Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ሰው ሆይ 3.pdf


  • word cloud

ሰው ሆይ 3.pdf
  • Extraction Summary

ስለክርስቶስ ባሕርያት አዋሐድ የም ታምነው ትምህርት ባሳቡና ባገላለጡ ከኬልቂዶን ጉባኤ በይት ልክ ክርስቲያኖቹ ኹሎያምኑት እንይ ነበረው ነው። በቀድሞው ውሳኔ መጽናቷን ካረጋገጡልኝ ሌላ የምፈልገው የለኝም ይኸው በቂየ ነው ለኩ። ነው። ክርስቶስ የአምላክነትንም የሰውነትንም ሥራ ባንድ ፈቃድ ባንድ ሥምረት የሜሠራ አንድ አካል አንድ ባሕ ርይ ማለታችን የማይካድ ነው ። ይሆንም የምንልበት ምክንያት መጻሕፍት በያንቀጹ የመ ለኮትንና የትስብእትን ተዋሕዶ በነፍስና በሥጋ ተዋሕዶ ከመሰሉ በኋላ ዱ የሚል ቅጽል የሚቀጽልለት ባለማግኘታችን ነው። የባሕርይነትን አሳብ ለመግለጽ በኢትዮጵያውያን መጸሕፍት ውስጥ የሚገኘው ቃል ህላዌ የሚለው ቃል ። ርሱም ኮነ ኾነ ከሚለው አንቀጽ የወጣ ነው ። በመጨረሻ የባሕርይን አሳብ ለመግለጽ ኢትዮጵያውያን ፈጠረ ከሚለው እን ቀጽ የወጣውን ፍጥረት የሚለውን ቃል ያመጣሉ። እኛም የምንለው ይኽው ነው።

  • Cosine Similarity

ያንድ ባሕርይ ባህል። የነበረውን ክርስቶስ አንድ አካል ። አንድ ባሕርይ ነው ማለትን ለውዞ አንድ አካል ኹለት ባሕርይ ። ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ የሚል አንግዳ ትምህርትን ሳያመጣ በሐሰት ተወርቶበታል የሚሉን እንደኾነ የሰማነውን ያጠናነውን ታሪክ ኹሉ ሠርዘን አንድ አካል አንድ ባሕርይ በማለት እንስማማና አንድ እንኹን ። ከዚያም ወዲህ በየጊዚው ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ካቶሊካወያን ኹሉ የኬልቄዶን ጉባኤ የወሰነው ያነኑ ቀድሞ የሰማነውን ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ማለትን እንደ ኾነ ከማረጋገጥ በቀር አሻሽሎ ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ተብሎ አልተወሰነም ብሎ ያወራ የለም ። ዲዮስቆሮስም የኬልቄዶን ጉባኤ ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ። አምሳል ሰው የኾነ ክርስቶስ ባሕርዩ አካሉ አንድ እንደኾነ እንደ አንድ ሰው ነው። በእ ውነት አንድ ናቸው እንጂ ልዩዎች አይደሉም እንደዚኸውም መለኮትና ትስብእትም በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ ወደ ኹለትነት ተከፍሎ ኹሰት አካል ኹለት ባሕርይ እይደለም ወልደ ዕጓለ እመሕያው ዘወረደ እምሰማያት ወወልደ እግዚአብሔር ዘተወልደ እም ብእሲት ኢይትዌከፍ ክፍለተ ኀበ ሀላዌዊ ። ክሰማይ የወረደው ወልደ ዕጓለ እመሕያው ከማርያም የተወለደው ወልደ እግዚአብሔር ነውና አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ ወዶ ኹለትነት አይከፈልም ማለት ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ አይደለም ። ለእኛስ ከሰማይ የወረደው ከማርያም የተወለደው ጌታ አንድ አካል አንድ ባሕርይ እንደ ኾነ እግዚአብሔር ያጸፋቸው መጸሕፍት ይነግሩናል ያስተምሩናልና አንድ አካል ልንድ ባሕርይ ብለው የሚያምኑ ሰዎች አይስቱም አይበድሉም ። ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ ብለው ለሚያምኑ ሰዎች ለአንዱ አካል ለአንዱ ባሕርይ እንዲሰግዱ ለአንዱ አካል ጓንዱ ባሕርይ እንዳይሰግዱ በመለኮት አካሪ አካል በመለ ቁሐት ባሕርይ ስም እንዲጠመቁ በትስብእት አካል በትስብእት ባሕርይ ስም እንዳይጠ መቄ ግድ ይኾንባቸዋል ብሏል ። አንድ ባሕርይ በማለት ገና ከዲዮስቆሮስ ጋራ አንድ የ ነበረ ማለችነው። የኤዴሶንም ሊቃውንት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተዋሕደ በኋላ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ብለው በመንፈስ ቅዱስ ። አንድ ። ባሕርይ ማለትን ። የመ ሞዋየየኻክሞ አጹ ስለተወሰነው ትምርት ያላቸው ስሕተት ሲፋጅ ሲያቃጥል ይገለጸል እንጂ አካሉ በሌለበት ብቻውን ሊገኝ አይችልም ስለዚህ የወ ባሕይ ርጥበትን የፈለገ የወኃን አካል የእሳት ባሕርይ ሙቀትን የፈለገ የእዲ ትን አካል መፈለግ ግድ ይኾንበታል አካል የሌለው ባሕርይ ላለመኖሩና ባሕርይም ያለአካል ብቻውን ሊገኝ ላለመቻሉ ይህ በቂ መረጃ ነው እንዲሀ አድርገን ባሕርይ የሌለው አካል አካል የሌለው ባሕርይ የለም አንላለን እንጂ ባሕርይን ከአካል ለይተን ኣንድ በራስ የቆመ ህልው ነው አንልም ። ጉባኤ ኤፌሶንም በቅዱስ «ቂርሎስ አፈ ጉባኤነት አንድ አካል አንድባሕርይብሎ ወሰነ እንጂ አንድ አካል ብቻ ብሎ አልቀረም ስለዚህ የኬልቄዶን ጉባኤ አንድ አካል ማለትን በቅዱስ ቂርሎስ ኹለት ባሕርይ ማለትን ከንስጥሮስ ባህል አምጥቶ ዝን ፐጉርኾር የሆነ ውሳኔ ወሰነ እንላለን እንጂ ኹለት ባሕርይ በማለቱ ኹለት አካል ይላል ብለን አናውቅም ነበረ ነገር ግን ባሕርይ ያለአካል ብቻውን የማይገኝ ስላኾነ ኹለት ባሕርይ ካላችሁ አካል የሌለው ባሕርይ የለምና ኹለት አካል ያሰኝባችኋል ብንል የሚያሳፍረን አይደለም ። ሰው በባሕርዩ አካል ገዝቶ ስለመገኘቴ ሰው ይባላል ብሎሊሲሊቁ ጎርጎርዮስ እንዳ ስረዳን ሃይ አበ ሰው ባልን ጊዜ ባሕርይ ያለው አካል ወይም አካል ያስው ባሕ ስለተወበነው ትምርት ያላቸው ስሕተት ርይ በማለት አካልንና ። ስለዚህ በአካለ ቃል የሚገኘውንም ሰብአዊ ባሕርይ አካል ብለው ይሰይሙታል ብለዋል ። ባሕርይ ነው። ይህም ኢትዮጵያ አይታ የነቀፈችው ነው አንድ አካል እንድ ባሕርይ የሚል ሌላ መልክ አላት እንደ ኾነ ልትቀበል ትችላለች እንጂ ኹለት ። የኬልቄዶን ጉባኤ የንስጥሮስን ባህል አወገዘ ለሚሉት በጉባኤ ኤፌሶን የሮማ ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ቄርሎስ ኃራ አንድ ኾና ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ብላ ንስጥሮስን ማውገፀቧ እውነች ነው እንጂ ጉባኡ ኬልቄዶንስ በክልኤ ባሕርይ ብሎ በፈሊፍ አደሰው እንጂ አላወገዘውም። አስኪለውጠው ድረስ በቂርሎስ ጊዜ መሠረቱ አንድ አካል አንድ ባሕርይ። ኢትዮጵያውያኖቹ በቀድሞውም ኾነ ባኹኑም ዘመን በመጸሕፍቶቻቸውውስጥ በክርስቶስ አንድ አካል ብቻ ሳይኾን አንድ ባሕርይ ብቻ ይገኛል ብለው በግልጥ ያምናሉ በብዙዎች ዘንድ አንድ ። አካል ። ነፍስና ሥጋ በተዐቅቦ ተዋሕደው የተገኘው አካል አንድ ሰው ቢባል እንጂ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ እንዳይባል ረቂቅ መለኮትም ግዙፍ ሥጋን በተዐቅቦ ቢዋሐድ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ይባላል አንጂ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ ሊባል አይ ልም። አሳስፈለገም ያንኑ መመልከት በቂ ነው ይህን መሠረት አድርገን ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ማለታችንአይካድም። ሰው ካራቱ ባሕርያት ተፈጥሮ ኛ ነፍስ ተዋሕደወጦ ስለተገኘ አንድ ሰው ይባሳል እንጂ አራት ወይም አምስት አይባልም « እንደዚኸውም መለኮታዊ ባሕርይ ያለው አካለ ቃል ሰብአዊ ባሕርይ ያለው ትስብእትን በሕፃናት መጠን ነሥቶ አካል ዝየአክልን ገንዘብ ቢያደርግ በተዋሕዶ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ኾን እንላለን እንጂ ስለ ቃሎች ምመ ። ይህ አነጋገር ኢትዮጵያ ከሮማ የተለየች የኬልቂዶኑን ውሳኔ ሳታውቀው ነው የሚሉትን መሠረተ ቢስ አሳብ እውነት ለማስመሰል ነው እንጂ እውነተኛ ንግግር አይ ደለም እኛስ ካቶሊካውያንን ኹለት ባሕርይ ይላሉ የምንላቸው ንስጥሮስ መለኮትንና ትስብእትን ለያይቶ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ ነው ብሎ ያስተማረውን ተከትለው ክርስቶስ ኹለት ባሕርይ ነው ባሕርየ ትስብእቱ ለባሕርየ መለኮቱ ይገዛል ይላለ ብለን ነው እንጂ እንዲህ እርስዎ እንደሚሉት ዐራቴን ባሕርያት ለብቻ ነፍስን ለብቻ መለ ኮትን ለብቻ ቆጥረን አይደለም ። ባሕርይ ቢባል እንጂ አካል አይባልም ። ይህ አነጋገር አካል የሚለውን ቃል በአካልነቱ ስናጸና ባሕርይ የሚለውን ቃል አንድ ጊዜ አካል አንድ ጊዜ ባሕርይ እያልን እንደምንተርኾመው አስመስሎ የሚያሳይ አነጋዝር ነው ይሆን ካሉ በዚህ አንቀጽ ባሕርይን አካል ብለው ተርኮኾጐሙው ታል ብሎ ጠቅሶ ማስረዳት ነበረብፆዎ እንጂ መረጃ ሳይሰጡ ባሕርይን አካል ብለው ይተረጐሙታል ብሎ መኖዝረር አይገባም ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact