳጅ በሆነ የተጠያቂነት ቅም ተከተል ነው በዚህም መሠረት ይህ በንዑስ ስር የተመለከተው የኃላፊነት ምንፍ ዓይነት በስከከመጨረሻ የሚመጣና ጉዳት የደረሰበት ሰው ሌላ ሰውን ለመጠየቅ እንዲችፅ በሕግ የተቀመጠለት ውሱን ቀዳዳ ነው ጥያ ከመሠረታዊው ሆነ ከዝርዝር ድንጋጌዎች እንደምንረዳው በዚህ ደርዓት ወም ደንም ቁ የሚሆነው ሰው የተፈጥሮ ሆነ ሕግዐወለድ ኃለፊትቱ ህ ያሙያ መስክ ጋር የተያያዘ ር ካለንብረት እንዲሁም ከተሰማራ ጥፋት ወይም ጥት አይደለም እንዲሁ ፊት ለፊት ስንመለከተው የሌለበት ነገር ግን ይ ኳ ባይኖርበት በሌላ ስው ላይ ለደረሰው ጉዳት የእርሶ ማራበት የስራ ዓይነትና በቁጥጥሩ ወይም በመዞሖ ተጠ ከሌላ ሰው አድራጎት ነው ያቂነት አይደለም ኃላፊነቱ የሚመጣው ሙሉ ፌሥ ርከክ ከሃ ከከ መ ፐ ቋ በሦስተኛ ወገን ላይ ከው ክውል ውጭ ጉዳት ፔ መሙ ላ ሌሎች ሰዎች ደግሞ ውሱን ናቸው ይህም ብቻ ሓ ሰው ኃላፊነቱን በሕግ የተሸከሙ ኃላፊነት አንዳለባቸው በእያንዳንዱ ተለይቶ መታወቅ ለየትኛው ተግባሩ ደርጊቴ ወገን ላይ ከውል ውጭ ጉዳት አድራሽ የሆነው ነው የ ው በቂጭታ በሶስተኛ ይሆን ያሰቋፏት ያደረሰው እንደዚሁ የተወሰኑ ልዩነቶ ያንን ጉዳት በጥፋት ምክንያት ልናጤነውይገባል ዩነቶችን ስለሚያስከትል ይህንም በውል መ ቴዜታላቹ በየ አነጋር ለተኛው ር ይ ተጠያቂነት ያጣ ኀርአነጋገር ሶስተኛው ብጡል ውጭ ኃላፊነት የሚመጣው ወይም ኢያደርቁዑ መነጨው ሕጉ አንድ ሰው ሌላው ሰው ላይ ላደረሰው ጉዳት ተጠያቂ ው መሆኑ በፍብሕቁ ስር ተመልክቷል አንዳንድ ጊዜ ሕጉ የ ወሰ ለዎችን ሌሎች ለስሯቿው ያየ ንያቶች ለሎች ው ድርጊቶች ከተለያዩ የፖሲሴና የአመችነት ምክንያቶች ባ ቁ ተጠያቂ ሲያደርጋቸው ይስተዋላል በኢትዮጵያ ፍትሐብሔር ሕግ መሠረት ው በሌሎች ሰዎች ተግባር ለደረሱ ጉዳቶች በፍትሐብሔር አላፊ የሚሆንባቸው ሦስት ሁኔታዎች አሉ እነዚህም ዓጉ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ጉዳት ስን ይስማማሉ የአንድ ሰው ጥቅም ላይ የሚደርስ ኪሳራ ነው በሚል ብዙዎቹ ሊተመን የማይች ሠው ጥቅም በገንዘብ የሚተመን ጥቅም ወይም በገንዘብ ል የሕሊና ጥቅምን የሚነካ ሊሆን ይችላል ከዚህ አኳያ ጉዳት በሁለት ይከፈላል የገንዘብ ጉዳት እቪ ኮዬርህሃ እና የሕሊና በ ፀ ዉዐቧ ጅፎርሬአነዉየሃ ሊሆን ይችላል በገንዘብ ጥቅም ላይ የሚደርስ ጉዳት የገንበብ ቂትሥን ይነካል ነገር ግን በአንድ ሰው ኀሊና የሚደርስ ጉዳት የተጐጅውን ስጫት ርርፅ ይጉዳል የገንዘብ ጥቅም ላይ የሚደርስ ጉዳት በገንዘብ ሊተመን የሚችል እና በተመጣጣኝ የገንዘብ ክፍያ ጉዳት የደረሰበት ስው ሊካስ ይችላል ነገር ግን በአንድ ሰው ስሜት የደረሰውን ጉዳት በገንዘብ ተምኖ ካላሳ ማስከፈል የማይቻል ነገር ነውምክንያቱም የአንድ ሰው ስሜት የገበያ ዋጋ ሊኖረው አይችልም ለዚህምይመስጳል በቁጥር ላይ እንደተመለከተው በአንድ ሰው ስሜት ላይ የደረሰው ጉዳት በገንዘብ መካስ በጣም ልዩ ሁኔታ መሆኑንና ሕጉ በግልጽ ካላስቀመጠው የስሜት ጉዳት በገንዘብ የማይተመን መሆኑን ይገልፃል ይህም ሊሆን የቻለው የሰው ልጅ ስሜት በገንዘብ መተመን የማይቻል መሆኑን እና የዝበያ ዋጋ እንደሉለው በመታወቁ ነው ኑን አንዳንድ ጊዜ ግን የተለያዩ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የገንዘብ ካሳ ወጓ የሚገባቸውን የስሜት ጉዳቶች ሲያስቀምጥ እናያለን ነገር ግን በቁጥር ላይ እንደተመለከተው ለስሜት ኪሳራ የሚሰጥ ካሳ ከብር ዐዐዐ ኣንድ ሺ ብር በላይ እንደማያልፍ ይናገራል በእርግጥ ይህን ቁጥር ስናይ የኢትዮጵያ ሕግ በገንዘብ ይካሳል ስላላቸው በስሜት ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች የሰጠው የሕግ ከለላ በቁ ያለመሆኑን ብዙዎች ይናገራሉፎ በተለይ በአሁኑ ሰዓት ብር ዐዐዐ ያለው ዋጋ እና የፍትሐብሔር ሕጉ በወጣበት ወቅት የነበረው የመግዛት ዋጋ ልዩነት ሲታይ በስሜት ላይ ለደረሰ ጉዳት የሚሰጥ ካሳ ከብር ዐዐዐ አይበልጥም ማለት ብዙም ተቀባይነት የለውም በተለይ የሌሎች አገሮችን ልምድ ስናይ ዳጐስ ያለ ገንዘብ የመስጠት ስልጣን ፍርድ ቤቱች ስለተሰጣቸው ከእኛ አገር ጋር ያለውን ንጽጽር ያመለክታል ጉዳትን የገንዘብ ጉዳት እና በስሜት ላይ የደረስ ጉዳት ብሎ መክፈል የኢትዮጵያ ሕግም የተከተለው የአከፋፈል ስርአት ነው ስለ ሞራል ጉዳት ከማውራታችን በፊት ስለገንዘብ ገዳት አንዳንድ ነገሮችን ማለቱ ጠቃሚ ነው ያ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ በወቅቱ ስሰደሪሶ ጉዳት በቅ ጉዳት ናቸው አሁን ስለደረስ ስንናገር የደረስ ወደፊት ይደርሳል ተብሎ የሚጥ ጉዳት ስንል አንድ ሰው ያለው ሀብቱ ሰራ ወይም ይጨምር የነበረው ሀብቱ መጨመር የነበረበትን ያህል ዋጋ ሳይጨምር ሲቀር ነው በአጠቃላይ በወቅቱ የደረሰውን ጉዳት ለማግኘት ከሳሹ ያለውን ሀብት ጉዳት አደረሰ የተባለው ሁኔታ ባይከሰት ኖሮ ሀብቱ ሊኖረው የሚችለውን ያህል ዋጋ ልዩነት መፈለግ ነው በወቅቱ የደረሰው የጉዳት አይነት በአንድ ሰው ንብረት ላይ የደረሰና ዋጋው እንዲወርድ ያደረገ ጉዳት ሊሆን ይችላል ስንል ይህ አይነት ጉዳት የአንድ ስው ንብረት ወይም ዋጋመቀነስ ወይም የአንድን ሰው ኃለፊነት መጨመር የቃልል በሁለቱም ሁኔታዎች የአንድ ሰው አጠቃላይ ንብረት ዋጋው ቅ ብሎ እናገኝለን ር ስንል ለምሣሌ አንድ ሰው የአካል ጉዳት ኃላፊነት መፈጠር ወይም መጨመ ስለደረሰበት የታከመበትን ዋጋ የመክፈል ግዴታ ገብቶ ሊሆን ይችላል በሌላ በኩል አንድ የእንስሳ ወይም የሞተር ተሽከርካሪ ባለቤት መኪናው ያደረሰበትን ጉዳት የመካስ ግዴታ ይኖረዋል ምንም እንኳን ጉዳት ያደረሰው ሰው የመንዳት ፈቃድ ባይሰጠውም ። የባለቤትነት መብት ሰጥቶት ሊሆን ይችላል በለላ በኩል ጉዳት የደረሰው በአንድ ሰው የማይጨበጥ የማይ «ወዌ ንብረት ሊሆን ይችላል ለምሣሌ ሕግ ጥበቃ የሰጠው የኮፒ ፆ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሎድርስትና አመ ከንከ ቀጣህቹ መብት ተጥሶ ሊሆን ይችላል የፖተንት መብት ማወቱቾ ከጠራ ይይ ኣሉ በቶች ተጥሰው ሊሆን ይችላል በመሆኑም እነዚህ አተድት በወትአ እን ቤቱ መብቶቹን እንዳይጠቀም በተለያየ መልኩ ገደብ ድው ድ ሰው ጉዳት እንዳደረሰበት ይቆጠራል ለዚህም ጉዳት በገንዘብ መጠየት ይታቻላል ወመፈጠሩ መይም በመ ቅቱ ደረሰ የተባለው ጉዳት ኪሣራ መድረስ ኃላፊነት ጸመጥፋቱ ወይም በመንዱህ ነ ወይም ተጨባጭ የሆነ ወይም ያልሆነ ነገር ይቸላል ይህ ጥቅ ሳይሆን የተጠበቀው ጥቅም ገቢ ሣይገኝ ቀርቶ ሊሆን ም ጉዳት ያደረስው ክስተት ባይፈጠር ኖሮ ጥቅሙ ለተጎጂው ይተርፍ ነበር ይህም የተጠበቀው ጥቅም ከአንድ ሰው አገልግሎት ወይም ስራ የሚመነጭ ጥቅም ሊሆን ይችላል ቋተጨማሪም አንድ ሰው አንድ ንብረት ቢጠቀም ኖሮ ያገኝ የነበረው ገቢ በንብረቱ ጃይ ጉዳት በመድረሱ ያንን ጥቅም ገቢ አጥቶ ሊሆን ይችላል ለምሣሌ አንድ ሰው የአካል ጉዳት ቢደርስበት የደረሰበት የገንዘብ ጉዳት የሚለካው ለሕክምና የወጣውን ወጪ ብቻ ሳይሆን ይኸ ሰው ጤንነቱ ተጠብቆ ቢኖርና በግል ቢሰራ ወይም ቢቀጠር ኖሮ ያገኝ የነበረው ገቢ ከግምት ውስጥ መግባት አለበት በተመሣሣይ አነጋገር አንዱ የመኪና ባለቤት መኪናው ላይ በደረሰው ጉዳት መኪናውን ማከራየት ካልቻለ። ወይም ከመኪናው ያገኝ የነበረውን ጥቅም ሣያገኝ ቀርቶ ከሆነ በወቅቱ አደጋ እንደደረሰበት ይቆጠራል በቁጥር ዐ እንደተመለከተዉ ለተመ ምንም እንኳን በወቅቱ ባይከሠትም ለወደፊት ሊደርስ ይችላል ተብሎ የሚገመተው እስኪፈፀም ድረስ ሣይጠበቅ ካሣ ሊከፈለው እንደሚገባ ወደፊት ሊደርስ ይችላል ወደፊት ይደርሣል ስለሚባል ኪሣራ ነ የሚችል የጉዳት ኪሣራ ጉዳት የተረጋገጠ ሲሆን ተደንግጓል እዚህ ላይ መታወቅ ያለበት ማንኛውም ተብሎ የሚገመት ጉዳት ፃ አይሰጠውም ካሣ የሚሰጠው ሊደርስ እንደሚችል አሁን ላይ ሆነን ማረጋገጥ የምንችለውን ጉዳት ዚ ሣራ ብቻ ነው ሥር ደ መማሚሪሥ ሸን ለ ት በወቅቱ ደረሶ ሌላው መታወቅ ያለበት ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን ጉዳ ሰዋ ከሚባለው ጉዳይት ለመለየት የጌዜ ወሶን ማበጀት አስፈላጊ መሆኑን ህፍ ም አንድ ጉዳት በወቅቱ የደረሰ መሆኑንና ወደፉት ሊደርስ የጫችል ን ት መሆኑን ለመወሰን መውሳዶ ያለብን የጉዳቱን መጦን የወሰነው ፍ ሃኑ ህህ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሬስ የደረሰው የጉዳት ኪሣራ በወቅቱ የደረስ ወደፊት ሊደርስ የሚችል ተብሎ ከተቻለ የጉዳቷሕ ኪሣራ እንደደረስ በመሆኑም በቁጥር ላይ የተመለከተው በት ቀን በወቅቱ ደርሷል የሚባለውን ኪሣራ ለመለየት ይጠጦቅማል ነገር ግን ይግባኝ ማመልከቻ በቁጥር ይችላል በዚህም ድ ውሣኔ እስኪደርሶስ የጉዳት ኪሣራ ዕለት ነው ይህ መክሰቱ የማይቀር ተቆጥሮ ካሣ ይወሶ ፍርድ ቤቱ ስለኪሣራ ልክ ሊደርስ ይችላል ተብሎ ፍርድ ቤቱ የካሣ ልክን አስመል ላይ የተመለከቱትን ነገሮች ከግም መሠረት የሚጠበቀው ክቶ የቀረበውን የ ት ውስጥ በማስገባት ሊቀበለው ሆጭች ሊገምቱ የሚገባቸውን የነገሩን አጋጣሚ ሁኔታ ያላግባብ በመያዝ ውሣኔ ሰጥተው እንደሆነ ወይም ሊገምቱ የሚገባቸውን ትክክለኛውን መንገድ ትተው ያላግባብ መንገዶ ይዘው የተገኙ እንደሆነ ሰ በዳኞች የተወሰነው የኪግራ ገንዘብ በግልጽ ከአእምሮ ግምት ውጭ የሆነ እና ብ የተወሠነውም በማድላት ወይም በዝንባሌ መሆኑ እርግጥ ሆና የተገኘ እንደሆነ ሐ በዳኞቹ የወሰነው የጉዳ ቱ ካሣ በሂሣብ መሣሣት ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ከላይ በ መጠንበይግባኝ ስሚ ፍርድ ቤት ሊቀየር የሚችል ስለሆነ የይግባኝ ፍርድ የተሰጠበት ዕለት በወቅቱ የደረሰውን ጉዳት ወደፊት ሲደርስ ይችላል ተብሎ ከሚገመተው ጉዳት እንድንለይ ይጠቅማል በእርግጥ ይህ አመለካከት በቁጥር ላይም ተገፀባርቋል በንዑስ ቁጥር መሠረት ዳኞች በተበዳዩ ላይ የደረሰበትን ጉዳ ሌግመዛዘን የፍርድ ውሣኔ የሚሰጡበትን ቀን መሠረት አድርገው መያዝ እንዳለባቸው ተመልክቷል በንዑሰ ቁጥር መሠረት አንዳንድ ጊዜ ወደፊት ሊደርስ ይችላል ተብሎ የሚገመት ጉዳት ለመገመት የማይታይ መስሎ የታያቸው ከሆነ ለጊዜው ብቻ የሚፀና ትዕዛዝ ፍርድ ሰጥተው ይህ ፍርድ እንደገና እንዲታይ ጥያቄ ማቅረብ ይችላል የሚል ፈቃድ መስጠት ይችላሉ ለምሣሌ አንዳንድ ጊዜ የደረሰው የአካል ጉዳት ሆና የጉዳቱ መ መወሰን ላይቻል ይችላል ውሣኔው በተሰጠው ዕሰት የጉዳቱ መጠን ና ላይረጋገጥ ይችላል የመጨረሻው የጉዳቱ ውጤት ሞት ሊሆን ይችላል። ተጠቀሱት ሁኔታዎች የካሣው ፈር ሌሌ መር ላ አሼ ን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ እ ሻ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ሁለታ ዓመት ብቻ እንደሆነ ተደንግጓል በተጨማሪ በቁጥር ጋጩ እንደተመለከተው በዳኞች የተደረገው የጉዳት ግምት ም መሆኑንና ጉዳት የደረሰበት ሰው የተባለው ጉዳት በአመጣው ምክንያት የመጨረሻ ካሣ ከጠየቀበት ጉዳት ጋር ግንኙነት የሌለው ካልሆነ በቀር ለዚሁ ደረሰለት ዳቶ በአዲስ ክስ ካሣ መጠየቅ አይችልም እነዚህ ቁጥሮች በወቅቱ መጠኑን ጉዳት የማይችሉ ወደፊት ሊደርሱ ይችላሉ ተብለው የሚጠበቁትን የጉዳት አይነቶች በተመለከተ ተጎጂው ካሣ እንዳይጠይቅ ሊያደርጉ ይችላሉፈ ይህም ፍትአዊ ስለማይሆን ቁጥር ዐ ጥሩ መላ በማበጀት ለፍርድ ቤቶች የተለየ ትዕዛዝ የመስጠት ስልጣን ሰጥቷል በዚህም መሠረት ፍርድ ቤቱ የተወሰነ ገንዘብ ለጌቬው ለተጎጂው ከፈረደለት በቷላ ተጎጂው ውሣኔው በተሰጠበት በሁለት አመታት ውስጥ ተጨማሪ ካሣ መጠየቅ እንደሚቻል በፍርዱ ውስጥ ሊፈቅድለት ይችላል ሥ በቁጥር ዐ እና ከተጠቀሱት ሁኔታዎች በቀር ፍርድ ቤቶች ወደፊት ሊደርሱ ይችላሉ ተብለው ስለሚጠበቁ ጉዳቶች የተባሉት ጉዳቶች ዘራ መድረሣቸው የማይቀር መሆኑ ከተረጋገጠ በሚሰጡት ውኔ ውስጥ ካሣ መወሰን ይችላሉ ሊደርስ ይችላል ተብሎ የሚጠበቀው የጉዳቱ አይነት ከዚህ ቀደም እንዳየነው የአንድ ሰው ሀብት ዋጋው እንዲቀንስ ማድረግ ወይም የሚጨምረውን ያህል ያለመጨመር ሊሆን ይችላል ይሁንና ይኸንንም ቢሆን መወስኑ ቀላል አይደለም ለምሣሌ አንድ ሰው የደረሰበት የአካል ጉዳት ከሆነ አንድ ሰው በሕክምና ላይ እስካለ ድረስ ወጪው ወደፊትም ይቀጥሳል የመሥራትና ገቢ የማግኘት ችሎታውንም በሙሉ ወይም በከፊል አጥቶ ሊሆን ይችላል ይኸም ቋሚ የመሥራት ችሎታ ማጣት በተጎጂው ላይ ቀጣይ የሆነ የወደፊት ጉዳት ስለሚያደርስ ተሰልቶ መከፈል አለበት በተመሣሣይ ሁኔታ አንድ ሰው አክራይቶ የሚጠቀምበትን መኪና በጉዳት ምክንያት አጥቶ ሊሆን ይችላል በዚህ ስው ላይ የደረስው ጉዳት የመኪናው ዋጋ ወይም መኪናውን ማስጠገኛ ገንዘብ ብቻ ሳይሆን መኪናው ባይጎዳ ኖሮ ያስገባ የነበረው ገቢ ከግምት ውስጥ ከወዲሁ ገብቶ ውሣኔው በተሰጠበት ዕለት መሠራት አለበት ማለት ነው ሌላው ካሣን በተመለከተ መነሣት ያለበት ነገር ካሣ ለማግኘት ጉዳት የደረሰበት ጥቅም ሕገወጥ ወይም የሕብረተሰቡን ሞራል መቃወም እንደሌለበት ብዙዎች ይስማማሉ በወቅቱ የደረሰ ወይም ሊደርስ ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ጄሎ ዳት በመድረሱ ብቻ ካሣ መጠየቅ ላይቻል ይችላል ለምሣሌ አንድ ሰው ፉ ወይም ለኮንትሮባንድ ለሥራ በሚጠቀምባቸው መኪናዎች ወይም ግመሎች ላይ ከና ድ ኤ ፊጩ ጊ ርከክ ከሃ በ ዳት በ ድረሱ ያገኝ የነበረው ገቢ ቀንሶ ወይም ተቋርጠ መ ህብ ደርሶበት ሊሆን ይችላል ከኮንትሮባንድ ንግድ ገቢ ማግኘት በሕግ የተከለከለ በመሆኑ ተጎጂው ይኸንን ጉዳት ነው በማለት ካሣ ሊጠይቅ አይችልም አንድ ካላ ከሕገ ወጥ ድርጊቱ ሲያገኝ ለነበረው ። ያ ሪ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ረ ጉዳቱ ምክንያት የታጣው ዕድል ራሱ ዋጋ ሊኖረጡ ል ዋጋ ጉዳት ስለሆነ ስለመካሱ ጥርጣሬ ቶሪ ቲኬት በሌሎች ጥፋት ጠፍቶ ጠይም በመሆኑም የቲኬኩቱ ዋጋ በራሱ ጉዳት ስለሆነ ካሣ በሌላ በኩል የሎቶሪው ቲኬት ባይጠፋብኝ ኖሮ ይነቱ የሚያገኘውና ካሣ የሚያስከፍለው ማጣቱን ለፍርድ ቤት ሲያረጋገጥ ብቻ ጋገጥ እና ያ ቁጥር አሸናፊ ቁጥር እንደሚያስከፍል ጥርጥ ተሸላሚ እሆን ነበር የሚለ ሽልማቱን በሎተሪው ትኬት መጥፋት የተነሣ ነው ይህም ሊሆን የሚችለው የጠፉው ቁጥር ሲሬ መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ ነው ባቸው የሚል አስተሣ ዲት ባሏ የሞተባት ሴት የባሏን ሞት ሌሎች ስለሞቱ ኖሮ እየረዳት እንደሚኖር በእርግጠኝነት ለፍርድ ቤት እስከ ዕለተ ሞቱ ድርስ እየረዳት የነበር ሰው መሆኑን ታት ይችላልና በጉዳትም ሆነ በማናቸውም ምክኒያት በእርግጠኝነት መረጋገጥ ኣለ በቁጥር ዐ መሠረት አን ተጠያቂ የሆኑ ሰዎች ባያስከትሉ ማስረዳት አትችልም ምንም እንቤ ብታርጋግጥ እንኬን ይህ ሰው ሊፈ ን ሊያልፍ ይችል ይሆናል ከዚህ ሁሉ መማር በራሷ ላይ ጥገኛ እንደሆነ ሕይወቱ የምንችለው ነገር ቢኖር ወደፊት ሊደርሱ ይችላሉ ተብለው የቀርቡትን የጉዳት ካሣ ጉዳቱ በእርግጠኝነት ይረጋገጥ ማለት የቁጥር ን እና ጥያቄዎች በተመለከተ የሌሎችን ሕጎች ተፈጻሚነት መቃወም ስለሚሆን አንድ ሰው ጉዳቱ ሊደርስ እንደሚቻል አንድን ጤነኛ አእምሮ ያለውን ሰው በ ፀፀመዐበ ማሣመን በሚችል መልኩ ከተረጋገጠ ካሣ የማይሰጥበት ምክንያት የለም ለነገሩ ወደፊት ሊከሰት ይችላል ተብሎ ስለሚጠበቅ ሁኔታ እያወራን በእርግጠኝነት ከወዲሁ እናውራ ብንል እርስ በራሱ የሚጋጭ ነው የሚሆነው ስለዚህ አንድ ሰው ወደፊት ሊደርስ ስለሚችል ጉዳት ካሣ ሲጠይቅ ጥያቄው ውድቅ መሆን ያለበት ጉዳቱን በተባለው ሁኔታ ማረጋገጥ ቢያቅተው ብቻ ነው ለምሣሌ አንድ ሰው የሚፈነዱ ቅመማት በሥራ ላይ በማዋሉ ብቻ ወይም ጉልበት ያለው የኤሌክትሪክ መስመር በመዘርጋቱ ብቻ ሌሎች አደጋ ሲፈጠር እንደሚችል እሙን ነው ነገር ግን በእንደዝህ ባሉ ሁኔታዎች ምክንያታዊ በሆነ በ አ ይደርሣል ተብሎ መጠበቅ አይችልም ጉዳት ለደርስ እንደሚችል ይ ለ ለ አፊ አቸ በቁጥር እንደተመለከተው ትም ሊያደርሱ ይችላሉ በሚል ምክ ቢሆን ጎረቤት በሆኑ ንብረቶች ዮ ኒያት ብቻ ለደርስ መበላሸት አላፊነት እን ላብ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ወደፊት ሊደርሱ ይችላሉ ተብለው የሚጠበቁትን ጉዳቶች በተመሰከተ ሣሠብ ተቀባይነት የለውም ለምሣሌ ዉፎጨ። ኒስ ነ ተመልክቷል በተመሣሣይ ሀ ና ተመልክ ደ ሁኔታ አንድ ሰው በቆዳው ላይ ካንስር ሊያስ ካንሰር ሊይዘኝ ስለሚችል ብሎ ካሣ መጠየቅ አይቸልም የ ር ንስር መያዝ ያለመያዝ በአንድ ጤነኛ አእምሮ ባለ ስለማይችል ው ሰው አመለካከት በእርግጠኛነት መናገር ነገር ግን የጉዳቱ መድረስ በአንድ መካከለኛ እርግጠኛ ከሆነ ምንም እንኬን የጉዳቱን መጠን አር መመር ህች ለክት ውድቅ ልሆች አይችልም ለምሣሉ አንድ ሰራተኛ በደርስበት ጉዳት ሦካ ት የመስራት ችሎታውን በሙሉ ወይም በከፊል ቢያጣ ጉዳት ስለመድረሱ ወይም ወደፊት ያገኝ የነበርው ገቢ ስለመቀነሱ ጥርጣሬ የለም ነገር ግን ምን ያህል ሊያጣ እንደሚችል በቁጥር ዐ መሠረት በተራ ሁኔታ ይከሠታል ተብለው የሚጠበቁትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት ፍርድ ቤቶች የመውሰን ስልጠን አለቸው ገ ይ ፎሮ መታ ካሣ ለመጠየቅ ከሚያስፈልጉ ነገሮች ሦሰተኛው እና በቁጥር የታቀፈው የደረሠው ጉዳት ጉዳቱን አመጣው ከተባለው ድርጊት ወይም ሁኔታ የመነጨ መሆኑ ርሀበ መታየት አለበት በደረሰው ጉዳትና ጉዳቱን አደረሰ በተባለው ነገር መካከል አንደዚህ አይነት ግንኙነት ከሌለ ካሣ መጠየቅ እንደማይችል ግልፅ ነው በሌላ መልኩ ስናይ ይህ አይነቱ ግነኙነት በጉዳትና ጉዳቱን አደረስ ተብሎ ስለሚነገረው ነገር መካከል አለ የሚባለው መቼ እንደሆነ ሕጋችን በግልፅ አላስቀመጠም ቢሆንም ከዚህ ነጥብ ጋር ግንኙነት ያላቸውን አንዳንድ ቁጥሮች አንስተን የሕጉን አመለካከት ለማሣየት እንሞክራሰለን ቁጥር ዐን ስለ ጉዳት ካሣ መጠን ሲያስቀምጥ ለደረሰው ጉዳት አላፊ መሆኑ በሕግ የታወቀው ሰው የሚከፍለው የጉዳት ላይ ከደረሰው ጉዳት ጋር እኩል ሆኖ መመዛዘ በቁጥር እንደተመለከተው የሚከፈለው ውሉ ባለመፈፀሙ ይደርሣል ብሎ በሚገምተው አስተያየት ልክ ነው ስለዚህ በውል ሕግ እንደተመለከተው ውሉ ባለመፈፀሙ የሚከፈላው ኪሣራ ገንዘብ ከደረሰው ጉዳቱ ጋር እኩል ሊሆን የሚችለው የደረሰው ጉዳትና ጤነኛ አምዕሮ ያለው ሰው ውሉ ባለመፈፀሙ ይደርሣል ብሎ የሚያስበው ጉዳት እኩል ሆነው ሲገኙ ብቻ ነው። ይሁንና በቁጥር ዐዐ እንደተገለፀው አንድ ጤነኛ አእምሮ ያለው ሰው ይደረ ር የሚጠብቀው ጉዳት ከደረሰው ጉዳት የሚበልጥ ሆኖ ከተገኝ የሚዘፈሰው ጉ ሦ በቁጥር ላይ ከተጠቀሰው ቅ ያለ ይሆናል በሌላ በኩል በቁጥር ፓ ን አለበት ይላል ይኸ አካፄድ በውል ሕግ ኪሣራ የሚታሰበው አአምሮ ያለው ሰው እ ር ኤኔ ዊጋ ካሣ አላፊነቱን ያመጣው ጉዳይ በተበዳይ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ፆ ለከተው ውሉን ሣይፈፅም የቀሪው ለው ውሉ ውስጥ ሲገባ በተጎጂው በቁጥር አደ መሰስ ተው ተዳት በላይ ሊደርስ እንደሚችል ከተናገረው በቁጥር የተመለከተውን ሣይሆን የደረሰውን ጉዳት በሙሉ ይክሣል ማለት ነው ከውል ወጭ የሚመጣ አላፊነትን አስመልክቶ በቁጥር ከላዬ እንደተመለከተው የሚከፈል የገንዘብ ካሣ በመካከለኛ ችሎታ ባለጤጡ ደርሣል ተብሎ የሚጠበቀው ሣይሆን ከደረሰው ጉዳት የሚስተካከል ው ይህን የደረሰውን ጉዳት የሚክስ ካሣ ለመጠየቅ ጉዳቱን ማረጋገጥ አለበት ይህም ማለት ለምሣሌ ልና በውስጥ የነበረው ከፍተኛ የወርቅ እንደተጠቀሰው ሰው አመሰካከት ይ ነው ስለሆነም አንድ ሰ ያደረሰው ክስ ያቀረበበት ድርጊት መሆኑን አንድ ሰው የሌለውን ጭድ ክምር ቢያቃጥ ክምችት ተቃጥሎ ቢጠፋ ምንም እንኤቤን በአንድ መካከለኛ አእምሮ ባለው ሰው አመለካከት ይኽን ያሀል የጭድ ክምር መቃጠል ለዚህን ያህል ጉዳት ይደርጋል ተብሉ ባይጠበቅም ወርቁ ያወደመው ጭዱ ባቃጠለው ድርጊት መሆኑ ከተረጋጋጠ ለቃጠሎው ኃላፊነት ያለበት ሰው ለወርቁ ዋጋም አላፊ ይሆናል ማለት ነው ክስ በተመሠረተበት ድርጊት መሆኑ ቢታወቅም ምንም እንኬን ጉዳቱ የደረሰው በዚህም መሠረት ርትዕ ሲመራው ዐሀ ለፍርድ ቤቶች ከፍተኛ ሚና ይሰጣል የደረሰው ጉዳት የማይጠበቅ ሁኔታ ከሚጠበቀው በላይ የሆነ ጉዳት ሲደርስ መከፈል ያለበትን ካሣ ቀንሶ ከደረሰው ጉዳት በታች ማስከፈል ይችላል ይኸም ብቻ ሣይሆን ፍርድ ቤት ጉዳት አድራሹን ከምንም አይነት ካሣ የመከፈል ግዴታ ሁሉ ነፃ ማውጣት እንደሚችል አንዳንድ ፀሐፊዎች ይናገራሉ ይሁንና ይኸን አይነቱ የፍቤት ስልጣንና በወንጀል ፍርድ ቤት ወንጀለኛነቱ ስለተረጋገጠበት ሰው ተፈጻሚነት ያለ አይመስልም ምክኒያቱም በወንጀል ጊዜ በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር መሠረት የመንስኤና ውጤት ግንኙነት በተለመደው መልኩ መረጋገጥ አለበት ስለሆነም ጭርሽ ያልተጠበቀ ጉዳት ደርስ ለማለት ብዙ ክፍተት የለም ነገር ግን በቁጥር መሠረት አንደ ፍርድ ቤት ከውል ውጭ የሚመጣ አላፊነቶችን በተመለከት ጥፋተኝነትን ሲወስን መ ላጠ ቤት በሰጠው ውሣኔ አይገዛም ይኸም ማለት አንድ ሰው ከወንጀል ነ። ይችላል ማለት ነው ወንጄለኝነቱ ተወሰኖ ከሆነ ምንም የፍትሐብሄር ውሣኔ ጥፋት የለም ብሎ ያመወሰን ስልጣኑ የተጠበቀ ቢሆንም ጥፋተኛነ ውሌ ገ ጭራሽ ያልታሰበ ዓይነት ነው የሚልበት ክፍተት የለም ቱን ከወሰነ የደረለው ጉዳት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቃ ሠ ሽናኑነጋ በሌ ጥም ላ በኩል ደ ግሞ ምክኒያቶች ጉዳት በተለያየ መልኩ የመንስኤነት ግንኙነት ያለቸው ተከስተው ከሆ አይነት ሚ ነ ምንም እንኬን በጉዳቱ መከሰት ላይ እኩል ወይም አንድ ና ባይኖራቸው ያ ም ተ ተያያዥነት ያለቸው ምክኒያቶች እንደ መንሰኤ ነው በቁጥር መሠረት ገ ለዎች አንዴ በሆነው ጉዳይ ለደረሰው ጉዳት ካሳን እንዲከፍሉ ለስድኡ በአንድነት እያንዳንዳቸው ኃላፊ ይሆናሉ ተግባር አነሳሺ በሆነውና በዋናው አድራጊ በበደሉ ተግባር ተባባሪዎች መካከል ልዩነት አይደረግም እንዲሁም የግዴታው መነሻ ለየአንዳንዶች ከውል ውስጥ ለየአንዳንዳቸው ከውል ውጭ የሆነ አላፊነት ነው ተብሎ ልዩነት ሳይደረግ አንድ ለሆነ ጉዳት እንዲክሉ ግዴታ ባለባቸው ሰዎች መካከል ያለው አላፊነት የአንድነት አላፊነት ነው ከዚህ ቁጥር የምንረዳው ነገር ቢኖር እያንዳንዱ ለጉዳቱ እንደመንስኤ ስለሚቆጠር ለደረሰው ኪሣራ ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ ነው ይኸም ማለት ከሣሹ ከፈለገ ጉዳት ካደረሱት ወይም ለጉዳቱ ተጠያቂ ከሆኑ ሰዎች መካከል አንዱን ወይም የተወስኑትን ብቻ መርጦ መክሰስና ሁሉንም ኪሣራ መቀበል ይችላል ማለት ነው ይኸም ሊሆን የሚችለው እያንዳንዱ ተከሣሽ ለጉዳቱ እኩል መንሰኤ ነው ተብሎ ስለሚታይ ነው ይህም የሚያመለክተው የመንሰዔ እና የውጤት ቨር ከከከሯ አስፈላጊነት የለለ መሆኑን ነው ምክንያቱም አነሣሹ ድርጊቱን ፈፃሚውና ተባባሪ በጉዳቱ መድረስ ላይ የተለያየ ሚና እንዳላቸውና ነገሩን ጠበብ አድርገን ካየን ጉዳቱን ያደረሰው በቀጥታ የፈፀመ ሰው መሆኑ ግልፅ ነው ነገር ግን እነዚህ የተለያየ ሚና ያለቸው ሰዎች እርስ በራሣቸው መካከል ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ተካሰው እንዳየድርሻችን አላፊነታችን ይሁን ብለው መከራከር እንደሚችሉ ከቁጥ ዐ መረዳት እንችላለን በዚህ ቁጥር መሠረት ብዙወች ሰዎች አንድ በሆነ ጉዳይ የጥፋት ተግባርን የሚገባውን ዕዳ በርት ይወስነባቸዋል ጥፋት በጥብቅ አላፊነትን የሚመለከተውና በተለይ ቁጥር ሆነ በአንድንዶች አገሮች በቂ መንስኤና ውጤት ግንኙነት የለም ትን ሁኔታ የእኛ ሕግ አላካተተም ይኸም ማለት ለምሣሌ ተሽከርካሪ ወይም እንስሳ በጉዳቱ መድረስ ላይ ስለቲሣተፈ በሌላ በኩል ያሰ ዐ የተመለከተን እንደ ብለ መከራከር የሜፖልቦ የአንድ ሰው ሕንዓ የሞተር ፖፖ ሜር ኋ ሠ ባጋ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ኣሦ ነ እ ኣዞ ግንኙነት ርህ ሸር። ያለውን ዝር ያመለ ሕግ እና ከውል ውጭ የሚመጣ አላፊነት በተመለከተ ክታል በወንጀል ሕግ አንድ ሰ ነገር ግን በቁጥር ላይ የተመለከተውን ው ሌሎች ለሠሩት ስራ አይቀጣም ወይም በተወሰነ ሰዎች ድርጊት መሆኑ አም ወፉ ከ ድርጊቱ የተፈፀመው በአንድ ያኔ ቀ የስብስባው አባላት ሙሉ በሙሉ ይቀጣሉ ይሁንና የቁጥር ን አፃፃፍ ስናይ ራሱ እዚህም ቢሆን ፍርድ ቤቱ ለአንድ ወይም ለተወሰኑ ሰዎች ድርጊት ሁሉንም ተጠያቂ የሚያደርግ ፍርድ ላያስተላልፍ እንደሚችል ስልጣን ሰጥቶታል ምንም እንኳን ጉዳቱ የደረሰው በስብሰባው ውስጥ በሚገኙት አንድ ወይም የተወሰኑ ሰዎች መሆኑ በእርግጠኝነት ቢታወቅም በርትዕ አስፈላጊ ሣይሆን ሲቀር ፍቤቱ ካሣ ላይወስን ይችላል በሌላ በኩል ጉዳቱ የደረሰው በስብሰባው ውስጥ ከሚገኙት ሰዎች በአንዱ ወይም በተወሰነ መሆኑ ከተረጋገጠ አላፊነቱ የእነዚሁ ሰዎች ብቻ መሆኑን ከራሱ ከቁጥር መረዳት ቀላል ነው ለምሳሌ ከላይ ባየነው ምሣሌ አዳኞቹ የነበራቸው የተለያየ ጥይት ጠመንሻጃ በሆነና በተጎጂው ላይ የደረሰውን ቁስል መጠንና ጥልቀት ሣይንሣዊ በሆነ መልኩ መርምሮ ጉዳቱን ያደረሰው ከስብሰባው መካካል በአንድ የተተኮሶ ጥይት መሆኑን ማረጋገጥ ከተቻለ ያንን ጥይት ይዞ የነበረው ሰው ብቻውን ተጠየቂ ስለመሆኑ ጥርጣሬ የለም ሠ ይ ደግሞ ሀሳፊነቱን ከወሰደው ሰብስብ ውስጥ ዎች የፈፀሙት ተግባር ጥፋት ው ሰዎች ተተክተው ክስ ኸ ቁጥር ስለሌሎች በንዑስ ቁጥር የተመለከተውን ስና አካለ መጠን ያልደረሰ ወይም ሠራተኛ ቢኖር እነዝህ ሰ ሆኖ ላስከተለው ጉዳት በፍትሐብሄር በኩል ያለባቸ ሊቀርብባቸው የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ድንጋጌ ነወ ይ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ላ ምንም ተጨማሪ ነጥብ የማ ይሰጥ አላፊነት። በተመሶኮተ ካየነው ሶ ረተ በሻገር ብዙም አስፈላጊነት የለውም ሰሥች ድርጊት ን ግልፅ ከማድራ በመሆ ነገሮች ምንም እንኳን ካሣ ለመጠየቅ የመንስኤ እና በኢትዮጵያ ሕግ የዚህ አይነት ግንኙነት ፍጤት ጊዜ አለ እንደሚባል ወይ የሆነ ኣር ካድ ድንጌዎችን ከግምት ውስ ጥ አስገ ብተን አንዳየነው እንግዲህ እስካሁን ፈላጊ ቢሆንም ግንኙነት ማሣየት አስ ጉዳት እና ክስ በቀረበበት ድርጌት ያለ ማስመሰል ከላይ እንዳየነው የተ የተለያዩ ጉዳዩችን በተለያየ ሁኔት መወሰ ለያዩ የሕግ ን አለብን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የካሣ አይነቶች ስለካሣ አይነቶች ስናወራ ጉዳት « ዐዐ ማየት ይችላል የጀመሪያ ነውን ም ደሚችል የቁጥር ተመልክቷል በዚህ ቁጥር እንደተመለከተው በሌላ አኳኋን አሰካል ቀ ተር በጉዳት መካስ ያለበት ተመጣጣኝ ገንዘብ በመከፈል ይሆናል በሌላ በኩ በንዑስ ጥር እንደተመለከተው በገንዘብ በመካስ ፋንታ ወይም በገንዘብ ከሚከፈለው ኮነ በተጨማሪ ተጎጂው በሌላ አኳቷን እንዲካስ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ዳኞች ለጉዳዩ ተገቢነት ለውጥ ትፅዛዝ ለመበየን እንደሚችሉ ነገር ግን የሚሰጡት ብይን የሰዎችን ነዛነትና የሦስተኛ ወገኖችን መብት መንካት እንደለለበት ተመልክቷል ይኸም ዓይነት ካሣ በትክክል ስላል ተቀመጠና የተለየዩ የመካስ ዘዴዎችን ስለሚያጠቃልሉ በሌላ አኳኋን መካስ ብለን ልንጠራ እንችላለን ስለዚህ ምንም እንኳን ከውል ውጭ አላፊነቱ በቁጥር ላይ እንደተመለከተው በሦስት አይነት መነገዶች ሊመካጭ እንደሚችል ቢገለለፅም ውጤቱ በገንዘብ ወይም በሌላ አኳኋን መካስ ነው የገንዘብ ካሣ በቁጥር ዐዐ ላይ እንደተመለከተው እንደመርህ ጉዳይ መካስ ያለበት ከጉዳቱ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ገንዘብ በመክፈል ነው ስለዚህ ፍርድ ቤቱ ልዩ ምክኒያት መስጠት ካልቻለ የደረሰ ጉዳት መካስ ያለበት በገንዘብ ነው ከገንዘብ ሌላ አይነቱ ካሣ ለመስጠተ ክኒያት መኖሩን ማስረዳት አለበት አለበት ነገር ግን የሞራል ጉዳቶችን በተመለከት ይኸ ይኸ መርህ አይሠራም በቁጥር እፃደእንደተመለከተው በሰው ስሜት ላይ የደረሱ ጉዳቶች መካስ ያለባቸው አግባብነቱ ባላቸው መንገዶች ነው በተለይ በንዑስ ቁጥር ሠ መሠረቱ በስሜት ላይ የደረሱ ጉዳዩች የሚካሱት ሕጉ በተለይ በገንዘብ ይከሣል ብሎ ባስቀመጠቦት ሁኔታ ብቻ ነው ይህም የሚያሣየው በቁጥር ለይህም የማያሣየው በቁጥር ዐ ላይ የተመለከተው በገንዘብ የመካስ መርህ ተቀልብሶ በሌላ መርህ ተተካ ማለት ነው ንድ ጉዳት መካስ ያለበት በገንዘብ በኢትዮጵያ ብር ሬጩሀ መሻር የሚችለው ዳኞች በሌላ አኳኋን ም ርከክ ከሃ ጳ ስለዚህ ከሞራል ጉዳቶች በቀር ኣን መሆኑን ማወቁ ጠቃሚ ነው ይ ማሣየት አለባቸው በሌላ አኳኋን መካስ ምን ጊዜዎ ተዝ በርናገርም ለምሣሌ የ እጥረት ከሚገባው በላይ ባለው ሁኒ አንደሚሆን ሕጉ ባይ መለከተው የሰው ንብረት አበሳሽቶ ወይም በሰው ንብረቴ ላይ በቁጥር ላይ እንደገ አላፊነት ያለበትን ሰው ሌላ ንብረት እንደንብረት እንዲቀደር ጉዳት አድርሶ ገን ላይ የተመለከተውን ግዴታ የመወጣት ኃላፊነት ያለበት ስሑጡ ወይም በቁጥርረዐ ቤቱ ሊወሰን ይችላል ነገር ግን ይኸ ሊሆን የሚችለጡ ተረጂውን እንዲያዋርፍርፍ ውች በፍርድ ቤቱ ሊውስዱ የሚችሉት የ በሌለ መልኩ የመካስ ል በመጀመሪያ ተጎጃውን በአግባቡ ይክሣል ተብሎ ሲታመን እና የካሣው ሥርዓት « ዝ የተከሣሹን ነፃነት የማይነካና የሦስተኛ ወገኖችን ጥቅዖ የማይሳካ ሆኖ ሲገኝ ነው መካስ ተገቢ መሆኑን የጉዳት ካሣ መጠን በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር ዐ ላይ እንደተመለከተው ለደረሰው ጉዳት አላፊ መሆኑ በሕግ የታወቀው ሰው የሚከፍለው የጉዳት ካሣ አላፊነቱን ያመጣው ጉዳይ ጋር እኩል ሆኖ መመዛዘን መቻል አለበት ከዚህም የምንረዳው የጉዳት ካሣ መጠንን በመውሰን ረገድ የተቀተመጠው መርህ በሂሣባዊ ስሌት ከደረሰው ጉዳት ጋር እኩል ይሆናል ማለት ነው ይኸን ስሌት ከተለያዩ አቀጣጫዎች ለማየት አንሞክራለን እ የንብረት ጉዳት በንብረት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች ዓይነታቸው የተለየ ቢሆኑም እንቤን በቁጥር የተመለከተውን መርህ ሥራ ላይ በማዋል ረገድ ከሌሎች የጉዳት ዓይነቶች ጋር በንፅፅር ቢታይ አስቸጋሪነታቸው ጐልቶ የሚታይ አይደለም በእርግጥ የጉዳቱን መጠን በመውሰን ረገድ ከግምት ውስጥ የሚገባው የሕጉ ጥያቄ ብቻ ሣይሆን በክርክጉ ለምሣሌ የሕዝብ ማመላለ ባለቤቱ ለማስጠገን አንሩ ሚሊ አውቶቡስ በሌሎች ጥፋት በደረሰበት ጉዳት ዩ ቤወሰድበት ለጥገናው ካሕጣዜ የምን ቢያወጣና ጥገናው አንድ ወር ጊዜ ወጪ አንድ ሚሊዮ ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ል ውጪ ባለ ሁኔታ የደረሰ ከሆነ ምንም እንኪን ሰው ሚከፈለው ካሣ ከደረሰው ጉዳት ጋር የሚስተካከል ዐ የማ ና ሕይወት ባለፈ ጉዳይ የጉዳት ት በደረሰ የአካል ጉዳት አስቸጋሪ ነው ኪሣራው አብዛኛውን ጊዜ አንድ ፍ ኖሮ ተጎጂው ወደፊት ለስንት አመት ሊኖር ስሌት አይደለም የአካል ጉዳቱ የደረ የፍትሕብሄር ሕግ ቁጥ ጉዳት በደረሰበት ወቅት ያንን ጉዳት የደረሰበትን አካል ት እንደ የወደፊት ገቢ ስሌት ብዙም የማያዳግት ምንም እንኬን ጉዳት የደረሰበት አካል ወደቀደሞ ቦታው በትክክል ተመልሷል ማለት ባይቻልም ያንን አካል ለማስጠገን ወጣው ውጪ ጋር መስተካከል አለበት በተጨማሪም በዚህ ገንዘብ ላይ ወለድ የሚከፈልበት ሁኔታም ሊኖር ይችላል ከዶክተሮችና ከፋርማሲዎች በተሠበሠበው ደረሰኝ መሠረት ለሕክምናው የወጣ ወጪ በቀላሉ ሊተመን ይችላል ነገር ግን ወጪው በቁጥር እና መሠረት ምክኒያታዊ ባልሆነና በተጎጂው ጥፋት የበዛ ከሆነ የባለሞያዎች ግምት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል በሌላ መልኩ የአካል ለማስጠገን የወጡ ወጪ ለማስላ መሆኑን እንረዳለን የካሣው መጠን ነገር ግን በአካል ጉዳት ምክኒያት አንድ ሰው ያጣውን የወደፊት ገቢ በተመለከተ የሚከፈለውን የካሣ መጠን ያለው ስሌት አስቸጋሪነት ከላይ እንደጠቀስ ነው እንደተጠበቀ ሆኖ መጠኑ በአካል ጉዳት ዓይነት በከባድነቱ መጠን እና የአካል ጉዳቱ በተጎጂው ኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ኑሮ ላይ ባስከተለውና ወደፊትም ሊያስከትል በሚችለው ቀውስ የሚወስን በመሆኑ በመጀመሪያ ስለአካል ጉዳት ምንነት አንዳንድ ነገሮችን እንበል ሚችለው የቆዳ ብክጥና ጉዳት አይነቶች ብዙ ናቸው አነስትኛ ሊባል ስውሱቱ ክፍል ከኔ ና የሰውነት መቆሰል አንስቶ እጅና እግርን ወይም ሌላ ዋና ያጠቃልላል ነዢ ሚያሣጣ ከባድ ሊባል እስከሚችል ጉዳት ድረስ ያሉትን ኝን የአካል ጉዳት ጠቅላል ባለ መልኩ በሦስት ሊከፈል ይችሳላል። አንድ ስው በሚከትሉት ሁኔታዎች ሰራ ሊሰራ አይቻልም ሊባል ይችላል ቃ በተፈጥሮ የአካል ስንኩል በመሆኑ ቃ ጡረታ ወጥቶ በጡረታ አባል ብቻ ስለሚተዳደር ወይም ቃ በዕድሜ ጨቅላነት ሊሆን ይቻላል በዚህ ጊዜ በተፈጥሮ አካለ ስንኩል የሆኑ ሰዎች እና በጡረታ አበል ብቻ የሚተዳደር ስዎች ከሥራ የሚሰናበቱበት በጉዳቱ ምክኒያት የሚቋረጥ ገቢ የላቸውም ሰለዚህ የገቢ ማጣት ኪሣራ ሊጠይቁ የሚችሉበት ብዙም አጋጣሚ የለም ነገር ግን በጉዳቱ ምክኒያት የወጡትን የሕክምናየትራንስፖርት እና የመሣሠሉትን ወጪዎች በኪሣራ መልክ መጠየቅ ይችላሉ መሥ ራ ነገር ግን አንድ ስሰው ሥራ የማይስራው በዕድሜ ጨቅላነት ምክኒያት ከነበር ካሣ ማግኘት አለበት የሚል አምለካከት በብዙዎች ዘንድ ይንፀባረቃል ይሁንና የኪሣራ ም አስቸጋሪ ነው አንድ ህዛን ስያድግ በምን ሥራ ላይ ቱ የሚሣካለት መሆኑን በእረግጠኝነት መናገር አይቻልም አካሄድ የልጁ ንቃት ቤተስቦቹ ልጃቸውን ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረቦኮ ር ችሎታ ከግምት ውስጥ ገብቶ ካሣው መተመን ይኖርበታል ይሁን እንዲ እንዲህ አይነት አካፄድ ዘለቂታዊነቱ በጣም ያጠራጥራል በቁጥር ዐ መሠረት ተብሎ የሚጠበቅ ጉዳት የሚክሰው በእርግጠኝነት ሊታወቅ ነው ባልተጨበጠ ሁኔታ ሕይወት ጉዳት የወደፊት ገቢ ማጣት መወሰን ት የለውም ጉዳተና የጉዳት ኪሣራ እኩል መሆን አለባቸው የሚል መርህ ሠሪ ልዩ ሁኔ ታዎች አንዳሉ ደግሞ መገንዘብ ያሥፈልጋል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ደረሰው ፐዳት የንብርትም ሆነ የአካል የሚከፈለው ራ በጉዳቱ መጦን መ እንደለበት ስናወሣ ነበር ነገር ግን በአንዳንድ ልኔ ኻ ሣራ ን ትች የጉዳት ክ ህን መርህ የማንከተልበት ሁኑታም በበበ የዚህም መሠረት አንዳንድ ጊዚ ሁኔታዎች ይ ጂው ምንም ካሣ የመጠየቅ መብት ሲነፈግ በሌላ በኩል የደረሰው ከዚህ ጉዳት ቢኖርም ተ ነፈ ጉዳተኛ የሚከፈለው የጉዳት ካሣ እኩል የማይሆንበት ጊዜ ኣ ጉዳት ኖሮ የማይሰጥበት ካሣ ሁኔታ ኢንሹራንስ ያለው ጉዳተኛ በቁጥር እንደተመለከተው ተጎጂው በገባው የመድን ውል መሠረት በደረሰበት ጉዳት ከመድን ኢንሹራንስ ድርጅት ካሣ ለመጠየቅ የሚቻል ቢሆንም እንኳን ኢንሹራንስ እንደሌላው ሰው ተቆጥሮ ለደረሰበት ጉዳት አላፊ ከሆነው ሰው ላይ ካሣ ለመጠየቅ ይቻላል የቁጥር ሙሉ ይዘት የሚክተለው ነው ተበዳዩ ለደረሰበት ጉዳት ኪሣራ እንዲከፈለው እንሹራንስ በገባም ኢንሹራንሰ እንዳልገባ ሰው ሁሉ ለደረሰበት ጉዳት ካሣ ለመጠየቅ ይችሳል እንሹራንስ አድራጌው እከፍላለሁ ብሎ በገባው ኢንሹራንስ ውል መሠረት የከፈለውን ኢንሹራንስ ኪሣራ ይህን ጉዳት ካደረሰው ሰው ላይ በራሱ ሆኖ ማናቸውንም ኪሣራ ሲጠይቅ አይችልም ሽ ነገር ግን ኢንሹራንስ ውል አድራጊው ለደረሰው ጉዳት አላፊ ከሚሆነው ሰው ላይ በተበዳዩ ስም ተደራጊ ሆኖ የተበዳዩን መብቶች የመጠየቅ ስልጣን እንዲኖረው አስቀድሞ ለመዋዋል ይቻላል ፍ ጌዜ ሥሙ በእርግጥ ይህን ቁጥር ያነሣ ነው አንድ ኢንሺራንስ የገባ ተጎጂ ለደረሰበት ጉዳት ከጉዳት አድራሹ ካሣ መጠየቅ የማይችልበት ሁኔታ እንደለ ለማስረዳት ነው ነገር ግን ቁር የሰው እንሺራንስንና የንብረት እንሺራንስን የለየ አይመስልም ምክኒያቱም የኢንቪራንስ ል አይች በተጎጂው መብት የመደረግ እና ያለመደረግ መቦት ለ ነቢራንስ ውል አይነቶች በንግድ ሕግ እንደተጠቀሰው ይለየል ን ያየን እንደሆነ የኢንሺራንስ ውል ያደርገው ድርጅት በውሉ ላ ይ ቢጠቀስም ባይጠቀስም እንሺራንሱ የንብረት ኢንሺራንስ ከሆነ ለተጎጂው በከፈለው መጠን የሚደረግን ጉ ኣት ዳት አድራሹ ስለዚህ ኢንሺራንሉ የንብረ ን ከሱ የከፈለውን ያህል መጠየቅ ይችላል ንብረት ኢንሹራስ ከሆነ ለተጎጂው የከፈለ የኢንሹራንስ ውል ዳቱ ስለተሰጠው ጉዳት የደረሰበት አማረ እ ለውን ያህል ተዳርጎ የመጠየቅ መብት ራንስ እንዳገኘ ተቆጥሮ ከሁለቱም ወገን ካሣ ልጠይቅ ብ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ማለት አይቻልም ንብር ነ ምክኒያቱም የንብርት ሰዎች በሠበቡ ትርፍ እንዲሰበሰቡ ሣይ ያሀል ነው ንሹራንስ የሚገዛ ህግ ጉዳት የደርስባቸው ከውል ወጭ የ ሆን ለደረሰባፕውን ጉዳት ብቻ ካሣ እንዲጠይቅ ለተገጂዎች ትርፍ እንዲሰበሰቡ ረጉ አላፊነቱን የሚገዛ ድ ቢሆን ዓላማው ማድረግ ነው ይህንንም በቀላሉ ድረግ ሣይሆጉ በጉዳታቸው መጠን አንዲ ካሱ ከቁጥር ዐ ማወቅ ይቻላል ምክኒያቱም አንድ ስው መጠየቀ የሚቻለው የካሣ መጠን የጉዳቱን ያህል ከሆነ ከጉዱ እንደማይጠቅ ግልፅ ነው ከዚህ አኳያ በቁጥር ኮዬ መጠን በላይ ካሣ ኪሣራ እንዲከፈለው ኢንሹራንስ ቢዝ ር ላይ በተደዩ ለደረስበት ጉዳት ካሣ ለመጠየቅ ይችላል የሚለ ቢገባም እንሹራንስ እንዳልገባ ሁሉ ለደረስበት ጉዳት ው አካሄድ ዘለቄታ የለውም በንዑስ ቁጥሮች ሇእና ላይ እንደተመለከተው የኢንሹራንስ ውል የገባው ለተጎጂው ካሣ የከፈለው ድርጅት ከጉዳት አድራሹ የከፈለውን ለሚስመለስ ከተጎጂው ጋር በኢንሹራንስ ውሉ ውስጥ የተለሰማማው ነገር ሲኖር ብቻ ነው የሚለውም ተቀባይነት የለውም ምክኒያቱም ስለ ኢንሹሪንስ በልዩ ሁኔታ የሚዳነግገውን የንግድ ሕግ እንደየነው ይህን መስል ውል ባይኖርም ካሣ የከፈለው የእንሹራንስ ውል ያለው ጅርጅት ከጉዳት አድራሹ የከፈለውን የማስመለስ መብት እንደለው ያስቀምጣልና በአጠቃላይ የንብረት ኢንሹራንስን በተመለከተ አንድ ገዳት የደረሰበት ሰው የደረሰበት ጉዳት በኢንሹራስ ከተካስ ከጉዳት አድራሹ የመጠየቅ መብት የለውም ሰለዚህ ምንም እጌኬን በቁጥር ላይ እንደተመለከተው አንደ ሰው በደረሰበት የጉዳት መጠን ከተጎጂው ኪሣራ መጠየቀ ይችላል ቢባልም በንብርት የተገባ ኢንሺራንስ ካለ የኢንቬራን ካሳ የተከፈለው ስው ከጉዳት አድራሺ ካሳ መጠየቅ አይችልም ወደ ሰው ኢንሹራንስ ከህየበር ር። ጉዳት ባይደርሰበት ፍሮ እየሠራ መብቱ የተጠበቀ ቢሆንም በሥራ ስለቀጠለ ጡሪታፓ ያት ከሥራ ተገሎ ጡረታ የሚያገኝ ሰው የጡረታው ኘይገባ ለደረሰበት ጉዳት ከጉዳት አድራሹ ካሣ መጠየቸ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ እንደሚችል ተመልክቷል አንድ ሰው መቼስ በንብረቱ ላይ አይገለልም ይህ ሊሆን የሚቻለው የአካል ጉዳት ደርሶበጎ ሲገለል በወቅቱ የጡረታ መብቱ የተከበረ ሲሆን ጉዳት ስለደረሰ ከሰራ በጉዳቱ ምክኒያት ከሥራ ነው ምክንያቱም የጡረታ ሕግ እንደተቀመጠው አንድ ሰው በሥራ ላይ አንደለ ከሥራ በተለያዩ ምክኒያቶች ቢለ ጡረታ የመጠቅ ቸድይመ ሁኔታዎችን ስላሟላ የጡረታ ገንዘብ የመጠየቅ መብቱን አሰክብሮ ሊሆን ይቻላል ታዲያ ይኽ ሰው ጉዳት ደርሰበት በሥራው መቀጠል ባይችል ጡረታውንም ለደረሰበት የአካል ጉዳት ከጉዳት አድራሱ ካሣ መጠያቅ ይኝላል በ አን መጭን ይለይ ካኝ አገን ማለት እንቸልም ከክዕፎ ንው ዘየለ ኮር ዝሬ ህም ነው በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው የጡረታ ገንዘብን የሚከፍለው ወትት ተጎጂውን ተከቶ ከጉዳት አድራሹ ካሣ መጠየቅ የማይችለው ስለዚህ ምንም እንኬን በጉዳት አድራሹ ድርጊት ጡረታ ከፋዩ ወገን ጉዳት ቢደረሰበትም ካሣ የመጠየቅ መብት የለውምጉዳት አድራሹ ላ ሰራተ ተኛው ላይ የአካል ጉዳት ባይደርስ ኖሮ ሰራተኛው ከሥራ አይወጣም ነበር ሰራተኛ ው በሥራ ላይ አያለ ደግሞ ጡረታ አይከፈልም ስለዚህ ቁጥር ን እና ን በተጻረረ መልኩ ምንም እንቤን በጡረታ ከፈፋሮወገን በኩል ጉዳት ቢኖርም ካሣ መጠየቀ አይቻልም ካሣ መጠየቅ የሚቻለው በቁጥር ዐ ንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው በጡረታ ከፋዩ እና በጡረታ ተቀባይ ተጉጂ መካከል ያለውን ግንኘ ነት ሕግ ወይም ውል ለጡረታ ከፋይ የመዳረግ መብት ከሰጠው ጡረታ ከፋዩ ተበዳዩን ተክቶ ጉዳት አድራሹን መክስስና ካሣ መጠየቅ ይቻላል የሞት አደጋ ጋ ሷ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ዐ ሰለሞት አደጋ አንዳንድ የቅርብ ዘመዶች ያላቸውን መብት ያስቀምጣል ም ሚስት ወይም ወላጆቹና ልጅቹ በተጎጂው ሳይ ባል ወይ የተጎጂው ባል በመተዳደሪያ ረገድ ከደረሰው የሞት አደጋ የተነሣ በራሣቸ ለሚደርሰባቸው ጉዳት ካሣ ለመጠየቅ ይችላሉ ስለዚህ የሚከፈለው ካሣ ምግብን መተዳደሪ ነ ተባባ አስ መ የሚጠይላቸው ዘመዶች ቢኖሯቸውም ይህ እ ቀለብ የሚሰጣቸው መጦሪያ ይገባቸዋል ር በምግቡ ሪገድ ለመጦሪያ ኳ ያን በመስጠት እንደሚደረገው «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሥ ዘፀ ያለብን ኦንድ ሶው ለይ ጉዳት ደ ደዳት ተጎጂጡን ልም ይችላል። መረረት መሮዖ ይችላሉ ስለዚህ ከሟቹ ከተጎዳበት እስኪሞት የተገኙት ሕግ መሠረት ካሣ መጠየቅ የቁጥር ዐ ተፈጸሚነት ተ የወራሽነት መብቶች ሲሆኑ መቋረጥ ነው ሌላው ደግሞ ተጫው ለ ይክ በሌሎች ላይ ለሚደርሰው የእርዳታ ላይ እንደተመለከተው የሚከፈለው ካሣ ምግብን መተዳደሪያን በመስጠት እንደሚደረገው ጡረታ መልክና አይነት ይኖረዋል ይላል በቤተሰብ ሕግ እንደምናውቀው የምግብ መተዳደሪያ የሚሠጠው በዘመዳሞች መካከል ሆኖ የሚሰጠውም ዕርዳት ጠያቂው ሠርቶ ለ መብላት የማይችል ሲሆንና በችግር ላይ የወደቀ መሆት መታየት አለበት በተጨማሪም ቀለብ የተጠየቀው ስው መርዳት የሚቻል መሆን አለበት እነዚህን ሁኔታዎች በቁጥር ላይ በተመለከተው የካሣ አከፋፈል ላይ የሟላል ከተባለ የሚሰጠው በጦረታ መልክ በየጊዜው መስጠት አለበት በተጨማሪም ካሳ ጠያቂው ሠርቶ ለመብላት የማይችልና ችግር ላይ የወደቀ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ካላስረዳ ምንም እንኬን ጉዳት እንደደረሰበት ቢያረጋግጥም ካሣ አያገኝም ማለት ነው ሶቻ ነገር ግን በቁጥር ላይ እንደተጠቀሰው ከሣሾቹ ቀለብ እንዲስጧችው የሚጠይቋቸው ዘመዶች ቢኖሯቸውም እንኬን ይህ በምግብ ሬገድ በመጦሪያ የሚሰጣቸው ካሣ ይገባቸዋል ማለት ካሣ ጠያቂዎች ሌሎች የሚረዷችው ሠዎች ኑሮ ችግር ላይ ባይወድቁም እንኬን ካሣ ይገባቸዋል የሚስው ድምድሜ ላይ ያደርስናል ስለዚህ ከለይ ከተመለከተው አስተሣሠብ ይልቅ በቁጥር ዘ ላይ የተጠቀስት ሰዎች ምንም እንኬቤን የራሣቸው የሆነ የገበ ምንጭ ወይም መጦሪ ቢኖራቸውም ይረዳቸው የነበር ሰው በመሞቱ እርዳታው ከተቋረጠባቸው በቁጥር መሠረት ካሣ የማይጠይቁበት ምንም ምክኒያት የለም በእርግጥ እስካሁን እንደየነው አንድ ሰው ከወ ወጭ ኃላፊነት ካሣ የመከፈል ግዴታ ሲጣልበት የተጎዳውን ገቢ ማመዛዘኑ ኦ በቁጥር መሠረት ጉዳት አድራሹ ከውል ውዉጪ ኃላፊነት አይደለም ፅ አስከተጣለቦት ድሪስ የተጎጂዎች ራሣቸውን የመቻል ያለመቻል መሪ የለበትም በቁጥር መተዳደሪያን በመስጠት አንደሜዶ ህ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ማለቅ ጉዳት ካሣውን አክፋፈል የሚያመለክት ነው እዝ ጉዳት ካሣ ለመጠየቅ በፍትሐብሄሩ ሕግ ቁጥር በን እና በቁጥር መሠረት የገ ጌዎች በተጨማሪ ማሟያ ናቸው ለማለት ተፈል ተከታዩቹ የተመለከቱት ድን ጠበት በጡረት መልክ ነው ከተባለ እስከ ጩሂ አይደለም ካሣው መከፈል ለምሣሌ ይረዱ የነበሩት ለአቅም አዳም ያላደ ረሱ እንደሚከፈል መወሰ ደርሰው ሊሆን ይችላል የሟች ሚስቶ ደግም ሌላ አግብታ አድዴፃው ለአቅመ ላ እዚህ ለይ መታወቅ ያለበት ካሣውን ስንውሰን የሟችና የጎ ልሆ ር መሚ የዋጋ ንረት ወዘተ የመሣማሉቱን ተቀባይነት ያላቸውን ነገሮች ሥት ወስጥ አድርገን ነው ታዲያ እነዚህ ሰዎች ሟች በሕይወት ቢኖር ኖሮ እንኳን አይረዳቸውም ነበር በሚያስብል ሁኔታ ላይ ከተገኘ የካሣ ከፍያውን ማቆም አለበት በተለይ ካሣው በየጊዜ በጡረታ መልክ የሚከፈል በመሆኑ ያሉትን ለውጦች ከግምት በማድረግ እንደሁኔታው መወሰን አለብን ለምሣሌ ካሣ ተቀባይ ባል ወይም ሚስት ሌላ አግብታ ወይም በሌላ ሁኔታ የተነሣ ሟቹ በሕይወት በነበረበት ወቅት በተለየ መኖር ከጀመርች የጡረታ ካሣው ማቆም አለበት ዶኒ መልክና አይነት ይሆፍል በአጠቃላይ ቁጥር ን ሰናይ በዚህ ቁጥር ከተዘረዘሩት ውጭ ሌሎች ሰዎች ምንም እንቤን ጉዳት ቢደረሰባቸውም ካሣፅየክየቅ አይቻሉም ይኽም በቁጥር ዐ እና ዐ ከተመለከቱት ሁኔታዎች ለየት ይላል ምክኒያቱም ጉዳት ቢረጋገጥም ካሣ አይከፈልም ይኽም በትክክል በቁጥር ዐ ላይ ተቀምጧል መ ከጉዳት ያነሰ ካሣ የሚከፈልባቸው ሁኔታዎች ኒሥዙ ያእ ከደረሰው ጉዳት ያነሰ ካሣ ከሚከፈልባቸው ሁኔታዎች አንድ በቁጥር ላይ የተመለከተው ነው ይኽ ድንጋጌ እንደሚያስቀምጠው ለደረሰው ጉዳት የሚከፈለው ካሣ ለቅን ልቦና ተቃራኒ በሆነ አኬኋን ሲጠየቅ እንማይቻል እና ተጎጂው በማስተዋል ቢሠራ ኖሮ የደረሰበትን ጉዳት ሊያግደው ወይም ሊቀንሰው ይቻል ከነበረ በደረሰበት ጉዳት ልክ ካሣ ለመጠየት አይቻልም በመሆኑም በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከተው ከአ። መወሰን ሲችል ይህን ሣያደርግ ሲቀር ነው ነገር ግን ቁጥር ስናይ ተፈጻሚነቱ የጉዳቱ አደራረስ ላይ ሁለቱም ከሣሽና ተከሣሽ የየራሣቸው የሆነ ጥፋት ሲኖርባቸው ነው ር ዐ ከሌሎች ግንኙነት ካለቸው ቁጥሮች ጋር አብሮ መታየት ትን በተመለኮተ በቁጥር ላይ እንደተመለከተው ው ቁጥር ዐዐ ም ተመሣሣይ ጥፋት ብቻ ሣይሆን በሁለቱ ተከሣሹን ነፃ ማውጣት በንዑስቁጥር ድረሻን ለመውስሰን በአርግጥ ቁጥ አለበት ለምሣሌ ጥብቅ ኃላፊነ የካሳሹ ጥፋት ከሆነ ይህ ለተከሣሹ እንደመከሰከያ ነ ዳቱ የተከሰተው በከሣሹ ውጤት አለው ነገር ግን ወገኖች ጥፋት ከሆነ የኢትዮጵያ ሕግ የወሰደው አማራጭ ሣይሆን የካሣ አከፋፈል ለይ እንደ ጥፋቱ መጦን አላፊ ማድረግ ነው ላይ እንደተመለከተው ሸከም ስላለባቸው የጉዳት በተጐጂውና በጉዳት አድራሹ የአካባቢወችን ሁኔታዎ ማስገባትና የተፈፀሙበትን ጥፋቶች ለማድረስ የነበራቸውን ድረሻ ማጤን በጉዳት ልክ ሣይሆን አለበን ስለዚህ እንዲህ አይነት ሁኔታ የሚከፈለው የጉዳት ኪሣራ ከጉዳቱ በታች ሆኖ በጉዳቱ ውስጥ አንድ ሰው ባለው ሚና ልክ ነው ሁለቱም ወገኖች መ ርከክ ከሃ በቁጥር ላይ የተመለከተጡ ይግሞ ሌለው የጉዳት ኣ ገዣ ካሣና የደረስው ጉዳት የማዕመጣጠጠንበትን ሁኔታ ያመለክታል ይኽም የሚሆ ለመገመት በማይቻልበት ሁኔታ ነጡ ከጥፋተኝነት የሚ ተከሣሹ የሥራውን ጥፋት በተለይ ከቁጥ እና ዝ አሆየከን እንደሆነ ፈጥ ኃላፊነት ከዚህ ቀደሙ ሁኔታ ከግምት ውስጥ አይገባም ማለትም ጉዳት ያደርሰ ተከሣሹ ዕድሜ እና የአእምሮ ወይም ጤነኛ አእምሮ የሌለው አብድ በመሆኑ ጥ ው ሰው ጥብቅ አላፊነትን በተመለከተም አነዚህ ሁኔታዎች ውጡ በጥፋት ላይ የተመሠረተ ከሆነ ቁጥ ላይስተካከል እንደሚቻሉ ይናገራል አካለ መጠን ያልደረሰ ፋት የለበትም ማለት አንችልም ጤት የላቸውም በተለይ አላፊነቱ ር የሚከፈለው የጉዳት ኪሣራ ከደረሰው ሥራ ጥፋት እንደ ጤነኛ ሰው ኃላፊ ነው ብንልም አ መን ዝፁ የመው ሰው ልክ ረጉ አማራጭ ለፍርድ ቤቶች ተሰጥቷቸዋል ነገር ግን ፍቤቱ የግራ ቀኙን አይቶ የሚከፈለውን የጉዳት ኪሣራ ላይ ቀንሰለት ይችላል ለምሣሌ አንድ ጉዳት ያደረሰው ሕዓን ወይም ፅብድ የሆነ ሰው ብዙ ሀብት ያለው ሲሆን ጉዳት የደረስበት የነጣ ድሐ ቢሆንና ሕፃኑ ወይም እብዱ ያደረሰውን ካሣ ሙሉ በሙሉ ቢክስ በራሱ ኑሮ ላይ የሚያመጠው ብዙም ለውጥ ከሌላ ፍርድ ቤቱ ሙሉ ካሣ ይከፈልብሎ መውሰን ይቻላል ነገር ግን ሙሉ ካሣ ማስከፈል በጉዳት አድራሹ ላይ የሚያመጣው ለውጥ ካለው ፍርድ ቤቱ በቁጥር ላይ የተጠቀሰውን የጉዳት ካሣ ከደረሰው ጉዳት ጋር መስተካከል አለባቸው የሚለውን መርሕ ወደ ጐን በመተው ዝቅ ያሰ ካሣ ውሰኖ ፍትሕ መስራት ይቻላል በአለቃ ትፅዛዝ የተደረጉ ድርጊቶች ለሚያስከትሉት አላፊነትም አንዳንዴ የቁጥር ዐ ተፈጸሚነቱ የማይኖርበት ሁኔታ አለ ከዚህ ቀደም እንዳልነው አንድ ሰው አንድን ጥፋት የሚያስከትል ድርጊት ያፈፀመው በአለታ ተዕዛዝ መሆኑ ከጥፋተኝነት ነፃ አያደርገውም ጥፋተኛነቱ የሚነሣለት በቁጥር በተመለከተው መሠረት ታዛዥ ነገሩን ከአለቃው ጋር ለመወያየት ጊዜ ያልነበረው ከሆነ ወይም ተዕዛዙን ያለመታዘዝ የማይችል ከሆነ ብቻ ነው ነገር ግን በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከትነው ምንም እንቤኬን ጥፋተኝነቱን ቢያውቅም የበሳይ ትዕዛዝ ለማክበር በማዘንበሉ ምክኒያት የሚከፍለው ካሣ በከፊል ሊሆነን ይችላል ይህም በቁጥር ዐዐ ላይ ተመልክቷል ካር ግን ይህ በሕግ የተወሰነ የጉዳት መቀነስ ሣይሆን ፍርድ ቤቱ የግራ ቀን አይ የሚወሰነው ነው በተለይ የተሰጠው የትዕዛዝ ጥንካሬ ከግምት ውስጥ ጉዛገር ትዕዛሹን ለመፈፀም ያበቃው ከታዛዥነት ተነሣስቶ ከሆነ ነው በተለይ ለ የካሣው መጦን በርተፅ የሚወሰነባቸው ሁኔታዎች ፈ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ዷኳፍ ፒ የካሣው መጠን በርተዕ እንዲወለን የተፈቀደጡ የሚያስገድዱ በቂ ምክኒያቶች ስላሉ ነሃ ከፋዩ አስተያየት እንዲደረግለት ደጉን ለይቶ አለማወቅ ነጡፏ ታጉ አድሪ ነዚህ ምክነያቶች አንደናኛጡ ከፉንና በመሆኑ ምክኒያት ያደረገውን ነገር ጥፈተኝነት ማመዛዘን ችሉታው ዝቅና ሁኔታ በጉዳዩ ላይ አስተያየት እንዲሄሩን ስለሣ በቸ የማይቻል ከሆነይህ መወሰን እንደሚችሉ ቁጥር አስቀምጧል ዳኞች የካሣውን ልክ በርተዕ የማንኛውም ሰው አድራጎት በአስተዋይ ሰ ን ክኛ እንዳስቀመጥነው አይተናል ሕጉ የሕፃንም ሆነ የእብዱ ሰጡ አድራጎት እንዲመዘን መደገጋጉን እንዲመዘን በማዘዙ ሁኒኔታጡ የፍትሕ መዛባት መኖሩን በአመዛዛኝ ሰው አሠራር የሚከፈለው ካሣ በርዕት እንዲጠሠን የተፈቀደኬ ይህን የ በት ሁኒ ለማስተካከል ነው ካሣው በርተሪ ይወሰናል ሲባልም መጠኑ ከደረሰር ጉዳፋ ቀላታ ሣይሆን ከጉዳቱ ያነሱ ይሆናል ማለት ነው ይሁንና በዚህ ልዩ ሁኔታ ቋት የበዳዩንና የተበዳዮን የንብረት ሁኔታና በዳዮም ካሣ በመከፈሉ የሚደርሰበትን ጉዳት ማመዛዘን እንዳለባቸው ቁጥር ንዑስ ቁጥር ላይ ተመልከቷል የካሣው መጠን በርተዕ እንዲወሰኑ ለዳኞች ሥልጣን የተሰጠበት ሌለው ሀኔታ ከላይ እንዳየነው የበላይና የበታች አዛዥና ታዛዥ ግንኙነት ነው በዚሀ አይነት ግንኙነት ታዛዥ ጥፋቱን የፈፀመው በዲስፓሊን ወይም በታዛዥነት ስሜት ተገፈፍቶ ከሆናና መታዘዙ ተገበ ከነበር ታዛ ለተበዳዩ የሚከፍለውን የካሣ ልክ ዳኞች ለመቀነስ እንደሚቻሉ በቁጥር ዐዐ ላይ ተገልጧል የካሣው መጠን በርተዕ እንዲወሰን የተፈቀደበት ሌላው ሁኔታ ሊገመትና ሊታሰብ በማይችል አጋጣሚ ጉዳት ሲደርስ መሆኑ በቁጥር ተቀምጧል በእንዲህ ያለ አጋጣሚ የደረሰው ጉዳት ክፍ ያለ ኪሣራ ያስከትላል ተብሎ ግምት አስቀድሞ ሊታሰብ የማይቻል ከነበር ዳኞች ለዚህ ጉዳት አላፊ የሆነው ሰው ሊከፍል የሚገባውን የካሣ ልክ አሻሸለው መውሰን ይቻላሉ ይሁን እንጂ ጉዳቱ የደረሰው ሆነ ተብሎ በተደረገ ጥፋት ከሆነ ዳኞች ካሣውን በርተዕ ለመወሰን እንደማይቻሉ በቁጥር ላይ ተመልክቷል የደረሰው ጉዳት ይደርሣል ተብሎ ተብ ለመገመት የማይችል አንደነበር ቢታወቅም ኪሣራው የመንጨው ሆነ ተ ኝ ናል ጾ የከፍለው ካሣ ከጉዳቱ እኩል ይሆ ከተፈፀመ ጥፈት ከሆነ የጥፋቱ ፈጻሚ ች የካሣውን መጠን በርተዕ የደረሰ ጉዳት አስቸጋሪ በሆነበት አጋጣሚ በሆነበት ዳኞ እ ሚከፈለውን ካሣ እንዲወስኑ ስልጠን በቁጥር ዐ ተሰጥቷቸዋል መረን ሁኔታና በተጎጂው በትክክል ለመወሰን በማይቻልበት ሁኔታዎች ዳችት ን ልክ በርተዕ መውሶን በኩል የተደረገውን ጥንቃቄ አመዛዘዝነው የካሣው ይኖርባቸዋል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ደው አምስተኛው ምክኒያት አስፈላጊ ሁኒ ጥፋት ሣያደርግ ራሱን ወይም ሌሎኙ ል በለው ንብረቶች ላይ ጉዳት ያሂረ ካሣ ልክ በርተዕ እንዲወሰኑ ስልጠን ዕፅ እንዲወስን የሚያስገድ ማንም ሰው ምንም ኛ አደጋ ለማዳን ሊ የሚከፍለውን ተመልክቷል ዲ ካሣው በርተ በፀርፀሃ ነው ከጉዳት ጠይም ከድንገተ እንደሆነ ዳኞችን አድራጊው ሰጣቸው በቁጥር ዐ ላይ እንደተ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ይሁንና በስር ፍ የኢትመድን ድርጅት ቤት በተደረገው ክርክር ጣልቃ ገቡ ሆኖ የተከራከረው «ወ አመሪራ አምስት ሼህ በበበ መኪና ኢንሹራንሱ የተገባለትን ብር በቤህ ሙሣፄ የቅሬታ ይግበ ር እንዲከፍል ውሣኔ የተሰጠ ስለሆነና መድን ድርጅትም ብር ብቻ በ ያላቀረበ በመሆኑ በዚህ ፍቤት የተወሰነውን የጉዳት ካሣ ድርጅት መሆኑ ይህንኑ ብር ዐዐዐ አሥራ አምስት ሺህ ብር የመድን ልስ ለጭ ይከፈላት ብለን የሥር ፍቤት ይግባኝ ባይዎች ብር ለመልስ ሰጭ እንዲከፍሉ በማለት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የመድን ድርጅት ብር ዐዐዐ እንዲከፍል የወሰነውን በመቀበል ውሣኔውን በፍሥሥሕቁ መሠረት አሻሽለን ወሰነናል ጋዕዛዝ ውሣኔው መሻሻሉን እንዲያውቀው የዚህ ውሣኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤት ይድረሰው ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ አጨኢቨጫጴጤሜሏዒሔሌሏገኺ ገገ ይህ መዝገብ በመቁ ጋር ተጣምር የተወሰነ ስለሆነ የውሣኔው ግልባጭ ከመቁ ጋር ይያያዝመሽኡሙቫ ይህ ፍቤት በ በዋለው ችሎት የሰጠውን የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ ሚሩ መዝገቡን ዘግተናል ለመቤት ይመለስ በሌላ አኔኋቷን የሚደረግ ካሣ ሼሯሥሎ ሠ እዓ ከዚህ ቀደም አንዳልነው አንድን ጉዳት በገንዘብ እና ወይም በሌላ አኬኋን መካስ እንደሚቻል ቁጥር ዐዐ ያስረዳል ይኸም ማለት በገንዘብ ከሚከፍለው ካሣ በተጨማሪ ሆኖ ሲገኝ ዳኞች ለጉዳዩ ተገቢነት ያለውን ተጎጂው በሌላ አኬኋን እንዲካስ አስፈላጊ ን ት ብይን የሰዎችን ነዛነትና የሦስተኛ ትዕዛዝ ለመበየን እንደሚችሉ ነገር ግን የሚሰጡ ኣ ፆ ታት ሦቅው ኤ ኒ ኩ ጥዝ ኛ ሥ ርከክ ከሃ ንክት በሌለበት መሆን አለበት ባጠቃላይ በሌላ አኳኅ መንዛ ወገኖችን መፀት ዎሥች ያጠቃልላል መካስ ስንል የሚከተሉትን የዛሣ ዘዶ ግባብ የከሳሹን የተበዳዩን ንብረት ወሰዶበት ከሆነ ዳኞች ይህ ንብቋት ተወሰደበት ጊዜ ጀምሮ ከፈራቸው ጥቅሞች ጭምር የ ተመለስ ት ፍርድ በቱ ማዘዝ እንደሚችል በቁጥ እናያለን ይሁንና አውን ዕላ ለው ዞር ዘ እና ተከታዮቹ መሠረት በቅን ልቦና ያገኛ ክሆነ ነዚህ ለሁ ማኮስ ሕጋዊ መብቱን የሚነካ ስለሆነ አይመለስም ነገር ግን ሠ ፍተው ከሆናና አጠፋፋቸው ከአቅም በላይ በሆነ ኃይል ቢሆንም እንኔን ተከሣሹ ግምታቸውን እንደሚከፍል በቁጥር ላይ ተመልክቷል በተጨማሪ ተከሣሹ ጠጪ አውጥቶ ዕቃዎቹን አሻሸሎ ወይም አድሶ ከሆነ ዕቃው ለባለቤቱ አንዲመለሰ ሲደረግ ያወጣው ውጪ ያለግባባ ስለመበልፀን በተጻፋት ድንጋጌዎች መሠረት መፍትሄ ማግኘት አንደሚቻል ንዑስ ቁጥር ይናገራል ተከሣሹ አላ የተበላሹና የተጎዱ ዕቃዎች በአይነት እንዲተኩ ወይም በተከሣሹ ኪሣራ እንዲሰሩ ቢደረግ የሚሰማማ ውጤት የሚሰጥ መስሎ ከታየ ዳኞች ተከሣሹ የተባላሸውን ፅቃ ዓይነት እንዲተካ ወይም በራሱ ኪሣራ እንዲያሰራ ለመወሰን እንደሚችሉ በቁጥር ተመልክቷል ነገር ግን አላፊነቱ የሚመለከተው መንግሥትን ከሆነ ግምቱን ይከፍላል እንጂ በዓይነት ይተካ ወይም ያሰራ ተብሎ ሊውሰንበት አይቻልም ይኸም በቁጥር ላይ ተመልክቷል አላፊነቱ የሚመለከተው ግለሰብን ወይም ድርጅቱን ቢሆንም እንኬቤን ተከሣሹ አይነቱን ለመተካት ወይም ብልሸቱን ለማስራት ፈቃደኛ ካልሆን የግድ ስራ ማለት የግል ነፃነቱን ስለሚነካ ለማስራት የሚበቃ ገንዝብ እንደክፍል ማድረጉ ተቀባይነት አለው የሰውን ት በተባዩ ላር መልካም ዝና የሚጉዳ ተግባር በሚፈፀምበት ጊዜ ስም አጥፊው የነቀፌታ ገግባሮኛ ሰው ጉዳት ከሚከፍለው ካሣ በተጨማሪ ዳኖች እነህ ያደረሉትን ውጤት ለመሻር በተከሣሹ ኪሣራ ተገቢ የዖ የስም ማደሻ ማስታወ ቂያ ተመልክቷል እንዲጻፍ ለማዘዝ እንደሚችሉ በቆና አሓዩ ዒ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቧ ላኒሪ በቁጥር ላይ አንደተመለከተው ተከሣሹ የ የሚገመት ገንዘብ በመክፈል የማይክስ ን መው ቦን በ ተብሎ የጀመረውን ጉዳት የሚያመጣ ነገር እንዳይሰራ በመስራት ላይ ተክሳሹ አንዳይቀጥል ወይም እንደገና እንዳይጀምር ትፅዛዝ መስጠት ይችላሉ ም ተከሣሹ የከሣሹን ጤና የሚያውክና ሰላሙን የሚረብሽ ሥራ የከበበበ እንደሆነ ይህን ጉዳት በገንዘብ ለመካስ ስለሚያስቸግር ተከሣሹ ከእንዳ ህ አይነ እንዲቆጠብ ዳኞች ሊያዙ ይችላሉ በቁጥር ላይ እንደተመለከተው ደግሞ ጉዳይ የማይገባ ውድድርን የሚመለከት በሚሆንበት ጊዜ ሊደርስ የሚቻለውን ኪሣራ ሙሉ በሙለ በገንዘብ ለመካስ ስለማይቻል ተከሣሹ ለቅን ልቦና ተቃራኒ በሆነ አቤቷኋን የሚያደርገውን የተንኮል ውድድር እንዲተው ዳኞች ትዕዛዝ ለመስጠት ይችላሉ የሕሊና ጉዳት ካሣ ከዚህ ቀደም እንዳልነው ከገንዘብ የጉዳት ኪሣራ ባሻገር የሕሊና ጉዳትም ካሣ የሚያስከፍልበት ሁኔታ አለ የሕሊና ጉዳት የሠውን ውስጣዊ ስሜት በመንካት ሀዘንን ተሰፋ መቁረጥንእና የመንፈስ መውደቅ ሁኔታ የሚስከተል ነው ይህ አይነት ጉዳት የሚደርሰው በአንድ ሰው ሕሊና ወይም ስሜት ሰለሆነ በገንዘብ ለመተመን አስቻጋሪ ነው ብዙን ጊዜ ይህን መሰል ጉዳት ዘለቂ ሣይሆን ለተወሰነ ጊዜ ከተጎጂው ጋር የሚቆይ በመሆኑ አላፊ ጉዳት ነው ለዚህ መሠል ለሚያልፍ ጉዳትም በገንዘብ ከሚፈፀም ይልቅ የደረሰውን ጉዳት በሌላ አዜቤኋን መካስ ወይም መጠገን ይቻላል ይህም ሲባል ለምሣሌ እንደ ሰም ማደሻ ማስታወቂያና የመሣሰሉትን ተጠቅሞ መልካም ስሙ ላይ ጉዳት የደረሰበትን ሰው ስሙን መጠገን ነው ይሁንና በአንዳንድ አገሮች ውስጥ ተቀባይነት ያለው አመለካከት ለየት ያለ ነው በእነዚህ አገሮች ባለው አመለካከት መሠረት ምንም እንኬ የደረሰውን የጉዳት ልክ ለይት በገንዘብ ትክክለኛ ተመትን ማስቀመጥ የማይቻል ባይሆንም ጉዳት እንደደረሰበ ይታወቃል ይህንንም የደረስበትን የህሊና ጉዳት መካስ የሚቻለው የደረሰውን የ ጉዳት ክስተት መሶር መደምሰስ የሚያስችል አገልግሎቶችንና ሠ መ የሚያስችል ገንዘብ በማስከፈል መሆን ይኖርባታል በመሆኑም ሊሉት ን እርምጃዎች እንዳሉ ሆነው ጉዳቱን በገንዘብ ኪሣራ አማካይነት መካስ ይቻላ የተለየ አቋም የሚከተሉ አሉ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ብሔር ህጉ ቁጥር ላይ የተመለክተውጡ አስታሪቲ ክዚህ አዜያ በፍት በተለይ በንዑስ ቁጥር ላይ እንደተመለከተቤ ጭ ሕጋችን የወሰደ ይመስ ተቀ ር የሕሊና ጉዳት በገንዘብ ከይካስም ሕጉ በግልፅ ለናት ዘብ የሚከሰባቸው ሁኔታዎች ከቁጥር እስከ ዐ እንደተመለከተው ከእነዚህ በሕጉ በግልፅ ች የሕሊና ጉዳት ካሣ ሰማሰከፈል አይቻሉም አማራ በሕጉ በግልፅ እስካልተ በ ያስቀመጣቸው የሕሊና ጉዳት በገን የተዘረዘሩት ናቸው በቁጥር ር ተለይተው ከተፈቀዱት ጉዳዩች ውጭ ዳ እነዚህም የገንዘብ ካሣ ሊሰጣቸው የሚችሉ የሕሊና ጉዳት አይነቶችን ለማየት እንሞክራለን ሀ በቁጥር ዐሪ እንደተመለከተው በቁጥር ላይ እንደተመለከተው ተከካሹሻ ሆነ ብሉ በከሳሹ ላይ የሕሊና ጉዳይ ያደረሰበት እንደሆነ ዳኞች ተከሣሹ ለከሣሹ ወይም ከሣሹ ላመለከተው በጐ አድራጎት ድርጅት ለዚህ የሕሊና ጉዳት ማካካሻ የሚሆን ተገቢ ካሣ እንዲከፍል ሊውሰኑ ይችላሉ ለ ሌላው የሕሊና ጉዳይ የገንዘብ ካሣ ሊያሰጥ የሚችለው ሁኔታ በቁጥር ላይ እንደተመለከተው በቁጥር በተገለፀው ዓይነት ተከሣሹ ከሣሹን በሚቀፍ በሚያስጠለ ሁኔታ ነክቶት ከሆነ ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን አይቶ የገንዘብ ካሣ ሊወሰንባቸው ይችላል ሐ ቁጥር ላይ የተመለከተው ሴላው የሕሊና ጉዳት በሕጉ ላይ ገንዘብ የመከፈል ግዴታ የሚመጣ ሁኔታ ነው በቁጥር በተገለፀው ሁኔት ተከሣሹ ሕግን ተቃራኒ በሆነ አኬኋን የከሣሹን የመዘዋወር ነፃነት አግዶ ከተገኘ ዳኞች ለከሣሹ ወይም ከሣሹን ሊመለከተው በጎ አድራጐተ ድርጅት ለዚሁ የሕሊና ጉዳት መካካሻ የሚሆን ተገቢ ካሣ ተከሣሹ ተገልጧል እንዲከፍል ሊውስኑ እንደሚችሉ በዚሁ በቁጥር ዐ ላይ መ ሌላው በኢትዮጵያ ሕግ ማጥፋት ተግባር ሲፈፀም ነው ማጥፋት ሲፍፀምና ይህም ተበዳዩን የሕሊና ጉዳት ገንዘብ የሚያስከፍለው የሶም በመሆኑም በቁጥር ላይ እንደተገለፀው የሶ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ መ ልመዚጨጨመዕጨ ሠ እንደወንጀለኛ አስቆጥሮት ጠይም ለሞያው ችሎታ እንደሌ ነተኛ እ ዕዳውን ለመከፈል የበበበበጄይየዩ ን መም ተላለፊ በሽታ እንዳያዘው ወይም አስናዋሪ የሆነ ጠባይ እንዳለው አድርጎ የሚያሣይ እንደሆነ ዳኞች ለተበዳዩ ወይም ተበዳዩ ላመለከተው በጎ አድራጎት ድርጅት ለዚሁ የሕሊና ጉዳት ማካካሻ የሚሆን ተገቢ ካሣ ሊወሰኑ ይቻላሉ ሠ በቁጥር ዐ ላይ እንደተመለከተው ደግሞ ተከሣሹ የባልን ወይም የሚሰትን መብት ነክቶ በተገኘ ጊዜ ዳኞች ለከሣሹ ወይም ከሣሹ ላመለከተው በጎ አድራጎት ድርጅት ለጉዳቱ ማካካሻ የሚሆን ተገቢ ካሣ ሊቆርጡ ይችላሉ ይኸም በቁጥር ላይ የተመለከተውን ያለአንዱ የትዳረ ጓዳኛ ፈቃድ ሌላኛውን የትዳር ጓደኛ ትደርን ጥሎ እንዲፄድ በማድረግ ጠይም ጥሎ የሄደውን አቻውን በመቀበል ጥፋት መፈፀሙ ሲረጋገጥ ነው ረ ሌላው በኢትዮጵያ ሕግ መሠረት የሕሊና ጉዳት በገንዘብ የሚካስው በቁጥር መሠረት ልጅን ከአሣዳሪው ነጥቆ በመውሰዱ ተካሣሹ የወንጀለኞ መቀጫ ሕግ ቁጥር ዐ በመተላለፍ በወንጀል ፍቤት ጥፋተኛ ተብሎ በሚቆጠርበት ጊዜ ልጹ ተጠልፎ በሚወሰድበት ጊዜ ምን አደጋ እንደጋጠሙው ባለማወቅ የልጁ አሣዳሪ ላደረሰበት ጭንቀት ማካካሻ ካሣ እንዲከፈል ፍርድ ቤቱ ሊወስን ይቻላል ሲ በቁጥር ሳይ የተመለከተውም ፍርድ ቤቶች የሕሊና ጉዳት ለደረሰበት ሰው ካሣ የሚቆርጡበት ሌላኛው ሁኔታ ነው በመሆኑም በቁጥር እና በተገለፀው መልኩ ባለቤቱ ወይም ሕጋዊ ባለይዞታው እየተቃወመ ሣይፈቅድ ተከሣሹ የከሣሹን ተቃውሞ ከምንም ባለመቁጠርና በንቀት በግለሰቡ ቤት ወይም መሬት ላይ ገብቶ ወይም የከሣሹን ተንቀሣቃሽ ንብረት ወሰይ ከሣሹን አበሣጭቶት ከሆነ ዳኞች በከሣሹ ላይ የደረሰውን የሕለና ጎዳት የሚክስ የገንዘብ ካሣ መቁረጥ እንደሚችሉ ተመልክቷል ብ ኪሣራ ሊያስከፍል የሚችለው ሁኔታ የአካል በቁጥር እንደተመለከተው ተከሣሹ አሳራ በቤተዘመድ ላይ ለደረሰው የሕሊና ይችላሉ በእርግጥ የአካል ጉዳት ሺ ሌላው የሕሊና ጉዳት የገንዘ ጉዳትና ሞትን በተመሳኮ ይሆናል በሆነበት አደጋ አካሉ ለጎደለ ሰው ወይም እሱ ከሞተ ዳኞች ተገቢ ካሣ ሊቆርጡ ጉዳት ማካካሻ እንዲሆን ርከክ ከሃ ተለያዩ ምክኒያቶች የወጣ ወጪ እንዲሁም በአካል ቋረጥ ካለ ይህ ጉዳት የሕሊና ጉዳት ሣይሆን የገዘብ ህት ካስ ከዚህ ቀደም አይተናል ይሁንና አንድ ስጡ አካሉ ብ እንደሚ ጉዳት ብቻ ሣይሆን የሕሊናም ሊሆነ ጉዳት የገንዘብ አንድ ሰው የአካል ጉዳት በሚደርስበት ጊዜ የሰውነት ኑነሣ የመንፈስ መሠቃየት ይኖራል በአጠቃላይ ተጎጂው በሕይወቱ ማግኘት ያለበት ደስታ አጥቶ ስ ም ተ ልሉ ስር ለዝ ይችላል ለምሳሌ እግሮቹን በጉዳቱ ያጣ ፃው ሚረ ምረበት መልኩ መቁጠ አይችልም እንዳፈለገ ከቦታ ወደ ቦታ ሊዘዋወር አይችልም እንዲሁም የተለዩ የእግርን ተሣትፎ የሚጠይቁ ጨዋታዎች ላይ ተሣትፎ መደሰት አይቻልም የሰውን ድጋፍ ሁሌ መሻትም ያበሣጫል ያለገባች ከሆነ ች እና በአደጋው ምክኒያት ማግባት የማይችል ወይም የማትችል ከሆነች የሚደርሰውን የሐዘን ልክ መገመት ከባደ አይሆንም በደረሰበት ወቅት ጉዳቱ መሠረት የድ ጉዳት ስለሆነ በገንዘ በመጉደሉ የሚደርሰበት እንደሚችል እሙን ነው ዮ መታመም ይግጥመዋል ከዚህም በአካል ጉዳት ምክኒያት ተጎጂው ሞቶ እንደሆነ ቤተሰቦቹ ለደረሰባቸው የሕሊና ጉዳት የገንዘብ ካሣ የሚቆረጥላቸው ሁኔታም እንደለ በቁጥር ላይ ተመልከቷል ይኽም በመተዳደሪያ ረግድ ከሚጠይቁት የገንዘብ ኪሣራ ባሻገር ነው ይህም ሊሆን የቻለው አንድ ሰው በአካል በጉዳት ሲሞት በዘመዶቹ ላይ የሚደርሰውን ሐዘንና የሕሊና ጉዳት ከግምት በማድረግ ነው በተለይ አብዛኛውን ጊዜ ሕፃናት በአደጋ ሲሞቱ ዘመዶቹ የሚጠይቁት ይህን ዓይነት የሕሊና ጉዳት ኪሣራ ነው ዳኞችም ደጎስ ያለ ገንዘብ የቀብርና የተለያፀ ውጪዎች ምክኒያት በማድረግ ሲቆርጡ በአንዳንድ ውሣኔዎች ይታያሉ ይህንንም የሚያደርጉት አብዛኛውን ጊዜ በሕፃናት ሞት ጊዜ በቁጥር መሠረት የሚጠየቅ የገንዘብ ካሣ ባለመኖሩ ምክኒያቱም በአ ብዛኛውን ጊዜ በሕፃናት ይዳ ሊያት የገኪ መቋረጥ ስለማይኖር እና በቁጥር ዚሪ መሠረት የሕ ለዛ ሞት ከፍተኛ ዘዛከንና ነ ላንድ ሺህ ብር ስለማይበልጥ ነው ምንም እንቤን የሕፃናት መድረሱን ዘመዶቹ ሊያረ ልትን ቢመከትልም የገንዘብ ካሣ ለመጠየቅ የገንዘብ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact