Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ሰው ሆይ 1.pdf


  • የቃላት ደመና

ሰው ሆይ 1.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

የግርማዊነትዎ መልክም መሪነት ባስገኘው በዚህ አኳኋን ቤተ። መቅድም ማለት ለሚመጣው ነገር መሪ ፊታውራሪ በር ከፋች ማለት ነው። ምክንያቱም ወበእንቲአክሙ ይፀርፉ አሕዛብ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር የተባለው ቃል ይደርስብናል ብሎ በመፍራት ነው ። ልጳሳት እንደ ። እውነት ነው ብሎ ተቀብሎት ቢገኝ ነው። ህ የኢትዮጵያ ቤቶ ክርስቲያን በኬልቄዶን ጉባኤ አለመኖሯና ከሌሎችም አብያተ ክርስቲያናት አስቀድማ በቀዳማዊ ም ልክ ጊዜ ተቀብላለች። አሁን ትክ «። ይህን ኑም በሺህ መጽሐፍም በገጽ ፊተኞቹ በኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ባሕርይ ። በእንተ ብእሲ ዘውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ። ግጣ ልክ ክርስቲያኖቹ ኹሉ ያምኑት እንደ ነበረው ነው ። ከዚህ በኋላ የድንበር ሽማግሌ ከኹለት ጥለኞች መካከል ገብቶ አንተም ይህን ።ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ስለ ክርስቶስ ብሕርያት አክላዊ ተዋሕዶ የምታምነው በሚል አርእስት አባ አየለ። ሦክ ማውጫ መቅድም መግቢያ ማቅረቢያ የ የደራሲው ዐጭር የሕይወት ታሪክ መልስ የሚሰጥበት መቅድም ዶራሲው የጠቀሷቹው መጸሕፍት በኢትዮጵያ የሚታመነው ባሀል እውነተኛው ምክንያት ኢትዮጵያ በእስክንድርያ ስለመመራቷ ስለግብጸዊው ጳጳስ ሥራና ሥልጣን ነገሥታቱ በሃይማኖት ስላሳቸው ሥልጣን ስለ ዕጨጌው ሥልጣን ኢትዮጵያ ከሮማ የተለየችው መቸ ነው ልዩ ልዩ አስተያየቶች ባይኾናል የሚገለጹ ኣሳቦች ስለ ቅዱሳን አመጣጥ የኬልቂዶንን ጉባኤ የመቃወም ምልክት ስለኬልቄዶን ጉባኤ አስተያየት በጉባኤ ስለተደረገው ታሪክ ስሕተት አካላዊ ተዋሕዶን ሲተረጐሙ የሚያገቧቸው ቃላት የቃሎች ምርመራ የኬልቄዶኑን ውሳኔ ይቀበሳሉ ስለሚሉት የኢትዮጵያውያንና የውጭ አገር ሰባኪዎች ክርክር የካቶሊክ ሰባኪዎች የመጀመሪዶፆ ክርክሮች በዋኖ በኛ የተደረጉ ክርክሮች ኣሳቦችና ምስክሮች በአምልኮና በሃይሣኖት የሚገኝ ትምርት ስለክርስቶስ ቅብዐት ክርክር ። መቅድም ይህን መጽሐፍ ለመጻፍ ያሰብኩበት ምክንያት ዶክተር አባ አየለ ተክለ ሃይማኖት የተባሉ ካቶሊክዊ መነዙሴ የኢት ዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ስለክርስቶስ ባሕርያት አካላዊ ተዋሕዶ የምታምነው ትምርት በሚል አርእስት ተነሥተው አንድ መጽሐፍ ጽፈዋል ። ፍሬ ነገሩም ኢትዮጵያ በኬልቄዶን ጉባኤ ስሳልነበረች በል ዮንና በዲዮስቆሮስ መከከል የተደረገውን ታሪክ ሳታውቀው እንይ ጠፍ ከብት ስግብጽ መናጆ ኽና ትነኾጐዳለች እንጂ ባህሏ ከካ ቶሊክ ባህል ጋራ አንድ ነውና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሥር ትተዳደር የሚልነው። ባኛው ክፍል የኢትዮጵያ ቤተ ክስቲያን ስለክርስቶስ ባሕርያት የምታምነውን ትምህርት የኬልቄዶን ጉባኤ ካስተማሩት ትምህርት « ጋራ በጥንቃቂ አመጃዝነው ካነጸጸሩት በኋላ የኹለቱም ባህል በመሠረቱ « ትክክል መኾኑን ያስረዳሉ ብለዋል ። ጅ የኹለቱም ወገኖች ትምህርት ቃል ሥጋ ኮነን ያልለቀቆ ስለ ኾነ በመሠረቱ አንድ መኾኑ አይካድም በኬልቂዶን ጉባኤ የቴተወሰነው ውሳኔ ግን አንድ ክርስቶስን ከኹለት ከፍሎ ኹለት ባሕርይ ኹለት ። ሊቃነ ጳጳሳት ክርስቲያኖችን ኹሉ የሚያስተባብር « ጠቅላይ ጉባኤ በቅርብ ኑ ጊዜ እንዲደረግ መታቀዱን ባስታወቁበት ባሁኑ ጊዜ አባ አየለ ተክለ ፃይማኖት የደሪሱት መጽሐፍ ወደ አማርኛ። ብለዋል ። ብለዋል። ይህ የጀመሩት ውጥን እውነተኛ ኾኖ ኢትዮጵያ ኹለት ባሕርይ ባንድ አካል የም ትል መኾኗን በኢትዮጵያ መጻሕፍት የሚያስረዱ ከኾነ አሁን ከጠቀስኳቸው መጸ ሕፍትክልኤቱ የሚል አኃዝ ለክርስቶስ ቀጽሎ ቱ ባሕርይ ቱ ጠባይዕ ቱ ፈቃድ « የሚል ንባብ አይጠቅሱም ነበርን ውጥንዎ እውነት አለመኾኑን ይህ ብቻ ያስረዳል ። በኢትዮጵያ የጧታመነው ያንድ ባሕርይ ባህል መነሻና ምክንያት ። ክርስቲያን ከሮማ ። የተለየችበት ምክንያት አርእስቶች የትምህርት ልዩነት ነውን እውነተኛው ምክንያት ኮ የኢትዮጵያ ቤት ክርስቲያን « በእስክንድርያ መንበረ ሊቀ ጳጳሳት ስሰለመመራቷ ወደ ኢትዮጵያ ይመጣ ስለነበረው ግብጻዊ ጸጳስ ሥራና ሥልጣን የኢትዮጵያ ነገሥታት በሃይማኖት ትምህርት ውስጥ ስላላቸው ሥልጣን ኣ ስለ ዕጨጌ ። ኢትዮጵያ ክሮማ ቤተ ክርስቲያን ስትለይ ግን ታሪኳን ። ጊዜ አለ ። ባሉ አብያተ ክርስቲያናት ኹሉ ሮማም ሳትቀር ያንድ ባሕርይ ባሀል ብቻ ሲነገር ኖሮ በጉባኤ ኬልቄዶን ጊዜ የኹለት ባሕርይ ባህል መፈጠሩ የማይካድ ነገር ነው ይህንም ርስዎ ራስዎ ሲያስረዱ ። ስለዚህ ይህ ጥያቄዎ ምናልባት እንዲህ እንደርስዎ የሀገሩን ሥርዓተ አምልኮና ያንድ ባሕርይን ባህል እስቀድሞ ሳያጠና ወደ ኹለት ባሕርይ ባህል የተሳበ ሰው ቢኖር ለካስ ኢትዮጵያ ቀድሞ ኹለት ባሕርይ ባይ ኖራለችሳየሚል ጥርጣሬ ለማሳደር ብቻ ይጠቅምዎእንደ። ከእስላሞች እጅ ወድቃ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ወዳንድ ባህል ባለፈች ጊዜ ኢትዮጵያ ከሮማ ብቻ ። ኢትዮጵያ ያንድ ባሕርይን ባህል በርግጥ የተቀበለችበት ጊዜ አይታወቅም። ግብጽ ከእስላሞች እጅ በወደቀች ጊዜ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ወዳንድ ባሕ ርይ ባህል አለፈች ብለው እስክንድርያን ላንድ ባሕርይ ባህል እንግዳ እንዳያደርጓትማ ያንድ ባሕርይ ባህል ከቀድሞ ጀምሮ ክሐዋርያት ከኮቱ ተያይዞ የመጣ በተራቅቆና በፍልስፍና አነጋገር ያልተሻሻለ መኾኑን የኹለት ባሕርይ ባህል ግን በ ዓም በጉባኤ ኬልቄዶን በተራቅቆና በፍልስፍና አነጋገር ተሻሽሎ የመጣ መኾኑን። በ ባሕርይ ባህል አሳስተው የብዙ ክርስቲያን ደም አስፈስሰዋል የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ደሙ አንድ ባሕርይ ከምትል ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ጋር የተቀላቀለ ። ኢትዮጵያ። ኢትዮጵያ ። አሉ ብለዋል ። እውነት ነው ኋላ ልዮን በጉባኤ ኬልቂዶን የኹለት ባሕርይን ባሀል እስኪያ መጣ ድረስ ሮም በኦርቶዶክስነቷ ጸንታ አንድ አካል እንድ ባሕርይ ማለትን ታስተ ኣ እውነተኛው ምክንያት ምር በነበረ ጊዜ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ኹሉ የሮሙን ሊቀ ጳጳሳት ያከብሩት እንደነበረ እርግጥ ነው ። ያነኑ የተድሞውን በመጥቀስ የራሱን ሐሳብ ተናግሮ ይኾናል እንጂ ይሀን ቃል የኢትዮጵያ መንግሥት ወይም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቃል ነው ብሎ አልተናገረም ። ምክንያቱም ዲዮስቅሮስን በጉባኤ ሐዋርያት በጉባኤ ኒቅያ በጉባኤ ኤፌሶን በጉባኤ ቀስጥንጥንያ በተወሰነው አንድ አካል አንድ ባሕርይ ከምትል ከእርቶዶክስ ሃይማኖት ሳይናወጥ በዚያው ጸንቶ ሲያገኙት ንስጥሮስና ልዮን ምንም አንድ አካል ኹለት አካል በማለት ትንሽ ቢለያዩ ኹለት ባሕርይ በማለት ተስማምተው እንድ ኾነው ስላገኝዋቸው የኢትዮጵያ ሊቃውንት ኹሉ የንስጥሮስንና የልዮንን እንድነት በየጊዜው በሚቶኙት ቅኔ ይገልጹታል ። ከሐዋርያት ጀምሮ እስከ ጉባኤ ኬልቴዶን ድረስ በተደረጉት ጉባኤያት ኹሉ የተ ወሰነችቱ በቤተ ክርስቲያን የተነገረችቱ ኦርቶዶክስ ርትዕት ሃይማኖት የተባለችቱ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ማለት ብቻ እንደ ነበረች እናውቃለን እርስዎም ያውቃሉ። ሐ ንስጥሮስ ኹለት አካል ኹለት ባሕርይ ባለ ጊዜ በኤፌሶን የተሰበሰቡ ሊቃውንት ምንም ንስጥሮስ ከጉባኤው አልቀርብም ቢል በቅዱስ ቄርሎስ አፈ ጉባ ኤነት በነገሩ ከተስማመብት በኋላ ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ብለው ወሰኑ እንጂ በአካልም በባሕርይም ቢኾን የሚል ቅጽል አልሰጡትም ። ይሀም « እርግ ጠኛ ቃል መኾኑን ርስዎ ራስዎ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ባሁኑ ዘመን ስለክርስቶስ ባሕርያት አዋሐድ የምታምነው ትምህርት በአሳቡና በአገላለጡ ከኬልቄዶን ጉባኤ በፊት ሆ ቸጣ መ ፕ ጋኔ ገ ሼ ግ እውነተኛው ምክንያት ። ልቀቅለት ብሎ እንደሚገላግል የሮማውም ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ልዮን በቄርሎስና በንስጥሮስ መካከል ገብቶ ከንስጥሮስ ባሀል ኹለት ባሕርይ ማለትን አግብቶ ኹለት አካል ማለትን አውጥቶ ከቄርሎስ ባህል አንድ አካል ማለትን ይዞ አንድ ባሕርይ ማለትን ሠርዞ ክርስቶስ አንድ አካል ኹለት ባሕርይ ማለትን ቢሰብክ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳሳት ዲዮስቆሮስ ይህማ አባቴ ቅዱስ ቄርሎስ ንስጥሮስን ተከ ራክሮ የረታበት ንስጥሮስ የተወገዘበት እይደስምን ንስጥሮስ የተወገዘበትን ሃይማኖት በከፊል አልቀበልም ብሎ መለየቱን ነግረውናል ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት