Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ሰው ሆይ 4.pdf


  • word cloud

ሰው ሆይ 4.pdf
  • Extraction Summary

መላሽ በዚህ አነጋገርዎ ቄርሎስ ስለ « ክርስቶስ ሲናገር ፋሲስ የሚለው ቃል አካለ ሰብእን ባሕርየ ሰብእን በተዐትቦ ስለተዋቶደ ነው። ማድረግ በደረቅ ግንባር ፀይን መፍጠር ይህን የመሰለ ኹሉ መለኮታዊ ግብር ነው ። እኒሀ ኹለቱ ግብራት በኹለትነት ጸንተው መኖራቸው የማይካድ ነው ። ሠሪያቸው ኝን ለኹለቱም እንድ ክርስቶስ ነው ። ይህንንም ስንል የአልዓዛር እኅት ማርያ ስታለቅስ አይቶ ተንሰቅስቆ ያለቀሰና አልዓዛርን ወዴት ቀበራችሁት ብሎ የጠየቀ ኋላም አልዓዛር አልዓዛር ነዓፃእ ብሎ ያስነሣው መለ ኮት ነው ብሎ የሚያስረዳ ነገር ስለሌለ ነው ። ብዙዎችን ሀገሮች ነፃነታቸውን አሳጥተው ከጫማቸው ሥርረግጠው በሚገዙበት ጊዜ አለያይተህ ግዛ የሚሉትን ፖለቲካ ተከትለው አለያይ ተህ ግባ ለማለት የጻፉት መስሎ ስለሚታይ ነው ።

  • Cosine Similarity

ባሕርይ ማለትን አደሱት ከኤፌሶን ጉባኤ አንድ ባሕርይ ማለትን አፈረሱት ብለን ለይቶን እንናገራለን እንጂ ኹለት ባሕርይ የሚሉትን አነጋገር ለውጠን ኹለት አካል ይላሉሱ ብለን አንናገርም ። እውነት ነው ክርስቶስ ማለት ከኹለት አካል አንድ አካል ። ጓ እውነት ነው ባሕርየ መለኮትና ባሕርየ ትስብእት በተዋሐዶ አንድ አልሆኑም መለኮትም ከትስብእት ተለይቶ የመለኮትን ሥራ ይሠራል ትስብእትም ከመለኮት ተስ ይቶ የትስብእትን ሥራ ይሠራል ከሚለው ከትምህርት ውጭ ከኾነው ከኬልቄዶኑ አነ ጋግር ይልቅ በመሠረተ ትምህርቱ ክርስቶስ ክኹለት አካል አንድ አካል ከኹስት ባሕ ርይ አንድ ባሕርይ የኾነ ፍጹም እምላክ ፍጹም ሰው ነው በማለት ተወስነው ቢኾን ኖሮ መልካም ፍሬ ካለው ፍጻሜ በደረሱ ነበረ። መላ ሽ ዋ ኹለት ባሕርያት የሚለውን ቃል መለኮትና ትስብእት ቢሉት በኢትዮጵያውያንና በካቶሊካውያን መካከል ስምምነት አይገኝም ምክንያቱም የሚያጣላን ክተዋሕዶ በኋላ በክርስቶስ ምንታዌ የለበትም አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው በማለትና በክርስቶስ የባሕርይ ምንታዊ አልጠፋም በማለት እንጂ መለኮትና ትስብእት ወይም ባሕርያት በማ ለት ስላልኾነ ነው ። የኬቄልዶኑንሮውሳኔ ይቀበላሉ ስለሚሉት ደግሞ እኛ መለየታችን በተዋሕዶ ምንታዌ ስለጠፋ ክርስቶስ አንድ ባሕርይ ነው ማለትና ኹለት ባሕርይ ነውምንታዌ አልጠፋምማለት የተለያዩ ነገሮች መስለው ስለሚ ታዩን ነው ካቶሊካውያን ይህ አነጋገር በምሥጢር እንድ መኾኑን ከተረዱት ባነጋገሩ ብቻ ምን እንጎዳ ብለው ነው አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ምንታዊ በተዋሕዶ ጠፍቷል አይሉና አንስማማምን ። እንግዲያማ በክርስቶስ ኹለት ባሕርያት አሉ ትላላችኋ ቢሉት መካዱ ኢትዮጵያው ያን በተዋሕዶ ምንታዊን አጥፍቶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ። በካቶሊክ አነጋገር ግን ቃል ሰብአዊ ባሕርይን ተዋሐደ ይላሉ እንጂ ሰብእዊ እካልን ተዋሐደ አይሉም ወንጌላዊ ቃል ሥጋ ኮነ ባለው መሠረት ቃል በከዊን የተ ገለጸበትን ሥጋ ባሕርይ እንጂ አካል አንለውም ካሉ በኋላ አካል አንድ ነው ባሕርይ ኹለት ነው ሲሉን በእውነቱ ቃል የተዋሐደዴ ሰብአዊ ባሕርይን ከኾነ አልተዋሐደም በምንታዊ ጸንቶ ይኖራል የሚሉትም ሰብኦዊ ባሕርይን ክኾነ አንድ እካል የሚሉት ዕሩቅ ቃልን ነውን ወይስ ሌሳን አካል እለ በማሰት እንቸፃራለን ። ስለዚህ ኢትዮጵያውያን ይህን ጠንቅቀው ክርስቶስ በተዋሕዶ ከኹለት እካል አንድ አካል ኾነ ይላሉ ። ካቶሊካውያን ግን አካል የመለኮትም የትስብእትም መኖሩ ሲታወት በተዋሕዶ አንድ ኾነ ሳይሉ ባንድ አካል ብቻ ሲሉ ይህ አካል የቃል ብቻ ወይም የትስብእት ብቻ ሊኾን የሚችል ስለኾነ ይልቁንም ለትስብእት አካል የለውም የሚሉ ስለሆነ ይህ ባንድ አካል የሚሉት የፅሩቅ ። አንድ አካል የሚሉት ይህ አካል የቃል ብቻ ነውን ወይስ የትስብእት የቃል ብቻ ነው እንዳይሉ ወንጌላዊ ቃል ሥጋ ኮነ ያለው ቀርቶ ፅሩቅ ቃል ያሰኛል ። አንድ ብቻ ተዋሐደ ሊባል አይቻልምና በተዋሕዶ ከኹለት አካል አንድ አካል ኾነ ማለት ግድ በግድ ነው ። መስለው አንድ አካል አንድ ባሕርይ ይበሉ። ቋ የኢትዮጵያወያኖቹ አፈታት አንድ ባሕርይ ሲሉ በመለኮቱ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ነው ማለት የአምላክነት ባሕርይ አለው ማለት ነው ። በትስብእቱ ክርስቶስ ፍጹም ሰው ነው ማለት የሰውነት ባሕርይ አለው ማለት ነው ነገር ግን ባንድ አካል የቆመ ብለዋል ። እንዲሁማ ከኾነ በተዋሕዶ እንድ አካል አንድ ባሕርይ ማለት ወዴት ይገኛል ። ኛ ባሕርይ ። ባሕርይ ። ክላይ ከዘረዘርናቸው መሥመሮች ለትስብእት ከኣራቱ ባሕርይ ባሕር ያት የተገኘ ነፍስ የተዋሐደችው ፍጹም አካልና ሰብአዊ ባሕርይ ያስውመኾኑን እንደ ገለጽን ለእግዚአብሔር ወልድም ቃል በውኾን የሚለይ ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ አንድ የሚኾንበት አንድ መለኮት ኣንድ ባሕርይ እንዳለው አስረድተናል ። ነገር ብቻ የማይነገር ስለኾነ ክርስቶስ ከኹለት አካል አንድ አካል ኾነ ማለት ግድ ነው ። አንድ አካል ስንልም በተዋሕዶ ፍልጠት ምንታዌ ቡዐዴ እንደ ጠፋ ማመን አለብን ይህ ካልኾነ ግን እንደንስጥሮስ ኹለት አካል ያሰኛል እንጂ አንድ አካል አያሰኝም ። እንግዲህ ከክርስቶስ ጐን ደም መፍሰሱ ምንታዌን የሚያ መለክት ክኾነ ደም የፈሰሰ ሰብእዊ ባሕርይ ካለው አካል እንጂ ክሰብአዊ ባሕርይ ብቻ አይደለምና እንደቄርሎስ እንድ አካል አንድ ባሕርይ ማለት ቀርቶ እንደ ንስጥ ሮስ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ የሚያሰኝ ። እኛ ግን ደም የፈሰሰ መለኮታዊ ባሕርይ የተዋሐደው ሰብአዊ ባሕርይ ካለው አካለ ትስብእት እንደ ኾነ አምነን አንድ አካል አንድ ባሕርይ ብለን እንናገራለን እንጂ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ የምንል አይደለንም ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ነው ኹለት አይደለም ለማለት የፈለጋችሁ እንደ ኾነ ግን ይህ በፍጹም እውነት ነው ክርስቶስ አንድ አካል ብቻ አለውና አለ የሚ ሉትን እንመርምር ። ስለዚሀ ምሉእ ስፉሕ ረቂቅ መለኮት ውሱን ግዙፍ ሥጋን ተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ኾኖ ባንድ ፈቃድ ባንድሥምረት የአምላክነትንም የሰውነትንም ሥራ እንደሠራ እናምናለን እንጂ ከመጻሕ ፍት ቃል ወጥተን ልብወለድ እነጋገር መለኮትና ትስብእት ኹለት ፈቃድ ናቸው ብንል ነገራችን ኹሉ ፈራሽ መኾኑን እንገንዘብ ። ምክንያቱም የጠያቂው አነጋገር ክርስቶስ እንድ አካል አንድ ባሕርይ እንደ ኾነ የሚያረጋግጥ እንጂ ምንታዊዌን የሚያመለክት ባለመኾኑ ነው ። አካል። ሊቁግን ከኹለት አካል «አንድ አካልአክኹልት በሕርይ አንድ ባሕርይ አንደ ኾነ። ወልድ ዋሕድ የሚባል ጌቃችን ኢየሱስ ክርስቶስን አንድ አካል አንድ ባሕርይ ክኾኑ በጳላ« ኹለት አካል ኹለት የሚሉት ተለውን ክድ ድ አን ር ሁድ ይቄጠራሉ ያለውን ቃል ለመለወጭን አስቦ ሪያ ወይ ። ጴጥሮስም አንድ አካል አንድ ባሕርይ መቹኑን አምኖ ክርስቶስ ስለእኛ በሥጋ መከራ ተፃበለ አለ እንጂ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ መኾኑን በሚያስረዳ አነጋገር አልተ ናገረም ያለውን ቃል ሊለውጥ አስቦ ይህንን ቃል ሲተረጐም ይህን አንድ የኾነ ልጅን ኹለት አናደርገውም አንድ አነዋወር አንድ አካል እንላለን እንጂ መለኮትና ትስብእ ትን ለየብቻቸው ተለያይተው በኹለት አካላት አሉ አንልም ። ክርስቶስ አንድ አካል እንድ ባሕርይ ነው እያሉ በግልጽ የተናገሩትን ቃል ለውጦ አንድ አካል ኹለት ባሕርይ ብሎ ለመተርጐም ብዙ ደክሟል መጻሕፍቱ ግንእንቢ ብለው ቀርተዋል ። እንቢታቸውንም ባጭሩ እገልጣለሁ አካል ወ ህላዌ የሚለውን ንባብ ኹሉ መለኮቱ ከትስብእቱ ጋራ አንድ አካል አንድ አኗኗር ማለት ነው እንጂ አንድ ባሕ በሥርዓተ አምልኮና በሃይማኖት የሚገኝ ትምህርት ። አንድ አካል ለሚለው አካል ለመለኮት እንጂ ለትስብ እት የለውም ብሏል ለትስብእት አካል ከሌለውና ትስብእትን ነሥቶ ካልተዋሐደ ፅሩቅ ቃል ያሰኘዋል እንጂ ቃል ሥጋ ኮነ ሊባል አይቻልም ። ከእመቤታችን የነሣው ሥጋ አካል ባይባልም ባሕርይ ይባላልና ስለዚህ አንድ አካል መባልን አያስቀርም እንዳይባል ካቶሊክ ጠንቅቆ ባሕርይ አልተዋሐደም ኹለት ርይ ነው ይላል ስለዚህ አንድ እካል የሚሉት ንግግር እንዲህ » ፍርስርስ ያለ ኖ ይገኛል ። ከጉባኤ ኬልቄዶን በፊት የነበሩ የሮም ሊቃነ ጳጳሳትም አንድ አካል አንድ ባሕ ርይ ማለታቸውን በጽሑፋቸው ስላረጋገጡበት ንግግራቸዉ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ማለት መኾኑን አረጋግጦ ይህ ። ስለዚህ መለኮታዊ ባሕርይ ያለው አካለ ቃል ሰብአዊ ባሕርይ ያለው አካለ ትስብእትን ቢዋሐድ በተዋሕዶ ምንታዊ ጠፋ አንድ አካል። ንስጥሮስ ከዚህ ወጥቶ ከተዋሕዶ በፊት አካል ዘየአክል ተገኝቶ ቃል ያነን ተዋ ሐደ ወይም በዚያ አደረ ስለዚህ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ ያሰኛል ስላለ ሮምም እስክንድርያም አንጾኪያም ቀስጥንጥንያምአንድ ኾነው ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ አይደለም ብለው እንዳወገዙት የታ ወቅ ነው። መደባለቅ የሚመጣ ቀድሞ መዋሖድ ቢኖር ነበረ ካቶሊካውያን አካል ተዋ ሐደ እንዳይሉ አካል ለቃል እንጂ ለትስብእት የለውም ይላሉ ባሕርይ ተዋሐደ እንዳይሉ ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ይላሉ እንጂ ባሕርይ ተዋሐደ ማለትን በፍጹም አይሞክሩትም ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact