Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ሰበር Vol 22.pdf


  • word cloud

ሰበር Vol 22.pdf
  • Extraction Summary

በገፎ የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሉት የሰጠዉ ዉሳኔ ፀንቷል በዚህ ችሎት በተደረገ ክርክር ምክንያት የወጣዉን ወጪ እና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ ዕግድ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛሃ ርከዐጠገፎ።

  • Cosine Similarity

የሚለው ነጥብ እንደሆነ ተገንዝበናል በዚህ መሰረት ተዋዋይ ወገኖች ውልን በሚያደርጉበት ጊዜ በሕጉ የተመለከተውን የውል አመስራረት ሥርዓት ተከትሉ መሆን እንዳለበት የሚያከራክር አይደለም የፍብሕቁ ሥር እንደተመለከተው በሕግ ፊት የሚጸና ውል ለማቋቋም መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች ተዘርዝሮ እአእናገኛለን ከእነዚህ መሰረታዊ ሁኔታዎች መካከል አንዱ ውል መደረግ ያለበት በቂ የሆነ እርግጠኛነት ያለው የሚቻልና ሕጋዊ የሆነ ጉዳይ በተመለከተ መሆን እንዳለበት ነው ተዋዋይ ወገኖች በሕግ የተመለከቱትን አስገዳጅ የሕግ ድንጋጌዎች በጠበቀ መልክ እና ፈቃጅ የሆኑ ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ በመሰላቸው ተነጻጻሪ መብትና ግዴታ በማስቀመጥ መዋዋል አንደሚችሉ ይታመናል ተዋዋይ ወገኖች በዚህ አግባብ ያቋቋሙት ውል ያንን ጉዳይ በተመለከተ በመካከላቸው ሕግ እንደሆነ የፍብሕቁ ድንጋጌ የሚያስገናዝበው ጉዳይ ነው ይህ ከሆነ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተዋዋይ ወገኖች በውሉ በተፈጠረው መብት ተጠቃሚ የሚሆኑበት እና በግዴታው ደግሞ የሚገደዱበት ሁኔታ ይፈጠራል ማለት ነው በዚህ ውል መሻነትም ግዴታውን የተወጣው ወገን ሌላኛው ወገን ደግሞ ግዴታውን እንዲወጣ የመጠየቅ መብት እንደሚሰጠው ግልጽ ነው በዚህ አግባብ አሁን ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለሰ የአሁን ተጠሪ ባቀረበው ክስ የአሁን አመልካች ቤቴን አስራኝ የአንተን ደግሞ አሰራአለሁ ብሎ በራሱ ይዞታ ላይ በሰማኒያ ሺህ ብር ቤት ሰርተን በውሉ መሰረት የእኔን ቤት አሰራኝ ቢለው እምቢ ስላለ የጉልበቴን ዋጋ አና ለስራሁት ግንብ የሚሆነውን ዕቃዎች ዋጋ እንዲከፍለኝ የሚል ነው ከዚህ ክስ መገንዘብ እንደሚቻለው ተጠሪ አና አመልካች አንዱ የሌላውን ቤት ለመስራት ለመተጋገዝ ያደረጉት ውል እንደሆነ ያሳያል የአሁን ተጠሪ ባቀረበው የዳኝነት ጥያቄ አመልካች በዚህ አግባብ ስላልሰራልኝ ገንዘብ እንዲከፍለኝ የሚል ነው ተጠሪው የጉልበቱን ዋጋ እና ዕቃዎቹን በምን አግባብ ገምቶ እንዳቀረበ የሚያመለክት ነገር መኖሩን የሥር ውሳኔ የሚያመለክተው ነገር የለም በዚህ ረገድ የአሁን አመልካች የቀረበው የጽሁፍ መልስ ባይኖርም በቃል ባቀረበው ክርክር ከሳሽን ያሰራሁት ቤት የለም ያቀረበው ክስ በይርጋ የሚታገድ ነው የሚል ነው ይህ ማለት አመልካች ውል መኖሩን የካደ መሆኑን ያመለክታል በወረዳው ፍቤት የተሰሙት የሰው ምስክሮች በሰጡት የምስክርነት ቃል ኛ ምስክር አመልካች እና ተጠሪ ሚያዚያ ወር ዓም ሁለት ክፍል ቤት አብረው በአመልካች ይዞታ ለይ እንደሰሩ ኛ ምስክር በ ዓም ተጠሪ በአመልካች ይዞታ ላይ ሁለት ክፍል ቤት እንደሰራ ኛ ምስክር በ ዓም በሰመማ ከተማ በአመልካች ቦታ ላይ አመልካች እና ተጠሪ ሁለት ክፍል ቤት እንደሰሩ ተጠሪ ገንዘቤን አካፍለኝ ሲለው እምቢ እንዳለው መመስከራቸውን የሥር ፍቤት ውሳኔ ያሳያል ከእነዚህ የምስክሮች ቃል መገንዘብ እንደሚቻለው ተጠሪ ለሰራው ሥራ የጉልበት ዋጋ በስንት ብር እንደተስማሙ ምን ምን ዕቃዎችን ለቤቱ ግንባታ አንዳቀረበ እና ግምታቸው ምን ያህል እንደሆነ የመሰከሩት ነገር የለም የወረዳው ፍቤት የግራ ቀኛቸውን ክርክር እና የምስክሮች ቃል መነሻ በማድረግ በደረሰበት ድምዳሜ በአመልካችና በተጠሪ መካከል በትብብር ቤት የመስራት ስምምነት እንዳለ ማረጋገጡን አመልክቷል የአሁን ተጠሪ በዚህ ችሎት በቃል ባቀረበው ክርክር ከአመልካች ጋር ተባብረው ቤት ለመስራት እንደተስማሙ የአመልካች ቤት ከሰሩ በኋላ አመልካች የተጠሪን ለመስራት ፈቃደኛ ባለመሆኑ የጉልበቱን ዋጋ እና ያቀረባቸውን ዕቃዎች ዋጋ እንደጠየቀ ገልጾ ተከራክሯል አመልካች በበኩሉ ተጠሪ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እንደሚለው አብረን ቤት ለመስራት በቃልም ሆነ በጽሑፍ ያደረግነው ስምምነት የለም ቤቱን በገንዘቤ የሰራሁት እኔ ራሴ ነኝ ተጠሪ በሰራተኝነት ለስራው ሥራ በአካባቢ ዋጋ ተከፍሎታል በማለት ተከራክሯል ከዚህ ሁሉ መገንዘብ እንደሚቻለው በአመልካች እና ተጠሪ መካከል አንዱ ቤት ሲሰራ ሌላው ሊያግዘው እንደዚሁም ሌለው ቤት ሲሰራ መጀመሪያ የተሰራለት ሰው አብረው ሊሰራ አና ሊያግዘው መስማማታቸውን በዚህ ረገድ የመተባባርና የመተጋገዝ ስምምነት ማድረጋቸውን ያመለክታል ይህ የመተጋገዝ ወይም የመተባበር ስምምነት በአካባቢው ልማድ ተቀባይነት ያለው ቢሆንም ከሕግ አንጻር ግን አንዱ ወገን ሌላውን ወገን ግዴታውን አልፈጸመልኝም እና እንዲፈጽምልኝ በማለት ለማስገደድ የሚያስችል አይደለም አንዱ ወገን በዚህ በመተባበር ስምምነት መሰረት ሥራው ተሰርቶለት ሌላውን ያለገዘ እንደሆነ ምናልባት በአካባቢው ልማድ የሚያመጣው ትጽአኖ ሊኖር ቢችልም ይህ ስምምነት ከሕግ አንጻር የግራ ቀኛቸዉን ተነጻጻሪ መብትና ግዴታ የፈጠረ ነው እና አንዱ ወገን ሌላውን ወገን እንደውሉ እንዲፈጽምልኝ በማለት የፍብሕቁ በሚደነግገው አግባብ ለመጠየቅ የሚያስችለው የሕግ መሰረት የለም ይህ ማለት በግራ ቀኛቸው መካከል የተደረገው የመተባበር የመተጋገዝ ስምምነት በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ነው ከሚባል በስተቀር አስገዳጅነት ያለው በሕግ ፊት ግዴታን የሚፈጥር ውል አለ ለማለት የሚያስችል ሁኔታ የለም ከዚህም በላይ የአሁን ተጠሪ የጉልበት ዋጋ በስንት ብር እንደተስማሙ እና ያቀረባቸው ዕቃዎች ምን አንደሆኑ አና ግምታቸው በማስረጃ ማረጋገጡን የሥር ፍቤት ውሳኔ የሚያመለክተው ነገር የለም ይህ በሆነበት ሁኔታ የአሁን ተጠሪ እንደውሉ ገንዘብ እንዲከፍለኝ በማለት አመልካችን ለመጠየቅ የሚያስችለው የሕግ አግባብ አላገኘነውም ሲጠቃለል የሥር ፍቤቶች በግራ ቀኛቸው መካከል የመተባበርና የመተጋገዝ ስምምነት እንጂ ግዴታን የሚፈጥር ውል በሌለበት ተጠሪ ደግሞ የጉልበት ዋጋ በስንት ብር እንደተስማሙ እና ያቀረባቸው ዕቃዎች ዓይነት እና ግምት በማስረጃ ባላረጋገጠበት ያቀረበውን ክስ ውድቅ ማድረግ ሲገባቸው ክሱን በመቀበል አመልካች ብር አርባ ሺህ እንዲከፍል መወሰናቸው ከላይ የተመለከቱትን የውል ሕግ ድንጋጌዎችን ያላገናዘብ ስለሆነ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ የሚከተለው ተወስኗል አጐ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ውሳኔ የናዕዴር ዓዴት ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና ይህን ውሳኔ በማጽናት የማዕከላዊ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አክሱም ምድብ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እና የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመባቸው ስለሆኑ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽራል በተጠሪ እና በአመልካች መካከል የነበረው ስምምነት በመተጋገዝና በመተባበር ቤት ከመስራት ውጭ በሕግ ፊት መብትና ግዴታን የሚፈጥር ውል ስላልሆነ አመልካች ለተጠሪ ብር አርባ ሺህ ለመክፈል የሚገደድበት የሕግ አግባብ የለም ብለናል የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸው በዚህ ችሎት የደረሰባቸውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ የመቁ ለናዕዴር ዓዴት ወረዳ ፍቤት ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰበር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ረታ ቶሎሳ ተፈሪ ገብሩ ቀነአ ቂጣታ አብዬ ካሳሁን ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ እናኒ ተሰማ ቀረቡ ተጠሪ ቄስ ገብረማርያም ደመቀ ወሮ ሙሉወርቅ ጂዳ አልቀረቡም አቶ ዬሴፍ ጉታ የቢሾፍቱ ከተማ ልማትና ማናጅመንት ኤጀንሲ ነገረ ፈጅ ሽመልስ ግዛው ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩየቀረበውን የአደአ ወረዳ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁ ሚያዚያ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ የምስራቅ ሸዋ መስተዳድር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ አንዲሁም የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ሊታረምልኝ ይገባል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በማለት አመልካች የካቲት ቀን ዓም የተጻፈ ገጽ የሰበር አቤቱታ በማቅረባቸውነው ክርክሩ የቤት ሽያጭ ውልን የሚመለከት ሲሆን በአደአ ወረዳው ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች ከሳሽ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋልለጉዳዩ መነሻ ምክንያት የሆነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም የተፃፈ ክስ በአሁን ተጠሪዎች ላይ በማቅረባቸው ሲሆን የክሱ ይዘት በአጭሩኛ እና ኛ ተጠሪዎች የካቲት ቀን ዓም በተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ለአሁን አመልካች በብር ሰላሳ ሁለት ሺህ ብር የሸጡላቸውን በቢሾፍቱ ከተማ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ በካርታ ቁጥር ኤ የተመዘገበ በ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተሰራ ቤት በአንድ በኩል ቤቱን የሚመለከቱ ሰነዶችንና ስም ለማዞር የሚያስችል ውክልና ለአሁን አመልካች ከሰጡ በኋላ በሌላ በኩል ከአሁን ኛ ተጠሪ ጋር ሰኔ ቀን ዓም በተደረገ የአከራካሪው ቤት ሽያጭ ውል መነሻነት ቤቱን ለኛው ተጠሪ በመሸጥ ስመ ንብረቱ በኛው ተጠሪ እንዲመዘገብ ያደረጉ በመሆናቸው ኛው ተጠሪም ስለ ቤቱ በአግባቡ ሳያጣራ ስመ ንበረቱን በአሁኑ ኛ ተጠሪ መመዝገቡ ተገቢ ባለመሆኑ በኛና ኛ ተጠሪዎችና በኛው ተጠሪ መካከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል ቀሪ ሆኖ በአመልካችና በኛና ኛ ተጠሪዎች መካከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል ተፈፃሚነት እንዲኖረው በመጠየቅ ያቀረቡት ክስ ነበር ኛና ኛ ተጠሪዎች በአቀረቡት ክርክር ቤቱን ለአሁን አመልካች መሸጣቸውን አምነው ኛው ተጠሪ ከአመልካች ጋር በጋብቻ ውስጥ የነበሩ በመሆናቸው በወቅቱ ስሙ እንዲዞርላቸው የተደረገ መሆኑን ገልፀው ሲከራከሩ ኛው ተጠሪ በበኩላቸው አከራካሪውን ቤት አመልካች ከኛ ተጠሪ ጋር ከተለያዩ በላ የገዙት ሆኖ እያለ ያላግባብ ኛው ተጠሪ ከኛና ኛ ተጠሪዎች እንዲሁም ከኛ ተጠሪ ጋር በመመሳጠር በስማቸው በማስመዝገብ የገዙት መሆኑን በመጥቀስ አመልካች ከኛና ኛ ተጠሪዎች ጋር ያደረጉት የሽያጭ ውል ተቀባይነት ቢያገኝ እንደማይቃወሙ በመከራከር መልስ አቅርበዋል ኛውም ተጠሪ በበኩላቸው የአመልካች ክርክር ቅን ልቦና የጎደለውና አከራካሪውን ቤት ከልዩ ልዩ ዕዳ ለማዳን የሚደረግ አንጂ አመልካች ከተጠሪ ጋር ባልና ሚስት በነበሩበት ወቅት በባላቸው ስም ቤቱን መመዝገቤ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክሯል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የኛው ተጠሪ ሚስት የሆኑት ወሮ ሕይወት አውዴ ጣልቃ ገብተው ከኛው ተጠሪ ጋር ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ ጋብቻ መስርተው ሲኖሩ ቆይተው በፍች የተለያዩ በመሆናቸው አከራካሪው ቤት የጋራ ሀብት ነው ተብሎ በፍርድ ቤት ተወስኖ ለመካፈል በሂደት ላይ የሚገኝ በመሆኑ የአመልካች ክስ አቤቱታ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ክርክር አቅርበዋል በጣልቃ ገቢዋ አቤቱታ ላይ መልስ እንዲሰጡበት የታዘዙት ኛና ኛ መልስ ሰጭዎች የአከራካሪው ቤት ስመ ንብረት የተመዘገበው በኛው ተጠሪ ስም በመሆነ የጣልቃ ገብ አቤቱታ ተቀባይነት ቢያገኝ እንደማይቃወሙ ሲከራከሩ ኛው ተጠሪ በበኩላቸው አከራካሪው ቤት አመልካች የገዙት የግል ሀብታቸው ሆኖ እያለ ኛው ተጠሪ በማሳሳት በስማቸው ያስመዘገቡት በመሆነ አከራካሪው ቤት የአመልካች ሀብት ነው ተብሎ ቢወሰን ተቃውሞ እንደሌላቸው ተከራክረዋል ኛው ተጠሪ ከጣልቃ ገብ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የሌላቸው መሆኑን ጠቅሰው አቤቱታቸው ውድቅ እንዲሆን አመልክተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የአደአ ወረዳ ፍርድ ቤትምየግራቀኙን ወገኖች የቃልክርክርአናማስረጃዎችበመመርመር አመልካች ከኛና ኛ ተጠሪዎች ጋር የቤት ሸያጭ ውል አድርንአለሁ ቢሉም የተመዘገበ የቤት ሽያጭ ውል የሌለ በመሆኑ አቤቱታቸው ተቀባይነት የለውምጣልቃ ገብ ከአከራካሪው ቤት ድርሻ አለኝ በማለት ያቀረቡት አቤቱታም በዚህ መዝገብ የተያዘው ክርክር የንብረት ክፍፍል ጉዳይ ባለመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት የአመልካችንም ሆነ የጣልቃ ገብን ክርክር ባለመቀበል ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅርበመሰኘትለምስራቅ ሸዋ መስተዳድር ዞን ከፍተኛፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረባቸውፍርድ ቤቱተጠሪዎችን አስቀርቦ ሲያከራክር ቆይቶ እንዲሁም አከራካሪውን ቤት በኛው ተጠሪ ዕዳ ምክንያት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በወጣ ሀራጅ ገዝቸዋለሁ ያሉትን አቶ ሀይሉ ሳህሌን በጣልቃ ገብነት ወደ ክርክሩ አስገብቶ ግራቀኙንአከራከሮሲያበቃ አከራካሪው ቤት ኛና በኛ ተጠሪዎች ከአመልካች ጋር የካቲት ቀን ዓም በአደረጉት የሽያጭ ውል ለአመልካች መሸጣቸው ተረጋግጧል በሌላ በኩል ሰኔ ቀን ዓም በተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አከራካሪው ቤት ለኛ ተጠሪ ተሽጧል ይህ ቤት የኛ ተጠሪና የወሮ ሕይወት አውዴ የጋራ ንብረት ለመሆኑ በፌዴራል ፍርድ ቤት ኛ ተጠሪና ወሮ ሕይወት አውዴ በአደረጉት የጋብቻ ሀብት ክርክር ተረጋግጧል ከኛ ተጠሪ ዕዳ ጠያቂ የሆኑ በርካታ ሰዎችም ቤቱን በፍርድ ቤት አስከብረው ክርክር እያደረጉ ቆይተዋል የአሁን አመልካችም ኛ ተጠሪ ከገንዘብ ጠያቂዎች ጋር ሲከራከሩ የኛው ተጠሪ ሚስት ነኝ ድርሻም በአከራካሪው ቤት ላይ አለኝ በማለት ጣልቃ ገብተው ክርክር ሲያደርጉ ቆይተዋል ስለሆነም አከራካሪው ቤት በኛው ተጠሪ ተመዝግቦ እንደሚገኝ ያውቁ ነበር አከራካሪው ቤት በብር ሁለት መቶ አርባ ሺህ ብር በፍርድ ቤት ትፅዛዝ በጨረታ ተሸጦ አቶ ሀይሉ ሳህሌ የተባሉት ገዝተውታል ስመ ንብረቱም በአቶ ሀይሉ ሳህሌ ስም ተመዝግቦ ይገኛል በመሆኑም አመልካች የካቲት ቀን ዓም የተደረገው ውል ፀንቶ ሰኔ ቀን ዓም የተደረገው ውል እንዲፈርስ ያቀረቡት ክርክር ተቀባይነት ያለው አይደለም በማለት በውጤት ደረጃ የአደአ ወረዳ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አፅንቶታል አመልካች በዚሁ ውሳኔ ቅር በመሰኘትና መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት ለማሳረም ለኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም አመልካች ይህንን የሰበር አቤቱታ ያቀረቡት የሥር ፍርድ ቤቶች ዳኝነት መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል በሚል ሲሆን አቤቱታቸው በአጭሩ አመልካች ከኛና ኛ ተጠሪዎች ጋር የካቲት ቀን ዓም ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል እያለ ኛና ኛ ተጠሪዎች ከኛ ተጠሪ ጋር ያላግባብ ያደረጉት ሽያጭ የቤት ውል መነሻ ተደርገው በተከናወኑት ተግባራት የተነሳ አመልካች መብቴን እንዳጣ የተደረገ በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተሽሮ አከራካሪው ቤት ለአመልካች ይገባል ተብሉ ሊወሰንልኝ ይገባል በማለት ያቀረቡት ነው። የሚለውን በተመለከተም ፍርድ ቤቱ ተጣርቶ ሪፖርት እንዲቀርብለት ያደረገ ሲሆን በሪፖርቱ ሙሉ በሙሉ እንደ ውሉ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ የተረጋገጠ በመሆኑ ተከሳሽ አልተረከብኩም በማለት ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት የለውም በሌላ በኩል የሥራ ዋስትና መያዣውን በተመለከተ በውሉ አንቀጽ መያዣ ወይም ጋራንቲ መተው እንዳለበት የተመለከተ በመሆኑ በዚህ ረገድ ተከሳሽ ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ይኖረዋል በማለት በአጠቃላይ ተለክቶ ለቀረበው ዋጋውን ብር ተከሳሽ ለከሳሽ እንዲከፍል ከዚህ ገንዘብ ላይ የአንድ ዓመት ጋራንቲ ብር እንዲቀነስ እንዲሁም ቀሪውን ክፍያ መፈፀም ከነበረበት ፅለት አንስቶ የሚታሰብ ወለድ እንዲከፈል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክርክራቸውን ከሰማ በላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ አፅንቷል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ነው አመልካች ጥቅምት ዓም በተፃፈ የሰበር ማመልከቻ ተጠሪ በገባው ውል መሰረት ግንባታውን አጠናቆ ባላስረከበበትና መረካከቢያ ሰነድ ቴክ ኦፍ ሽት ቨ ከፀ አዘጋጅቶ ባላቀረበበት ሁኔታ ቀሪ ክፍያ አንዲከፈለው መወሰኑ ውሉን ያላገናዘበ ነው የሥር ፍርድ ቤት የባለሙያ ምስክርነት ሪፖርት ብቻ መሰረት በማድረግ የሰጠው ውሳኔ የህግ አግባብ የለውም እንዲሁም ርክክብ ባልተደረገበት ሥራ ላይ ወለድ እንዲከፈል መወሰናቸው የህግ አግባብነት የለውም ስለሆነም ውሳኔው ተሸሮ የተሰራው ሥራ ተለክቶና ርክክብ ተደርጎ በሚታወቀው መጠን እና ገለልተኛ ባለሙያ በጥልቀት አጥንቶ በሚያቀርበው መሰረት ተሰልቶ ቀሪ ክፍያ ካለ እንዲከፈል ተብሎ እንዲወሰን ጠይቋል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ አና ተጠሪ መልስ አንዲሰጥበት ታዞ ታህሳስ ዓም በሰጠው መልስ አመልካች በውል የተመለከተውን አገልግሎት ማግኘቱ በተረጋገጠበት ሁኔታ በውሉ ከተወሰነው እና አምኖ ሲከፍል ከቆየው መጠን በላይ ሌላ ክፍያ ሳይጠየቅ በቂ ባልሆነ ምክንያት ላለመክፈል ሞክሮ በፍርድ ኃይል እንዲከፍል መደረጉ ተገቢ በመሆኑ ውሳኔው እንዲፀና በማለት ተከራክሯል አመልካችም ክርክሩን በማጠናከር የመልስ መልስ አቅርቧል ከፍሲል ባጭሩ የገለፅነው የክርክሩን አመጣጥና ግራ ቀኙ በሰበር ያደረጉትን ክርክር ሲሆን በበኩላችን በሥር ፍርድ ቤቶች በተሰጠው ውሳኔ የተፈፀመ የህግ ሥህተት መኖር አለመኖሩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የሥር ፍርድ ቤት አከራካሪ የሆነው የግንባታ ስራ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል ወይስ አልጀመረም የሚለውን በተመለከተ በባለሙያ ተጣርቶ ሪፖርት እንዲቀርብለት በማድረግ ሙሉ በሙሉ እንደ ውሉ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን በማረጋገጥ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረበውን ክርክር ውድቅ አድርጓል የሥር ፍርድ ቤት እዚህ መደምደሚያ ላይ የደረሰው ፍሬ ጉዳዩን ለማጣራትና ማስረጃ ለመመርመርና ለመመዘን በህጉ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ነው በዚህ መልኩ የተደረሰበትን መደምደሚያ ይህ ፍርድ ቤት የሚቀበለው ይሆናል በሌላም በኩል ከውሉ ጋር በተያያዘ ለኮንክሪት ሙሊት ሥራ ተመን ለአንድ ሜትር ኩብ ነጠላ ዋጋ ብር የተቀመጠው ዋጋ በስህተት ለታወር ማቆሚያ ፎርም ወርክ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አንዲሆን ተደርጎ በውሉ ላይ የተጻፈ በመሆኑ ዋጋው እንደገና ተሰልቶ ቀሪ ክፍያ ካለ እንዲከፈል እንዲደረግ አመልካች አጥብቆ የተከራከረ ቢሆንም ውሉ ጉድለት የሌለበት መሆኑና አመልካችም ራሱ ባወጣው የዋጋ ተመን የተዋዋለ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤቶች ተረጋግጦ ውሳኔ የተሰጠበት ከመሆኑም በላይ ግራቀኝ የተስማሙበት በውሉ የተመለከተ ዋጋ እያለ እንደገና ዋጋው እንዲተመን የሚደረግበት የህግ ምክንያት ባለመኖሩ በዚህም ረገድ በአመልካች የቀረበው ክርክር ተቀባይነት የለውም በአጠቃላይ አመልካች በውሉ መሰረት ያልከፈለውን ቀሪ ክፍያ የተሰራው ሥራ ዋጋ ለተጠሪዎች እንዲከፍል በተሰጠው ውሳኔ የተፈፀመ የህግ ስህተት የለም ብለናል በሌላ በኩል ወለድን በተመለከተ የሥር ፍርድ ቤት ቀሪው ክፍያ መፈፀም ከነበረበት ዕለት አንስቶ የሚታሰብ ወለድ እንዲከፈል የወሰነ ሲሆን አመልካች በሰበር ቅሬታው ርክክብ ባልተደረገበት ሥራ ላይ ወለድ እንዲከፈል መወሰኑ የህግ አግባብነት የለውም እንዲባል ጠይቋል ተጠሪም በውሉ መሰረት አገልግሎት በማግኘታቸው እና ለመክፈልም ፈቃደኛ ባለመሆናቸው በህጉ የተቀመጠውን ወለድ የማይከፍሉበት ምክንያት ስለሌለ በዚህ ረገድ የቀረበው ቅሬታ ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯል ባለዕዳው በውል ባይመለከት እንኳ ህጋዊውን ወለድ እንዲከፍል የሚጠበቅ ቢሆንም ወለድ መታሰብ የሚኖርበትን ጊዜ በተመለከተ ቀሪው ክፍያ መፈፀም ከነበረበት ዕለት አንስቶ እንዲታሰብ መወሰኑ ህጉን የተከተለ ስለመሆኑ መርምረናል በፍብህቁ ሥር እንደተደነገገው እንደውሉ ሳይፈፀምልኝ ቀርቷል በማለት ክርክር ለማቅረብ የሚፈልገው አንደኛው ወገን ተዋዋይ የተዋዋለው ሌላው አካል ግዴታውን እንዲፈፅምለት ለማድረግ አስቀድሞ ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ይገባል በዚህ መልኩ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱ ወለድ የሚሰላበትን ጊዜ በመወሰን ረገድ ጠቀሜታ ይኖረዋል በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ ማስጠንቀቂያ ስለመስጠቱ ወይም ማስጠንቀቂያ መስጠት የማያስፈልግ ስለመሆኑ በመግለፅ ያቀረበው ክርክር የለም ይህ በሆነበት ሁኔታ ክፍያ መፈፀም ከነበረበት ዕለት አንስቶወለድ እንዲታሰብ የሚደረግበት የህግ ምክንያት አይኖርም ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በዚህ ረገድ ሊታረም ይገባል ብለናል ተከታዩንም ወስነናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ውሣኔ የጋምቤላ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ ቀን ዓም ያሳለፈው ውሳኔ አንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍይመቁ መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት ተሻሽሏል ተለክቶ ለቀረበው የግንባታ ዋጋውን ብር አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል ከዚህ ገንዘብ ላይ የአንድ ዓመት ጋራንቲ ብር እንዲቀነስ በተሰጠው ውሳኔ የተፈፀመ የህግ ስህተት ባለመኖሩ ይህ የውሳኔ ክፍል ፀንቷል ወለድ ክስ ከቀረበበት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ ሊከፈል ይገባል ብለናል አፈፃፀሙ ታግዶ አንዲቆይ በዚህ ፍርድ ቤት ጥቅምት ዓም የተሰጠው ትፅዛዝ ተነስቷል ይጻፍ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡተዘግቷል ወደመዝገብቤትይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፋዘ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች ዳፄ መላኩ ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካች ሼህ አደም ፋረስ ቀረቡ ተጠሪ ሼህ ሙስጠፋ ፍሊ ቀረቡ መዝገቡ መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ናዓ ርድ ጉዳዩ በጋራ ንብረት ላይ ተደረገ የተባለዉ ስምምነት እንዲፈርስ የቀረበ ክስ የሚመለከት ክርክር ነዉ ክርክሩ የጀመረዉ በቤጉክመንግስት የአሶሳ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ መነሻ ነዉ አመልካች ባቀረቡት ክስም በአሶሳ ዞን አሶሳ ከተማ ቀበሌ ክልል ዉስጥ በ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ አንድ ወፍጮ ቤት ህዳር ቀን ዓም በተደረገዉ ስምምነት በጋራ የያዙት ሲሆን ጥር ቀን ዓም በተፃፈዉ ዉል ንብረቱ ብር ተገኝቶ አንዱ ወገን ንብረቱን እንዲያጠቃልል ስምምነት መደረጉን ከዚህ ገንዘብ ለጥገና ብር ዉጪ ሆኖ ቀሪዉ ለግራ ቀኙ የተከፋፈለ ሲሆን በግራ ቀኙ ስምምነትም ተጠሪ ለጊዜዉ ብር ከፍለዉ ቀሪዉ በሁለት ወር እንዲከፍሉ ስምምነት የተደረገ ቢሆንም ክፍያዉ አልተፈፀመም የአመልካች ዕድሜ ዓመት ሲሆን ዉሉም በዉልና ማስረጃ ያልተደረገ በመሆኑ ዉሉ ፈርሶ የንብረቱ ግምት አመልካች ከፍለዉ ንብረቱ እንዲያስቀሩ እንዲወሰን ጠይቋል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተጠሪ በበኩላቸዉ ባቀረቡት የመከላከያ መልስ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ እንዲሁም በፍሬ ጉዳዩ መልስ ሰጥቷል ባቀረቡት የመጀመሪያ መቃወሚያ ስምምነት ከተደረገ ዓመት ያለፈዉ በመሆኑ በይርጋ እንደሚታገድ በፍሬ ጉዳዩ ደግሞ አመልካች የጠየቁት ቀሪ ክፍያ ብር ለልጃቸዉ ወሮ ሩቅያ አደም መክፈላቸዉን በመግለጽ ክሱ ዉድቅ እንዲሆን አመልክቷል መጀመሪያ ጉዳዩን የተመለከተዉ የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍቤትም በተጠሪ በኩል የቀረበዉን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ከመረመረ በኃላ ግራ ቀኙ ያደረጉት ዉል ጥር ቀን ዓም መሆኑን አመልካች የዉል ይሰረዝልኝ ጥያቄ ያቀረቡት በ ዓም አንደሆነ በመግለጽ የፍብስስሕቁ እና የፍሕቁ መሰረት በማድረግ የአመልካች ዉል ይሰረዝልኝ ጥያቄ የሁለት ዓመት ይርጋ ጊዜ ያለፈበት ነዉ በማለት በብይን ዉድቅ አድርጎታል አመልካች በስር ፍቤት ብይን ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡት አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበዉም የስር ፍቤቶች ብይንና ትአዛዝ በመቃወም ለማሳረም ነዉ አመልካች የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ተጠሪ የአመልካች ዕድሜ መግፋት ተጠቅሞ ያታለሉ በመሆነ ዉሉ እንዲሰረዝ የቀረበዉ ጥያቄ ዉድቅ መደረጉ በአግባቡ አለመሆኑን ይህ ቢታለፍ ቀሪ ክፍያ ብር የመጠየቅ መብት ሊታለፍ እንደማይገባ በመግለጽ የሥር ፍቤቶች ብይን አንዲሻር ጠይቋል ጉዳዩ ያጣራዉ ችሎትም የሥር ፍቤት ጭብጥ አመሰራረትና የፍሕቁ ለተያዘዉ ጭብጥ ያለዉ አግባብነት ተጠሪ ባሉበት ለመመርመር ለዚህ ችሎት ያስቀርባል ብሏል ተጠሪም በ ዓም የተፃፈ መልስ ያቀረቡ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም የሥር ፍቤቶች የአመልካች ዉል ይሰረዝልኝ ጥያቄ በይርጋ ዉድቅ ማድረጋቸዉ ተገቢ መሆኑን ቀሪ ብር በሴት ልጃቸዉ ወይዘሪት ሩቅያ አደም በኩል የተላከላቸዉ በመሆኑ የስር ፍቤት ዉሳኔ እንዲጸና ጠይቀዋል አመልካች አቤቱታቸዉን የሚያጠናክር የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥም አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀዉ ሲሆን እኛም የስር ፍቤቶች የሰጡት ብይንና ትአዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እንደመረመርነዉም አመልካች ከተጠሪ ጋር ህዳር ቀን ዓም ባደረጉት ስምምነት ካሬ ሜትር ላይ ያረፈዉ ወፍጮ የጋራ ያደረጉ መሆኑን የተካደ ጉዳይ አይደለም በሌላ በኩል አመልካች እና ተጠሪ ጥር ቀን ዓም በተፃፈ ዉል ንብረቱ ብር ዋጋ እንዳለዉ በመገመት አንዱ ወገን እንዲያጠቃልለዉ ተስማምተዋል በዚህም መሰረት ተጠሪ የአመልካች ድርሻ ብር ከፍለዉ አእንዲጠቀልሉት ስምምነት መደረጉን መዝገቡ ያሳያል ከመዝገቡ እንደተረዳነዉ አመልካች በአንድ በኩል ዉሉ እንዲሰረዝ ሲጠይቁ በሌላ በኩል ደግሞ ቀሪዉ ገንዘብ ብር ያልተከፈላቸዉ ስለመሆኑ ካደረጉት ክርክር መገንዘብ ችለናል አመልካች ዉሉ እንዲሰረዝ ለመጠየቅ መነሻ ያደረጉት ዕድሜያቸዉ ከ ዓመት በላይ ከመሆኑም በላይ የንግድ ልምድም የለኝም በሚል ስለመሆነ መዝገቡ ያሳያል በመርህ ደረጃ ዉል ለአንድ ወገን የበለጠ ጥቅም ይሰጣል በሜል እንደማይፈርስ ነገር ግን ፈቃድ የተገኘዉ በዕድሜ መግፋት ወይም የንግድ ልምድ ዕዉቀቱ ማነስ ካለና በሕሊና ግፍ መስሎ ከታየ ዉሉ የሚሰርዝበት ሁኔታ መኖሩን የፍሕቁ አና ድንጋጌዎች ያስገነዝበናል የዉሉ ይሰረዝልኝ ጥያቄ መቅረብ ያለበትም በሕጉ በተደነገገዉ ጊዜ ገደብ ዉስጥ መሆን ያለበት ሲሆን በተያዘዉ ጉዳይ ስምምነት የተደረገዉ ጥር ዓም ሲሆን የዉል ይሰረዝልኝ ክስ ያቀረበዉ ሚያዝያ ቀን ዓም መሆኑን መዝገቡ ያሳያል አንድ ተዋዋይ የዉል ይሰረዝልኝ ክስ ዉሉ የማይረጋበት ምክንያት ከቀረቡት ጊዜ ጀምሮ በሁለት ዓመት ዉስጥ ማቅረብ ያለበት መሆኑን በፍሕቁ ተመልክቷል ከዚህ አንፃር አመልካች የዉል ይሰረዝልኝ ክስ በሁለት ዓመት ጊዜ ዉስጥ አለማቅረባቸዉን መዝገቡ ያሳያል ከዚህ በተያያዘ የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ ግልጽነት የሌለዉ መሆኑን ተመልክተናል ምክንያቱም አመልካች ብር እንዲከፈላቸዉ የጠየቁ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የተጠሪ ድርሻ ብር ከፍለዉ ንብረቱ እንዲያስቀሩ ዳኝነት መጠየቃቸዉን ካቀረቡት ክርክር መገንዘብ ችለናል አመልካች ከተጠሪ ጋር ፈፀምኩት ያሉትን ዉል ችግር ያለበት ከሆነ ዉሉ ይሰረዝ ብለዉ ከሚጠይቁ በቀር በተለየ አግባብ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያቀረቡት ክርክር የህግ መሰረት የለዉም አመልካች ክሱን መብታቸዉን ለማስከበር በህጉ የተመለከተዉ የሁለት ዓመት ጊዜ ገደብ ጠብቀዉ ያላቀረቡት በመሆኑ የስር ፍቤት በብይን ዉድቅ ማድጋቸዉ የሚነቀፍ ሆኖ አልተገኘም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አመልካች የወፍጮዉ የጥገና ወጪ ብር ከተቀነሰ በኃላ ከሚደርሳቸዉ ብር ብር ብቻ የተከፈላቸዉ መሆኑን በመግለጽ ቀሪ ብር እንዲከፈላቸዉ መጠየቃቸዉን መዝገቡ ያሳያል ተጠሪ በሰጡት መልስ ብር ተከፍሏል የሚል ክርክር አቅርቧል አመልካች ያቀረቡት የዉል ይሰረዝልኝ ክስ በይርጋ ዉድቅ መደረጉ ተገቢ ቢሆንም አመልካች የጠየቁት ብር ያልተከፈላቸዉ ከሆነ ተገቢዉን ዳኝነት ከፍለዉ ክስ የማቅረብ መብታቸዉ ሊጠበቅ ይገባ ነበር በመሆኑም የስር ፍርድ ቤቶች ዉል ለማሰረዝ ያቀረበ ክስ ዉድቅ ማድረጋቸዉ በዉጤት ደረጃ መሰረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ቢሆንም አመልካች አለኝ የሚሉትን ቀሪ ገንዘብ የመጠየቅ መብታቸዉ ግን ሊጠበቅ ይገባል በዚህም ተከታዩን ወስነናል ዉሳኔ በቤጉክ የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍረድ ቤት በፍመቁ በ ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጠዉ ብይን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በፍይመቁ በ ዓም የሰጠዉ ትእዛዝ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በፍሰመቁ በ ዓም የሰጠዉ ትአዛዝ በዉጤት ደረጃ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት አይደለም በማለት አጽንተናል አመልካች ከተጠሪ ጋር አደረጉት ባሉበት የጋራ ሀብት በአንድ ወገን የመጠቅለል ዉል ያልተከፈለኝ ያሉትን ብር ስልጣን ባለዉ ፍርድ ቤት ክስ የማቅረብ መብታቸዉ ይህ ዉሳኔ አያግዳቸዉም ብለናል ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘጋ ወደ መቤት ተመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤፍ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች ዳሜ መላኩ ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካቾች አቶ ረጋሣ ጉርሙ ገ ጠበቃ አቶ ኃይሉ ቡራዩ አቶ ፀጋዬ ገመንፈስ ጠበቃ አቶ አማሬ ኑሪዬ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ተሾመ አፈወርቅ ወሮ ዘነበች ገመንፈስ ዘነበ ፍቅሬ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የዉል ይፍረስልኝ ጥያቄን መሠረት በማድረግ የተሰጠዉን ፍርድ በመቃወም የቀረበን የሰበር አቤቱታ የሚመለከት ነዉ ክርክሩ የተጀመረዉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካቾች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪዎች በቀን ዓም ጽፈዉ ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡት ክስ ይዘትም በአጭሩ አመልካቾች የማይገባቸዉን ጥቅም ለማግኘት የተጠሪዎችን በዕድሜ መግፋትና ነገሮችን የማመዛዘን አቅማቸዉ እየቀነሰ መሄድን በተለይም ኛ ተጠሪ ከ ዓም ጀምሮ ፓርኪንሰስ በሚባል የማስታወስ አቅምን በሚያሳጣ በሽታ በመጠቃቱ የአእምሮ እና የነርቭ በሽተኛ መሆኑን በመጠቀም እና ኛ ተጠሪን ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ በማሳመን ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እና በማግባባት በቂቁክከተማ ወረዳ ዉስጥ የሚገኘዉን የቤቁ የሆነዉን ቤት ነሐሴ ቀን ዓም እራሳቸዉ ባዘጋጁት የሽያጭ ዉል ላይ ተጠሪዎችን አስፈርመዉ ግን በዉሉ ላይ የተጠቀሰዉን ገንዘብ ሳይከፍሉ የቤቱን ካርታ እና ተያያዥ ሰነዶችን መቀበላቸዉን ጠቅሰዉ በተንኮልያልተገባ ተስፋ በመስጠት ዉል ለመዋዋል ችሎታ በሌላቸዉ ሰዎች መካከል የተደረገዉ ዉል ፈራሽ ነዉ ተብሉ ይወሰንልን የሚል ነዉ አመልካቾች ለቀረበባቸዉ ክስ በሰጡት መልስ ዉሉ ተደርጎ ከሁለት ዓመት በጊላ የቀረበዉ የዉል ይፍረስልን ጥያቄ በይርጋ የሚታገድ መሆኑን ጠቅሰዉ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አንስተዉ የተከራከሩ ሲሆን ፍሬ ነገሩን በተመለከተም ቀደም ሲል በመንደር የተፃፈዉን የሺያጭ ዉል ህጋዊ ለማድረግ በዉልና ሰነዶች ማረጋገጫ ምዝገባ ጽቤት መመዝገቡን እአና ተጠሪዎች ገንዘቡን መቀበላቸዉን እና ኛ ተጠሪ የአአምሮ በሽተኛ ነዉ በሚል ዉሉ እንዲፈርስ የቀረበዉም ዳኝነት ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን በመጥቀስ ክሱ ዉድቅ ሆኖ ይወሰንላቸዉ ዘንድ ተከራክረዋል ጉዳዩ በመጀመሪያ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በዚህ መልኩ ከግራ ቀኝ የቀረበዉን ክርክር እና ማስረጃ ከሰማ በኋላ ኛ ተጠሪ ዉሉ በተደረገበት ወቅት ነገሮችን የማገናዘብ እና የማስተዋል ችግር በሚያስከትል ፓርክንስንስ በሚባል በሽታ መጠቃታቸዉ በሕክምና ማስረጃ መረጋገጡን እና በወቅቱ ዕድሜያቸዉ በ ዓመት የሚጠጋ መሆኑ ሲታይ ኛ ተጠሪ ዉሉን ያደረጉት ህጋዊ ዉጤቱን ለማወቅ የሚያስችል ጤነኛ የአእምሮ ሁኔታ እና አቅም ሳይኖራቸዉ መሆኑን ጠቅሶ ዉሉ ፈራሽ ነዉ በማለት ተጠሪዎች በዉሉ ምክንያት የተቀበሉትን ብር ለአመልካቾች እንዲመልሱአመልካቾችም ለዉሉ መነሻ የሆነዉን ቤት ለተጠሪዎች እንዲያስረክቡ ሲል ወስኗል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይህኑን አጽንቷል ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበዉም በዚሁ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ሲሆን አመልካቾች በቀን ዓም ተዘጋጅቶ በጠበቆቻቸዉ አማካይነት ባቀረቡት ገጽ የሰበር አቤቱታ ኛ ተጠሪ በዕድሜ መጃሻታቸዉ እንዲሁም የአእምሮ ጤና ችግር ያለባቸዉ እና ዉሉም በጫና የተደረገ ስለመሆኑ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ በሌላ በኩል ተጠሪዎች የሽያጭ ዉሉን ያደረጉት ወደዉ እና ፈቅደዉ በሰነዶች ምዝገባ እና ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ማረጋገጫ ጽቤት በተረጋገጠ ዉል ሆኖ እያለ ዉሉ ተደርጎ ከሁለት ዓመት በላ የቀረበን የዉል ይፍረስልኝ ጥያቄ በመቀበል ዉሉ እንዲፈርስ በሚል በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጡ ዉሳኔዎች መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመባቸዉ በመሆኑ ተሽረዉ ይወሰንላቸዉ ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል አቤቱታዉ ተመርምሮ ዉሉ የተደረገዉ ተጠሪዎች በዕድሜ መጃጃት እና አእምሮ መታወክ ላይ በነበሩበት ወቅት ነዉ በሚል ምክንያት ዉሉ ተደርጎ ከሁለት ዓመት በላ የቀረበዉን የዉል ይፍረስልኝ ጥያቄ በመቀበል ዉሉ እንዲፈርስ የተሰጠዉን ዉሳኔ አግባብነት ግራ ቀኝ በተገኙበት አከራክሮ ለመወሰን ሲባል መዝገቡ ለሰበር ችሎት የስቀርባል በመባሉ ተጠሪዎች ቀርበዉ በቀን ዓም ተዘጋጅቶ በጠበቃቸዉ አማካይነት ባቀረቡት ገጽ የጽሑፍ መልስ ኛ ተጠሪ የማሰብ እና የማስታወስ አቅም በሚያሳጣ ፓርክንሰስ በሚባል የአእምሮ ህመም ተጠቅቶ ባሉበት ወቅት ዉሉ መደረጉ በመረጋገጡ በፍቃድ ጉድለት ምክንያት ዉሉ እንዲፈርስ መደረጉ እና ክሱም በሁለት ዓመት ይርጋ ቀሪ ሊሆን የማይገባዉ መሆኑን በመጥቀስ የስር ፍርድ ቤት ዉሳኔ ፀንቶ ይወሰንላቸዉ ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል አመልካቾች በቀን ዓም ጽፈዉ ባቀረቡት የመልስ መልስ ቀርቦ ከመዝገቡ ጋር ተያይዛል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኝ ክርክር ይዘት በአጭሩ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎትም ለሰበር አቤቱታዉ ምክንያት የሆነዉን ዉሳኔ መዝገቡን ለማስቀረብ ከተያዘዉ ጭብጥ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መዝገቡን እንደሚከተለዉ መርምሮታል ከግራ ቀኝ ክርክር ሂደት መገንዘብ የተቻለዉ ተጠሪዎች በስር ፍርድ ቤት ላቀረቡት ክስ መሠረት ያደረጉት ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ የቤት ሽያጭ ዉል የተደረገዉ ተጠሪዎች በዕድሜ ጃጅተዉ ባሉበት ወቅት በተለይም ኛ ተጠሪ ፓርክንስንስ በሚባል አእምሮን በሚያጠቃ በሽታ ተጠቅተዉ የዉሉን ህጋዊ ዉጤት ለማወቅ በሚያስችል ጤነኛ የአእምሮ ሁኔታ እና አቅም ሳይኖራቸዉ በመሆኑ ዉሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት ሲሆን አመልካቾች በበኩላቸዉ ዉሉ በህግ አግባብ የተደረገ በመሆነ ሊፈርስ አይገባም በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ነዉ በመሠረቱ ዉል እንዲፈርስ ጥያቄ የሚያቀርብ ወገን ዉሉ ሊፈርስ የሚችልበት በህግ ተቀባይነት ያለዉ ምክንያት ስለመኖሩ የማስረዳት ግዴታ ያለበት ሲሆን የዉል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ይፍረስልኝ ጥያቄ የሚቀርብለት ፍርድ ቤትም ለዉሉ መፍረስ በምክንያትነት የተጠቀሰዉ ሁኔታ ዉሉ እንዲፈርስ ለማድረግ በህግ ተቀባይነት ያለዉ እና በቂ ምክንያት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ የፍትሐብሔር ህጉ ድንጋጌዎች ጋር አገናዝቦ የማጣራት ግዴታ እንዳለበት ይታወቃል በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ያቀረቡትን የዉል ይፍረስልኝ ጥያቄ በመቀበል ዉሉ እንዲፈርስ የመወሰኑን አግባብነት መመርመሩ ተገቢ ሆኖ ተገኝቷል ከክሳቸዉ አጠቃላይ ይዘት መረዳት የሚቻለዉ ተጠሪዎች ለዉሉ መፍረስ የጠቀሱት መሠረታዊ ምክንያት ዉሉ በተደረገበት ወቅት ዉል ለማድረግ የሚያስችል ችሉታ የሌላቸዉ መሆኑን ነዉ የስር ፍርድ ቤትም ዉሉ እንዲፈርስ ሲል ለደረሰበት ድምዳሜ በመሠረታዊነት የጠቀሰዉ ምክንያት ይህኑን ስለመሆኑ ተመልክተናል በርግጥ ህጋዊ ዉልን ለማቋቋም አስፈላጊ ከሆኑት ሁኔታዎች ዉስጥ አንዱ ዉሉ ዉል ለማዋዋል ችሎታ ባላቸዉ ሰዎች መካከል የተደረገ መሆነ ስለመሆኑ በህጉ አንቀጽ ሀ ተመልክቷል አንድ ሰዉ ዉል መዋዋልን ጨምሮ ሌሎች ህጋዉያን ተግባራትን ። ሲደረግ ስለመሆኑ በህጉ አንቀጽ እና ስር ከተመለከቱት ድንጋጌዎች መረዳት ይቻላል የተያዘዉን ጉዳይ በተመለከተ ኛ ተጠሪ በግልጽ የታወቀ የአእምሮ ጉድለት ያለበት ስለመሆኑ ወይም የአአምሮ ጉድለት ያለበት መሆነ ታዉቆ በፍርድ ክልከላ የተደረገ ስለመሆኑ በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ እና ስር በተመለከቱት ድንጋጌዎች አግባብ የቀረበ ክርክርም ሆነ ማስረጃ የለም በርግጥ ዉሉ በሚደረግበት ወቅት በነበረበት የአእምሮ ችግር ህጉ አብድ በሚል ይገልፀዋል የነበረበት በመሆኑ ምክንያት ጉድለት የሌለበትን ፍቃድ ለመስጠት በማይችልበት ሁኔታ ላይ እንደነበረ ለማስረዳት ከቻለ ዉሉን ማስፈረስ የሚችል ስለመሆኑ በህጉ አንቀጽ ዕ ስር ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተመልክቷል ይሁንና ይህ ድንጋጌ የአእምሮ ችግሩ በግልጽ የታወቀ ካልሆነ በስተቀር ወይም በፍርድ ካልተከለከለ በስተቀር የአእምሮ ችግር መኖሩ መረጋገጡ ብቻዉን ዉልን ለማፍረስ ምክንያት እንደማይሆን በህጉ አንቀጽ ስር ለተመለከተዉ ድንጋጌ ልዩ ሁኔታ ዐበ በመሆኑ በጠባቡ መተርጎም እአንደሚገባዉ ይታመናል በመሆኑም ተዋዋዩ ዉሉን ያደረገዉ ነፃ ፍቃድ መስጠት በማይችልበት ሁኔታ ላይ መሆኑን በማስረዳት ዉሉ እንዲፈርስ መጠየቅ የሚቻለዉ ዉሉ በተደረገበት ወቅት ተዋዋዩ አብድ የአእምሮ ችግር ያለበት መሆኑን አና ዉሉም የተደረገዉ ተዋዋዩ በዚህ የአአምሮ ሁኔታ ዉስጥ ሆኖ ባለበት ወቅት ስለመሆነ በማያጠራጥር አኳያ በማስረጃ ማረጋገጥን አንደሚጠይቅ ከፍ ሲል ከተመለከቱት ድንጋጌዎች አጠቃላይ ዓላማ እና መንፈስ መረዳት ይቻላል ይሁንና ኛ ተጠሪን በተመለከተ በስር ፍርድ ቤት የቀረበ የህክምና ማስረጃ ግለሰቡ አእምሮን ሊያጠቃ በሚችል በሽታ መያዛቸዉን እንጂ በርግጥም ዉሉ በተደረገበት ወቅት በህጉ አጠራር አብድ በመሆን አእምሮአቸዉን መቆጣጠር በማያስችል ደረጃ ላይ የነበሩ መሆናቸዉን አያሳይም ከፍ ሲል እንደተመለከተዉ ተጠሪዎች ዉሉ እንዲፈርስ በምክንያትነት ከጠቀሱት ዉስጥ አንዱ በዕድሜያቸዉ የገፉ ወይም የጃጁ መሆናቸዉን በመግለጽ ነዉ በርግጥ መጃጀት ለዉል መፍረስ አንዱ ምክንያት ሊሆን አንደሚችል በፍትሐብሔር ህጉ አንቀጽ ስር ተመልክቷል ይሁንና መጃጀት ለዉል መፍረስ ምክንያት ሊሆን የሚችለዉ ዉሉ ለአንደኛዉ ወገን የበለጠ ጥቅም የሚሰጥ ሆኖ ይህም ሊሆን የቻለዉ የአንደኛዉን ወገን የተጎጂዉን መጃጀት ወይም በዕድሜ መግፋቱን መሠረት በማድረግ የተደረገ መሆነ ሲረጋገጥ ስለመሆነ በህጉ አንቀጽ እና ስር ከተመለከቱት ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መረዳት ይቻላል በመሆኑም በዕድሜ መግፋትን ወይም መጃጀትን መሠረት በማድረግ ዉል እንዲፈርስ ጥያቄ የሚያቀርብ ወገን በዕድሜ መግፋቱ ወይም መጃጀቱ መኖሩን ብቻ ሳይሆን ዉሉም ለተከሳሽ የበለጠ ጥቅም በሚሰጥ መልኩ የተደረገ ስለመሆኑ ጭምር የማረጋገጥ ግዴታ አለበት ከዚህ አንፃር የተያዘዉን ጉዳይ ስንመለከት ተጠሪዎች ዉሉ አመልካቾችን በይበልጥ ተጠቃሚ የሚያደርግ ስለመሆነኑ ለማሳየት ቤቱ እንደሚያወጣ በክሳቸዉ ያመለከቱ ቢሆንም ይህ ግምት መሠረት የሚያደርገዉ ክሱ በተመሰረተበት ወቅት በ ዓም ያለዉን የቤቱን ዋጋ እንጂ ዉሉ በተደረገበት ወቅት በ ዓም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የነበረዉን ዋጋ አለመሆኑን ከክሱ ይዘት መረዳት ይቻላል በመሆኑም ዉሉ አመልካቾችን በይበልጥ ተጠቃሚ የሚያደርግ ስለመሆኑ ባላሳዩበት ሁኔታ የተጠሪዎችን መጃጀት ወይም በዕድሜ መግፋት ብቻ መሠረት በማድረግ ዉሉ እንዲፈርስ ተጠሪዎች ያቀረቡት ጥያቄም ተቀባይነት ያለዉ አይደለም በአጠቃላይ በግራ ቀኝ መካከል የተደረገዉ ዉል ሊፈርስ የሚችልበትን እና በህግ ተቀባይነት ያለዉ ተጠሪዎች ምክንያት በማቅረብ ባላስረዱበት ሁኔታ ያዉም ዉሉ ዉልን ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠዉ አካል ማለትም በዉል እና ሰነዶች ማረጋገጫ የተደረገ ሆኖ እያለ ዉሉ ተደርጎ ከ ዓመት በላ እንዲፈርስ ያቀረቡትን ክስ ተቀብሎ ዉሉ እንዲፈርስ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፀንቶ የተወሰነዉ ዉሳኔ ዉል ሊፈርስ የሚችልበትን ሁኔታ በተመለከተ ከላይ በፍትሐብሔር ህጉ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ያላገናዘበ በመሆኑ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ ብለናል በመሆኑም ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰተዉን ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ውሳኔ በፍሥሥ ህጉ አንቀጽ መሠረት ተሽራል ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ዉል ሊፈርስ የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በዚህ ችሎት በተደረገ ክርክር ምክንያት የወጣዉን ወጪ እና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ ብለናል አግድ ተነስቷልይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅሀ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁጥር መስከረም ቀን ዓም ዳኞችሪታ ቶለሳ ተኽሊት ይመሰል ተፈሪ ገብሩ ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ እቴናት አድማሱ ቀርበዋል ተጠሪ አቶ ደመቀ ይዘንጋዉ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የመኖሪያ ቤት ክርክርን መነሻ ያደረገ ሲሆንጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት የአሁን አመልካች ያቀረበችዉን የሰበር አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ በቢቡኝ ወረዳ ፍቤት የአሁን ተጠሪ ከሳሽየአሁን አመልካች ተከሳሽ ሆኖ ሲከራከሩ ነበርከሳሽ ባቀረበዉ ክስ በ ዓም በተደረገዉ ዉል ተከሳሽ ሜትር በ ሜትር የሆነዉ ቦታና ቤት በብር ሸጠዉልኝ በቦታዉ ላይ ቆርቆሮ ቤት ከሰራሁኝ በኋላ ስመ ሀብቱን አዛዉርልኝ ካርታና ፕላን ላሰራበት ሲላት ፈቃደኛ ካለመሆንዋም በላይ በስሟ ካርታና ፕላን አሰርታ ከይዞታዋ ጋር ስላከተተች ቤቱን የገዛሁበትን ብር ዉል ላፈረሰችበት ብር ቅጠል ቆርቆሮ ለማሰራት ያወጣሁትን ወጪ በአጠቃላይ ብር ሀያ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ዘጠና ስምነት እንዲትከፍለኝ በማለት ከሷል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ይህን ክስ በተመለከተ ተከሳሽ ባቀረበችዉ መልስ በተባለዉ ዉል ቤቱንና ቦታዉን አልሸጥኩም በ ዓም በተጻፈ ዉል ሜትር በ ሜትር ባዶ ቦታ በብር ሸጨለት በዉሉ ቀን ብር ሰጥቶኝ ቀሪዉን ዉሉ በቀበሌ ሲጸድቅ ሊሰጠኝ ተስማምተን ነገር ግን ባዶ ቦታ አይሸጥም ስለተባለ ብሩን መልሸለታለሁ እኔ ለቅሶ በሄድኩበት በሌለሁበት ቆርቆሮ በጉልበት ባልሸጥኩለት ቦታ ሁሉ ቤት ሰርቷል ባዶ ቦታ አይሸጥም ቤቱን ለመስራት የተባለዉን ወጪ አያወጣም ስለዚህ ቤቱን በራሱ ወጪ አፍርሶ እንዲያነሳ በማለት ተከራክሯል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ የሰዉ ምስክሮችን በመስማት በሰጠዉ ዉሳኔ የሽያጭ ዉሉ የተደረገዉ ባዶ ቦታ ላይ ስለሆነ የሚጸና የቤት ሽያጭ ዉል የለም ዉሉ ፈርሶ ተዋዋይ ወገኖች ወደ ነበሩበት ሊመለሱ ይገባል ከሳሽ በተከሳሽ ቦታ ላይ ቆርቆሮ የሰራዉ ተከሳሽ አያወቀች ቢሆንም ከሳሽ ቤቱን አፍርሰዉ ከሚያነሳ በቀር ግምቱንም ሆነ ቤቱ የተሰራበትን ወጪ ለመክፈል የሚትገደድበት የሕግ አግባብ የለም ነገር ግን ከሳሽ ቤቱን አፍርሶ ለመዉሰድ የጠየቀዉ ዳኝነት ስለሌለ ታልፏል በዚህ በሕገ ወጥ ዉል ምክንያት ከሳሽ ለተከሳሽ የከፈላት ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ ተከሳሽ ለከሳሽ እንዲትከፍለዉ በማለት ወስኗል የምስራቅ ጎጀም አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ጉዳዩን በይግባኝ አይቶ የሥር ዉሳኔ አንጽቷል የሥር ከሳሽ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበ ሲሆን ችሎቱ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ የሽያጭ ዉሉ ሕገ ወጥ ስለሆነ ተጠሪ ለአመልካች ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ አንድትመልስ መባሉ በአግባቡ ነዉ የሥር ፍቤት ዉሉ ሕገ ወጥ ቢሆንም መኖሩን እስካመነበት ድረስ አመልካች ቤቱን ለመሥራት ያወጣዉን ወጪ ተጠሪ ልትከፍለዉ አይገባም በማለት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነዉ አመልካች ቤቱን ለመሥራት ያወጣዉን ወጪ ተጠሪ ልትከፍለዉ ይገባል የወጪዉን መጠን ግን የሥር ፍቤት በማስረጃ አጣርቶ አንዲወስን በማለት ወደ ሥር ፍቤት መልሶታል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ ይህን ዉሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነዉ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የአሁን አመልካች በ ዓም የተጻፈ ሁለት ገጽ አቤቱታ አቅርቧል የአቤቱታዉ ይዘት በአጭሩየአሁን አመልካች ከተጠሪ ጋር የፈጸምነዉ ረቂቅ ዉል ሲሆን የሽያጭ ዉሉ ባዶ ቦታ የሚመለከት በመሆኑ በወቅቱም ዉሉን ለማዞር ስንጠይቅ የባዶ ቦታ ሽያጭ ዉል አይዞርም በመባላችን ረቂቅ ዉሉ ቀሪ ወይም ፈራሽ ያደረግነዉ ሆኖ ሳለ ቤቱንም ያለ እኔ ፈቃድ የሰራዉ መሆኑን ምስክሮች ከማረጋገጣቸዉም በላይ የቀበሌዉ ዋና አስተዳደሪ በችሎት ቀርቦ ያስረዳ በመሆነ መክፈል የሚገባዉ ስለረቂቅ ዉሉ የተባልኩትን ገንዘብ ብቻ እንጂ ያለ አኔ ፈቃድ ከሳሽ ስለሰራዉ ቤት ግምት ለመክፈል የምገደድበት ምክንያት የለም ቤቱ የተሰራበትም ተቃዉሜአለሁ ስለዚህ የክልል ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ሊታረምልኝ ይገባል በማስረጃ ተመልሶ እንዲጣራልኝ ወጪና ኪሳራ እንዲከፈለኝ በማለት በዝርዝር አመልክቷል የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት የሥር ፍቤት የአሁን አመልካች ዉሉ ሕገ ወጥ አንደሆነ እና ቤቱ የተሰራዉ በሌለሁበት ነዉ በማለት ያቀረቡት ክርክር ታልፎ ተጠሪ ቤቱን ለመስራት ያወጡት ወጪ አመልካች እንዲከፍሉ የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪ መልስ እንዲያቀርብ ቢታዘዝም ተጠሪ መጥሪያ ተቀብለዉ ባለመቅረባቸዉ መልስ የመስጠት መብታቸዉ ታልፏል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን አመልካች እና ተጠሪ በ ዓም በተደረገ የሽያጭ ዉል ቦታና ቤት እንደሚመለከት ቢገለጽም የሥር ፍቤት ባደረገዉ ማጣራት ግራ ቀኛቸዉ የተሻሻጡት ባዶ ቦታ ብቻ መሆኑን ባቀረበዉ ማስረጃ አረጋግጧል ስለሆነም ግራ ቀኛቸዉ የተሻሻጡት ባዶ ቦታ በመሆኑ የሥር ፍቤቶች የሚጸና የቤት ሽያጭ ዉል እንደሌለ እና ዉሉ ሕገ ወጥ መሆኑን ድምዳሜ ላይ በመድረስ ወስኗል በኢፌዴሪሕገ መንግስት አንቀጽ መሰረት የገጠርም ሆነ የከተማ መሬትና የተፈጥሮ ሀብት ባለቤትነት መብት የመንግስትና የሕዝብ ብቻ ነዉ መሬት የማይሸጥ የማይለወጥ የኢትዮጵያ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የጋራ ንብረት ነዉ በማለት ደንግጓታል ይህን ድንጋጌ ተግባራዊ ለማድረግ ከወጡት ዝርዝር ሕጎች መካከል የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝን አንደገና ለመደንገግ የወጣዉ አዋጅ ቁጥር እና ይህን አዋጅ የሻረ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣ አዋጅ ቁጥር ተጠቃሾች ናቸዉ እነዚህ እና ሌሉች ዝርዝር ሕጎችን ማየት እንደሚቻለዉ የገጠርም ሆነ የከተማ መሬት በሕጉ በተዘረጋዉ ሥርዓት ተከትሎ ስልጣን ያለዉን አካል ጠይቆ ከማግኘት ዉጭ በሽያጭ ገዝቶ መያዝ እንደማይቻል ያስገነዝባሉ የከተማ ቦታ በሽያጭ ዉል ተሽጦ ከሆነ ዉሉ ሕገ መንግስቱንም ሆነ ዝርዝር ሕጎቹን የሚጥስ ስለሆነ ሕገ ወጥና ፈራሽ ወል ነዉ በዚህ መሰረት አሁን ወደ ተያዘዉ ጉዳይ ስንመለስ የአሁን ተጠሪ ባዶ ቦታ ከአመልካች ገዝቶ ቤት የሰራ መሆኑ በሥር ፍቤት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነዉ የሥር ፍቤቶች በዉሳኔዎቻቸዉ እንዳመለከቱት ይህ ዉል ሕገ ወጥ እና ፈረሽ ዉል ነዉ ይህ ከሆነ ደግሞ ግራ ቀኛቸዉ ወደ ነበሩበት ሊመለሱ ይገባል በዚህ ረገድ የፍብሕቁ ማየት ይቻላል ግራ ቀኛቸዉ ወደ ነበሩበት ሊመለሱ ይገባል ሲባል ግን የባለይዞታነት መብት ያለዉን ሰወአካል ላይ አዳ በመጫን መሬቱን ሊያጣዉ የሚችል የገንዘብ ክፍያ ሊጣልበት አይገባም በመሆኑም ይህ ዉል ሕገ ወጥ በመሆኑ እስከፈረሰ ድረስ የአሁን አመልካች ለተጠሪ ልትከፍለዉ የሚገባት ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብቻ ሊሆን ይገባል እንጂ የአሁን ተጠሪ በሕገ ወጥ ዉል በያዘዉ ቦታ ላይ የሰራዉን ቤት ለማሰራት ያወጣዉን ወጪ አመልካች የምትከፍልበት የሕግ አግባብ የለም ስለሆነም የአሁን ተጠሪ በአመልካች ቦታ ላይ የሰራዉን ቤት በራሱ ወጪ በማፍረስ ቦታዉን ለተጠሪ ለማስረከብ ግዴታ አለበት ነገር ግን ግራ ቀኛቸዉ ከተስማሙ የአሁን አመልካች የቤቱን ግምት ለተጠሪ ከፍለዉ ቤቱን ለመዉሰድ ይህ ዉሳኔ የሚያግዳቸዉ አይሆንም ብለናል ሲጠቃለል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በግራ ቀኛቸዉ መካከል የተደረገዉ ዉል ሕገ ወጥ ስለሆነ አመልካች የተቀበሉትን ገንዘብ ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ ለተጠሪ እንድትመልስ ያለዉ ተገቢ ቢሆንም ተጠሪ በአመልካች ቦታ ላይ ቤት ለመስራት ያወጣዉን ወጪ እንድትከፍል በማለት የሰጠዉ የዉሳኔ ክፍል መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ የሚከተለዉ ተወስኗል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ዉሳኔ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሽሏል የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁን ተጠሪ በአመልካች ቦታ ላይ ቤት ለመስራት ያወጣዉን ወጪ የመክፈል ኃላፊነት አለባት በማለት የሰጠዉ ዉሳኔ ክፍል ተሽሯል የአሁን ተጠሪ በራሱ ወጪ ቤቱን ከአመልካች ቦታ ላይ አፈርሶ በማንሳት ቦታዉን ለአመልካች ሊለቅ ይገባል አመልካች ቤቱን ለመስራት ተጠሪ ያወጣዉን ወጪ ለመክፈል አይገደዱም ብለናል ነገር ግን ግራ ቀኛቸዉ ከተስማሙ እና የአሁን አመልካች ከፈለጉ የቤቱን ግምት ለተጠሪ ከፍለዉ ቤቱን ለመዉሰድ ይችላሉ ብለናል የቢቡኝ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና ይህን ዉሳኔ በማጽናት የምስራቅ ጎጀም አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ በዉጤት ደረጃ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያልተፈጸመባቸዉ ስለሆኑ በፍብሥሥህቁ መሰረት ጸንቷል የሥር ፍቤቶች የአሁን አመልካች በዉል ምክንያት ከተጠሪ የተቀበሉትን ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ ለተጠሪ አንዲመልሱ በማለት የሰጡት የዉሳኔ ክፍል ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይደረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ በ ዓም የተሰጠዉ የእግድ ትዕዛዝ በዚህ ዉሳኔ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠአ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ዳፄ መላኩ ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነአ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራው ፀዛይ መንክር አመልካች ወሮ ሸዋዬ ገእግዚአብሔር ጠበቃ ወይንሸት መንግስቱ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ብርፃኔ ፀአዱ ጠበቃ ቅድስት የበቃ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁን አመልካች በተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ነው አመልካች ያቀረቡት ክስ ይዘት ተጠሪ በአዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ ቁጥሩ የሆነ ቤት ያላቸው ሲሆን ባለቤቴ ሟች አቶ ኃይለ ስልጣን ፀአዱ በህይወት በነበሩበት ወቅት በራስህ ጉልበትና ገንዘብ ቤት ሰርተህ በመኖሪያነት ተገልገልበት በማለት ውክልና ጭምር ሰጥተውት በቤታቸው ግቢ ውስጥ ተጠሪ ከልለው በሰጡት ቦታ ላይ ግምቱ ብር አስር ሺህ የሆነ ከእንጨትና ጭቃ የተሰራ አንድ ክፍል ቤት ከነመፀዳጃሻው ሰርተዋል የሟችን ሞት ተከትሎ ተከሳሽ ቤቱን እየተገለገሉበት ሲሆን በዚሁ ቤት ውስጥ የነበሩ ግምታቸው ብር አስራ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ስድስት የሆኑ የተለያዩ ንብረቶች ይዘው ስለከለከሉኝ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ንብረቶቹን በአይነት ያስረክቡኝ ወይም ግምቱን እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ተጠሪ በሰጡት መልስ የቤት ቁጥር የሆነው ቤት በተጠሪ እና በባለቤታቸው ሻምበል አረዳ በኃይለ ስላሴ ዘመነ መንግስት በ ዓም የተሰራ ሲሆን ከዚያ ወዲህ በግቢው ውስጥ የተሰራ ቤት የለም የአመልካች ባለቤት በተጠሪ ግቢ ቦታ ተሰጥቶት የሰራው ቤት የለም ሟች የተጠሪ ወንድም በመሆኑ በእንግድነት መጥቶ ሲናር ነበር በመታመሙ ምክንያት ተጠሪ ሳስታምመው ቆይቶ ከዚህ አለም በሞት የተለየ ሲሆን አመልካች ለቅሶ ከመምጣት ውጪ አላስታመሙም የቤት ቁሳቁስ በማለት ዘርዝረው ያቀረቡት አንድም ዕቃ የለም በአጠቃላይ ክሱ አላግባብ ለመበልፀግ የቀረበ በመሆነ ውድቅ ይደረግልኝ በማለት ተከራክረዋል ጉዳይ በዚህ መልኩ የቀረበለት የሥር ፍርድ ቤት ግራ ቀኙ ምስክሮቻቸውን እንዲያቀርቡ ያዘዘ ሲሆን ከሳሽ ምስክር በቀጠሮ ቀን አቅርበው ባለማሰማታቸው መብታቸው የታለፈ ሲሆን የተከሳሽ ምስክሮች ቀርበው እንደመልሳቸው ማስረዳታቸውን ምስክር ከተሰማ በጊላ የአመልካች ጠበቃ በዕለቱ ሌላ ቦታ ቀጠሮ ስለነበረኝ ምስክሮችን ፍርድ ቤቱ አስቀርቦ ይስማልኝ በማለት ቢጠይቁም በመጀመሪያ ምስክር ለመስማት ሲቀጠር ግራ ቀኙ በተገኙበት መታዘዙን መዝገቡ የሚያሳይ በመሆኑና ከሳሽ ሆነ ጠበቃቸው በቀጠሮው ምስክር አንደሚሰማ እያወቁ ሌላ ቦታ ቀጠሮ ተደርቦ ቢሆን እንኳ ቢያንስ ጠበቃው ከቀጠሮ ቀን በፊት ይህንን ለችሎቱ ማሳወቅ ሲገባቸው ካለማሳወቃቸውም በላይ ለምስክሮች መጥሪያ ስለማድረሳቸው እንኳ አልተረጋገጠም በመሆኑም ከሳሽ በራሳቸው ቸልተኝነት ምስክር አላሰሙም በሰነድ ረገድም ያቀረቡት ማስረጃ የለም ስለሆነም ክሱ በተከሳሽ የተካደ በመሆኑና ከሳሽም በሰነድም ይሁን በሰው ማስረጃ አንደክሱ ያላስረዱ በመሆነ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ወስኗል አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም የይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ነው አመልካች የካቲት ዓም ያቀረቡት የሰበር ማመልከቻ ተመርምሮ አመልካች ጠበቃቸው ጊ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ባለመገኘታቸው ብቻ ምስክር የማሰማት መብታቸው ታልፎ ክሱን አላስረዱም ተብሎ የመወሰኑን አግባብ ለማጣራት ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ እና ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል ተጠሪ መስከረም ዓም በተዛፈ መልስ አመልካች ለምስክሮች የተጻፈውን መጥሪያ እንኳን ሳይወስዱ እርሳቸውም ሆነ ጠበቃቸው በቀጠሮው እለት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ በመቅረታቸው በሥነ ሥርዓት ህጉ መሰረት ምስክር የማሰማት መብታቸው የታለፈው በህጉ አግባብ በመሆነ የሚነቀፍበት አንዳችም ምክንያት ካለመኖሩም በላይ ይህን የታለፈ መብታቸውን ለማስነሳት የሚያበቃ በቂ ምክንያት ያላቀረቡ በመሆኑ ውሳኔው ሊፃና ይገባል በማለት ተከራክረዋል አመልካችም ክርክራቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥተዋል ከፍ ሲል ባጭሩ የገለዕነው የጉዳዩን አመጣጥ እና በሰበር የተደረገውን ክርክር ሲሆን በበኩላችን በሥር ፍርድ ቤቶች በተላለፈው ውሳኔ የተፈፀመ የህግ ስህተት መኖር አለመኖሩን መርምረናል ክርክሩ በሚመራበት የፍብሥሥህቁ ሥር እንደተደነገገው ለቀጠሮ ምክንያት የሆነው ጉዳይ ሳይፈፀም የቀረው ከተከራካሪዎቹ ወገኖች በአንደኛው ጉድለት ሆኖ አንደሆነ መፈፀም ይገባው የነበረው ጉዳይ ያልተፈፀመ ቢሆንም እንኳ ፍርድ ቤቱ የጉዳዩን መፈፀም ሳይጠብቅ የመሰለውን ውሳኔ መስጠት እንደሚችል ተመልክቷል ከተያዘው ጉዳይ መገንዘብ እንደሚቻለው የስር ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ክስ ውደቅ በማድረግ የወሰኑት አመልካች ሆኑ ጠበቃቸው በቀጠሮው ምስክር እንደሚሰማ እያወቁ ባለመቅረባቸውና ጠበቃው ሌላ ቦታ ቀጠሮ ተደርቦባቸው ቢሆን እንኳ ቢያንስ ከቀጠሮ ቀን በፊት ይህን ለፍርድ ቤቱ ካለማሳወቃቸውም በላይ ለምስክሮች መጥሪያ ማድረሳቸው እንኳ አልተረጋገጠም በመሆኑም ከሳሽ በራሳቸው ቸልተኝነት ምስክር አቅርበው ያላስረዱ በመሆኑ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በሚል ነው አመልካች በዚህ መልኩ መብታቸው የታለፈው ከህግ ውጪ ነው ሊባል የሚችልበት በህግ የተደገፈ ምክንያት አላቀረቡም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤቶች ከፍ ሲል በተጠቀሰው መልኩ የደረሱበት መደምደሚያ እና ያሳለፉት ውሳኔ ክርክሩ የሚመራበትን የሥነ ሥርዓት ህግ መሰረት ያደረገ ነው ከሚባል በቀር የተከተሉት የክርክር አመራር ሥርዓት የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው የሚሰኝ ሆኖ አላገኘነውም ስለሆነም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮመቁ ጥር ዓም ተሰጥቶ በከፍተኛው ፍርድ ቤት በኮመቁ ህዳር ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት ፀንቷል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማአ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ፀጋይ አስማማው ሙስጠፋ አህመድ አብርፃዛ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካቾች ወሮ ጣይቱ ደያሳ ወሮ ዘነቡ ደያሳ አቶ አሸናፊ ደያሳ ወሮ ዘር ደያሳ ወሮ ሽዋዬ ለገሰ ወሮ ዲባቤ ለገሰ በበቃ ጸጋዬ ፈይሳ ቀረቡ ወሮ እመቤት ለገሰ አቶ ካሳ ለገሰ አቶ መስፍን ረጋሳ አቶ ደገፋ ረጋሳ አቶ ሽፈራው ለገሰ ተጠሪ አቶ ጉደታ ዲያሳ ጠበቃ በሬሳ በየነ ቀረቡ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በኦሮሚያ ብክመ ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን በረክ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካቾች ባቀረቡት አቤቱታ የሟች እናታችን የወሮ ሎሚታ ጉደታ በቀን ዓም በውርስ አጣሪዎች የተጣራ የውርስ ንብረት ከተራ ቁጥር እሰከ በመዘርዘር በፍብህቁ መሰረት ተረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጣቸው የጠየቁትን ዳኝነት በመቃወም ተጠሪው የጣልቃ ገብነት ማመልከቻ በቀን ዓም አቅርበዋል በዚህ ማመልከቻቸውም አመልካቾች በአቤቱታቸው ከተራ ቁጥር እስከ እንዲረጋገጥላቸው የጠየቁት የባህር ዛፍ የሳር እና የእርሻ መሬት የውርስ ሳይሆን የግሌ በመሆኑ ጣልቃ ገብቼ እንድከራከር እንዲፈቀድልኝ በማለት ጠይቀዋል ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን ከተመለከተ በኋላ የአሁን ተጠሪ የስር ጣልቃ ገብ በፍብስስህቁ መሰረት ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ሲል ብይን ሰጥተዋል የአሁን አመልካቾች የስር ፍርድ ቤት ብይን በመቃወም ለፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ብይን በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል የአሁን ተጠሪ ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመሻር የወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ አጽንቶታል የአሁን አመልካቾች ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በኋላ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም ሲል በውሳኔ አጽንቶታል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካቾች ጥቅምት ቀን ዓም በፃፉት አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በመደረጉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት በታዘዘው መሰረት ጥር ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካቾችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል እንደመረመርነውም የአመልካቾች ጥያቄ ተጠሪ የሟች የውርስ ንብረት ከሌሎች ወራሾች ጋር እንዲጣራ በግልፅ ተስማምቶ ውክልና ሰጥቶ በሚጣራው የውርስ ፋይል ተሳታፊ ሆኖ እያለ ቀድሞ የሰጠው ስምምነት ፀፅቶት ውርሱ ሊጣራ አይገባም በይርጋ ይታገዳል በማለት በጣልቃ ገብነት መቀወሚያ በማንሳትና መከራከሩን ከክርክሩ እየታየ ለጉዳዩ አግባብነት የሌላቸው የፍብስስህቁ ድንጋጌዎች በመጥቀስ ተጠሪ ጣልቃ ይግባ መባሉ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ሊሻር ይገባል የሚል ሲሆን በተጠሪ በኩል ደግሞ በወካይና ተወካይ መካከል ያለው ግንኙነት በቅን ልቦና የተመሰረተ መሆን እንዳለበት እና ተወካዩም የወካዩን ጉዳይ ልክ እንደራሱ ጉዳይ የወካዩን ጥቅም በማስቀደም መስራት እንዳለበት የውክልና ህግ ላይ ተደንግጎ ይገኛል ይሁን እንጂ አመልካቾች ይህንን የውክልና ስልጣን መከታ በማድረግ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን በመተላለፍ የእናታችን የውርስ ሀብት ብቻ ሳይሆን በተጠሪ ስም ተመዝግቦ የሚገኘው የተጠሪን የግል ንብረት እና ይዞታ ጭምረው ለፍርድ ቤት ማቅረባቸው ስህተት ነው የሰጠሁት የውክልና ስልጣን በሌላ ጉዳይ ላይ ሁኖ እያለ ከፍላጎቴና ፍቃዴ ውጭ እንዲሁም በግል ንብረቴ ላይ የቀረበውን ክርክር በተመለከተ በፍናብስስህቁ ውጭ ጣልቃ ገብቼ ተከራክሬ መብቴን የማስከብርበት ሌላ አመራጭ የለም ስለዚህ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዚሁ ረገድ የሰጠው ውሳኔ ስህተት የሌለበት በመሆኑ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁን ተጠሪ የሟች የውርስ ንብረት ተጣርቶ ክፍፍል እንዲደረግ ከአሁን አመልካቾች ውስጥ ለወሮ ዘርፌ ደያሳ እና ለአቶ ደገፋ ረጋሳ የውርስ መብታቸውን ከሌሎች ወራሾች ጋር እንዲታወቅላቸው የውክልና ስልጣን በመስጠት መሰማማታቸውበዚሁ መሰረት ውርስ ንብረት አጣርተው ለፍርድ ቤት ማቅረባቸው የውርስ ማጣራት በሄደት እያለ የአሁን ተጠሪ በስር ኛ አመልካች የነበሩት የውርሱ ማጣራት በይርጋ መታገድ አለበትንብረቴ በውርሱ ውስጥ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተጨምሯል የሜሉ ምክንቶች በመዘርዘር በፍብስስህቁ መሰረት ጣልቃ ገብቶ ለመከራከር መጠየቃቸው ከውሳኔው ግልባጭ ተገንዝበናል የሟች የውርስ ንብረት ለማጣራት አመልካቾችና ተጠሪ ጭምር ተስማምተው አጣርተው ለፍርድ ቤት ማቅረባቸውን ፍሬ ጉዳዩን የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን በተሰጣቸው የስር ፍርድ ቤቶች የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ተጠሪ አልተስማማሁም በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት የለውም የፍትሀብሔር ህጉ የሟች ውርስ የማጣራት ስልጣን ያላቸውን ግለሰቦች በቅደም ተከተል የሚዘረዝር ሲሆን እነርሱምሟች በኑዛዜ የውርስ አጣሪ ሆኖ ውርሱን እንዲያጣራ የሾመው ሰው ካለ በመጀመሪያ የውርስ አጣሪ እንደሆነ የፍትሀብሔር ህጉ የሚደነግግ ሲሆን ሟች በውርስ አጣሪነት በኑዛዜ የሾመው ሰው ከሌለ ጠቅላላ የኑዛዜ ተቀባይ የሆነው ሰው የሟችን ውርስ የማጣራት ስልጣን እንዳለው የፍትሀብሔር ሕግ ቁጥር አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ይደነግጋል ሟች በኑዛዜ የመረጠው የውርስ አጣሪ ወይም ጠቅላላ የኑዛዜ ተቀባይ የሌለ በሆነ ጊዜ ሁሉ የሟች ያለኑዛዜ ወራሾች ያላንዳች ፎርማሊቲ የውርስ አጣሪነት ስልጣን እንዳላቸው በፍትሀብሔር ህግ ቁጥር ተደንግጓል በዚሁ መሰረት አመልካቾች እና ተጠሪ የሟች ያለ ኑዛዜ ወራሾች በመሆናቸው የውርስ አጣሪነት ስልጣን አንዳለቸው ጥያቄ ውስጥ የሚገባ አይደለም አዚህ ላይ መታየት ያለበት ነጥብ በውርስ አጣሪ ተጣርቶ ለፍርድ ቤት በቀረበው ሪፖርት ላይ ያላቸውን አስተያየት በመቀበል በውርሱ ማጣራት ሂደት በአግባቡ አልተጣራም የሚል መቃወሚያ ካለም ፍርድ ቤቱ በህጉ መሰረት አጣርቶ ሪፖረቱን ሊያሻሸለው ወይም ሊያፀናው ይችላል ነገር ግን ፍርድ ቤቱ የውርስ አጣሪው ሪፖርት ላይ በተመለከተ ሪፖርቱን በመደገፍ ወይም በመቃወም የሚቀርበው አስተያየት ተቀብሎና መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ ከመስጠት ባለፈ የግድ በፍብስስህቁ መሰረት ተጠሪ በጉዳዩ ጣልቃ ገብቶ ለመከራካር ያቀረበው ጥያቄ ተገቢነት የለውምፍርድ ቤቱም ሊቀበለው አይገባም ምክንያቱም በአንድ ክስ ሌሎች ተከራካሪ ወገኖች በክርክር ላይ ባሉበት ጊዜ በጉዳዩ ያገባኛል የሚል ማንኛውም ኛ ወገን ከፍርድ ውሣኔ በፊት ጣልቃ ገብቶ መከራከር እንደሚችል በፍብሥሥሕቁ ላይ የተደነገገ በመሆኑ ነው ተጠሪ በዚሁ ጉዳይ ኛ ወገን አይደለም ስለዚህ ለተያዘው ጉዳይ የፍብስስህቁ አግባበነት ያላቸው ሆኖ አልተገኘም ተጠሪ ከይርጋ ውጭ በሌሎች ነጥቦች ረገድ የውርስ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ማጣራቱን ሂደት አና ውጤቱን በተመለከተ አስተያየት መስጠት አና ፍቤቱም ተገቢውን ማጣራት በማድረግ ሊወስን ይገባል ምክንያቱም ተጠሪ የሟች የውርስ ንብረት ተጣርቶ ክፍፍል አንዲደረግ ከአመልካቾች ጋር የተስማማ በመሆኑ የውርስ ማጣራት በይርጋ ይታገዳል በማለት የሚያቀርበው መቃወሚያ ተቀባይነት የለውም ሲጠቃለል የስር ፍርድ ቤቶች በገዳዩ የሰጡት ውሳኔ በከፊል መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለተገኘ ተከታዩን ውሳኔ ስጥተናል ውሳኔ የኦሮሚያ ብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁ መስከረም ቀን ዓም በዋለው ችሎት የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በመሻር የኦሮሚያ ብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁ ታህሳስ ቀን ዓም እና የበረክ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ታህሳስ ቀን ዓም የሰጡት ውሳኔ በማጽናት የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሽሸለዋል ተጠሪ በክርክሩ በፍብስስህቁዛ መሰረት ጣልቃ ይግባ በማለት የሰጡት ውሳኔ ክፍል በመሻር በውጤት ደረጃ ተጠሪ የሟች ውርስ ንብረት ማጣራት በይርጋ ይታገዳጸ የሚለውን መቃወሚያ ውጭ ያለውን አስተያየት እንዲያቀርብ መፍቀዳቸው በአግባቡ በመሆነ አጽንተነዋል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናልየ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅሀ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችፀጋዬ አስማማዉ ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ ብርክቲ ግደይ ጠበቃ አበባ ዘበነ ቀርበዋል ተጠሪዎች አቶ ሸምሱ ኑሪ ኛ ተጠሪ ቀርበዋል ወሮ ፈዲላ እስማኤል ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የብድር ዉል የሚመለከት ሲሆን ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበችዉን የሰበር አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሁን አመልካች ከሳሽየአሁን ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች ሆነው ሲከራከሩ ነበር ከሳሽ ባቀረበችዉ ክስ ተከሳሾች በ ዓም በተደረገዉ የብድር ዉል ብር የተበደሩ ሲሆን በ ዓም ይህን የብድር ገንዘብ ካልከፈሉ በመያዣነት ያስያዙትን ቤት ስም ሀብት ወደ ከሳሽ ለማስተላለፍ ግዴታ ገብቷል ከሳሽ የቤቱን እዳ ለመንግስት ብር በተከሳሽ ስም የተከፈለ በመሆኑ የዉስጥ ሁለት በሮችን ለማሰራት ብር ያወጣሁ ስለሆነ የቤቱ የመከላከያ ብረት ለማሰራት ብር እና ለባለሙያ ብር ከፍያለሁ ስለዚህ ተከሳሾች ይህን ቤት ስመ ሀብት ወደ ከሳሽ እንዲያዛዉሩልኝ ይህ ካልሆነ ገንዘቡን ከሕጋዊ ወለድ ጋር እንዲከፍሉኝ በዉሉ መሰረት ግዴታቸዉን ባለመፈጸማቸዉ ገደብ ብር እንዲከፍሉኝ በማለት ከሷል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በዚህ ክስ ላይ የሥር ተከሳሾች ባቀረቡት መልስ የብድር ዉሉን በተመለከተ ተገቢ ነዉ ያሉትን ክርክር በማቅረብ ከሳሽ ለባንክ ከፍያለዉ በማለት እንዲተካላቸዉ አንዲከፈላቸዉ ያቀረቡትን ጥያቄ በሚመለከት ለባንክ የተከፈለዉን ቀሪ እዳ ብር ለሁለት በሮች ለመከላከያ ብረት የወጣዉ ወጪ በጊዜዉ የነበረዉን ተመጣጣኝ ዋጋ ብንከፍል ተቃዉሞ የሌለን በመሆኑ በዚህ መሰረት ቢወሰን እንስማማለን በማለት ተከራክራል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ ጉዳዩን በመመርመር በሰጠዉ ዉሳኔ ተከሳሾች የተበደሩትን ብር ለከሳሽ እንዲከፍሉ ከሳሽ በኮልፌ ቀራኒዮ ክከተማ ወረዳ ሚኪሊላንድ ሳይት የሕንጻ የቤት ቁጥር የቤት ቁጥር ለተከሳሾች ሊያስረክቡ ይገባል ለቤቱ አወጣሁ ያሉትን ወጪ በዳኝነት ዉስጥ ስላልጠየቁ ታልፏል በማለት ወስኗል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የቀረበዉን ይግባኝ ዉድቅ በማድረግ የሥር ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን የሰበር አቤቱታ ይህን ትዕዛዝ በመቃወም ለማስለወጥ ነዉ የአሁን አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ አመልካች በመያዣነት የተያዘዉን ቤት በተመለከተ የመንግስት እዳ ብር እና ቤቱም ወጪ ለበር ብር ለመከላከያ ብረት ብር ለባለሙያ ብር ያወጣነዉን ወጪ እንዲከፈለኝ ጠይቄ እያለሁ ተጠሪዎችም ባቀረቡት መልስ ይህን እዳ አና ወጪዎችን ሳይክዱና ታምኖ እያለ ፍቤቱ ይህን የታመነዉን ጉዳይ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ወዲያዉኑ ዉሳኔ መስጠት ሲገባዉ ወይም ከዋናዉ ፍርድ ጋር ሊወስንልኝ ሲገባዉ ዳኝነት አልተጠየቀበትም በማለት በማለፍ የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ ይህ ገንዘብ ከወለድ ጋር ታስቦ እንዲከፈለኝ እንዲወሰንልኝ በማለት አመልክቷል የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት የአሁን አመልካች ለባንክ የከፈሉትን እዳ እና ለቤቱ ያወጡትን ወጪዎች ተጠሪዎች የቤቱን ሰነዶች ሲያስረክቡ እንደሚከፍሉ እንደማይቃወሙ ወጪዎችን በተመለከተ ግምቱ የተጋነነ ስለሆነ በነበረዉ የገበያ ዋጋ ተገምቶ ብንከፍል አንቃወምም ብለዉ እያለ በክስ የዳኝነት ክፍል ስላልተጠቀሰ ብቻ ዳኝነት ሳይሰጥበት ዉድቅ የመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪዎች መልስ እንዲሰጡ ባዘዘዉ መሰረት መስከረም ቀን ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ዓም የተጻፈ መልስ አቅርቧል የመልሱም ይዘት በአጭሩ በዚህ ጉዳይ የሥር ፍቤቶች የሰጡት ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስለሆነ የቀረበዉ አቤቱታ ዉድቅ እንዲሆንልን በማለት በዝርዝር ተከራክሯል የአሁን አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን አመልካች ባቀረቡት ክስ በብድር ዉል መነሻነት የያዙትን ቤት በተመለከተ ለባንክ የተከፈለ እዳ ብር እና ለቤቱ ያጣሁት ወጪ አራት ሺህ አንደከፈሉ በክሱ ዝርዝር ዉስጥ የገለጹ ቢሆንም በዳኝነት ክፍል ሳይጠቅሱ መቅረታቸዉን መገንዘብ ተችሏል የአሁን ተጠሪዎች ይህን ክስ በተመለከተ ባቀረቡት መልስ ለባንክ ተከፍሏል የተባለዉን ገንዘብ የካዱት ነገር የለም እንዲሁም ቤቱ ላይ ለተሰሩት ስራዎች የወጣዉን ወጪ በተመለከተ በወቅቱ የገበያ ዋጋ ተገምቶ ቢከፍሉ የማይቃወሙ መሆኑን በመግለጽ ተከራክሯል ከዚህ መገንዘብ አንደሚቻለዉ የአሁን ተጠሪዎች ለባንክ የተከፈለዉን ገንዘብ እና ቤቱ ላይ የወጣዉን ወጪ በተመለከተ አምነዉ የተከራከሩ መሆኑን ያመለክታል ይህን የግራ ቀኛቸዉን ክርክር በሕግ አግባብ ማየቱ አስፈላጊ ነዉ በመሰረቱ ከሳሽ በሚያቀርበዉ የክስ ማመልከቻ ላይ በተለይ ወይም በምትክ ወይም በተለዋዋጭ የሚጠይቀዉን ዳኝነት በግልጽ መጥቀስ አንዳለበት የፍብሥሥሕቁ ተመልክቷል እንዲሁም ከሳሽ የሚጠይቀዉ ዳኝነት ጠቅላላ እንደሆነ የክሱን ጭብጥና የማስረጃዉን አካባቢ ሁኔታ መሰረት በማድረግ ትክክለኛ መስሎ የታየዉን ፍርድ መስጠት እንደሚችል በዚህ ድንጋጌ ሥር ተደንግጓል በሌላ በኩል አንድ ተከራካሪ ወገን በመከላከያ መልስ ወይም በማናቸዉም በሌላ መንገድ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል ያመነ እንደሆነ ወይም በቃል ክርክር ወቅት የእምነት ቃሉን የሰጠ እንደሆነ ሌላኛዉ ተከራካሪ ወገን በዚህ እምነት መሰረት ዉሳኔ እንዲሰጠዉ መጠየቅ እንደሚችል እና ፍቤትም ሌላ በማስረጃ የሚረጋገጥ ነገር ቢኖርም እንኳን በታመነዉና ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ዉሳኔ እንዲሰጥበት በተጠየቀዉ ጉዳይ ብቻ ፍርድ መስጠት እንደሚገባዉ የፍብሥሥሕቁ ሥር ተመልክቷል በዚህ አግባብ አሁን ወደ ተያዘዉ ጉዳይ ስንመለስ የአሁን አመልካች በብድር ዉል ምክንያት የያዙትን ቤት በተመለከተ ለባንክ የከፈሉትን ገንዘብ እና ከቤቱ ጋር በተያያዘ ለተሰሩት ሥራዎች ያወጡትን ወጪዎች በክሳቸዉ ዝርዝር ዉስጥ ገልጸዋል ይህ ከሆነ ደግሞ የሥር ፍቤት አመልካች ቤቱን ለተጠሪዎች የሚመልሱበት ሁኔታ መኖሩን አስከተገነዘበ ድረስ አመልካች ከቤቱ ጋር በተያያዘ አዉጥቻለሁ ከፍያለሁ በማለት በክስ ማመልከቻ ላይ እስከጠየቁ ድረስ የሥር ፍቤት አመልካች ይህ ገንዘብ እንዲከፈላቸዉ በዳኝነት ክፍል ዉስጥ አልጠየቁም የሚል ከሆነ ስለጉዳይ በሕግ አግባብ ግልጽ አንዲያደርጉ ማድረግ የሚከለክለዉ ነገር አልነበረም ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሁን ተጠሪዎች ባቀረቡት መልስና የቃል ክርክር አመልካች የጠየቀችዉን ይህን ገንዘብ የካዱት ነገር የለም የአሁን ተጠሪዎች ከዚህ ቤት ጋር በተያያዘ ለባንክ የተከፈለዉን አዳ እና ለቤቱ የወጣዉን ወጪ አምነዉ አና ለመክፈልም ፈቃደኛ እንደሆኑ ገልጸዉ እስከተከራከሩ ድረስ የሥር ፍቤቶች ከፍ ሲል በተጠቀሰዉ የህግ ድንጋጌ በእምነት ቃላቸዉ አግባብ ዉሳኔ መስጠት ይገባቸዉ ነበር ሲጠቃለል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተጠሪዎች እምነት መሰረት ይህን ገንዘብ ለአመልካች እንዲከፍሉ ዉሳኔ መስጠት ሲገባዉ በክሳቸዉ የዳኝነት ክፍል ዉስጥ ይህ ገንዘብ እንዲከፈላቸዉ አልጠየቁም በሚል ምክንያት ዉድቅ በማድረግ ዉሳኔ መስጠቱ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ይህን ማረም ሲገባዉ ሳያርመዉ የሥር ዉሳኔ በማጽናት መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመባቸዉ ስለሆነ የሚከተለዉ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ አና ይህን ዉሳኔፄ በማጽናት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመባቸዉ ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሽሏል ማ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የአሁን አመልካች በብድር ዉል ምክንያት የያዙትን ቤት በተመለከተ ለባንክ የከፈሉትን እና ለቤቱ ያወጡትን ወጪ በድምሩ ብር ክርባ አንድ ሺህ ሰማንያ ከአርባ ሳንቲም እስከተረጋገጠ ድረስ የአሁን ተጠሪዎች ይህን ገንዘብ ለአመልካች ሊከፍሉ ይገባል ብለናል ነገር ግን የአሁን አመልካች በዚህ ገንዘብ መጠን የዳኝነት ክፍያ ያልከፈሉ እንደሆነ ባለዉ የዳኝነት ክፍያ ታሪፍ ደንብ መሰረት ሊያከፍሉ ይገባል ብለናል የሥር ፍቤቶች አመልካች በብድር ዉል ምክንያት የያዙትን ቤት ለተጠሪዎች እንዲያስረክቡ እና ተጠሪዎች ደግሞ በብድር ዉሉ መሰረት የተበደሩትን ገንዘብ ለአመልካች እንዲከፍሏቸዉ በማለት የሰጡት የዉሳኔ ክፍል አልተነካም ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ዳፄ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ መረሳ አማረ የቀረበ የለም ተጠሪዎች ቄስ ሃይለ ገብረ የቀረበ የለም መቶ አለቃ ካልፃዩ ተስፋይ ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የጎጆ መዉጫ ይዞታና ቤትን የሚመለከት ሲሆን ለችሉቱ ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በተክዓ ቀበሌ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ የአሁን አመልካች የመቃወም አመልካችየአሁን ተጠሪዎች ደግሞ የመቃወም ተጠሪዎች ሆኖ ሲከራከሩ ነበር የአሁን ኛ ተጠሪ በአሁን ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረበዉ ክስ መነሻነት የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ የጎጆ መዉጫ ይዞታ ለአሁን ኛ ተጠሪ እንዲሆን የአክሁን ኛ ተጠሪ ደግሞ የተሰራዉን ቤት ቆርቆሮዉን እና እንጨቱን አፍርሰዉ አንስተዉ እንዲወስዱ በማለት ወስኗል ከዚህ በኋላ የአሁን አመልካች የፍብሥሥሕቁ መሰረት የፍርድ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ ጉዳዩን በማየት በሰጠዉ ብይን አመልካች ያቀረቡት የመቃወሚያ ማመልከቻ የብር ሁለት መቶ ሺህ ግምት ያለዉ የጎጆ መዉጫ ስለሆነ ኮሚቴዉ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለዉም በማለት ማመልከቻዉን ዉድቅ በማድረግ ወስኗል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የአሁን አመልካች በዚህ ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለእምባ ኣላጀ ወረዳ ፍቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍቤቱ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ ይህን የጎጆ መዉጫ ክርክር ለማየት ስልጣን አለዉ በማለት በፍብሥሥሕቁ መልሶለታል ከዚህ በኋላ የአሁን አመልካች የይግባኝ ማመልከቻ ለማይጨዉ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡ ቢሆንም ፍቤቱ ይግባኙን ዉድቅ በማድረግ የሥር ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን አመልካች አሁንም የሰበር አቤቱታ ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ቢሆንም ችሎቱ ይህ ጉዳይ ይግባኝ የሚባልበት አይደለም በማለት አቤቱታዉን ዉድቅ በማድረግ ወስኗል አሁን የቀረበዉ አቤቱታ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነዉ የአሁን አመልካች ባቀረቡት አቤቱታ የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ የብር ግምት ያለዉን ንብረት ተቀብሎ ለመወሰን ስልጣን ሳይኖረዉ የተሰጠዉን ዉሳኔ በተመለከተ የሥር የክልል ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲሻርልኝ ወጪና ኪሳራ እንዲወሰንልኝ በማለት አመልክቷል የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት የሥር ፍቤቶች ተገምተዉ ያልቀረበዉን ንብረት በመጀመሪያ ያየዉ ፍቤት ስልጣን አለዉ በማለት የመወሰናቸዉ አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪዎች መልስ እንዲሰጡ ባዘዘዉ መሰረት ተጠሪዎች የየራሳቸዉን መልስ አቅርበዋል ተጠሪዎች ባቀረቡትም መልስ አመልካች ያቀረቡት አቤቱታ ዉድቅ እንዲደረግ በዝርዝር ተከራክሯል የአሁን አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሉት የግራ ቀኙን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ አንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር አንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን አመልካች በፍብሥሥሕቁ መሰረት ያቀረቡት የመቃወሚያ ማመልከቻ በአሁን ተጠሪዎች መካከል ሲካሄድ ቆይቶ የተሰጠዉ ዉሳኔ መብቴን ይነካል በማለት ነዉ በዚህ መሰረት ይህን የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻን ተቀብሉ የማየት እና የቀደመዉን ዉሳኔ መለወጥ የሚችለዉ የፍብሥሥሕቁ ሥር እንደተመለከተዉ ራሱ ፍርዱን የሰጠዉ አካል ነዉ በዚህ ጉዳይም የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ ለክርክር ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ምክንያት የሆነዉን የጎጆ መዉጫ እና ቤት በተመለከተ ዉሳኔ የሰጠ አካል እስከሆነ ድረስ ይህን የሕግ ድንጋጌ መሰረት በማድረግ አመልካች ባቀረቡት የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻ ተከትሎ በፍብሥሥሕቁ መሰረት የቀደመዉን ዉሳኔ የማጽደቅ ወይም የማሻሻል ወይም የመለወጥ ወይም የመሰረዝ ስልጣን አለዉ የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴዉ በዚህ አግባብ አስቀድሞ የሰጠዉን ዉሳኔ የሚያጸድቀዉ ወይም የሚያሻሽለዉ ወይም የሚለዉጠዉ ወይም የሚያሰርዘዉ የአሁን አመልካች ያቀረቡትን አቤቱታ ተቀበሎ ጉዳዩን ያየ እንደሆነ ብቻ ነዉር ኮሚቴዉ አመልካች ያቀረቡትን መቃወሚያ የማየት ስልጣን የለኝም በማለት ከጀምሩ ዉድቅ የሚያደርግ እንደሆነ አስቀድሞ የሰጠዉን ዉሳኔ በተመለከተ ምንም ሳይባል እንዳለ ስለሚሆን ከላይ የተመለከቱት የሕግ ድንጋጌዎችን ዓላማ የሚቃረን ይሆናል የቀበሌዉ መሬት ዳኝነት ኮሚቴ የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻዉን ተቀብሎ ግራ ቀኛቸዉን ከአከራከራቸዉ በኋላ አስቀድሞ የሰጠዉን ዉሳኔ የሚያጸድቅበት ወይም የሚያሻሽልበት ወይም የሚለዉጥበት በሕግ በተመለከተዉ አግባብ ሲሆን ይህን የሚያደርገዉ በስልጣን ወይም በሌላ ሕጋዊ ምክንያት ሊሆን ይችላል ስለሆነም ኮሚቴዉ አመልካች ያቀረቡትን የመቃወሚያ ማመልከቻ ተቀብሎ አስቀድሞ የሰጠዉ ዉሳኔ ምን መሆን አለበት በሚለዉ ነጥብ ላይ ዉሳኔ ሊሰጥበት ይገባል እንጂ ከጅምሩ ማመልከቻዉን ለመቀበል ስልጣን የለኝም በማለት አስቀድሞ ስለሰጠዉ ዉሳኔ ምንም ሳይል መተዉ አግባብ አይደለም የሥር የወረዳዉ ፍቤት ይህን ሁኔታ በመገንዘብ የቀበሌዉን መሬት ዳኝነት ኮሚቴ አመልካች ያቀረቡትን መቃወሚያ የማየት ስልጣን አለዉ በማለት የሰጠዉ ዉሳኔ ተገቢ ነበር በመሆኑም የሥር የክልል ሰበር ሰሚ ችሎት ይህን የወረዳዉ ዉሳኔ ይግባኝ የሚባልበት አይደለም በማለት አመልካች ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ ዉድቅ በማድረግ የሰጡት ዉሳኔ በአግባቡ ነዉ ሲጠቃለል የሥር የሰበር ሰሚ ችሎት በዚህ ጉዳይ የሰጠዉ ዉሳኔ በሕግ አግባብ ነዉ ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ ለማለት ስለማይቻል የሚከተለዉ ተወስኗል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ዉሳኔ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠአ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞችዳሜ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካችክቶ ሱፍያን አቡበከር ቀርበዋል ተጠሪዎችአቶ ክፍሉጋሼ የቀረበ የለም ወሮ ዘዉዴ መኩሪያ ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የይዞታ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ለችሉሎቱ ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ዓም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በአደኣ ወረዳ ፍቤት የአሁን አመልካች ኛ የመቃወም ተጠሪ እና የአሁን ተጠሪዎች የመቃወም አመልካቾች በዚህ ችሎት የክርክሩ ተካፋይ ያልሆነዉ የቢሾፍቱ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት አጄንሲ ኛ የመቃወም ተጠሪ ሆኖ ሲከራከሩ ነበር የጉዳዩ መነሻ የአሁን አመልካች የቢሾፍቱ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት አጄንሲ ላይ ባቀረበዉ ክስ መሆኑን የሥር ዉሳኔ ግልባጭ ያሳያል የወረዳዉ ፍቤት ከሳሽ እና ተከሳሽን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ በቢሾፍቱ ከተማ ቀበሌ ክልል ዉስጥ የሚገኘዉን ካሜ የሆነዉን ቦታ ተከሳሽ ለከሳሽ እንዲያስረክብ በማለት ዉሳኔ ሰጥቷል ይህን ዉሳኔ ተከትሎ የመቃወም አመልካቾች በፍብሥሥሕቁ መሰረት ባቀረቡት አቤቱታ ለክርክር ምክንያት የሆነዉ ይዞታ የኛ የመቃወም ተጠሪ የአቶ ሱፊያን ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አቡበከር ሳይሆን የእኛ ነዉ ይዞታዉ ከእጃችን ወጥቶ አያዉቅም በዚህ ጉዳይ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም ዉሳኔ የሰጠ በመሆኑ ኛ የመቃወም ተጠሪ በተሰረዘ ካርታ መክሰስ መብት የለዉም ስለዚህ የተሰጠዉ ዉሳኔ እንዲሻርልን በማለት ጠየቋል በዚህ የመቃወም ማመልከቻ ላይ ኛ የመቃወም ተጠሪ አቶ ሱፊያን አቡበከር ባቀረበዉ መልስ ለክርክር ምክንያት የሆነዉ ይዞታ በሕግ አግባብ የተሰጠኝ ነዉ ካርታ አልተሰረዘም ይዞታዉ ከ ዓም ጀምሮ አስከ ዓም ግብር እየከፈልኩኝ ስጠቀምበት ነበር የመቃወም አመልካቾች መብት ሳይኖራቸዉ ነዉ ይህን መሬት ወጥተዉ ያረሱት በማለት ተከራክሯል ኛ የመቃወም ተጠሪ የብሾፍቱ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት አጄንሲ ባቀረበዉ መልስ ከዚህ በፊት የኛ ተጠሪ ካርታ መሰረዙ ተረጋግጦ ከይዞታዉ መብት እንደሌለዉ ዉሳኔ የተሰጠ በመሆኑ የኛ ተጠሪ ክስ ተቀባይነት የለዉም በማለት ተከራክሯል የአደኣ ወረዳ ፍቤት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር በመመርመር በሰጠዉ ዉሳኔ ለክርክር ምክንያት የሆነዉ ይዞታ በተመለከተ ለኛ የመቃወም ተጠሪ የተሰጠዉ ካርታ ያልተሰረዘ መሆኑን ማህደሩ ያረጋግጣል የመቃወም አመልካቾች በይዞታዉ ላይ ባለመብት ቢሆኑም መሬታቸዉን ለሌላ ሰዉ አሳልፈዉ የሰጠዉን አካል ከሶ ከሚጠይቁ በስተቀር ኛ የመቃወም ተጠሪ በሕገ ወጥ መንገድ ይዚል የሚያስብል ስላልሆነ ከዚህ በፊት የተሰጠዉ ዉሳኔ የሚያፈርስ ምክንያት ስለሌለ በፍብሥሥሀቁ መሰረት ጸንቷል የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የቀረበለትን ይግባኝ ዉድቅ በማድረግ የሥር ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የሥር የመቃወም አመልካቾች በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ችሎቱ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ ከዚህ በፊት ይህ ችሎት በመቁ በ ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ ለኛ ተጠሪ አቶ ሱፊያን አቡበከር ካርታ ቀሪ ሆኖ የተሰረዘ መሆኑን ይዞታዉ በእጁ ሳይኖር ግብር መክፈሉ ብቻ ባለመብት እንደማያደርገዉ እና አቶ ሱፊያን በዚህ ይዞታ ላይ መብት የለዉም በማለት የሥር ፍቤቶችን ዉሳኔ በመሻር ዉሳኔ ሰጥቶ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እያለ የሥር ፍቤቶች በዚህ ጉዳይ ድጋሚ አጣርተዉ ዉሳኔ መስጠታቸዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ በማለት የሥር ፍቤቶችን ዉሳኔ በመሻር ወስኗል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነዉ የአሁን አመልካች በ ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ ለክርክር ምክንያት የሆነዉ ይዞታ ብሾፍቱ ከተማ በሕግ አግባብ የተሰጠኝ ካርታም ተሰጥቶኝ እና ከ ዓም ስጠቀምበት የነበረ ሆኖ ሳለ ለአመልካች የተሰጠ ካርታ ያልተሰረዘ መሆኑን ተረጋግጦ እያለ በዚህ ጉዳይ ከዚህ በፊት ዉሳኔ ተሰጥቷል የተባለዉ እና አሁን የቀረበዉ ክርክር የተለያዩ ጭብጦችና ተከራካሪ ወገኖች በመሆኑ አስቀድሞ ዉሳኔ ተሰጥቷል የሚያስብል ነገር በሌለበት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ ኪሳራ እንዲወሰንልኝ በማለት በዝርዝር አመልክቷል የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት በዚህ ጉዳይ ከዚህ በፊት ዉሳኔ ያገኘ ጉዳይ ነዉ በማለት ዉሳኔ የመስጠቱን አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪዎች መልስ እንዲያቀርቡ ባዘዘዉ መሰረት ተጠሪ በ ዓም በተጻፈ መልስ በዚህ ጉዳይ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ የሕግም ሆነ የፍሬ ነገር ስህተት የሌለዉ በመሆኑ እንዲጸናልን ወጪና ኪሳራ እንዲወሰንልን በማለት በዝርዝር ተከራክሯል የአሁን አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ ተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን አመልካች ከዚህ ቀደም ይህን ይዞታ በተመለከተ የአሁን ተጠሪዎችን ጨምሮ በአራት ሰዎች ላይ ክስ አቅርበዉ ሲከራከሩ ከቆዩ በኋላ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ ለአሁን አመልካች የተሰጠዉ ካርታ የተሰረዘ መሆኑን በሥር ፍቤት የቀረበ ማስረጃ አንደሚያረጋግጥ በማመልከት ይዞታዉም በአመልካች እጅ ሳይገባ እስከ ዓም ግብር መክፈሉ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ባለመብት እንደማያደርገዉ እና አመልካች በተሰረዘ ካርታ ይዞታዉን በተመለከተ ክስ ማቅረብ አይችልም በማለት ዉሳኔ የሰጠ መሆኑን የሥር ዉሳኔ ግልባጭ ያመለክታል የአሁን አመልካች ከዚህ ዉሳኔ በኋላ ባቀረበዉ አዲስ ክስ ካርታዉ እአንዳልተሰረዘ እና የብሾፍቱ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ኤጄንሲ ይህን ይዞታ አንዲያስረክበዉ ዳኝነት በመጠየቁ ኤጄንሲዉ የአመልካች ክስ ተቀባይነት እንደሌለዉ በመግለጽ ቢከራከርም የሥር ፍቤት ለአመልካች የተሰጠ ካርታ እንዳልተሰረዘ አና ኤጄንሲዉ መሬቱን እንዲያስረክብ ዉሳኔ ሰጥቷል የአሁን ተጠሪዎች ደግሞ ይህን ዉሳኔ በመቃወም የመቃወሚያ ማመልከቻ አቅርበዉ ቢከረከሩም የሥር ወረዳ ፍቤት እና ከፍተኛ ፍቤት አስቀድመዉ ካርታዉ እንደተሰረዘ እና ለክርክር ምክንያት በሆነዉ ይዞታ ላይ ዉሳኔ ተሰጥቷል በማለት ያቀረበዉን መቃወሚያ በማለፍ ዉሳኔ መስጠታቸዉን መገንዘብ ይቻላል ነገር ግን የክልል ሰበር ሰሚ ችሎት ይህን ሁኔታ በመገንዘብ የአሁን አመልካች ከዚህ ቀደም ዉሳኔ በተሰጠበት ጉዳይ አዲስ ክስ ማቅረብ እንደማይችል መወሰኑን የሥር ዉሳኔ ያሳያል በዚህ መሰረት ይህ ችሎት ጉዳዩን አንደመረመረዉ የአሁን አመልካች ከዚህ ቀደም የአሁን ተጠሪዎችን ጭምሮ በአራት ሰዎች ላይ ክስ አቅርበዉ ዉሳኔ የተሰጠበትን ጉዳይ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ድጋሚ አዲስ ክስ የሚያቀርብበት የሕግ አግባብ የለም የአሁን አመልካች ካርታዉ እንደተሰረዘ እና በዚህ ካርታ ይዞታዉን ለመጠየቅ መብት እንደሌለዉ ዉሳኔ ተሰጥቶ እያለ ተከራካሪ ወገን በመቀየር የብሾፍቱ ከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት አጄንሲ ላይ ክስ ስላቀረበ ብቻ የክርክሩ ጭብጥና ተከራካሪ ወገን ስለሚለያይ የዚህን ድንጋጌ መስፈርት አያሟላም ከዚህ ቀደም ዉሳኔ ተሰጥቷል የሚያስብል አይደለም በማለት ያቀረበዉ ክርክር ተቀባይነት የለዉም ስለዚህ የአሁን አመልካች ያቀረበዉ ክስ ከዚህ ቀደም ዉሳኔ የተሰጠበት ጉዳይ ስለሆነ አዲስ ክስ ለማቅረብ አይችልም ሲጠቃለል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁን አመልካች ያቀረበዉ ክስ ከዚህ በፊት ዉሳኔ በተሰጠበት ጉዳይ ነዉ በማለት የሥር ፍቤቶች ዉሳኔ በመሻር አመልካች ያቀረበዉን ክስ ዉድቅ በማድረግ የሰጠዉ ዉሳኔ በሕግ አግባብ ነዉ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስላልሆነ የሚከተለዉ ተወስኗል ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ዓም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስላልሆነ በፍብሥሥህቁ መሰረት ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፍፅ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርሃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካች ወሮ ለተብርፃን ያይንሸት የቀረበ የለም ከተባለ በኋላ ቀረቡ ተጠሪ አቶ የማነ በየነ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሉ ያለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ የክርክሩ ምክንያት የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ነው ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ተጠሪ የነበሩ ሲሆን የአሁን ተጠሪ ደግሞ አመልካች ነበሩ የአሁን ተጠሪ የግል እና የጋራ ንብረቶች ናቸው ያሉዋቸውን የሚንቀሳቀሱ ንብረቶችን የባንክ ገንዘብ አንዲሁም የኮንደሚኒየም ቤት ቁጠባ በተመለከተ አመልካች ተጠሪን ሳያገቡ የተመዘገቡ በመሆኑ የሥር አመልካችየአሁን ተጠሪ የግለ ንብረታቸው መሆኑን ገልጸው ቤቱም ያልደረሳቸው በመሆኑ መካፈል አይችሉም በማለት ውሳኔ እንዲሰጥበት ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁን አመልካች የሥር ተጠሪ በሰጡት መልስ የሚንቀሳቀሱ ንብረቶችን በተመለከተ የግልና የጋራ ንብረቶች ናቸው ያሉዋቸውን በዝርዝር በማቅረብ እነዚህ ንብረቶች እንዲሁም በወጋገን ባንክ ያለው ገንዘብ እኩል እንዲካፈል የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ አመልካች የአሁን ተጠሪ በልጁ ስም በ የኮንደሚኒየም ቤት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የቆጠበውን ገንዘብ ሊካፈል ይገባል ከ ዓም ጀምሮ በአመልካች ስም የተጠራቀመውን ገንዘብ ልንካፈል ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተለያዩ ማስረጃዎችን እንዲቀርቡለት ካደረገ በኃላ የግልና የጋራ ንብረቶች ናቸው ባላቸው የሚንቀሳቀሱ ንብረቶች ወጋገን ባንክ ያለው ገንዘብ ላይ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን የኮንደሚኒየም ቤት በተመለከተ አመልካችና ተጠሪ ጋብቻ የፈጸሙት ጳጉሜ ቀን ዓም ሲሆን አመልካች የአሁን ተጠሪ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘብ መቆጠብ የጀመሩት እኤአ በ ነው ይህም ጊዜ ሲታይ አመልካች ለኮንደሚኒየም ቤት የቆጠቡት ገንዘብ ከተጠሪ ጋር በጋብቻ ውስጥ እንዳሉ ነው በመሆኑም አመልካች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቦሌ ቡልቡላ ቅርንጫፍ ከቆጠቡት ገንዘብ ከፊሉን ብር ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ዛያ ሰባት ብር ከፃያ ሶስት ሳንቲም ለተጠሪ ይክፈሉ የ ኮንደሚኒየም ቤት በተመለከተ የአሁን አመልካች የሥር ተጠሪ በማስረጃ ስላላስረዱ ታልፏል በማለት ወስኗል የአሁን አመልካች የአሁን ተጠሪ የግል ንብረቶች ናቸው ተብሎ በተሰጠው ውሳኔ ከወጋገን ባንክ የአሁን ተጠሪ ጋብቻ ከመፍረሱ በፊት ያወጡትን አንድ መቶ ሺህ ብር ሳይወስን ያለፈው ያለአግባብ ነው በልጅ ቀለብ ውሳኔ ላይ እንዲሁም የኮንደሚኒየም ቤት ምዝገባ የተደረገውና ቁጠባ የተጀመረው በጋብቻ ውስጥ በመሆኑና የኮንደሚኒየም ቤቱ ከጋብቻ ፍቺ ውሳኔ በኃላ የደረሰ ቢሆንም የንብረት ክፍፍል ጉዳይ በክርክር ላይ እያለ የደረሰ በመሆኑ ቤቱን በጋራ መካፈል ሲገባን የተቆጠበውን ገንዘብ ድርሻ የአሁን ተጠሪ ለአመልካች ይክፈሉ ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ ያለአግባብ ነው በማለት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የይግባኝ ሰሚው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኙን ተቀብሎ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኃላ የቤት ቁሳቁሶች ላይ የተሰጠውን ውሳኔ በማጽናት ከወጋገን ባንክ የአሁን ተጠሪ ያወጡትን ገንዘብ በተመለከተ ለትዳር ጥቅም እንደዋለ ባለማስረዳታቸው ግማሽ ብር አምሳ ሺህ ብር ለአሁን አመልካች እንዲከፍሉ የልጅ ቀለብ ከአንድ ሺህ ብር ወደ ሁለት ሺህ ብር ከፍ በማድረግ እንዲሁም የኮንደሚኒየም ቤቱን በተመለከተ ምዝገባ የተደረገው ግራ ቀኙ ጋብቻ ውስጥ እያሉ መሆኑን ለቤቱ ገንዘብ የተቀቆጠበውም በትዳር ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ውስጥ እያሉ በመሆኑ የአሁን ተጠሪ ከፍቺ ውሳኔ በኃላ ለኮንደሚኒየም ቤቱ የከፈሉትን ገንዘብ ግማሽ አመልካች መልሰው ከፍለው ቤቱ የጋራ ሊሆን ይገባል ሲል የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በማሻሻል ወስኗል የአሁን ተጠሪ ከውሳኔዎቹ መካከል በባንክ ገንዘብ አና በኮንደሚነየም ቤት ላይ የተሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት አቅርበዋል የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኙን ተቀብሎ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኃላ የአሁን ተጠሪ ከባንክ ያወጡትን ገንዘብ ግማሽ ለአሁን አመልካች አንዲከፍሉ የተባለውን የውሳኔ ክፍል አጽንቶ የኮንደሚኒየም ቤቱን በተመለከተ አመልካች ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መልስ ሲሰጡ የተጠራቀመው ገንዘብ ድርሻ እንዲሰጠኝ በማለት የጠየቁ በመሆናቸው ከጠየቁት ዳኝነት ውጪ ቤቱን እንዲካፈሉ ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናት የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሽሮታል ለዚህ የሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነውም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉሎት በኮንደሚኒየም ቤት ላይ የሰጠው ውሳኔ ሲሆን አመልካች በሥር ፍርድ ቤት ተፈጽመውብኛል ያሉዋቸውን ዝርዝር የቅሬታ ነጥቦችን በጠበቃቸው በኩል አቅርበዋል የሰበር አቤቱታውን አጣሪው መርምሮ የኮንደሚኒየም ቤት ላይ ግልጽ የሆነ ክርክር አድርገው አያለ የሥር ፍርድ ቤት ያልተጠየቀ ዳኝነት የማለቱ እና ኮንደሚኒየም ቤቱ ምዝገባ ወቅት ግራ ቀኙ በጋብቻ ውስጥ የነበሩና ሲቆጥቡ ቆይተው የግራ ቀኙ ጋብቻ ፍቺ ተወስኖ የንብረት ክፍፍል ሳይደረግ የወጣ የኮንደሚኒየም አጣ በተመለከተ የኮንደሚኒየም ቤቱ የተጠሪ የመባሉ አግባብነት መጣራት ያለበት መሆኑ ስለታመነበት ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ይቅረብ ሲል ትዕዛዝ ሰጥቷል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው በጠበቃቸው በኩል ግንቦት ቀን ዓም የተጻፈ መልስ አቅርበው የተከራከሩ ሲሆን የአመልካች ጠበቃም ሰኔ ቀን ዓም የተጻፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል የነገሩ አመጣጥና የክርክሩ ሂደት በአጭሩ ከላይ የተገለጸውን የሚመስል ሲሆን አመልካች የኮንደሚኒየም ቤት ድርሻ እንዲወሰንላቸው በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ያላነሱትን የከፍተኛ ፍርድ ቤት የወሰነው ባልተጠየቀ ዳኝነት ተብሉ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሻረውን በተመለከተ የአሁን ተጠሪ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር በራሳቸው ይህንን አንስተው ተከራክረውበታል ወይስ ፍርድ ቤቱ በራሱ አንስቶ ነው ውሳኔ የሰጠው ። የሚለውን መመልከት ተገቢ ይሆናል የፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር በአንድ ክርክር ውስጥ የከሳሾች ወይም የተከሳሾች ብዛት ከአንድ በላይ ሲሆንና ክርክሩም ከሳሾችን ወይም ተከሳሾችን በአንድ ዓይነት መልክ የሚመለከታቸው ሲሆን ከሳሾቹ ወይም ከተከሳሾቹ አንዱ በጠቅላላው ውሳኔ ላይ ይግባኝ ማለት ይችላል በዚህ ዓይነት ይግባኙ የቀረበለት ፍርድ ቤት እንደነገሩ አከባቢ ፍርዱን በማሻሻል ወይም በመለወጥ ያሻሻለው ወይም የለወጠው ወይም ያጸናው ፍርድ ይግባኙን ባላቀረቡት ከሳሾች ወይም ተከሳሾች ላይም ይፀናባቸዋል ይህ ድንጋጌ በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር ላይ የተደነገጉትን ዝርዝር ነገሮችን ባሟላ መልኩ በአንድነት ሆነው ክስ ያቀረቡ ከሳሾች ከውሳኔ መልስ በይግባኝ ደረጃም በቀረበው ጉዳዩ ከከሳሾቹ መካከል አንዱ ይግባኝ ጠይቆ የሚሰጠው ውሳኔ ሌሎችንም እንደሚያካትት በግልጽ ያስቀምጣል በተያዘው ጉዳይ ከላይ እንደተገለጸው የአሁኑን አመልካች ጨምሮ አራት ከሳሾች ክስ መስርተው በአንድ መዝገብ የተከራከሩ ናቸው ጉዳዩ ንብረት ካሳን መሠረት ያደረገ ነው እያንዳንዱ ከሳሽ ለራሱ የሚገባውን የካሳ መጠን ገምቶ ማቅረብ ማለት ግን ለየብቻው ክስ አቅርቧል ሊያስብል አይችልም የሆሮ ጉድሮ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ ሲያደርግ በትዕዛዙ ላይ የገለጸው ምንም እንኳን ከሳሾቹ በአንድ ላይ ክስ ቢያቀርቡም እያንዳንዳቸው የካሳውን መጠን ለይተው ያቀረቡ ስለሆነ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በነጥብ በተመለሰው ጉዳይ አመልካች ሊከራከሩ አይችሉም የሚል ሲሆን ይህም የፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር እና ድንጋጌን መንፈስና ዓላማ የተከተለ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ትዕዛዝም ሆነ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል ሲጠቃለልም የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ሰጌ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ውሳኔ የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እንዲሁም የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ተሽሯራል አመልካች ወደ ክርክሩ ውስጥ ገብተው ለመከራከር ያቀረቡት አቤቱታ የፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር ድንጋጌን የተከተለ በመሆኑ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰበር መዝገብ ቁጥር ላይ የሚጣሩ ነጥቦች ተይዘው በተመለሱት መሠረት በመቁ በሆነው ላይ የአመልካች ክርክር ቀጥሎ ፍርድ ቤቱ አከራክሮ የመሰለውን ውሳኔ እንዲሰጥበት በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት መልሰንለታል ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በተመለሰው መሠረት የሁለቱ ከሳሾች ክርክር ውሳኔ አግኝቶ ከሆነም የአመልካች ክርክር በዚያው መዝገብ ታይቶ ውሳኔ ሊያገኝ ይገባል ብለናል የዚህን ችሎት ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤቶች ይደረሳቸው መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞችተተኽሊት ይመሰል ተፈሪ ገብሩ ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራው ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ ዘይባ ሳኒ ተጠሪ ወሮ ለይላ ዘይኑ ተወካይ ዴቻሳ ጉርሙ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው መርምሮ ተገቢውን ለመስራት ነበር መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቤት ክርክር የሚመለከት ሲሆን የጀመረው በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ በአመልካች ላይ በኮመቁ ባቀረቡት ክስ መነሻ ነው የስር ከሳሽ ያቀረቡት ክስ ይዘትም በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ አስተዳደር ዓለምገና ቀበሌ ውስጥ ስፋቱ ካሬ ሜትር በሆነው ይዞታ ላይ ቤት ሰርተው ተጠሪ በነበራቸው ጊዜያዊ ችግር በቤቱ አንዲኖሩ ተፈቅዶላቸው የነበረ ቢሆንም ቤቱን ለቀው እንዲያስረክቡ ተጠይቀው ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ለቀው እንዲያስረክቡ እንዲወሰን መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ እንዲሁም በፍሬ ጉዳዩ የበኩላቸውን መልስ አቅርቧል አመልካች ባቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ የማየት የስረ ነገር ስልጣን የለውም የሚል ክርክር ያቀረቡ ሲሆን በፍሬ ጉዳዩም ቤቱ የራሳቸው እንጂ የአሁኑ ተጠሪ አለመሆኑን በመግለጽ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቋል በዚህ አግባብ ክርክሩ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙ ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት የተጠሪ ነው ከሚል መደምደሚያ የደረሰ ሲሆን ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በዚህም አመልካች ቤቱን ለቀው ለተጠሪ እንዲያሰረክቡ ፍርድ ሰጥቷል አመልካች ይህ ውሳኔ በመቃወም ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቅሬታ ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔና ትዕዛዝ በመቃወም ለማሳረም ነው አመልካች ባቀረቡት የሰበር አቤቱታም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ከህግ ውጭ ውድቅ ስለ መደረጉ በፍሬ ጉዳዩም ቤቱ የአመልካች እንጂ የተጠሪ አለመሆኑን በፍሬ ነገር ደረጃ በተረጋገጠበት ሁኔታ በስር ፍርድ ቤት ውድቅ መደረጉ በህጉ አግባብ አይደለም በማለት የተከራከሩ ሲሆን በዚህ አግባብ አቤቱታ የቀረበለት አጣሪ ችሎትም አመልካች ቤቱን ለተጠሪ በአደራ መስጠታቸው ባልተጠረጋገጠበት ሁኔታ ቤቱን ለቀው እንዲያስረክቡ የመወሰኑን አግባብነት ተጠሪ ባሉበት ማጣራት ይቻላል ዘንድ ለዚህ ችሎት ያስቀርባል ተብሏል ተጠሪም የበኩላቸውን መልስ ያቀረቡ ሲሆን የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ እንዲፀና አመልክቷል የመልስ መልስም ቀርቧል የጉዳዩ አመጠጥ ከላይ የተገለጸው አጭር ይዘት ያለው ሲሆን እኛም ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነውን ውሳኔ አግባብነት ከላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል እንደመረመረነው የዚህ ችሎት ምላሽ የሚያሻው ዓቢይ ነጥብ በፍሬ ጉዳዩ የተሰጠው ፍርድና ትፅዛዝ ተገቢነት ከመመርመራችን በፊት ጉዳዩ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ታይቶ ፍርድ መሰጠቱ ከስረ ነገር ስልጣን አንጻር በህጉ አግባብ መሆን አለመሆኑን መታየት ያለበት ሆኖ አገኝተነዋል ከስር ፍርድ ቤት መዝገብ መረዳት የሚቻለው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤትና ይዞታ የሚገኘው ኦሮሚያ ክልል ፈንፊኔ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ ውስጥ ነው አመልካችም ነዋሪነታቸው ኦሮሚያ ክልል ስለመሆኑ ያከራከረ ጉዳይ አይደለም የአሁኑ ተጠሪ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረቡት መልስ ጉዳዩ የፌዴራል ሆኖ በውክልና በኦሮሚያ ክልል ባሉ ፍርድ ቤቶች የሚታይ ቢሆንም ውክልና ሰጪው በጉዳዩ ላይ ስልጣን የለውም ማለት ስላልሆነ ከዚህ አንጻር የቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት የለውም የሚል ክርክር ማቅረባቸውን ተመልክተናል በመሠረቱ የስረ ነገር ስልጣን ጥያቄ በየትኛውም የክርክር ደረጃ የሚነሳ ጉዳይ ስለመሆኑነ በፍብስስሕቁ እና ለ እና ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በበርካታ መዝገቦች በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተረጋገጠ ጉዳይ ነው አንድ ጉዳይ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን የሚወድቅ መሆነ አለመሆኑን ለመለየት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ተከታይ ድንጋጌዎች ማየቱ ተገቢ ይሆናል በተያዘው ጉዳይ ለክርክሩ ምክንያት የሆነው የማይንቀሰቀስ ንብረት በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ከመሆኑ በተጨማሪ አመልካች እና ተጠሪ የኦሮሚያና አዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ስለመሆናቸው የተካደ ጉዳይ አይደለም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በይፋ ባልተቋቋባቸው ክልሎች የፌዴራል ጉዳይ በውክልና የሚታይ ስለመሆኑ የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በግልጽ ያስቀመጠ ሲሆን በተያዘው ጉዳይ የስረ ነገር ስልጣኑ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቢሆንም ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤትና ይዞታ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ በመሆኑ መታየት ያለበት በኦሮሚያ ክልል ንብረቱ የሚገኝበት የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ላይ ስለመሆኑ የሕገ መንግስቱ አንቀጽ ያስገነዝበናል እንዲህ ከሆነ ደግሞ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ይሁን የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የስረ ነገር ስልጣን የሌላቸው መሆኑን መገንዘብ ሲገባቸው ይህንን በማለፍ ግራ ቀኙን በማከራከር ፍርድና ትፅዛዝ መስጠታቸው በህጉ አግባብ ሆኖ አልተገኘም በዚህ ሁሉ ምክንያት የስር ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ሳይኖራቸው የሰጡት ፍርድና ትዕዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ሊሻር የሚገባው ነው ብለናል በዚህም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ፍርድ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብስስሕቁ መሠረት ተሽሯል ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤትና ይዞታ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ በመሆኑ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የስረ ነገር ስልጣን የለውም በማለት ወስነናል ይሁንና የአሁኑ ተጠሪ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ክስ የማቅረብ መብታቸው ይህ ውሳኔ አያግዳቸውም ብለናል የዚህ ፍርድ ቤት ክርክር ያሰከተለው ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል በዚሀ ፍርድ ቤት በ ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል መዝገቡ ተዘጋ ወደ መዝገብ ቤት ተመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሩለ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርሃ መሰለ ፈይሳ ወርቁ ጳውሎስ ኦርሺሶ አመልካች አቶ ይስፃቅ ተክለ ዓዲቅ ተጠሪ ወሮ ፃረገወይን አሽኔ አቶ ጌጡ አሽኔ ወሮ ወይንሸት ተክሌ መዝገቡን መርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ ክርክር ሊቀርብ የቻለው አመልካች ታህሳስ ቀን ዓም ባቀረቡት የሰበር አቤቱታቸው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በኮመቁ ነሀሴ ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት የአቀረቡት አቤቱታ በዚህ ችሎት ታይቶ እንዲወሰን በሰበር አጣሪ ችሉቱ ስለተወሰነ ነውየሕጉ ጥያቄም በአንድ የፍትዛፃብሔር ክርክር ላይ በፍብሥሥሕግ ድንጋጌዎች መሰረት ጣልቃ በገባ ተከራካሪ ወገን ላይ በክርክሩ ከሳሽ የሆነው ወገን ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ክርክር ለማንሳት የሚችልበት የሕግ አግባብ መኖር ያለመኖሩን የሚመለከት ነው ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች ሚያቪያ ቀን ዓም በፃፉት ማመልከቻ ሲሆን የማመልከቻቸው ይዘትም ወላጅ አባታቸው መምሬ ተክለፃዲቅ ወዳዊት እና ወላጅ እናታቸው ወሮ ፀዳለ ታደሰ ተሰማ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ክልል ውሰጥ ቁጥሩ በሆነ ቤት ውስጥ ሲኖሩ ወላጅ አባታቸው ጥር ቀን ዓም ወላጅ እናታቸው ደግሞ ግንቦት ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን ገልፀው የወላጆቻው የውርስ ሃብት በመረጧቸው አጣሪ እንዲጣራላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አመልካች ሌላ ተጠሪ ሰይመው ያልነበሩ ቢሆኑም የአሁኑ ተጠሪዎች ወደ ክርክሩ ጣልቃ ገብተዋል ውርሱ እንዲጣራ ከተደረገ በኋላም ሪፖርቱ በ ዓም ለፍርድ ቤቱ ቀርቦ ግራ ቀኙ አስተያየት እንዲሰጡበት የተደረገ ሲሆን በዚህ ጊዜም አመልካች ተጠሪዎች ወራሾች ነን በማለት መቅረባቸው በይርጋ የታገደ ነው የሚል መቃወሚያ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም በዚህ መልኩ የቀረበውን የአመልካችን መቃወሚያ መርምሮ አመልካች በራሳቸው አመልካችነት ውርሱ እንዲጣራ ጠይቀው የውርስ አጣሪው በሕጉ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ወራሾችን ከለየ በኋላ ይርጋ ማንሳታቸው የህግ አግባብ የሌለው መሆኑን ይርጋውን ማንሳት ይችላሉ ቢባል እንኳን የውርስ አጣሪው ይቋቋም የሚል ጥያቄ ሲቀርብ መሆን አለበት የሚሉ ምክንያቶችን ይዞ የአመልካችን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ አድርጎታል የሟች ወራሾች እነማን እንደሆኑ በመለየት የውርስ አጣሪውን ሪፖርት አሻሽሎ አፅድቆታል አመልካች የአነሱት የይርጋ ክርክር ውድቅ በመደረጉ ላይ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ወደ ፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ያቀረቡ ሲሆን ከፍተኛ ፍቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን አፅንቶታል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪዎች አውራሾቻቸው ከሞቱ ከአስር አመታት በኋላ አመልካች ባቀረቡት የውርስ ንብረት ክፍፍል መዝገብ ላይ የሟቾች ወራሾች ነን በማለት የአቀረቡት የክፍፍል ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ነው በማለት አመልካች የአቀረቡት መቃወሚያ በበታች ፍርድ ቤቶች ውድቅ የተደረገው ከሕግ ውጪ ነው የሜል ሲሆን አቤቱታቸው በዚህ ችሎት እንዲታይ ተደርጎም ተጠሪዎች ቀርበው ከአመልካች ጋር በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርባጓአል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነውን ውሳኔ አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምሮታል እንደመረመረውም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን የይርጋ መቃወሚያ ስነ ስርዓታዊ አይደለም በሚል ምክንያት ውድቅ ማድረጋቸው ሕጋዊ መሰረት አለው። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባ ሆኖ ተገኝቷአል ከክርክሩ ሂደት መረዳት የተቻለው አመልካች የሟች አባታቸው አቶ ተክለጻዲቅ ወዳዊት እና የሟች እናታቸው ወሮ ፀዳለ ታደሰ ወራሽ መሆናቸው የተረጋገጠ መሆኑን ኛ እና ኛ ተጠሪዎች የሟች ወሮ ጸዳለ ታደሰ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸውን ኛ ተጠሪ የሟች አቶ ተክለጻዲዲቅ ወዳዊት የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸውን በአመልካች ያልተካደ ከመሆኑም በላይ የወራሽነት ማስረጃ ቀርቦ መረጋገጡን ተጠሪዎች ያገኙት የወራሽነት ማስረጃ መብትና ጥቅም ባለው ወገን ተቃውሞ ቀርቦበት ያልተሰረዘ መሆኑን ነው እንዲሁም የበታች ፍርድ ቤቶች የአሁኑ አመልካች የሟቾች የውርስ ሃብት በፍርድ ቤት ትአዛዝ አጣሪ ተሹሞ የውርስ ዛብቱ ተጣርቶ ብቸኛ የሟቾች ወራሽ መሆናቸው ተረጋግጦ የውርስ ሃብቱ በስማቸው እንዲዛወር አመልካች በመሆን ክስ ከማቅረባቸው ውጪ ተጠሪዎች የአመልካችን ክስ በመቃወም በተከሳሽነት ጣልቃ ገብተው ለመከራከር አቤቱታ ከማቅረብ ውጪ የሟቾች ወራሽ መሆናቸው ተረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጣቸውም ሆነ የውርስ ሣዛብት ድርሻቸው እንዲሰጣቸው ከሳሽ በመሆን ክስ ያለማቅረባቸውን በአቢይ ምክንያትነት ይዘው አመልካች የክስ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ የይርጋ መከራከሪያ በመጥቀስ ያቀረቡት ክርክር ውድቅ ማድረጋቸውን ተመልክተናል በመሰረቱ በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችልና ተካፋይ ያልሆነበት ክርክር የሚሰጠው ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ወገን አቤቱታውን ለማቅረብ መብት እንደአለው የፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ በእነዚህ ድንጋጌዎች የተዘረጋው የጣልቃ ገብነት ስርዓት በአንድ በመካሄድ ላይ ባለ ክርክር ውስጥ በከሳሽነት ወይም በተከሳሽነት ያልተሰየሙ ሰዎች ለክሱ ምክንያት በሆነው ነገር ላይ መብት ወይም ጥቅም ያላቸው መሆኑን በማስረዳት ፍርድ ቤቱ በከሳሽነት ወይም በተከሳሽነት ገብተው ተካፋይ እንዲሆኑ እንዲፈቀድላቸው ዳኝነት የሚጠይቁበትን አግባብ የሚያሳይ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ስርዓት ነው ድንጋጌዎቹ ጣልቃ ገብ የሆኑት ወገኖች የሚያቀርቡት አቤቱታ ክስ ከቀረበበት ምክንያት ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያለው መሆን ያለበት ሲሆን በሚሰጠው ፍርድ ወይም ውሳኔ መብታቸው በቀጥታ የሚሜነካ መሆኑ መረጋገጥ እንደሚገባ ያስገነዝባሉ ክስ በቀረበበት ጉዳይ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ መብት ጥቅማቸውን ወይም ግዴታቸው የሚነካባቸው ወገኖች የግድ ተሳታፊ መሆን እንደሚገባቸው የፍትዛብሔር ስነ ስርዓት ሕጉ በቁጥር ስር ያስቀመጠበት አቢይ ምክንያትም አንድን የክስ ምክንያት የሚመለከቱ የክርክር ነጥቦች ሁሉ በማያዳግም ሁኔታ ዳኝነት እንዲያገኙ ለማድረግ ታስቦ ስለመሆኑ ይታመናል እንደዚህ አይነት ሁኔታ ሲያጋጥም ደግሞ የክሱ ማመልከቻ መሻሻል እንደአለበትም በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ በግልጽ ያሳያል እንደዚህ አይነት የክርክር አመራር መከተል ደግሞ የይርጋ ጥያቄውንም ሆነ ሌሎች ክርክሮችን በሕጉ አግባብ በመምራት ተገቢውን ዳኝነት መስጠት የሚያስችልና የፍትፃዛፃብሔር ስነ ስርዓት ሕጉ መሰረታዊ አላማዎችንም የሚያሳካ ነው ተብሎ ይታሰባል ከዚህ አንጻር ሲታይ አንድ ክርክር ታይቶ የፍርድ ውሳኔ ቢያርፍ የሚሰጠው ውሳኔ መብቴንጥቅሜን ወይም ግዴታን የሚነካ ነው በማለት ወደ ክርክሩ ለመግባት ጥያቄ የሚያቀርብ ሰው ከሳሽ ወይም ተከሳሽ ለመሆን በቂ የክስ ምክንያት ያለው መሆኑ ከተረጋገጠ በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ ክሱ አንዲሻሻል በማድረግ ስርዓቱን ጠብቆ የሚቀርበውን ማናቸውንም ክርክር አግባብነት ካለው መሰረታዊና ስነ ስርዓታዊ ድንጋጌ ጋር በማገናዘብ ተገቢውን ዳኝነት መስጠት የዳኝነት አካሉ ተግባር ነው ስለሆነም የጣልቃ ገብነት አቤቱታ አቅራቢዎች በከሳሽነትም ሆነ በተከሳሽነት ሲሰየሙ ይርጋን ለማንሳት የሚችሉበትና የማይችሉበት አግባብ ያለ መሆኑን ከላይ የተመለከቱት ስነ ስርዓታዊ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ እነዚህ ድንጋጌዎች የውርስ ንብረቱን ለብቻው ለመውሰድ ጥያቄ ያቀረበ ወገን በሌሎች መብት አለን በሚሉ ወገኖች የጣልቃ ገብነት አቤቱታ ቀርቦበት የዳኝነት ጥያቄው ተቀባይነት እንዳያገኝ መፍትሔ ሲጠየቁ ዳኝነት ሰጪው አካል በጣልቃ ገብነት ጊዜ የይርጋ ክርክር ሊነሳ የሚችልበት አግባብን መሰረት በማድረግ ተገቢውን ዳኝነት ሊሰጥ እንደሚችል የሚያሳዩ እንጂ ይርጋ ሁሉጊዜ መነሳት የአለበት በተከሳሽነት በተሰየሙ ሰዎች ብቻ ነው ወደሚለው ድምዳሜ የሚያደርሱ አይደሉም እንደየክርክሩ ይዘትና አቀራረብ እንዲሁም የዳኝነት ጥያቄው ውጤት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሚያስከትለውን የመብት አድማስ እየታዬ ከሳሽ የሆነ ወገን ተከሳሽ ተከሳሽ ደግሞ ከሳሽ በሚል ዘንግ ተመድቦ ዳኝነት ሊሰጥበት የሚገባው ነው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረቡት የይርጋ መቃወሚያ ሊስተናገድ የሚችል አይደለም የተባለው ይርጋ መቃወሚያ የሚነሳው በተከሳሽ በመሆኑና ተጠሪዎችም የጠየቁት ዳኝነት የውርስ ሃብት አንዲሰጣቸው የሚል ይዘት የለውም በሚል ከሳሽ በነበሩት ባሁኑ አመልካች የሚነሳበት አግባብ የለም በሚል ነው ይሁን እንጂ ተጠሪዎች በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው የፍርድ ውሳኔ መብታቸውን ጥቅማቸውን የሚነካ መሆኑን ጠቅሰው ወደ ክርክሩ ለመግባት የሚያስችላቸው የክስ ምክንያት ያላቸው መሆኑ ግራ ቀኙን ያላከራከረና በስር ፍርድ ቤቶችም የተረጋገጠ ጉዳይ ሲሆን ጥያቄያቸውም አመልካች የሟቾችን የውርስ ንብረት ብቻቸውን ለመጠቀም የሚያስችላቸው መብት የለም በማለት በሕጉ አግባብ አግኝተናል በሚሉት የወራሽነት ማስረጃ መሰረት ድርሻቸው እንዲጠበቅላቸው መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው ይህ የተጠሪዎች ጥያቄ በሕጉ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ያልቀረበ መሆኑን አመልካች ገልጸው መከራከራቸው ደግሞ ክርክሩ የውርስ አንደመሆኑ መጠን አመልካችን እንደተከሳሽ ተጠሪዎችን ደግሞ እንደከሳሽ የሚያስቆጥራቸው ነው የሚል ትርጉም ከሚያሰጥ በስተቀር ሌላ የተከራካሪ ወገኖች ዘንግን የሚፈጥር አይደለም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ከተጠሪዎች የጣልቃ ገብነት አቤቱታ ጠቅላላ ይዘት እና መጨረሻ ላይ በፍርድ ቤቱ እንዲረጋገጥላቸው ከጠየቁት የዳኝነት ጥያቄ አንጻር እንዲሁም የክርክሩ ባህርይም የውርስ ንብረት ድርሻ ጋር ተያይዞ የተነሳ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ተጠሪዎችና አመልካች የተከራካሪነት ቦታ እአንደተለዋወጡ በመቁጠር የአመልካችን የይርጋ መቃወሚያ መሰረት አድርጎ በመሰረታዊ ሕጉ የተደገፈ መሆን ያለመሆኑን በመመርመርና አስፈላጊ ከሆነም በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ በማስረጃ አጣርቶ የተጠሪዎች የዳኝነት ጥያቄ በይርጋ የታገደ መሆን ያለመሆኑ ላይ ብይን መስጠት ሲገባቸው አመልካች በከሳሽነት ዘንግ መቅረባቸውን ብቻ መሰረት በማድረግ የይርጋ መቃወሚያቸውን ሊያነሱ የሚችሉበት የሕግ አግባብ የለም በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ውሳኔ አመልካች ይርጋን ማንሳት አይችሉም ተብሎ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ ነሐሴ ቀን ዓም የጸናው የውሳኔ ክፍል በፍብስስህቁጥር መሰረት ተሽሯል አመልካች ተጠሪዎች ጣልቃ ሲገቡ ይርጋ ለማንሳት የሚከለክላቸው ሕግ የለም ብለናል በዚህም መሰረት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ቀጥሎ በአመልካች የይርጋ ጥያቄ ላይ አስፈላጊ ሲሆን ተገቢውን ማጣራት አድርጎ ተገቢ ዳኝነት እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍብስስህቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታል ይጻፍ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች የሟች ወሮ ጸዳለ ታደሰ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸውን ኛ ተጠሪ የሟች አቶ ተክለጻዲዲቅ ወዳዊት የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸውን አስመልክቶ በስር ፍርድ ቤቶች የተያዘው ድምዳሜ በዚህ ውሳኔ አልተነካም በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ በተመለከተ ግራ ቀኙ ወገኖች ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠአ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰበር መዝገብ ቁጥር ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርሃ መለሰ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሠናይት አድነው አመልካች ሶፍያን ከማሎ አማና ከማሎ አሚኖ ከማሎ ሻቢር ከማሎ ወኪል ወሮ ሰዲያ አብድሮ ቀረቡ ሐሕይቃ ከማሎ ሙስሊም ካመሎ ተጠሪ ወሮ ጀሚላ ቃሲም ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጠ ፍርድ ጉዳዩ ከውርስ ጋር ተያይዞ የቀረበን ክርክርን መሰረት ያደረገ ነው ይህንን የሰበር አቤቱታ አመልካቾች ያቀረቡት በሱዴ ወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም የጸናውን ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም ሽሮ ተጠሪ ሄክታር የገጠር እርሻ መሬት ለአመልካቾች ሊለቁ አይገባም በማለት በመወሰኑና ይኹው የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር አጣሪ ችሎት በመቁጥር በ ዓም ትእዛዝ በመሰጠቱ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ነው የአቤቱታቸው መሰረታዊ ይዘትም የወላጅ አባታቸውን የሟች አቶ ከማሎ ሀምዳ የውርስ ንብረት የሆነውን የገጠር አርሻ መሬትና ባህርዛፍ እንዲካፈሉ ክስ መስርተው የሟቹ ሚስቶች በሆኑት ባሁኗ ተጠሪና የአመልካቾች ወላጅ እናት እጅ ያለው ይዞታ መኖሩ ተረጋግጦ ተጠሪ ያላግባብ የያዙትን ይዞታና ባህርዛፍ እንዲያካፍሉ በወረዳውና ጋዉ ጮ ሠፊጩ ኮከ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በዞኑ የሸሪያ ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ በክልሉ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የተሻረው ተጠሪ ተገቢውን ክርክርና ማስረጃ ባላቀረቡት ሁፄታ ከመሆኑም በላይ የአመልካቾችን የውርስ ንብረት እንካፈል ጥያቄ በዝምታ ያለፈ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት አንዲታይ በመደረጉም ተጠሪ ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጎል በመሰረቱ የኢፌዲሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀፅ እና በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግት ህገ መንግስት በአንቀጽ ስር የግልና የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖቶች ወይም በባሕሎች ሕጎች መሰረት መዳኘትን በሕገ መንግስቱ ክልከላ እንዳልተደረገበት በግልጽ ከማስቀመጡም በላይ ዝርዝሩ በሕግ እንደሚወሰን ያሳያል በሸሪዓ ፍርድ ቤት የመዳኘት መብትም ምንጩ ይቬኬው የሕገ መንግስቱ ድንጋጌ ሲሆን በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትም የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በአዋጅ ቁጥር መሰረት ተደራጅተዋል በዚሁ አዋጅም ስልጣናቸው ተለይቶ ተቀምጧል በአዋጁ የክርክሩን የአመራር ሥርዓት ካልሆነ በስተቀር የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በሥረ ነገር ሥልጣናቸው ሥር የሆኑ ጉዳዮች የሚቀርብላቸውን አቤቱታና ክርክር የሚወስኑት የሸሪዓ ህግን መሠረት በማድረግ አንደሆነ በአዋጅ ቁጥር በአንቀፅ ስር በግልፅ የተደነገገ ሲሆን አንድ ሰው ለሸሪዓ ፍርድ ቤት ክስ ወይም አቤቱታ ሲያቀርብ ሥነ ሥርዓታዊ ከሆነው ጭብጥና ጥያቄ ውጭ የሆኑት ጉዳዮች በሸሪዓ ህግ ለመዳኘት ፈቃድ የሰጠ መሆኑም ሊረጋገጥ ይገባልበመሆኑም የሸሪዓ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ተመልክቶ ዳኝነት ከመስጠቱ በፊት በአዋጅ ቁጥር አግባብ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የተሰጠው መሆኑን በቅድሚያ ሊያረጋግጥ የሚገባ መሆኑን ከአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌና ከፍብሥሥሕቁጥር እና ለ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ይህ ችሎትም ሆነ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ ሀ ለ እና አዋጅ ቁጥር እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ጣምራ ንባብ መሰረት ስነ ስርዓታዊ የሆነ የህግ ጥያቄን ብቻ ለማየት ስልጣን አንዳላቸው ግንዛቤ በመውሰድ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ ስነ ስርዓታዊ ሕጎችን መሰረት አድርጎ የተሰጠ መሆን ያለመሆኑን መመርመር እንጂ ከዚህ ውጪ መደበኛ ሕጎችን መሰረት አድርገው በሸሪዓ ፍርድ ቤት የተሰጠውን ውሳኔ ሊመረምሩ የሚችሉበት አግባብ የለም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እኛም የቀረበውን የሰበር አቤቱታ ግራ ቀኙ በስር ፍርድ ቤት ካቀረቡት ክርክር እና ማስረጃ እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር ከተዘረጋው ስርዓት አንጻር የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሥነ ስርዓት ህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን ያለመሆኑን መርምረነዋል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የክልሉ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ተጠሪ ካሜትር ይዘው እንዲቀሩ ውሳኔ የሰጠው አመልካቾች በወላጅ እናታቸው በኩል ተጠሪ ይዞታውንና ባህርዛፉን አንዲለቁላቸው የመሰረቱትን ክስ የበታች የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ተቀብለው ተጠሪ ይዞታውን እንዲለቁ መወሰናቸው ተገቢውን የፍሬ ነገር ማጣራትና የሸሪዓ ሕግ መሰረት ያደረገ መሆን ያለመሆኑን በመመርመር ስለመሆኑ ከውሳኔው ግልባጭ መረዳት ችለናል አመልካቾች በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ለመዳኘት ፍቃደኛ ሳይሆኑ የተሰጠ ውሳኔ ስለመሆኑ ገልጸው ያቀረቡት ቅሬታ የሌለ ሲሆን አጥብቀው የሚከራከሩት ተጠሪ የያዙትን ይዞታ እንድንካፈል አልተወሰነም በሚል ነው ይህም የሚያሳየው አመልካቾች ተጠሪ የያዙትን ይዞታ በሟች ከማሎ ሀምዳ ወራሽነታቸው ከተጠሪ ጋር ልንካፈል ይገባል በሚል የሚከራከሩ መሆኑን ነው ይሁን እንጂ የክልሉ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ፍሬ ነገሩን በራሱ አጣርቶ የአመልካቾች ወላጅ እናት የሆኑት ወሮ ዛዲያ አብድሮ ሄክታር ይዘው ያሉ መሆኑን ይህን ይዞታ ይዘውም የአሁኑ አመልካቾችን ወክለው ተጠሪ የያዙትን ሄክታር ጭምር ለመውሰድ ዳኝነት መጠየቃቸው በጉዳዩ ከተረጋገጡት ፍሬ ነገሮችና ከሸሪዓ ሕግ አንጻር ተገቢ ያለመሆኑን በመገንዘብ ተጠሪ የያዙትን ይዞታ ሊለቁ አይገባም በማለት ዳኝነት መስጠቱን የውሳኔ ግልባጭ የሚያሳይ በመሆኑና ይህም ውሳኔ ከሸሪዓ ሕግ አንጻር ታይቶ ከመሰጠቱም በተጨማሪ የአመልካቾች ወላጅ እናትም ከተጠሪ ይዞታ የበለጠ ይዞታ ይዘው እንደሚገኙና አመልካቾችም ከወላጅ እናታቸው ስር ያሉ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆኑን ተገንዝበናል ስለሆነም የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በሕግ ተለይቶ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ተጠሪ ይዞታውን የሚለቁበት አግባብ መኖር ያለመኖሩን በማስረጃ አጣርቶና ጉዳዩን በሐይማኖት ስርዓት መዝኖ ይዞታውን ተጠሪ ሊለቁ የሚችሉበት ሐይማኖታዊ ምክንያት የሌለ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ መሆኑን ድምዳሜ ላይ ደርሷል ይሔው ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቱ ፍሬ ነገርን በማጣራት እና ማስረጃ በመመዘን ስልጣኑ የደረሰበት መደምደሚያ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሚ የሚመዘንበት አግባብ የሌለ መሆኑን በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እንዲሁም በክልሉ የሸሪዓ ፍቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ከእነዚህ የሕግ ማዕቀፎች አንጸር ስናየው ደግሞ ሸሪዓ ፍቤቶች ክርክሩ ሲመሩ በስነ ስርዓት ሕግ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ፈጽመዋል ለማለት የሚያስችል ምክንያት አላገኘንም ከዚህ አንፃር ሲታይ አመልካቾች የክፍፍል ጥያቄአችን ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሆኗል በማለት ያቀረቡት ክርክር የጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ፍሬ ነገሩን አጣርቶና በሐይማኖቱ ስርዓት አግባብ ውድቅ ያደረገውን ያላገናዘበ እና የአመልካቾች ቅሬታ መሰረታዊ ይዘቱ በሐይማኖት ስርዓት ላይ ተመርስቶ የተሠጠውን ውሳኔ በመደበኛው ሕግ እንዲታይ የሚጠይቅ በመሆኑ አልተቀበልነውም በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች የክልሉ ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት የአመልካቾችን ክርክር ውድቅ በማድረግ በሰጠው ውሳኔና ይህንኑ ውሳኔ ባፀናው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር አጣሪ ችሎት ትዕዛዝ ላይ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህትት አላገኘንም በመሆኑም የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ሸሪአ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ አጣሪ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፋዘ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ቀነአ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራው ፀሃይ መንክር አመልካች የሰቆጣ ከተማ ቤቶች ልማት ጽቤት ዓህ ሙሉ ባዩለኝ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አድና ምህረቱ ጠነቀዓጥበብ ገሚካኤል ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የተያዘው ክርክር የተጀመረው የአሁን አመልካች በተጠሪ ላይ በአማራ ብክመንግስት በሰቆጣ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረበው ክስ ነው የክሱ ይዘት ተከሳሽ የከሳሽ መቤት የሆነን በሰቆጣ ከተማ ቀበሌ የሚገኝ ኮንደሚኒየም የጋራ መኖሪያ ቤት ቁጥር ክ ባለሁለት መኝታ ቤት ከሚመለከተው አካል ፈቃድ ሳያገኙና ሳይሰጣቸው በራሳቸው ከጥር ወር ዓም ጀምሮ ንብረታቸውን አስገብተው ቤቱን ይዘው ስለሚገኙ ቤቱን ለቀው እንዲያስረክቡ እንዲወሰን በማለት ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው ተጠሪ ለክሱ ባቀረቡት መቃወሚያ በዚሁ ጉዳይ በመቁጥር በሁከት ይወገድልኝ ከሶኝ ተከራክረን ፍርድ ቤቱ ሁከት አለመፍጠሬንና በህጋዊ መንገድ በቤቱ መቀመጤንና የሚፈለገውን ክፍያ እየከፈልኩ ለመሆኔ አረጋግጦ የፈጠርኩት ሁከት የሌለ ስለመሆኑ ተወስኖልኝ እያለ የመጨረሻ ውሳኔ ባገኘ ጉዳይ ድጋሚ እንደአዲስ ከሳሽ ጭብጡን ሳይቀይር የክሱን ርፅስ ብቻ በመቀየር ይዞታ ይረጋገጥልኝ በሚል ሰበብ ከቤቱ ለማስወጣት ያቀረበው የዛሰት ክስ በመሆኑ በፍብሥሥቁ እና ለ መሰረት በፍርድ ያለቀ ጉዳይ ነው ተብሎ ክሱ ውድቅ ይደረግልኝ በማለት ጠይቀዋል ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያው ላይ ግራቀኙን ያከራከረ ሲሆን ከሳሽ በመቃወሚያው ላይ ባቀረበው ክርክር በመጀመሪያው ክስ ተከሳሾች ሁለት የነበሩ መሆኑንና በአሁኑ ክስ ግን ተከሳሽ አንድ ሰው ብቻ መሆናቸውን የክርክሩ ፍሬ ነገርም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የመጀመሪያው የሁከት ይወገድልኝ ሲሆን የአሁኑ ግን ይዞታ ይለቀቅልኝ የሚል መሆኑን የሚያዙት ጭብጦችም በመጀመሪያው ሁከት አለ የለም የሚል ሲሆን በአሁኑ ደግሞ ተከሳሽ ይዞታውን ይለቃሉ አይለቁም የሚል በመሆኑ የተለያዩ መሆናቸውን በማንሳት ተከራክሯል ተከሳሽ በበኩላቸው በመጀመሪያው ክስ ሁለት ተከሳሾች ቢኖሩም ከእሳቸው ውጪ ሌላዋ ተከሳሽ አለመከራከራቸውንና ውሳኔም አንዳልተሰጠባቸው የክርክሩም ይዘት በጭራሽ ልዩነት የሌለውና ዝርዝር ክሱ ተመሳሳይ መሆኑን በመጀመሪያው ክስ ፍርድ ቤቱ አከራክሮ የሰጠው ውሳኔ ሁከት አለ የለም የሚለው ብቻ ሳይሆን የቤት ኪራይ ግንኙነት ስለመኖሩ ጭምር አከራክሮ ውሳኔ የሰጠ መሆኑን በማንሳት መቃወሚያቸውን አጠናክረዋል የመቃወሚያ ክርክሩ በዚህ መልኩ የቀረበለት የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን መርምሮ የመጀመሪያው ክስ ላይ ሁለት ተከሳሾች የነበሩ መሆኑና የአሁነ ክስ ደግሞ በተጠሪ ላይ ብቻ መሆኑ ጉዳዩ በፍርድ ያለቀ ነው ከሚለው የመከራከሪያ ፃሳብ ጋር ፍፁም ግንኙነት የሌለው መሆኑን የሥረ ነገር ክርክሩ እና የተያዘው ጭብጥ ሲታይ የከሳሽ የዳኝነት ጥያቄ በፊተኛው ክስም ሆነ በአሁነ ክስ የቤቱ ይዞታ እንዲለቀቅለት ስለመሆኑ ሁለቱንም የክስ ዝርዝር ይዘቶች አይቶ መረዳት እንደሚቻል በአጠቃላይ በመጀመሪያው ክስ ከሳሽ በሁከት ይወገድልኝ ሽፋን ክስ ያቀረበ ቢሆንም ተከሳሽ የቤት ኪራይ ግንኙነት ያላቸው መሆኑ በተረጋገጠበት ሁኔታ ሁከት ሊባል እንደማይገባና በኪራይ ግንኙነት ምክንያት የያዙት ይዞታ ህጋዊ ውጤት ያለው መሆኑ ተረጋግጦ ፍርድ ተሰጥቶበት ያደረ ጉዳይ በመሆኑ በድጋሚ የቀረበው ክስ በፍብሥሥህቁ ለ እና መሰረት ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ብይን ሰጥቷል አመልካች ይህን ብይን በመቃወም ቅሬታውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አና ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የሰበር አቤቱታው ለዚህ ፍርድ ቤት የቀረበው በዚህ ነው አመልካች የካቲት ዓም ባቀረበው የሰበር ማመልከቻ በሥር ፍርድ ቤቶች የተላለፈው ብይን እና ትዕዛዝ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው እንዲባል እና ተጠሪ በህገወጥ መንገድ የያዙትን ቤት ለአመልካች ሊያስረክቡ ይገባል ተብሎ እንዲወሰን ጠይቋል ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት ተደርጎ ሀምሌ ዓም በተፃፈ መልስ ቤቱ ውስጥ የገባሁት አመልካች እንደሚለው በህገወጥ መንገድ ሳይሆን አንደማንኛውም የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኛ በከተማ ቤቶች ልማት ቤት በነበረው አሰራር መሰረት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ቤት እንዲሰጠኝ ወረፋ ከያዝኩ በኋላ መሆኑና በየወሩ የቤቱን ኪራይ አየከፈልኩ መሆኑ አመልካች እራሱ በፍርድ ቤት ያመነውና የማይክደው ከመሆኑ በተጨማሪ በሥር ፍርድ ቤት ተገቢው ማስረጃ ቀርቦ ከዚህ ቀደም ሁከት ይወገድልኝ በማለት ባቀረበው ክስ ውሳኔ ያገኘ በመሆኑ አንድ አይነት ጭብጥ የተያዘበትና አንድ አይነት ክርክር ነው ተብሎ ክሱ ውድቅ መደረጉ በአግባቡ ነው እንዲባል ጠይቀዋል አመልካቹም የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን በበኩላችን የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ብይን አና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል የፍትሃብሄር ስነ ስርዓት ህጉ ክርክሮች መቋጫ ይኖራቸው ዘንድ ከዘረጋው ሥርዓት አንዱ በአንቀፅ ሥር የተደነገገው የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮችን የተመለከተው ድንጋጌ ነው በፍብሥሥሕቁ ስር እንደተደነገገው አንድ ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት መረጋገጥ ያለባቸው ሁኔታዎች ቀደም ሲል ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የነበሩ ጉዳዮች በድጋሚ በቀረበው ክስም ላይ በቀጥታ በፍሬ ነገር ጭብጥ ሆነው መቅረባቸው ቀደም ሲል የነበረውን ክርክር አሁን በክርክር ተሣታፊ በሆነ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወገኖች መሆኑንና እነዚህ ጉዳዮች ቀደም ሲል በተካፄደው ሙግት የመጨረሻ ፍርድ ያረፈባቸው መሆኑን ይመለከታል ከሕጉ ይዘት መገንዘብ እንደሚቻለው ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የሚለው ሐረግ በመጀመሪያው ክርክር ላይ ከአንደኛው ወገን ተጠይቆ በሌላኛው ወገን የተካደ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የታመነና በዚሁ ላይ የፍርድ ውሣኔ ያረፈበት የክርክር ነጥብ መሆኑን መረዳት ይቻላል በመሆኑም በድጋሚ በቀረበው ክስ በቀድሞው ክርክር ተሣታፊ በነበሩ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወገኖች የሚካሄድ መሆኑና በሁለተኛው ክስም የተያዘው ፍሬ ነገር ጭብጥ ከመጀመሪያው ጋር ተመሣሣይ ሆኖ የመጨረሻ ፍርድ ያረፈበት መሆነ ከተረጋገጠ አንዲሁም ጉዳዩ የመጨረሻ ፍርድ አርፎበታል የሚል ተቃውሞ በተከራካሪ ወገን ከተነሣ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁ ለ እና ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል በተያዘው ጉዳይ ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ እንደተቻለው አመልካች ሁከት ይወገድልኝ በሚል አከራካሪው ቤት እንዲለቀቅለት አስቀድሞ ባቀረበው ክስ መሰረት በግራቀኙ መካከል ክርክር ተደርጎ አመልካች ከተጠሪ ጋር የቤት ኪራይ ግንኙነት ያለው መሆኑ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በተረጋገጠበት ሁኔታ ተጠሪ ሁከት ፈጥረዋል ሊባል እንደማይገባና በኪራይ ግንኙነት ምክንያት የያዙት ይዞታ ህጋዊ ውጤት ያለው መሆኑ ተረጋግጦ ፍርድ ተሰጥቶበት ያደረ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ በማረጋገጥ ወስኗል ስለሆነም አመልካች ሁከቱ ተወግዶ ቤቱ እንዲለቀቅለት ክስ አቅርቦ የተጠሪ ይዞታ ህጋዊ መሆኑ ዳኝነት ከተሰጠበት በኋላ ይዞታ ይለቀቅልኝ በማለት ያቀረበው ክስ ዳኝነት በተሰጠበት ጉዳይ ላይ በድጋሚ የቀረበ በመሆነ ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌዎች አንፃር ተቀባይነት ያለው አይደለም አመልካች በቀደመው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ካለው በየደረጃው በይግባኝ እና በሰበር ስርዓት አቤቱታ ከሚያቀርብ በቀር በዚያው ጉዳይ ድጋሚ ዳኝነት መጠየቁ ህጉን የተከተለ አይደለም በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤት በድጋሚ የቀረበው ክስ በፍብሥሥህቁ ለ አና መሰረት ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ያሳለፈው ብይንና በየደረጃው ቅሬታ የቀረበላቸው ፍርድ ቤቶች ቅሬታውን አለመቀበላቸው ህጉን መሰረት ያደረገ በመሆኑ የተፈፀመ የህግ ስህተት የለም ብለናል ተከታዩንም ወስነናል ውሣኔ የሰቆጣ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በፍመቁ ሰኔ ቀን ዓም ያሳለፈው ብይን የዋግኽምራ ብሄረሰብ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፍመቁ ሀምሌ ቀን ዓም ያሳለፈው ትዕዛዝ አንዲሁም የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሰመቁ ታህሳስ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጸንቷል አመልካች ሁከት ተወግዶ ይዞታ እንዲለቀቅለት ክስ አቅርቦ ፍርድ ከተሰጠ በላ በድጋሚ ይዞታ ይለቀቅልኝ በሚል ክስ የመሰረተበት አግባብ በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ተቀባይነት የለውም መባሉ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ስለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጌ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችዳፄ መላኩ ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር ወሮ ጀምላ ጆብር ቃ ተወካይ ሸፊቃ ሁሴን ቀርበዋል አችቶ ሶፊያ ጅማ ሙም የቀረበ የለም ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የንብረት ክርክር የሚመለከት ሲሆን ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበችዉን አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የአሁን አመልካች ከሳሽ የአሁን ተጠሪ ደግሞ ኛ ተከሳሽ በዚህ ችሎት የክርክሩ ተካፋይ ያልሆኑት ሚማ ሚስጠፋሩማና ጅማአሊማ ጅማመሀመድ ጆማ አና ናስር ሁሴን ኛኛ ተከሳሾች ሆነው ሲከራከሩ ነበር ከሳሽ ባቀረበችዉ ክስ በተከሳሾች አክስት ግቢ ዉስጥ በነበረዉ ክፍት መሬት ላይ ሰርቪስ ቤት እና ከ የተዘረዘሩትን አትክልቶች ያለማሁት ቢሆንም አሁን ይዞታዉን ለወራሾች እንዲተላለፍ ዉሳኔ ስለተሰጠ ግምቱን ብር እንዲከፍሉኝ በማለት ከሳለች በዚህ ክስ ላይ ከኛኛ ተከሳሾች ባቀረቡት መልስ ይህ ጉዳይ ከዚህ ቀደም የመጨረሻ ዉሳኔ ያገኘ በመሆነ አና አትክልቱን አርሷ ስላልተከለች የንብረት ግምት እንዲከፈለኝ በማለት ያቀረበችዉ ክስ ተቀባይነት የለዉም በማለት ተከራክሯል ኛ ተከሳሽ በበኩሉ ባቀረበዉ መልስ የከሳሽ ክስ ተገቢ ነዉ በማለት ተከራክሯል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ከዚህ በኋላ ፍቤቱ የሰዉ ምስክሮችን በመስማት የቀረበዉን የሰነድ ማስረጃ በመመዘን በሰጠዉ ዉሳኔ ተከሳሾች የቤት እና የአትክልት ግምት በአጠቃላይ ብር ለከሳሽ አእንዲከፍሉ ሰርቪስ ቤቱ እና አትክልቶቹ የዉርስ ንብረት ሆኖ ተከሳሾች እንዲከፋፈሉ በማለት ወስኗል የሥር ኛኛ ተከሳሾች በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ፍቤቱ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ ባዮች ከዚህ ቀደም የአክስታቸዉ ይዞታ ካሜ የሆነዉን በዉርስ ለመከፋፈል በፍቤት ክስ ባቀረቡ ጊዜ መልስ ሰጭ የሥር ከሳሽ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጣልቃ ገብታ ስትከራከር በይዞታዉ ላይ ስለሰራችዉ ቤት ሲሆን በዚህ መሰረት የቤቱ ግምት እንዲከፈላት አና ቤቱ ወደ ዉርስ ተቀላቅሎ እንዲከፋፈሉ የተወሰኑ በመሆነ መልስ ሰጭ ከዚህ ዉሳኔ በላ እንደአዲስ የአትክልቶች ግምት እንዲከፈለኝ በማለት ክስ ያቀረበች በመሆነ ይህ ደግሞ ዳኝነት በአንድ ቦታ አጠቃላ መጠየቅ ሲገባት ከፋፍላ የጠየቀች በመሆኑ የሥር ፍቤት የሰርቪስ ቤት ግምት ይግባኝ ባዮች አእንዲከፍሏት በማለት የሰጠዉ ዉሳኔ ተገቢ ቢሆንም የአትክልቶችን ግምት እንዲከፍሏት የሰጠዉ ዉሳኔ ግን ያለአግባብ ነዉ ይግባኝ ባዮች የአትክልቶችን ግምት ለመልስ ሰጭ መክፈል የለባቸዉም በማለት ወስኗል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበዉን ቅሬታ ዉድቅ በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነዉ የአሁን አመልካች በ ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ ከዚህ ቀደም በነበረዉ ክርክር ወራሾች ከዉርስ ንብረት ቀላቅለዉ የጠየቁት አንድ ትልቅ መኖሪያ ቤት ብቻ ነዉ እንጂ የተለያዩ አትክልቶችን ጨምረዉ ባልጠየቁበት አመልካች በፍብሥሥሕቁ መኖሪያ ቤቱን በተመለከተ ተጠሪዎች የጠየቁትን መብት ለመቃወም ወደ ክርክሩ የገባሁት ሆኖ እያለ በክርክሩ ዉስጥ ያልነበረዉን የተለያዩ አትክልቶችን በተመለከተ በዛን ጊዜ መጠየቅ ነበረባት አሁን መጠየቅ አትችልም በማለት የሰጡት ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲሻርልኝ በማለት አመልክታለች የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት የአሁን አመልካች በቀድሞ ክስ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጣልቃ ገብተሸ ሲትከራከሪ የአትክልት ግምት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አልጠየቅሽም በማለት ክሷ ዉድቅ ሲደረግ በቀድሞ ክስ አትክልቶች በተመለከተ ክርክር ስለመኖሩ አለመኖሩን ለማጣራት ተጠሪ መልስ እንዲሰጥ ባዘዘዉ መሰረት በ ዓም የተጻፈ መልስ አቅርቧል የመልሱም ይዘት በአጭሩ የሥር ፍቤቶች በዚህ ጉዳይ የሰጡት ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስለሆነ እንዲጸናልኝ ወጪና ኪሳራ እንዲወሰንልኝ በማለት በዝርዝር ተከራክሯል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነዉ የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን ተጠሪ ጨምሮ የሥር ተከሳሾች በጉቶ ጊዳ ወረዳ ፍቤት የአክስታቸዉን የወሮ ሀዋ ኡስማን በ ካሜ ይዞታ ዉስጥ የሚገኘዉን ንብረት እና ይዞታ ለመከፋፈል ዳኝነት ጠይቀዉ የነበሩ ሲሆን የአሁን አመልካች በበኩሏ በዚህ ይዞታ ዉስጥ የሰራችዉን መኖሪያ ቤት በተመለከተ መብቷን ለማስከበር በፍብሥሥሕቁ መሰረት ወደ ክርክሩ ጣልቃ ገብታ እንደተከራከረች የሥር ዉሳኔ ግልባጭ ያሳያል ይህ ጉዳይ ለምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ ቀርቦ ፍቤቱ ወራሾች የቤቱን ግምት ለአመልካች ከፍሏት ቤቱን ወደ ዉርስ ንብረት ተቀላቅሎ እንዲከፋፈሉ በማለት ወስኗል የአሁን አመልካች ባቀረበችዉ ክርክር በቀደመዉ ክርክር የሥር ተከሳሾች ስለ ቤት እንጂ ስለአትክልት ዳኝነት ስላልጠየቁ ወደ ክርክሩ ጣልቃ ሲገባ ስለአትክልት የማነሳበት ሁኔታ የለም የሚል ነዉ የአሁን ተጠሪ በበኩሉ አመልካች ጣልቃ ለመግባት አቤቱታ ሲታቀርብ አትክልቶች አለኝ ብላ የጠየቀችዉ ነገር የለም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካች በ ካሜ ይዞታ ዉስጥ የሚገኘዉን የዉርስ ንብረትና ይዞታዉን እንዲትለቅ ዉሳኔ የሰጠ ስለሆነ ለመጠየቅ መብት የላትም የሜል ነዉ ከዚህ ዉጭ የአሁን ተጠሪ ለክርክር ምክንያት የሆኑትን ንብረቶች ለመከፋፈል በክሳቸዉ ዝርዝር ስለማቅረባቸዉ የገለጸዉ ነገር የለም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአሁን አመልካች በቀደመዉ ክርክር ጣልቃ ገብታ ስትከራከር አትክልቶችን መጠየቅ ነበረባት ከማለት ዉጭ የሥር ተከሳሾች አትክልቶችን ለመከፋፈል ዝርዝር ማቅረባቸዉን በዉሳኔዉ ያመለከታዉ ነገር የለም ይህን በሥር ፍቤት የተረጋገጠዉን ፍሬ ነገር በሕግ አግባብ ማየቱ ተገቢ ነዉ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በዚህ መሰረት የፍብሥሥሕቁ እንደሚደነግገዉ ባንድ ክስ ሌሎች ተከራካሪ ወገኖች መካከል ያለዉ ክርክር ያገባኛል ወይም መብቴን ይነካል የሚለዉ ሶስተኛ ወገን ፍርድ ወይም ዉሳኔ ከመሰጠቱ በፊት ጣልቃ ገብ ሆኖ ለመከራከር እንደሚችል ያመለክታል ከዚህ ድንጋጌ ይዘትና ዓላማ መገንዘብ አንደሚቻለዉ አንድ ሶስተኛ ወገን በሌሎች ተከራካሪ ወገኖች መካከል በሚደረገዉ ክርክር ያገባኛል ወይም መብቴን ይነካል በማለት ወደ ክርክሩ መግባት የሚችለዉ ተከራካሪ ወገኖቹ በግልጽ ዳኝነት ጠይቀዉ የሚከራከሩበት ንብረት ጥቅም ወይም መብት ላይ ነዉ ባንድ ክስ በሌሎች ተከራካሪ ወገኖች መካከል በሚደረገዉ ክርክር በግልጽ ዳኝነት ያልተጠየቀበትን ንብረት ጥቅም ወይም መብት በተመለከተ በዚህ ድንጋጌ መሰረት ጣልቃ ገብቶ መብት ማስከበር የሚቻልበት ሁኔታ የለም በዚህ አግባብ አሁን ወደ ተያዘዉ ጉዳይ ስንመለስ የሥር ከሳሾች የአክስታቸዉን ካሜ የሆነዉን ይዞታና ንብረት ለመከፋፈል ዳኝነት መጠየቃቸዉን እንጂ አሁን ለክርክር ምክንያት የሆኑትን የተለያዩ አትክልቶችን ለመከፋፈል በግልጽ ዳኝነት መጠየቃቸዉን የሚያመለክት ነገር የለም የሥር ተከሳሾች በቀድሞዉ ክስ እነዚህ አትክልቶች ለመከፋፈል በግልጽ ዳኝነት ካልጠየቁ ደግሞ አመልካች በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጣልቃ ገብተው ሲትከራከር መብቷን ለማስከበር የሚጠይቀዉ ነገር አይኖርም አመልካች ጣልቃ ገብ እንጂ ከሳሽ እስካልሆነች በቀድሞ ክርክር አነዚህን አትክልቶች በተመለከተ በግልጽ ዳኝነት እአስካልተጠየቀ ድረስ መብቷን ለማስከበር የምትጠይቀዉ ነገር የለም የአሁን ተጠሪ ባቀረበዉ ክርክር አመልካች በ ካሜ ዉስጥ የሚገኘዉን ንብረትና ይዞታ ላይ መብት የላትም ተብሎ ተወስኗል ይባል እንጂ ክርክሩ የይዞታ ሳይሆን የአትክልት በመሆኑ አመልካች በአትክልቶች ላይ መብት የላትም ተብሎ በግልጽ ዉሳኔ አስካልተሰጠ ድረስ በአትክልቶች ላይ ዉሳኔ ተሰጥቷል ሊባል አይችልም በደፈናዉ ንብረት ተብሎ ዉሳኔ ተሰጥቶም ከሆነ በትርጉም አትክልቶችን ያጠቃልላል ተብሎ በመተርጎም አመልካች መብት የላትም ለማለት አይቻልም በመሆኑም የአሁን አመልካች ጣልቃ ገብ ነበረች እንጂ ቀጥታ ክስ ያላቀረበች በመሆንዋ እና ለክርክር ምክንያት በሆኑት አትክልቶች በተመለከተ በግልጽ ዳኝነት ባልተጠየቀበት ከዚህ ቀደም በነበረዉ ክርክር መብቷን አጠቃልላ መጠየቅ ነበረባት አሁን እንደአዲስ ከፋፍላ መጠየቅ የለባትም በማለት በፍብሥሥሕቁ ወ መ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ እና መሰረት ክሷ ተቀባይነት የለዉም ማለት ከፍ ሲል የተመለከተዉን የሕግ ድንጋጌ የሚቃረን ነዉ ሲጠቃለል የሥር የክልል ጠቅላይ ፍቤት የአሁን አመልካች በቀደመዉ ክርክር ጣልቃ ገብ እንጂ ቀጥታ ክስ ያቀረበች ወገን ባልሆነችበት እና ለክርክር ምክንያት በሆኑት አትክልቶች በተመለከተ በቀደመዉ ክርክር ግልጽ ዳኝነት ባልተጠየቀበት አመልካችዋ ከዚህ በፊት መብቷን አጠቃላይ መጠየቅ ነበረባት አሁን ከፋፍላ ያቀረበችዉ ተቀባይነት የለዉም በማለት ክሷን ዉድቅ በማድረግ የሰጠዉ ዉሳኔ እና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህን ዉሳኔ ማረም ሲገባዉ በማጽናት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ የሚከተለዉ ተወስኗል ዉሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ አና ይህን ዉሳኔ በማጽናት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሽሏል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተዘጋዉን መዝገብ በማንቀሳቀስ በፍርድ ሐተታዉ እንደተመለከተዉ ለክርክር ምክንያት የሆነትን የተለያዩ አትክልቶችን በተመለከተ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር ተገቢ ነዉ ያለዉን ዉሳኔ እንዲሰጥበት በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተመልሶለታል የሥር ፍቤቶች የቤት ግምት ለአመልካች ተከፍሎ ቤቱ ወደ ዉርስ ንብረት ተቀላቅሎ ወራሾች እንዲከፋፈሉት በማለት የሰጡት የዉሳኔ ክፍል ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ በ ዓም የተሰጠዉ የእግድ ትዕዛዝ በዚህ ዉሳኔ ተነስቷል ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አጐ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁጥር ቀን ዓም ዳኞች ረታ ቶሎሳ ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ቀነአ ቂጣታ አብዬ ካሳሁን አመልካች የሊቦ ከምከም ወረዳ ጤና ጥበቃ ቤት ዓህግ አበበ ሙሉ ቀረቡ ተጠሪዎች ኛ ወሮ እናትነሽ ዘለቀ በቃ በላይ መሸሻ ቀረቡ ኛ አቶ አበባው ክብረት መዝገቡ መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የግንባታ ውል የሚመለከት ክርክር ሲሆን የጀመረው በአብክመ የሊቦ ከምከም ወረዳ ፍርድ ቤት የአሁኑ አመልካች በተጠሪዎች ላይ በመዝገብ ቁጥር ባቀረበው መነሻ ነው ። የሚለዉን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች ስንቅ ሳይኖር ቼክ የማዉጣት ወንጀል በተጠረጠረዉ አቶ መኮንን በላይ በጀመረዉ ምርመራ ምክንያት ምንም እንኳ ቼኩ ለባንክ ቀርቦ ክፍያ ሳይፈጸም ተመላሽ የተደረገ መሆኑ አከራካሪ ባይሆንም ተጠርጣሪዉ አስቀድሞ ቼኩ የተሰረቀ በመሆኑ ክፍያ እንዳይፈጸምበት ለባንኩ ማስታወቁን ባንኩ በመግለጹ ቼኩ የተሰረቀ ነዉ ወይስ በተጠርጣሪዉ ተፈርሞ የተሰጠ ነዉ የሚለዉን እዉነታ ለማጣራትና ምርመራዉን ለማጠናቀቅ የተጠርጣሪን የባንክ ሂሳብ እንቅስቃሴ ቀድሞ የፈረማቸዉን የፊርማ ናሙናዎች ማግኘቱ ወሳኝነት ይኖረዋል እነዚህ መረጃዎች ያለፍቤት ትዕዛዝና ለተፈቀደላቸዉ ሰዎች ካልሆነ በቀር ለማንም ሰዉ ተላልፎ የማይሰጡ በሕግ ጥበቃ የሚደረግላቸዉ መረጃዎች በመሆናቸዉ ፖሊስ በፍቤት ትዕዛዝ መረጃዎችን ካላገኘ በስተቀር በተጠርጣሪዉ ላይ የጀመረዉን ምርመራ ሊያጠናቅቅ አይችልም በመሆኑም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት አመልካች የተጠርጣሪዉን የባንክ መረጃ የሚፈልግበት አግባብ ግልጽ አይደለም በማለት የአመልካችን ጥያቂ ሳይቀበል መቅረቱ የወንጀል ምርመራዉን ልዩ ባህሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለአክመልካች የተሰጠዉን ወንጀል የመመርመር ስልጣንና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሠነ መሠረት የተጠርጣሪዉ የባንክ ሂሳብ መረጃ የሚገኝበትን አግባብ ያገናዘበ ባለመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ሌላዉ ይህ ሰበር ችሎት ለባንክ ትዕዛዝ ይስጥልን የሚለዉን የአመልካች ጥያቄን በተመለከተ በሕገመንግስቱ አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠ መሠ ረት ለዚህ ችሎት የተሰጠዉ ስልጣን የመጨረሻ በሆነ ዉሳኔ ላይ የተፈጸመን ረታዊ የሕግ ስህተት ማረም በመሆኑ በቀጥታ ለባንክ ትዕዛዝ በመስጠትና መረጃዉ መሰጠቱን በመከታተል የሚያስፈጽምበት አግባብ ባለመኖሩ የተፈጸመዉን የሕግ ስህተት በማረም ትዕዛዙ በስር ፍቤት በኩል እንዲሰጥና አፈጻጸሙን አስመልክቶ ክትትል እንዲደረግበት ለስር ፍቤት ጉዳዩን መመለሱ ተገቢ ሆኖ ተገኝቷል በመሆኑም የሚከተለዉ ዉሳኔ ተሰጥቷል ዉሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በወመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳጌፄ በከፊል መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ተሻሸሏል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ የሰጠዉን ትዕዛዝ መሻሩ በአግባቡ ነዉ ተብሎ ተወስኗል አመልካች በተጠርጣሪዉ ላይ የጀመረውን ምርመራ ለማጠናቀቅ ቼኩ በወጣበት የባንክ ሂሳብ ጋር የተያያዙና በአመልካች የተጠየቁ መረጃዎችን ማግኘት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ አመልካች መረጃዎችን ማግኘት እንዲችል በስር ፍቤት ተገቢዉ ትዕዛዝ ሊሰጥበት ይገባል ተብሉ ተወስኗል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መዝገቡን በማንቀሳቀስ አመልካች በተጠርጣሪ ላይ እያካሄደ ላለዉ በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ የማዉጣት ወንጀል ምርመራ የጠየቃቸዉን መረጃዎች ማግኘት እንዲችል ትዕዛዝ ለሚመለከተዉ ባንክ እንዲሰጥበት ጉዳዩ ይመለስለት ተብሉ ተወስኗል ይጻፍ መዝገቡ ዉሳኔ ያገኘ ስለሆነ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰበር መዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችብርፃኑ አመነው በዕውቀት በላይ እንዳሻው አዳነ ሃይሉ ነጋሽ እትመት አሠፋ አመልካች አቶ አክሊሉ አፈወርቅ ጠበቃ ናትናኤል ተክሉ ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አልቀረበም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው አቤቱታ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሠሚ ችሎት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት በመሆነ በሠበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለቱ ነው የአሁን አመልካችን ጨምሮ ሌሎች ሥድሥት ተከሳሾችን ክስ የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተጠሪን ማሥረጃዎች ከሰማ በኋላ ተከሳሾች በዋስ ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ፈቅዲል ተጠሪ በዚህ ትዕዛዝ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ባቀረበው ይግባኝ መነሻነት ይግባኙ የቀረበለት ፍቤት የሥር ፍቤት ለአመልካች እና ለሥር ተከሳሾች የሰጠውን የዋስትና መብት በመሻር ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት የይግባኝ አቤቱታ ያቀረበ ቢሆንም ይግባኙ የቀረበለት ፍቤት በወመሥሥሕቁ በዋስትና ጉዳይ ላይ ከአንድ ጊዜ በላይ ይግባኝ እንደማይኖር የተደነገገ በመሆኑ አመልካች አቤቱታውን ለሰበር ሰሚ ችሎት አቅርቦ ከማሳረም ውጪ ሁለተኛ ይግባኝ ሊያቀርብ አይችልም በማለት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድርጎታል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም ነው ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም አመልካች ከመነሻውም ቢሆን በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የዋስትና መብቴ ያልተከለከለ በመሆነ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የወመሥሥሕቁ ሁለተኛ ይግባኝ አይፈቅድም በማለት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአመልካችን የዋስትና መብት የሻረው ተጠሪ ባቀረበው ይግባኝ መነሻነት ሆኖ ሳለ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በዋስትና ጉዳይ ላይ ሁለት ጊዜ ይግባኝ ማለት አይቻልም በማለት የአመልካችን የይግባኝ አቤቱታ ወድቅ ማድረጉ የሰጠው ውሳኔ ከወመሥሥሕቁ እና ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አንጻር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሎት አንዲታይ ተደርጓል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ጥቅምት ቀን ዓም በሰጠው መልስ በሥር ፍቤት የአመልካች የይግባኝ መብት መታለፉ ተገቢ አይደለም በማለት ሥሕተቱ ቢታረም ተቃውሞ የሌለው መሆኑን ገልጺጂል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው እኛም እንዲጣራ የተያዘውን ነጥብ ከግራቀኙ ክርክር እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምረነዋልየፌዴራል ፍቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ ሰሚነት ሥልጣኑ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከሰጠው ውሳኔ የተለየ ውሳኔ በሰጠባቸው ጉዳዮች ላይ የይግባኝ ሥልጣን አንዳለው ይደነግጋል የወመሥሥሕቁ እና በዋስትና ወረቀት ለመለቀቅ የቀረበውን ማመልከቻ ፍቤቱ ያልተቀበለው እንደሆነ ለይግባኝ ሰሚ ፍቤት ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚቻል እና በዚህ ጉዳይ ላይ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ይግባኝ የሌለው መሆኑን ይደነግጋል ሆኖም በድንጋጌው ርዕስ ላይ እንደተገለጸው የዚህ ድንጋጌ ተፈጻሚነት ተከሳሹ በዋስትና ወረቀት እንዲለቀቅ ጠይቆ ባልተፈቀደ ጊዜ እንጂ የሥር ፍቤት የተከሳሽን የዋስትና መብት ጠብቆ ዓቃቤሕግ ባቀረበው ይግባኝ መነሻነት ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሥር ፍቤት የተከሳሽን የዋስትና መብት በመጠበቅ የሰጠውን ውሳኔ በመሻር በሰጠው ውሳኔ ላይ ተከሳሽ ይግባኝ እንዳያቀርብ ተፈጻሚ የሚሆን አይደለም በወንጀል ሥነ ስርዓት ሕጉ ቁጥር ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ይግባኝ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የለውም በማለት የተደነገገው ድንጋጌ ተከሳሹ በበታች ፍቤት የተፈቀደለት የዋስትና መብት በይግባኝ ሰሚው ፍቤት በተሻረበት ጊዜም የተከሳሹ ይግባኝ የማቅረብ መብት እንደሚከለክል አድርጎ መተርጎም የዜጎችን ይግባኝ የማቅረብ መሠረታዊ መብት የማጣበብ ውጤት ያለው ነው በተያዘው ጉዳይ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የአመልካችን የዋስትና መብት የሻረው ተጠሪ ባቀረበው ይግባኝ መነሻነት በመሆኑ አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ የማቅረብ መብት አለው የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ጉዳዩን በዚህ አግባብ በማየት መወሰን ሲገባው የወመሥሥሕቁ ሁለተኛ ይግባኝ አይፈቅድም በማለት የሰጠው ውሳኔዬ በሕገመንግሥቱ ዕውቅና ያገኘውን የአመልካችን ይግባኝ የማለት መብት ያጣበበ አና መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት ነው በዚህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በወንጀል ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ለ መሠረት ተሽሯራል ከላይ በፍርድ ሐተታው ላይ በተገለጸው ምክንያት አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ሠኔ ቀን ዓም በሰጠው ውሳኔ ላይ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ የማቅረብ መብት አለው ብለናል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት አመልካች ድጋሚ ይግባኝ የማቅረብ መብት የለውም በማለት የሰጠው ውሳኔ የተሻረ መሆኑን አውቆ አመልካች ያቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩ ተመልሶለታል መዝገበ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጌ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞችብርሃኑ አመነው በዕውቀት በላይ እንዳሻው አዳነ ፃይሉ ነጋሽ እትመት አሠፋ አመልካችአበባየሁ ሳሙኤል ጠበቃ ዮሴፍ ኪሮስ ተጠሪየኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ ዐቃቤ ህግ አልቀረበም መዝገቡ የተቀጠረው መርምሮ ፍርድ ለመስጠት ነው በመሆኑም መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ የቻለው አመልካች የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በቀን የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በቀን በሰጠው ትአዛዝ ላይ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመ በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለታቸው ነው ጉዳዩ ውንብድናና ከባድ ሰው መግደል ወንጀል የቅጣት ውሳኔ የሚመለከት ነው በስር ፍርድ ቤት ተጠሪ በአመልካችና ሌሎች ሰዎች ላይ ሁለት የተሻሻለ የወንጀል ክሶችን ያቀረበ ሲሆን የመጀመሪያው የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና ሀ የተመለከተውን በመተላለፍ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለማግኘት በማሰብ ካልተያዘው አቡሽ ተከተል ጋር በመሆን አመልካች የግል ተበዳይ ሟች ዶር ቢንያም ማሞ መጽሀፍ ለማዘጋጀት ያዘጋጀውን ጽሁፍ ለመውሰድ ከኛ ተከሳሽ ጋር በመምከርና ኛ ተከሳሽ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ገንዘብ ከተከፈለው ጽሁፋን በእጁ እንደሚያስገባለትና አመልካች የሚከፍል መሆኑን ተስማምተው ኛ ተከሳሽም ይህንኑ ከኛኛ አና ካልተያዘው አቡሽ ተከተል ጋር ተመካክረው ኛ ተከሳሽ ሜሮን አየለ ከሟች ጋር ተቀራርባ በሚፈልጉት ጊዜ እንድትጠራው ተስማምተው በ ሟችን ጠርታ እስከ ሌሊት ሰዓት አብረው ቆይተው ከኛኛ ያሉ ተከሳሾችና አቡሽ ተከተል በጉልበት ይዘውት ባንተ ላይ የምንፈጽመውን ለፖሊስ ከተናገርክ እንገድልዛለን በማለት የሞት አደጋ የሚያደርሱ መሆኑን በማስጠንቀቅ ሞባይል ጃኬት ጫማ ፍላሽ ሟች መድሐፍ ለማሳተም በእጁ የያዘው ጽሁፍ ሶፍት ኮፒ የወሰዱ በመሆኑ ከባድ የውንብድና ወንጀል ፈጽመዋል የሚል እና ኛው ክስ ደግሞ ከኛ ኛ ተከሳሾች የወንጀል ህግን አንቀጽ ሀ ለ እና ሀ ለ ሐ በመተላለፍ ከላይ በኛው ክሱ የገለፀውን ከፈፀሙ በላ ሟችን ለመግደል አስበው ከአቡሽ ተከተል ጋር በመሆን ሟች ለማሳተም ያዘጋጀውን ጽሁፍ ሶፍት ኮፒ ኛ ተከሳሽ ለአመልካች ኛ ተከሳሽ ከሰጠ በኋላ አመልካች ሟች በህይወት ሳለ በዚህ ጽሁፍ መጠቀም ስለማይቻል ሟችን መግደል አለባችሁ ብሎ ሲገልጽ ገንዘብ እንደሚጨምር ከተስማመ በኋላ ለኛ ተከሳሽ ብር ሰላሳ ሺህ ለኛ ተከሳሽ ብር አስራ አምስት ሺህ ብር ለኛ ተከሳሽ ብር አምስት ሺህ ብር ኛ ተከሳሽ አና አቡሽ ተከተል የወሰዱት ገንዘብ የማይታወቅ ከወሰዱ በጊላ ኛ ተከሳሽ ሟችን ሻሸመኔ ከተማ ቀበሌ ልዩ ቦታው ሻሌት ከተባለ ሆቴል በስልክ ቀጥራው ሲመጣ ሌሊት ከጋ ሰዓት ከኛ ያልተያዘው አቡሽ ተከተል ወደ ሆቴል ሲገባ አፍነው መኪናው ውስጥ በመወርወር ከወሰዱት በላ ለስድስት ቀን ሌሊት ሌሊት ሻሸመኔ ከተማ መልካ ኦዳ አና ለገጉጐጌቴ በተባለ ቦታ በመውሰድ በፕላስቲክ አፉን በማሸግ እግርና አጁን በማሰር በዘግናኝ ሁኔታ የተያዩ ጉዳቶች ካደረሱበት በላ የጐን አጥንት መሰበር የግራ ሳንባ አና ኩላሊት መሰንጠቅ በአሰቃቂ ሁኔታ በ ከገደሉት በኋላ እሬሳውን በመኪና ጭነው አርሲ ነገሬ ወረዳ ዳኮ ሆራ ቀሎ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ሌሊት ሰዓት የጣሉት በመሆኑ በአሰቃቂ ሁኔታ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የሚል ነው አመልካች የቀረበበትን የወንጀል ክስ አልፈፀምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ክዶ የተከራከረ ቢሆንም አምስተኛ ተከሳሽ የነበረችው የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሟን አምና በሰጠችው ቃል መሠረት በቀረበው ክስ መሠረት ጥፋተኛ በማለት የእድሜ ልክ ጽኑ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አስራት የቅጣት ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በተቀሩት ተከሳሾች ላይ የተጠሪ ምስክሮችን የኛ ተከሳሸ የሰጠችው የአምነት ቃል ሐናን ጌታቸው በቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍቤት የሰጠችው የምስክርነት ቃል ሟች የተጣለበትን ቦታ የሚያሳይ ፎቶግራፍ አንድ የቪዲዮ ሲዲ የሟች ሲም ካርድ ከኛ ተከሳሽ የተወሰደከዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል የተጻፈ የሟች የህክምና ምስክር ወረቀት የቀረበ ሲሆን ፍቤቱ እንዲከላከሉ አመልካችን ጨምሮ በሰጠው ብይን መሠረት አመልካች የተከሳሽነት ቃሉንና የመከላከያ ምስክሮች አቅርቦ ያሰማ እና በፖሊስ ምርመራ የተጣራ መዝገብ እና ኛ ተከሳሽ በፍቤት ቀርባ የሰጠችው ቃል ከኛ ተከሳሽ ጋር የስልክ ልውውጥ ስለማድረጌ ከኢትዮ ቴሌኮም ማስረጃ ማቅረብ እና ከአድማስ ገጽ ስነጽሁፍ ማህበር የተጻፈ ማስረጃ አቅርቧል ፍርድ ቤቱም በአመልካች ላይ የቀረበውን ክስ አና በግራ ቀኙ የቀረቡትን ማስረጃዎች ከመረመረ በኋላ የቀረበበትን ሁለቱንም ክስ አልተከላከለም በማለት ጥፋተኛ ነው በማለት ቅጣትን በተመለከተ የአመልካች የወንጀል ድርጊት አፈጻጸም ሁኔታ የወህአንቀጽ የሚፈልገውን ሁሉ በመተላለፍ ከዚህ በፊት ጥሩ ሥነ ምግባር የሌላቸው ተከሳሾች ጋር በመሆን ትእዛዝ በመስጠት እና በመፈፀም ተቀራራቢ በሆኑ ጊዜያት ከባድ ዝርፊያ እና ከባድ ግድያ ወንጀል መፈፀሙ ያለፈ የህይወት ታሪኩ መልካም ነው ተብሎ በማቅለያነት ታሳቢ የሚደረግ አይደለም ቤተሰብ አለው በማለት የቀረበው በህጉ በግልጽ ያልተቀመጠና ማስረጃ ያልቀረበበት በመሆኑ ተቀበይነት የለውም በማለት በሞት እንዲቀጣ ወስጻል አመልካች በዚህ የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ያቀረበውን ይግባኝ የተመለከተው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት እና አቤቱታ የቀረበለት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሉት የስር ፍቤት የሰጠውን የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ አጽንተዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታም የቀረበው ይህንን በመቃወም መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት ሲሆን ይዘቱም ጥፋተኛ የተባለባቸው ሁለት ድርጊቶች በአንድ የወንጀል ህግ ድንጋጌ የሚጠቃለሉ ናቸው የመከላከያ ምስክሮች በሚገባ ቀርበው ሳይመረመሩ የተሰጠ ውሳኔ ነው የማስረጃ ምዘና መሠረታዊ መርሆዎች አልተከተሉም ቅጣትን በተመለከተም የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶችን በመያዝ ቅጣት ሊቀልልኝ ይገባ ነበር የሚል ነው ፍርድ ቤቱ የአመልካችን አቤቱታ መርምሮ በአመልካች የቀድሞ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የወንጀል ሪከርድ በሌለበት እና ከቅጣት አወሳሰን መመሪያም የቅጣት ውሳኔ ያልተሰጠ መሆኑን መሠረት በማድረግ ከወህአንቀጽ አንጻር ለመመርመር ተጠሪ ቀርቦ መልስ እንዲሰጥ በታዘዘው መሠረት በሰጠው መልስ የወህ አንቀጽ ሀ መሠረት የወንጀል ድርጊቱ በዕውቀት ማነስ ባለማወቅ በየዋህነት ከተፈፀመ የወንጀል ሪከርድ ባልቀረበ ጊዜ በማቅለያነት የሚያዝ እንጂ እንደአመልካች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው በዕውቀት ማነስ ሳይሆን የዕውቀት ሥራን ለራስ ለማድረግ ለማሳተም ዕውቅና ለማግኘት በማሰብ እና የተማረ በመሆኑ ቅጣቱ ሊቀልለት አይገባም አመልካች ሁለት የወንጀል ድርጊቶችን አከታትሎ የፈፀመ በመሆን ግምት ውስጥ ገብቶ የተሰጠ የቅጣት ውሳኔ በመሆኑ የተፈፀመ መሠረታዊ ስህተት የለም በማለት የስር ፍቤት ውሳኔ ይጽናልኝ ብሏል የአመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል የክርክሩ አመጣጥ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው ምክንያት ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር ያስቀርባል ሲባል ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምረነዋል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የሚቻለው አመልካች የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና ሀ በግብረአበርነት ከባድ የውንብድና የተመለከተውን በመተላለፍ እና የወንጀል ህግ አንቀጽ እና ሀለሐ በግብረአበርነት ከባድ የሰው መግደል ወንጀል ጥፋተኛ ተብሏል የስር ፍርድ ቤት አመልካች ከባድ የውንብድና ወንጀል ካስፈፀመ በኋላ ከባድ የግድያ ወንጀል እንዲፈጽም ትእዛዝ አስተላልፎ በማስፈፀም የአመልካች ጠበቃ ያቀረበው የወንጀል ሪከርድ የሌለበት መሆን ከላይ በተገለፁት ምክንያቶች ያልተቀበለው መሆኑን እና የቤተሰብ አስተዳደሪነት በተመለከተ በማስረጃ ያልተደገፈ በመሆኑና ለፍርድ ቤቱ የተተወ ነው በማለት ውድቅ በማድረግ በቅጣት አወሳሰን መመሪያ መሠረት ምንም ማቅለያ ሳይዝ በሞት እንዲቀጣ መወሰኑን ነው በመሠረቱ የወንጀል ህግ ግብ ወንጀል እንዳይፈፀም መከላከል ሲሆን ይህንን የሚያደርገው ስለወንጀሎችና ስለቅጣታቸው በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ማስጠንቀቂያነቱ በቂ ባልሆነበት ጊዜ ወንጀል አድራጊዎቹ ተቀጥተው ሌላ ወንጀል ከመፈፀም እንዲቆጠቡና ለሌሎች ማስተማሪያ እንዲሆኑ ወይም እንዲታረሙ በማድረግ ወይም ተጨማሪ ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ አርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው በማድረግ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ነው ህጉ በአንቀጽ ላይ ቅጣቶችና የጥንቃቄ እርምጃዎች ህጉ ሊደርስበት ያሠበውን ዓላማ ለማረጋገጥ በሚቻልበት ሁኔታ በህጉ መንፈስ መሠረት መፈፀም እንዳለባቸው በመርህ ደረጃ ይደነግጋል ይኸው አንቀጽ ቅጣቶችና የጥንቃቄ አርምጃዎቹ ምን ጊዜም ሠብዓዊ ክብርን በሚጠብቅ መንገድ መፈፀም እንደሚኖርባቸው ያስገነዝባል የወንጀል ህጉ አንቀጽ ሲታይም ፍርድ ቤቱ ቅጣቶችንና የጥንቀቂ አርምጃዎችን የሚወስነው የወንጀል ህጉን ጠቅላላ ክፍል ድንጋጌዎችን እንዲሁም ስለወንጀሎችና ስለቅጣታቸው የሚደነግጉትን የልዩ ክፍሉ ድንጋጌዎች መሠረት በማድረግ መሆኑን ቅጣት ሊወሰን የሚገባው የወንጀል አድራጊውን ግላዊ የአደገኛነት መጠን ያለፈ የህይወት ታሪኩን ወንጀል ለማድረግ ያነሳሱትን ምክንያቶችን የአሳቡን ዓላማ የግል ኑሮውን ሁኔታ የትምህርቱን ደረጃ እንዲሁም የወንጀሉን ከባድነትና የአፈፃፀሙን ሁኔታዎች በማመዛዘን መሆኑን የወንጀል ህግ ልዩ ክፍል ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ፍርድ ቤቱ አጅግ ቀላል ከሆነው ቅጣት አንስቶ እስከ ከባዱ ድረስ ያለውን በጥንቃቄ በመመርመር ለእያንዳንዱ ጉዳይ ተገቢ የሆነውን ቅጣት እንደሚወስን ነው በዚህም አፈጻጸም አወሳሰን ትክክለኛነትና አንድ ወጥነት ለማረጋገጥ የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት የቅጣት አወሳሰን መመሪያ የወጣ መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው በቅጣት መመሪያ ውስጥ የተቀመጠው የቅጣት አወሳሰን ሥርዓትም ስለቅጣት አወሳሰን በህጉ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ሲታዩ የሚያስገነዝቡን ዓቢይ ነጥብ ቅጣቶችን በመጣልና አርምጃዎችን በመውሠድ ረገድ ዳኞች አመዛዝነው የመወሠን ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው መሆኑን ነውዳኞች አጥፊውን በተመለከተ ከግምት ውስጥ ሊያስገቧቸው የሚገባቸው በርካታ የአጥፊ ሁኔታዎች ቢኖሩም የቅጣት አወሳሰናቸው መሠረት የወንጀል አድራጊውን ግላዊ የአደገኛነት መጠን ባዐከህ ሀ ስለመሆኑ የአንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና አቀራረፅ ያስረዳል በያዝነው ጉዳይ አመልካች ጥፋተኛ የተባሉት በሁለት ግዘፍነት ባላቸው ተደራራቢ ወንጀደሎች ሲሆኑ የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና ሀ እና ለ የተመለከተውን በመተላለፍ ከባድ የውንብድና ወንጀል በመፈፀም ሲሆን ከአምስት ዓመት እስከ ፃያ አምስት ዓመት ጽኑ እስራት የሚያስቀጣ ሲሆን የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ ሀ ለ ሐ የተመለከተውን ተላልፎ ከባድ የሰው መግደል ወንጀል በመፈፀም ደግሞ በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ወይም በሞት የሚያስቀጡ ወንጀሎች ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ናቸው ሁለቱም የወንጀል ድርጊቶች በቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር መሠረት ደረጃ እና አርከን የወጣላቸው ናቸው የመጀመሪያውን ክስ በተመለከተ አመልካች በኛው ክስ የተመለከተውን የውንብድና ወንጀል ከፈፀመ በላ በዚሁ የወንጀል ድርጊት ምክንያት ከሟች ዶር ቢኒያም ማሞ የወሰደው ጽሁፍ ለማሳተም የግሉን ስብዕና ለማሳደግ ጥቅም ለማግኘት የሟች መገደል አስፈላጊ ነው በሚል አስነዋሪ የአፍቅሮተ ንዋይ ስሜት ከኛኛ ተከሳሾች የነበሩትን የውንብድና ቡድን በመጠቀም ከሟች የዕውቀት ብርፃን የተገኘውን ጥበብ ጽሁፍ በውንብድና ተግባር የወሰደውን የአፅምሮ የፈጠራ ውጤት እንዳይገለጽ ለማድረግ የፈፀመው መሆኑ የወንጀሉ ደረጃ እርከን ላይ የሚያርፍ ሲሆን ሁለተኛው ክስ በተመለከተ የወንጀል ድርጊቱ ከባድነት እና አፈጻጸሙ ከላይ የተመለከተው በመሆኑና በመጀመሪያ ክስ ዕድሜ ልክ ወይም ሞት የሚያስቀጣ በመሆኑ ሁለተኛው ክስ ላይ የተመለከተው አጠቃሎ የሚይዝ ስለመሆኑ በወንጀል ህጉ አንቀጽ ሀ ለ በተመለከተው መሠረት መነሻ ቅጣት አርከን ላይ የሚያርፍ ነው ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የቅጣት ማክበጃ ምክንያት የለም ሆኖም አመልካች ላይ የቀደመ የወንጀል ሪከርድ የሌለው መሆኑን በቅጣት ማቅለያነት ቀርቦ ፍርድ ቤቱ አመልካች ተቀራራቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ ከባድ የዝርፊያ ወንጀል እና ከባድ ግድያ እንዲፈጽም በማድረግ ጥሩ ፀባይ ያለው ነው ብሎ ለመገመት የሚያስችል አይደለም ብሎ አመልካችን በሞት እንዲቀጣ ወስኗል በመሰረቱ ማንኛውም ሰው በሕይወት የመኖር መብት እንዳለውና በሕግ በተደነገገው ከባድ የወንጀል ቅጣት ካልሆነ በስተቀር ሕይወቱን ሊያጣ እንደማይገባ የኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት በአንቀጽ ስር በኃይለ ቃል የደነገገው ጉዳይ ነው በመሆኑም በሕጉ አግባብ ከባድ ወንጀል መፈጽሙ በተረጋገጠበት ሰው ላይ የሞት ቅጣት ማስተላለፍ የሚፈቀድ መሆኑን ሕገ መንግስቱ አስቀምጧል በሌላ በኩል የሞት ቅጣት ሊተላለፍ የሚገባበት አግባብ የወንጀል ሕጉ በአንቀጽ ስር ተደንግጎ እናገኛለን በዚህ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር አንደ ድንጋጌ መሰረት የሞት ቅጣት የሚወሰነው ወንጀሉ ፍጻሜ ያገኘ ሆኖ እጅግ በጣም ከባድ በመሆኑና ወንጀለኛውም በተለይ አደገኛ በመሆኑ ለወንጀሉ ቅጣት እንዲሆን በሕጉ በግልጽ ተደንግጎ በተገኘ ጊዜ እንዲሁም ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ወንጀለኛው ቅጣትን የሚያቀልለት ምክንያት በታጣ ጊዜ አድሜው ቢያንስ አስራ ስምንት አመት የሞላው ሆኖ ሲገኝ መሆኑ ተመልክቷል አመልካች ጥፋተኛ የተባለባቸው የወንጀል ድርጊቶች የተፈፀሙት የአሁን አመልካች የሆነው የስር ኛ ተከሳሽ የሟችን ዶር ቢኒያም ማሞን መጽፃፍ ለማዘጋጀት ያዘጋጀውን ጽሁፍ በከባድ የውንብድና ቡድን ተግባር ለመውሰድ እና የዚህን ጹሁፍ ባለቤት ለመሆን የእውቀቱን አመንጪ መግደል ለሌላኛው ወንጀል ከለላ እንዲሆን ታስቦ የተፈፀመ በመሆኑ በዚህ አይነት ሁኔታ በወንጀል ህግ አክብዶ መወሰን ያለበት ስለመሆኑ ይደነግጋል በሌላ በኩልም አመልካች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመበት ሟች ሆነ አመልካች የሀገሪቱ ሀብት አና በዩኒቨርስቲ መምህራን የሚቀርፁ ባለሙያዎች ሆነው በመልካም ባህሪያቸው ለህብረተሰቡ አርአያ ተደርገው የሚወሰዱ ሆነው ፍፁም ወራዳ በሆነ ተግባር መፈፀሙ የአመልካችን አደገኛ ባህሪይ የሚያመለክት ሲሆን በአመልካች የቀረበው የቀደመ የወንጀል ሪከርድ አለመኖር በስር ፍርድ ቤት ተቀባይነት ያላገኘ የቅጣት ማቅለያ ምክንያት መሆኑን ከውሳኔ ይዘት እና ከወንጀል ህግ አንቀፅ አንጻር የወንጀል ድርጊቶቹ አፈጻጸም ከባድነት በተለይም የአመልካችን አደገኛነት መሠረት ያደረገ መሆኑን ተገንዝበናል በአጠቃላይ በአመልካች ላይ የተወሰነው የሞት ቅጣት የወንጀል ሕጉን መሠረታዊ ግብና ዓላማ እንዲሁም የቅጣት አወሳሰን መርሆዎችን ከአመልካች የወንጀል ድርጊት አፈጻጸም ጋር የተገናዘበ በመሆኑ መሠረታዊ የህግ ሥህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት አልተቻለም ስለሆነም ተከታዩን ውሳኔ ሠጥተናል ውሳኔ በምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሉት በመቁ በቀን የሰጠው ትእዛዝ በወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር ለ መሠረት ፀንቷል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ አመልካች በሞት እንዲቀጡ ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናል የሞት ቅጣቱ ተፈጻሚነት የሚኖረው በወንጀል ህግ አንቀጽ መሠረት በሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር ከፀና በኋላ ይሆናል ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰበር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ብርዛፃኑ አመነው በዕውቀት በላይ እንዳሻው አዳነ ፃይሉ ነጋሽ እትመት አሠፋ አመልካቾች ወጣት ሀይላይ ወገብርኤል ተ የቀረበ የለም ወጣት ወገርግስ ሐጎስ ተጠሪ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፍትሕ ቢሮ ዓቃቤ ሕግ አልቀረበም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ጉዳይ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከፍተኛ ፍቤት በአክሱም ምድብ ችሉት ነው ተጠሪ በአሁን አመልካቾች ላይ በሥር ፍቤት ያቀረበው የተሻሻለ ክስ ይዘት አመልካቾች የወንጀል ሕግ አንቀጽ ድንጋጌን በመተላለፍ ሚያዝያ ቀን ዓም ከምሽቱ ሰዓት አባሪ ተባባሪ በመሆን በአክሱም ከተማ በማዕበል ቀበሌ ቀጠና በተባለ ቦታ የግል ተበዳይ ወት ሐጎሳ ሀይሉን በመምታት በተለያየ የሰውነት አካሏ ላይ ። የሚለው ሆኖ ተገኝቶአል የአመልካች ጥያቄ በተጠሪ ድርጅት በአስተዳደር ስራ ከመቀጠር በስተቀር አንድ የአስተዳደር ኃላፊ መስራት ያለበትን እንደ ሰራተኛ መቅጠርማሰናበት አድገት መስጠት መቅጣት ስራዎችን ማከናውን የሚያስችል ስልጣን ባልተሰጠበት ሁኔታ ስራ መሪ የሚያስብል ምክንያት ባለመኖሩ አመልካች በአስተዳደር ስራ መደብ በመስራቱ ብቻ የስራ መሪ አያሰኝምበስር ፍርድ ቤቶች የስራ መሪ ነህ ለማለት የቻሉት በቀን ለወሮ አታገኝ እንድሪስ የጻፍኩትን መነሻ እንደሆነ በብይኑ ላይ ገልጾ አስቀምጦታል ነገር ግን የዚህ ዓይነት ሌላ የአስተዳደር ስራ እንዲሰራ ተጠሪ ባላስረዳበት በዚህች ድብዳቤ መነሻ ብቻ የስራ መሪ ነህ በማለት የተሰጠ ብይን መሰረታዊ የህግ ስህተት ሊታረም ይገባል የሚል ሲሆን በተጠሪ በኩል ደግሞ የአመልካች ቅጥር ደብዳቤ የስራ መሪ መሆኑን ያስረዳል እንዲሁም የአስተዳደር ኃላፊ የክበቡ ዋና መሪ የሰራተኞች አስተዳዳሪ ዛሃ ርከዐጠገፎ ቀጣሪም አሰናባችም ማስጠንቀቂያ ሰጪም የክበቡ የምግብ ዝግጅትና መሪ በአጠቃላይ ለክበቡ ከአሁን አመልካች በቀር የመጨረሻ ባለስልጣን የለም መሪውና አስተዳዳሪው አመልካች በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐ መሰረት ውሳኔ መስጠታቸው ባግባቡ ስለሆነ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል በመሠረቱ የሥራ መሪ ማለት በሕግ ወይም እንደ የድርጅቱ የስራ ፀባይ በአሠሪው በተሰጠ የውክልና ስልጣን መሠረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን የማውጣት የማስፈፀም ከነዚሁ በተጨማሪ ወይም እነዚሁኑ ሣይጨምር ሠራተኛን የመቆጣጠር የማዛወር የማገድ ለማሰናበት የመመደብ ወይም የስነስርዓት አርምጃ የመውሰድ ተግባሮችን የሚያከናውንና የሚወስን ግለሰብ ስለመሆኑ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ ቁ ሐ ስር እና በማሻሻያ አዋጁ ቁጥር አንቀጽ ሐ ሥር ተመልክቷል አመልካች በአስተዳደር ሙያ ስራ የተቀጠሩ ስለመሆናቸውና ለወሮ እታገኝ እንድሪስ ማስጠንቃቂያ መፃፋቸውን ሳይክዱ በአዋጁ እንደተመለከተው የስራ መሪ ተግባራትን ስለማከናወናቸው በተጠሪ የቀረበ ማስረጃ የለምለአንድ ሰራተኛ ማስጠንቀቂያ በመጻፉ ብቻ የስራ መሪ አያሰኝም ከማለት ውጭ ክበቡን የሚያስተዳድረው ሰራተኞች የሚቀጥረው የሚያሰናብተው የማን እንደሆነ የስራ ግንኙነታቸው ከማን እንደሆነ አና ስለ ክበቡ አደረጃጀት መዋቅር የገለጹት ነገር የለም የአስተዳደር ኃላፊ የክበቡ ዋና መሪ የሰራተኞች አስተዳዳሪ ቀጣሪም አሰናባችም ማስጠንቀቂያ ሰጪም የክበቡ የምግብ ዝግጅትና መሪ በአጠቃላይ ለክበቡ ከአሁን አመልካች በቀር የመጨረሻ ባለስልጣን የለም መሪውና አስተዳዳሪው አመልካች መሆናቸው ተገልፆ በተጠሪ ለቀረበው ክርክርም አመልካች ግልፅ የሆነ ማስተባበያ በመልስ መልሳቸው ያላቀረቡ መሆኑንም ተገንዝበናል የስር ፍርድ ቤቶች ለአንድ ሰራተኛ ማስጠንቀቂያ በመጻፉ ብቻውን የስራ መሪ ተብሎ ይገመታል በማለት የያዙት ምክንያት ለጉዳዩ በቂ ባይሆንም አመልካች የስራ መሪ ስለሆኑ ጉዳያቸው በስራ ክርክር ችሎት ሊታይ አይችልም በማለት የሰጡት ውሳኔ ግን ዛሃ ርከዐጠገፎ ከላይ ከተመለከቱት ምክንያቶች አንፃር በውጤት ደረጃ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላልተገኘ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ው ሳ ኔ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም በትእዛዝ የፀናው ብይን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጌ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርዛፃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሠናይት አድነው አመልካች አቶ ንጉሴ ዘርይሁን ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮሏያ መንገዶች ባለስልጣን ወኪል አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የስራ ክርክርን ይመለከታል የሰበር አቤቱታ የቀረበው አመልካች በሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር የአስተዳደር ፍርድ ቤት በይመቁጥር ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ፍርድ እና የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በፍብይመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ይህንኑ ፍርድ በማጽናት የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለታቸው ነው በመዝገቡ ከተያያዙት የውሳኔ ግልባጮች መረዳት እንደሚቻለው የአሁኑ ተጠሪ መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ከድሲፕሊን ኮሚቴው የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተመልክተው አመልካች ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ ባልታወቀ ምክንያት በስራ ገበታ ላይ አልተገኙም በማለት ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውላቸው እንዲቋረጥ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም ለፌዴራሉ ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስተዳደር ፍርድ ቤት የይግባኝ ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ቅሬታውም በአጭሩ ከተጠሪ ፍቃድ ወስጄ አረፍት ላይ እያለሁ የጫማ ኢንፌክሽን እና የቁርጭምጭሚት ውልቃት ደርሶብኝ በህክምና ላይ መሆኔን አሳውቄ ተጠሪም እስከ ህዳር ቀን ዓም ድረስ ደመወዝ ዛሃ ርከዐጠገፎ የከፈለኝ እና በህመሜም ምክንያት የመቤቱን ማስታወቂያ መከታተል የማልችል መሆኔ አየታወቀ ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውሌ እንዲቋረጥ መወሰነ ተገቢ አይደለም የሚል ነው ፍርድ ቤቱ ተጠሪ ቀርቦ መልስ አንዲሰጥ ቢያዘውም ባለመቅረቡ የመከራከር መብቱ ታልፎ የይግባኝ ባይን ክርክር ሰምቶ ተጠሪ በአመልካች ላይ ያስተላለፈው የስራ ስንብት ህጋዊ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ መርምሮ አመልካች ከደረሰባቸው የጫማ ኢንፌክሽን እና የቁርጭምጭሚት ውልቃት አዳማ ሆስፒታል ታክመው ከህዳር እስከ ሚያዝያ ዓም ድረስ በህክምና ፍቃድ ላይ የነበሩ መሆናቸው ሰኔ ቀን ዓም ቁርጭምጭሚታቸው በብሎን ታስሮ እስከ ታህሳስ ቀን ዓም ድረስ በህክምና ክትትል ላይ የነበሩ መሆኑን ነሀሴ ቀን ዓም በተጻፈ አመልካች የስኳር ታማሚ እና በሶዶ ሆስፒታል ለኛ ጊዜ ቀዶ ህክምና የተደረገላቸው አና በአዳማ ሆስፒታል በክትትል ላይ የሚገኙ መሆናቸውን እና መጋቢት ቀን ዓም እና ሚያዝያ ቀን ዓም በተጻፈ አቤቱታ ከደረሰባቸው የጤና መታወክ የተሻላቸው መሆኑን በመግለጽ ተጠሪ ወደ ስራ እንዲያሰማራቸው ለተጠሪ የጠየቁበት ደብዳቤ አና ተጠሪ ሰኔ ቀን ዓም የጻፈላቸው የስንብት ደብዳቤ ግንቦት ዓም የደረሳቸው መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ አቅርበዋል ተጠሪ የአመልካችን የስራ ውል ለማቋረጥ ምክንያት ያደረገው አመልካች በስራ ገበታቸው አልተገኙም በማለት ታህሳስ እና ጥር ተደጋጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት ሰኔ ዓም በተጻፈ ከታህሳስ ዓም ጀምሮ የስራ ውሉ መቋረጡን የገለጸበት ደብዳቤ ግንቦት ዓም እንዲደርሳቸው በማድረግ መሆኑ ተረጋግጧል በማለት አትቶ አና የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ን ጠቅሶ አመልካች በህክምና ላይ የነበሩ መሆናቸውን ለተጠሪ አንደገለጹ እስከተረጋገጠ ጊዜ ድረስ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ለመጀመሪያዎቹ ወራት ከሙሉ ደሞዝ ጋር ለቀጣዩ ወራት ከግማሽ ደሞዝ ጋር ለመጨረሻዎቹ ወራት ያለ ደሞዝ ተጠሪ ፍቃድ መስጠት ያለበት መሆኑ ተደንግጓል ስለሆነም አመልካች ከስራ ገበታቸው ከቀሩበት ከታህሳስ ዓም ጀምሮ ወር ሲቆጠር አስከ ነሀሴ ቀን ዓም ድረስ ተጠሪ አመልካችን የመጠበቅ ግዴታ ነበረበት በማለት ደምድሞ ከታህሳስ ዓም ጀምሮ አመልካች በነበራቸው የህክምና ፍቃድ ዛሃ ርከዐጠገፎ ምክንያት ለመጀመሪያዎቹ ወራት እና ቀጥሎ ላሉት ወራት በአዋጁ መሰረት ክፍያ አእንዲፈጽም አመልካች የጠየቁት የጥቅማ ጥቅም ክፍያ ላልተሰራ ጊዜ የሚከፈል አይደለም በማለት ውድቅ በማድረግ አመልካች ወደስራ ልመለስ ጥያቄንም በተመለከተ አመልካች ወደስራ ልመለስ በማለት ጥያቄ ያቀረቡት መጋቢት ዓም ሲሆን በአዋጁ መሰረት የአመልካች የስራ ውል ከሚቋረጥበት ነሀሴ ዓም በኃላ በመሆኑ ክርክራቸው ተቀባይነት የለውም በማለት ውሳኔ ሰጠ በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኙ የቀረበለት የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔው ጉድለት የለበትም በማለት በፍብሥሥህቁ መሰረት ይግባኙን ሰርዛል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ሚያዝያ ዓም ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘት ተጠሪ ቀርቦ ባልተከራከረበት ባልጠየቀው ዳኝነት አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የኔን አቤቱታ ብቻ መርምሮ መወሰን ሲገባው ይህ ታልፎ የተሰጠው ውሳኔ አግባብነት የሌለው መሆኑን በመግለጽ ውሳኔው እንዲሻር የሚጠይቅ ነው ቅሬታቸው ተመርምሮ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ አና ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል ተጠሪ ውሳኔው አንዲፀና በመጠየቅ መልስ የሰጡ ሲሆን አመልካችም ክርክራቸውን በማጠናከር የጽሁፍ የመልስ መልስ ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን በበኩላችን የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ክርክሩ በተመራበት ሥርዓትም ሆነ በተሰጠው ውሳኔ የተፈፀመ የህግ ስህተት ስለመኖር አለመኖሩ መርምረናል የአመልካች ቀዳሚ ቅሬታ አስተዳደር ፍርድ ቤቱ ተጠሪ ቀርቦ ባልተከራከረበት የኔን ክርክር ብቻ መርምሮ መወሰን ሲገባው ይህ ታልፎ የተሰጠው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት ሲሆን አስተዳደር ፍርድ ቤቱ ተገቢውን ማጣራት አድረጎ የወሰነ በመሆኑ ቅሬታው ተቀባይነት የለውም እንዲባል ተከራክረዋል በመሰረቱ የድሲፕሊን ኮሚቴው የውሳኔ ፃዛሃሳቡን ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርበው ተገቢውን ማጣራት አድርጎ የምርመራውን ሙሉ ይዘት የሚያመልክት የምርመራ ሪፖርት በማዘጋጀት ስለመሆኑና የምርመራው ውጤት የተከሳሹን ጥፋተኝነት የሚያረጋግጥ ከሆነ የውሳኔ ሃሳቡ ሊወሰድ የሚገባውን የቅጣት አርምጃ ዛሃ ርከዐጠገፎ ማመልከት እንደሚኖርበት የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች የዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት ለመደንገግ ከወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር አንቀፅ እና ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል በመሆነም በስር አስተዳደር ፍርድ ቤቱ ክርክር ተጠሪ ቀርቦ ያልተከራከረ ቢሆንም አመልካች ያቀረቡትን የይግባኝ ቅሬታ አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚመረምረው የዲሲፕሊን ኮሚቴው ግራ ቀኙ ካቀረቡት ክርክር አንጻር የሰጠው ውሳኔ ተገቢ መሆን እና ያለመሆን ጋር በማገናዘብ ሊሆን እንደሚገባ በፍብሥሥህግ ቁጥር ላይ ተደንግጎ ይገኛል ተጠሪ በአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ቀርቦ ባይከራከርም ለዲሲፕሊን ኮሚቴው ክስ አቅርቦ ያስወሰነው አሱ ነው በመሆኑም የተጠሪ ክርክር በኮሚቴው ውሳኔ ላይ ተያይዞ አንደሚገኝ አጠያያቂ ካለመሆኑም በተጨማሪ ይህንን አስመልከቶ የቀረበ ክርክር የለም አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ አግባብነት በተመለከተ የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ሰራተኛው ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት እስካላጋጠመው ድረስ መታመሙን ለመቤቱ ማሳወቅ እንዳለበት በዚህ መልኩ መታመሙን ላሳወቀ የሙከራ ጊዜውን ለጨረሰ ሰራተኛ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ህመሙ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ባሉ ተከታታይ ወር ውስጥ ለ ወራት ፍቃድ ሊሰጥ እንደሚገባ እና በዚሁ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ላይም ለመጀመሪው የወር ጊዜ ከሙሉ ደሞዝ ጋር ለሚቀጥለው ወር ጊዜ ከግማሽ ደሞዝ ጋር ለተከታዩ ወር ያለደሞዝ ፍቃድ ሊሰጥ እንደሚገባ ተደንግጎ ይገኛል በተጨማሪም በዚሁ አዋጅ አንቀጽ ላይ በዚህ ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ ለመመለስ ያልቻለ ሰራተኛ በህመም ምክንያት የስራ ውሉ ሊቋረጥ እንደሚገባ ተደንግጎ ይገኛል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች በህመም ምክንያት ስራ ለመግባት ያለመቻላቸውን ለመቤቱ ካሳወቁበት ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ ህጉ አሰሚፈቅደው ወር ጊዜ ድረስ በደሞዝ እና ያለደሞዝ ፍቃድ ሊሰጣቸው የሚገባ በመሆኑ በዚህ ጊዜ ውስጥ ያልተከፈላቸው ደሞዝ ታስቦ እንዲከፈላቸው አስተዳደር ፍርድ ቤቱ ከወሰነ በኃላ የአመልካች ወደ ስራ ልመለስ ጥያቄያቸው የቀረበው መጋቢት ቀን ዓም ሲሆን የ ወር ጊዜው የሚያበቃው ነሀሴ ቀን ዓም በመሆኑ ጊዜው ካለፈ በኃላ ያቀረቡት ወደስራ ልመለስ አቤቱታ በህጉ ተቀባይነት የለውም በማለት የሰጠው ውሰኔ እና ይህንን ውሳኔ በትአዛዝ በማጽናት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሃ ርከዐጠገፎ ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሞበታል ለማለት የሚያስችል የፍሬ ነገርም ሆነ የሕግ ነጥብ ሳይኖር ይህ ችሎት የአመልካችን ቅሬታ የሚቀበልበትን መሰረታዊ ምክንያት አላገኘም በመሆኑም ከላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስተዳደር ፍርድ ቤት የሰጠው ፍርድ እና የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ጉዳዩ በይግባኝ ቀርቦለት ይግባኙን በመሰረዝ የሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ባለመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር የአስተዳደር ፍርድ ቤት በይመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በፍብይመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሉት በትዕዛዝ የጸናው ብይን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካች ጊዜው ካለፈ በኃላ ያቀረቡት ወደ ስራ ልመለስ አቤቱታ ውድቅ ተደርጎ በተሰጠው አስተዳደራዊ ውሳኔ የተፈፀመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል ግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት የወጡትን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁጥር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርፃዛ መሰለ ፈይሳ ወርቁ ጳውሎስ አርሺሶ አመልካች ሚሮና ኢንዳስትሪ ኃየተየግማ ጠበቃ ታደሰ ገመቹ ቀርቧል ተጠሪ ጫልቱ ዓለሙ መሰረት አበራ ብርቱካን ነገዎ እና አልማዝ አበበ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ለዚህ ሰበር መዝገብ ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የቀረበው አመልካች ሚሮና ኢንዳስትሪ ኃየተየግማ ታህሳስ ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ቅሬታውን በማቅረቡ ነው ቅሬታውም አቤት የተባለበትን ውሣኔ አመልካች የሚቃወምባቸውን ምክንያቶች የሚዘረዝርና በሰበር ሰሚው ችሎት በኩል ሊታይልኝ ይገባል የሚለውን ዳኝነት የሚጠይቅ ሲሆን የስር ፍቤት ከሳሾችና ተከሳሽ የተስማማንበት የምርት መጠን ከሳሾች መስራት አንደሚችሉና ሌሎችም ሰራተኞች እየሰሩ ስለመሆኑ ተረጋግጦ ሳለ ተጠሪዎች ለመስራት አምቢተኛ በመሆናቸው የተሰናበቱ መሆኑ ስንብቱ ህጋዊ ሆኖ ሳለ ህገወጥ ስንብት ነው ሲል መወሰኑ ስህተት ነው የስር ፍቤት በከሳሾች ያልቀረበውን ክርክር ራሳቸው በማንሳት የሰጡት ውሳኔ ከፍብሥሥህግ ቁ ድንጋጌ ውጪ ነው ከሳሾች እንዲሰሩ የተፈለገው ምርት መጠን በ ሰዓት ከ ደቂቃ ብቻ የሚሰሩት ሆኖ እያለ ከአቅማቸው ዛሃ ርከዐጠገፎ በላይ ነው ተብሎ ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቀ አንቀጽ ውጪ መወሰኑ አለአግባብ በመሆኑ ይታረምልኝ የሚል ነው በስር ፍቤት የነበረው ክርክር ከሳሽ የአሁን ተጠሪዎች ጫልቱ ዓለሙ መሰረት አበራ ብርቱካን ነገም እና አልማዝ አበበ በኦሮሚያ ብክመ የበረክ ወረደ ፍቤት ባቀረቡት ክስ ተከሳሽ የአሁን አመልካች ሚሮና ኢንዳስትሪ ኃየተየግማህበር ከሳሾች ካለጥፋታችን ጥር ቀን ዓም ከዚህ በፊት ሰርተን የማናውቀውን ከአቅማችን በላይ እንድንሰራ ሲነገረን ከአቅማችን በላይ ነው ስላልን ከስራ ያሰናበተን በመሆኑ ሊከፈለን የሚገቡ ክፍያዎችን ይከፈለን ሲሉ ክስ መስርተዋል ተከሳሽም ከሳሾች ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቀ አንቀጽ ረ መሰረት ስራ ለመስራት ችሎታ እያላቸው የስራው ውጤት በብዛትና በጥራት ላይ ከተስማማነው በታች በመስራታቸው ካለማስጠንቀቅያ ተሰናብተዋል ከሳሾች እንደ ድርጅቱ አቅድ የቦልጋም ምርት ዙር ከሬሜላ ዙር እንዲያመርቱ ተስማምተን ሲሰሩ ቆይተው በኋላ አንሰራም በማለታቸው ካለማስጠንቀቅያ መሰናበታቸው ህጋዊ ስንብት በመሆኑ ክሳቸው ውድቅ ይሁንልኝ በሚል መልስ ሰጥተዋል የስር በኦሮሚያ ብክመ የበረክ ወረደ ፍቤት አራት መዝገቦች የመቁጥር እና በአንድ በማጣመር የመረመረ መሆኑን ገልጾ በመቁጥር ላይ ሰኔ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ ተከሳሽ ከሳሾች ቦልጋም ዙር ከረሜላ ዙር ሲያመርቱ ቆይተው አንሰራም በማለታቸው ምርት ቀንሶብናል ቢልም ከ ዓም እስከ ዓም ባሉት ጊዜያት ከ እስከ ዙር ምርት ስያመርቱ እንደነበር የተረጋገጠ እንጂ ምርት እየቀነሰ የመጣ አይደለም ተከሳሽ ምርት ለመጨመር ከፈለገ ማሽንና ሰራተኛ በመጨመር እንጂ ባለው ሰራተኛ ከአቅም በላይ በማሰራት አይደለም ተከሳሽ ከሳሾችን ከአቅማችን በላይ ነው ስላሉ ብቻ ሳያረጋግጥ ከስራ ማሰናበቱ ህገወጥ ነው ለከሳሾች ሊከፍል ይገባል ያለውን በማስላት እንዲከፈላቸው ወስኗል ከሳሽ የአሁን አመልካች ለፊንፊኔ ዙርያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የይግባኝ ቅሬታ አቅርቦ የፊንፊኔ ዙርያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር አከራክሮ መስከረም ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ አሰሪው ማምረት ያለበት ምርት ኮታ ማውጣት ለማምረት የሚያግዙ ዘመናዊ መሳሪያዎችን ማመቻቸት ብቻ ሳይሆን ከሚፈለገው ምርት ጥራትና መጠን በታች የሚሰራ ሰው ካለ የተለያዩ ዛሃ ርከዐጠገፎ ስልጠና በመስጠት ምርታማነት መጨመር እያለበት ሌሎች ቡድን ስላመረቱ ብቻ ከሳሾችም ማምረት አለባቸው በሚል ከከሳሾች የቀረበውን ሀሳብ ባለመቀበል ከሳሾችን ከስራ ማሰናበቱ ህገወጥ የስራ ስንብት ነው መባሉ ባግባቡ ሲሆን ከሳሾች ሁሉም የጡረታ ዋስትና ተጠቃሚ መሆናቸው ተረጋግጦና ከሳሾችም ያልካዱ ሆኖ እያለ የአገልግሎት ክፍያ እንዲከፈላቸው መወሰኑ ስህተት ነው ሲል የስር ፍቤት ውሳኔን በማሻሻል ክፍያውን አስተካክሎ ወስኗል ተከሳሽ የአሁን አመልካች ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታውን አቅርቦ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር አከራክሮ ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ ከሳሾች ተከሳሽ አንደሚለው ዙር ቦልጋም እና ዙር ከረሜላ ሰርተው እንደማያውቁ እየተከራከሩ ሲሆን በስር ፍቤትም የተሰሙት የግራ ቀኙ ምስክሮች ይህንኑ ገልጸዋል በመሆኑም ተከሳሽ ከሳሾችን ከአቅማቸው በታች ሰርተዋል በማለት ከስራ ማሰናበቱ ማስረጃ ያልተደገፈና የህግ ድጋፍ የሌለው ነው በመሆኑም የስር ፍቤት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት አይደለም ሲል የስር ፍቤት ውሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን አመልካችም ይህን ውሳኔ በመቃወም ቀርበዋል። የሚል ጭብጥ ተይዞ ጉዳዩ አንደሚከተለው ተመርምሯል አመልካች በኛ ተጠሪ መኪና ላይ አልተሳፈሩም በማለት ኛ ተጠሪ ክደው ቢከራከሩም በወቅቱ መኪናውን ያሽከረክሩ የነበሩት ኛ ተጠሪ አመልካች በመኪናው ላይ ስለመሳፈራቸው አምነው ተከራክረዋል ከዚህ በተጨማሪ የግራ ቀኙ ምስክሮችም አመልካች በኛ ተጠሪ አማካይነት ይሽከረከር በነበረው በኛ ተጠሪ መኪና ላይ ስለመሳፈራቸው አመልካች በመኪና ላይ እንዳሉ ድንጋይ ዓይኔን መታኝ አያሉ ሲጮኹ እንደነበረ ከአመልካች ጋር አብረው ተሳፍረው ሲጓዙ የነበሩ ምስክሮች መመስከራቸውን ተያይዞ ከቀረበልን የውሳኔ ግልባጭ ተመልክተናል ከዚህ በተጨማሪ ከድሬ ጮራ ሆስፒታል በቁጥር በቀን ዓም የተጻፈ የጽሁፍ ማስረጃ የአመልካች የቀኝ ዓይን ብሌን ቦታውን ለቋልበቋሚነት ጉዳት ደርሶባታል ሲል ይገልጻል የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን መርምሮ በአመልካች ዓይን ላይ ስለደረሰው ጉዳት ተጠሪዎችን ኃላፊ አድርጎዋቸዋል ለወደፊት የታጣ ገቢ በማለት አመልካች የጠየቁትን ዳኝነት በተመለከተ ግን ከሳሽ ሥራቸው ምን እንደሆነ አንደዚሁም ጤነኛ ሳሉ በወር ሲያገኙ የነበረው ገቢ ምን ያህል እንደሆነ በማስረጃ የተረጋገጠ እና የተገለጸ ነገር የለም እንደዚሁም ይህ በዓይናቸው ላይ የደረሰው ጉዳት ለወደፊት ሠርተው የሚያገኙትን ገቢ የሚከለክላቸው ስለመሆኑ በማስረጃ የተረጋገጠ ነገር የለም በማለት በዚህ በኩል የተጠየቀውን ዳኝነት ውድቅ በማድረግ አልፎባቸዋል ለተለያዩ ወጪዎች እና ሞራል ካሳ በድምሩ ብር አሥር ሺህ አሥራ ዘጠኝ ብር ተከሳሾች ተጠሪዎች በአንድነትና በነጠላ ለአመልካች እንዲከፍሉ ሲል ውሳፄኔ ሰጥቷል የአሁን የአመልካች ቅሬታ መሠረት የሚያደርገውም የጉዳት ካሳ ሳይወሰን በመታለፉ ምክንያት ነው በዚህ ረገድ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ተገቢ ዛሃ ርከዐጠገፎ መሆን አለመሆኑን ከደረሰው ጉዳት እና አግባብነት ካለው የህግ ድንጋጌዎች አንጻር መመልከት ተገቢ ነው በመሠረቱ ከላይ እንደተገለጸው በአመልካች ዓይን ላይ ጉዳት ስለመድረሱ የተረጋገጠ ሲሆን ተጠሪዎችም ለደረሰው ጉዳት ኃላፊ ተደርገዋል ይህ ኃላፊነት ሊታይ የሚገባው ደግሞ በንግድ ህጉ ስለ አጓዥ እና ተጓዥ በተደነገገው ድንጋጌ መሠረት ነው ምክንያቱም አመልካች ለመኪናው የትራንስፖርት ክፍያ ከፍለው ሲጓዙ በነበረበት ወቅት ድንጋይ ተፈናጥሮ በዓይናቸው ላይ ጉዳት በማድረሱ ነው በዚህ መሠረት የንግድ ህጉን መሠረት ያደረገና በውል ላይ የተመሰረተ ግንኙት በግራ ቀኙ መካከል ተመስርቷል ማለት ነው የንግድ ህግ አንቀጽ የማጓጓዝ ውል ማለት አጓጓዥ ዋጋ በመቀበል ሰውን ጓዝንና እቃዎችን የተወሰነ ስፍራ ለማድረስ ግዴታ የገባበት ስምምነት ነው በማለት ይደነግጋል የንግድ ህጉ አንቀጽ ደግሞ አጓዥ ለመንገደኞች ያለበትን ኃላፊነት ያስቀምጣል አጓዥ ከኃላፊነት የሚድንባቸው ምክንያቶች በአንቀጽ ላይ የተቀመጡ ሲሆን የአጓዥ ኃላፊነት ከተረጋገጠ በአንቀጽ ላይ የተመለከተው ልዩ ሁኔታ ከሌለ በስተቀር የንግድ ህግ አንቀጽ ላይ የተጎዳው ማንኛውም ዓይነት መንገደኛ ቢሆንም አጓዥ በአላፊነት ለአንድ መንገደኛ የሚከፍለው ገንዘብ መጠን ከ ብር ከአርባ ሺህ ብር ሊበልጥ አንደማይችል ይደነግጋል በተያዘው ጉዳይ በአመልካች ዓይን ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠሪዎች ኃላፊ መሆናቸው እስከተረጋገጠ ድረስ በንግድ ህጉ አንቀጽ መሠረት በተመሰረተው በውል ግዴታ በአንቀጽ መሠረት በአጓዥነት ግዴታ መሠረት በአንቀጽ ላይ የተደነገገውን ገንዘብ መጠን የመክፈል ግዴታ ይኖርባቸዋል የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግን አመልካች ሥራቸው ምን እንደሆነ ጤነኛ ሳሉ በወር ሲያገኙ የነበረው ገቢ ምን ያህል እንደሆነ በማስረጃ የተረጋገጠ እና የተገለጸ ነገር የለም እንደዚሁም ይህ በዓይናቸው ላይ የደረሰው ጉዳት ለወደፊት ሠርተው የሚያገኙትን ገቢ የሚከለክላቸው ስለመሆኑ በማስረጃ የተረጋገጠ ነገር የለም በማለት የደረሰው ድምዳሜ ከላይ የተመለከቱትን የንግድ ህጉን ድንጋጌዎች ያገናዘበ ባለመሆኑ ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ቀጥሎ ያሉት የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ይህንን ሳያርሙ ማለፋቸው ሲታይ የሚነቀፍ ሆኖ ተገኝቷል ዛሃ ርከዐጠገፎ ሲጠቃለልም የሥር ፍርድ ቤቶች ከላይ የተመለከቱትን መሠረታዊ ነገሮችን በአግባቡ ሳያጤኑ በአመልካች ዓይን ላይ ለደረሰው ጉዳት ከሳ ሊከፈል አይገባም በማለት የሰጡት ውሳኔ በከፊል መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም የሚከተለው ውሳኔ ተወስኗል ውሳኔ የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁ በቀን ዓም አንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመቁ በቀን ዓም የሰጡት ትዕዛዝ በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ተሻሽሏል በአመልካች ዓይን ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠሪዎች ኃላፊነት አለባቸው ተብሎ የተወሰነው የውሳኔ ክፍል ፀንቷል ለልዩ ል ወጪዎች እና ለሞራል ካሳ በድምሩ ብር አሥር ሺህ አሥራ ዘጠኝ ብር ተጠሪዎች በአንድነትና በነጠላ ለአመልካች እንዲከፍሉ ተብሉ የተወሰነው የውሳኔ ክፍል ፀንቷል በንግድ ህግ አንቀጽ አና መሠረት አርባ ሺህ ብር ተጠሪዎች በአንድነትና በነጠላ ለአመልካች ሊከፍሉ ይገባል ተብሎ ተሻሽሎ ተወስኗል ዳኝነት በተወሰነው ታርፍ ልክ ተጠሪዎች ይክፈሉ ብለናል የቪህን ችሎት ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤቶች ይድረሳቸው መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፋዘ ዛሃ ርከዐጠገፎ ከውል ውጪ ኃላፊነት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ፀጋይ አስማማው ሙስጠፋ አህመድ አብርፃዛ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካች አቶ ፍቃዱ በለጠ የቀረበ የለም ተጠሪዎች ወሮ አለሚቱ አድራሮ ህፃን አማኑኤል ታም ህፃን ክብራለም ተሩ ወሮ አለሚቱ አድራሮ የቀረበ የለም ወሮ አሙሬ መሾ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በደብብሕክመ ሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት የአሁን ተጠሪዎች በአመልካችና ኛ ተከሳሽ በነበረው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ላይ ያቀረቡት ክስ የአመልካች ንብረት የሆነው የሴቁ ሲኖትራክ የጭነት መኪና በ ዓም ከጋምቤላ ወደ ቴፒ አሸዋ ጭኖ በመጓዝ ላይ እያለ በደቡብ ክልል ሸካ ዞን የኪ ወረዳ እአርምጫ ቀበሌ ልዩ ዛሃ ርከዐጠገፎ ስሙ ጫቲ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ሲደርስ መንገድ ስቶ አቶ ታምሩ ገሊቶ መኖሪያ ቤት ላይ በመውጣት የኛ ተጠሪ ልጅ የሆነውን ተሻለ ታምሩ የተባለውን ሌሊት በተኛበት ገጭቶ የገደለ በመሆኑ ይህ ሟች በግብርናና ንግድ ስራ ተሰማርቶ በሚያገኘው ገቢ ይጦራችን ስለነበረ በመሞቱ ምክንያት የተቋጠረውን ገቢ ለኛ ተጠሪ ብር ፃምሳ ሺህ ብርለኛ እና ኛ ተጠሪዎች ለእያንዳንዳቸው ብር ሰማንያ ሺህ ብር በድምሩ አንድ መቶ ስልሳ ሺህ ብር እንዲሁም ወላጅ አባታቸው አቶ ታምሩ ገሊቶም በ ዓመት እድሜያቸው በዚህ አደጋ ስለሞቱና ይጦራቸው ስለነበረ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ትምህርታቸውን እስከሚጨርሱ ብር አንድ መቶ ስምንት ሺህ ብር እና አንድ መቶ አስራ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ብር ለሁለቱ እንዲከፍሉ ኛ ተጠሪ የሟች የአቶ ታምሩ ገሊቶ ወላጅ እናት የሆኑት ሟች ልጃቸው ለመጦሪና ለቀለብ ይሰጣቸው የነበረው ስለተቋረጠ ብር ፃምሳ አንድ ሺህ ብር እሱ በመሞቱ የሞራል ካሳ ብር ሁለት ሺህ ብር እና ለቀብር ማስፈፀሚያ ብር አስር ሺህ ብር በድምሩ ብር አራት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ሺህ ስምንት መቶ ብር ኛ ተከሳሽ የጉዳት አድራሹ መኪና ባለቤት ከኢንሹራንስ ሽፋን ሰጭ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጋር ሆነው ለተጠሪዎች እንዲከፍሉ ተብሎ እንዲወሰንላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል ክሱ የቀረበለት ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከአመልካችና ኛ ተከሳሽ ከነበረው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት መልስ ተቀብሎ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ተከሳሾቹን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ተጠሪዎች በርትዕ ብር ሁለት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺህ ብር ሊከፈላቸው ይገባልከዚህ ውስጥ ኛ ተከሳሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ብር አርባ ሺህ ብር ይክፈለው ቀሪ ብር አንድ መቶ ዘጠና ስድስት ሺህ ብር አመልካች እንዲከፍል ሲል ወስኗል የአሁን አመልካች ይህንን የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በማለት በትእዛዝ ሰርዞቶታል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ህዳር ቀን ዓም በዛዓፉት አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ዛሃ ርከዐጠገፎ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ በመደረጉ ተጠሪዎቸ መልስ እንዲሰጡበት በታዘዘው መሰረት ጥር ቀን ዓም የተዛፈ መልስ አቅርበዋል አመልካችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል እንደመረመርነውም የአመልካች ጥያቄ የጉዳት ካሳ መጠን የስር ፍርድ ቤቶች በርትዕ መወሰናቸው እንዲሁም የአሁን ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ወንድማቸው ተሻለ ታምሩ ላይ በአመልካች መኪና በደረሰው የሞት ጉዳት ምክንያት የተቋረጠውን የመጦሪያ ቀለብ የመጠየቅ መብት ሳይኖራቸው አመልካች የጉዳት ካሳ እንዲከፍል የተሰጠ ውሳኔ የፍብሕቁጥር ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የሚጥስ በመሆኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል የሚል ሲሆን በተጠሪዎች በኩል ደግሞ በጉዳቱ ምክንያት የተቋረጠባቸው ከፍተኛ የሆነ የመጦሪያና የቀለብ ገቢ በርትዕ አመልካች እንዲከፍል መወሰኑ ህግን መሰረት ያደረገ ስለሆነ የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ኛ ተጠሪ ልጃቸው ተሻለ ታመሩ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች አባታቸው ታምሩ ገሊቶ እና ወንድማቸው ተሻለ ታምሩ በአመልካች መኪና ጉዳት ደርሶባቸው ህይወታቸው በማለፉ ምክንያት መጦሪያና የቀለብ ገቢ እንዲከፈላቸው የጠየቁ መሆናቸውየኛ ተጠሪ ጥያቄ ደግሞ የሟች አቶ ታምሩ ገሊቶ ወላጅ እናት በመሆናቸው ካሳ የጠየቁ መሆኑን ነው አመልካች ለጉዳቱ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በተመለከተ አከራካሪ አይደለም እንዲሁም ሟቾች በህይወት እያሉ በእርሻ ስራበንብ ማነብና በንግድ ተሰማርተው ቤተሰቦቻቸው ያስተዳድሩ የነበሩ መሆናቸውና የተቋረጠ ቀለብና መጦሪያ መኖሩን ፍሬ ጉዳዩን የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን የተሰጣቸው የስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ ነው ስለሆነም አመልካች ተጠሪዎች ለደረሰባቸው ጉዳት ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ከተረጋገጠ የጉዳት ካሳ የመክፈል ግዴታ ጥያቄ ውስጥ ሊገባ የሚችል አይደለም በመሆኑም የካሳ መጠን ለመወሰን አስቸጋሪ ሁኔታ መኖሩን ፍርድ ቤቱ ከተገነዘበ በፍብህቁ ድንጋጌ መሰረት በርትዕ መወሰን እንደሚቻል በግልፅ ተመልክቷል ስለዚህ አመልካች የካሳ መጠን አወሳሰን በተመለከተ ያቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም በሌላ በኩል አመልካች አጥብቀው ዛሃ ርከዐጠገፎ የሚከራከሩበት ነጥብ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በወንድማቸው ሞት ምክንያት ለደረሰባቸው ጉዳት ካሳ ለመጠየቅ በፍብህቁ መሰረት መብት ሳይኖራቸው እንዲከፈላቸው የተሰጠ ውሳኔ ሊታረም ይገባል የሚል ነው በተጎጂው ላይ ከደረሰው የሞት አደጋ የተነሳ በራሳቸው ስም ሆነው በመተዳደሪያ ረገድ ለሚደርስባቸው ጉዳት ካሳ ለመጠየቅ የሚችሉት የተጎጂው ባል ወይም ሚስትወይም ወላጆቹና ልጆቹ እንደሆኑ የፍብህቁ ይደነግጋል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች የጉዳት ካሳ እንዲከፈላቸው መሰረት ያደረጉት አባታቸው አቶ ታምሩ ገሊቶ እና ወንድማቸው አቶ ተሻለ ታምሩ በአመልካች መኪና ጉዳት ደርሶባቸው በመሞታቸው ምክንያት ለተቋረጠባቸው መጦሪያና ቀለብ ገቢ እንዲከፈላቸው ነው ወንድማቸው በመሞቱ ጉዳት ካሳ ለመጠየቅ የሚያስችል መብት ሳይኖራቸው ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው ሁኖ እያለ በአባታቸውና ወንድማቸው ሞት ምክንያት የተቋረጠባቸው መጦሪያና ቀለብ ገቢ አመልካች እንዲከፍል የተሰጠ ውሳኔ ሊታረም የሚገባው ሆኖ አግኝተነዋል ሲጠቃለል የስር ፍርድ ቤቶች ተጠሪዎች የተቋረጠባቸው መጦሪያና ቀለብ ገቢ መኖሩን በማረጋገጥ የጉዳት ካሳ መጠን በርትዕ መሰረት በማድረግ መወሰናቸው በአግባቡ ሆኖ ነገር ግን ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በወንድማቸው ሞት ምክንያት የጉዳት ካሳ የመጠየቅ መብት ሳይኖራቸው ይህን ሳይለይ የተሰጠ ውሳኔ በከፊል መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስለተገኘ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ በሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም ተሰጥቶ በደብብሕክመጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም በትአዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሻለዋል ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በአባታቸው ላይ በደረሰው የሞት አደጋ ካልሆነ በስተቀር በወንድማቸው ላይ ከደረሰው የሞት አደጋ የተነሳ በራሳቸው ስም ሆነው በመተዳደሪያ ረገድ ለሚደርስባቸው ጉዳት ካሳ ለመጠየቅ አይችሉም ብለናል ዛሃ ርከዐጠገፎ ስለሆነም ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ሟቾች አባታቸውና ወንድማቸው በመሞታቸው ምክንያት የተቋረጠባቸውን የቀለብና የመጦሪያ እንዲሁም የትምህርትና የህክምና ወጪ በርትዕ እያንዳንዳቸው ብር ሰማንያ ሺህ ብር እንዲከፈላቸው የተሰጠ ውሳኔ ክፍል በማሻሻል ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ሊከፈላቸው የሚገባው ለእያንዳንዳቸው ብር አርባ ሺህ ብር በማለት ወስነናል ተጠሪዎች ሊከፈላቸው ከሚገባ የሞት ጉዳት ካሳየሞራል ካሳ እና ለቀብር ማስፈፀሚያ በድምሩ ብር አንድ መቶ ፃምሳ ስድስት ሺህ ብር ውስጥ ኛ ተከሳሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ብር አርባ ሺህ ብር እንዲከፍል ቀሪው ብር አንድ መቶ አስራ ስድስት ሺህ ብር አመልካች ለተጠሪዎች እንዲከፍል ወስኗል ከዚህ ፍርድ ቤት ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቴፒ ምድብ ችሎት በመቁ የተጀመረው አፈፃፀም ታግዶ እንዲቆይ ተሰጥቶ የነበረው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አጐ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርፃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካች የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዓቃቤ አቶ ዐቢይ ተፃድሶ ቀረቡ ተጠሪ የዳሽን ባንክ አክሲዮን ማኅበር ነፈጅ አቶ አስራት አድማሱ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ ያለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ የክርክሩ ምክንያት የካሳ ጉዳይን የሚመለከት ነው የአሁኑ ተጠሪ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሳሽ የነበረ ሲሆን የክሱም ይዘት ተከሳሽ የአሁኑ አመልካች አውጥቶ ለነበረው የግንባታ ሥራ ጨረታ አፈጻጸም ተጫራቹ ለሚያስይዘው የዋስትና ገንዘብ አመልካች በጻፈው ደብዳቤ ከዳሽን ባንክ የሚቀርብ ማንኛውም ዓይነት ዋስትና ተቀባይነት የለውም በማለት መግለጽ እና ይህንንም ለተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ማሳወቁ የተጠሪን መልካም ስም ያጠፋ በመሆኑና ባንኩም የደንበኝነት ቅድሚያ ክፍያ እንዲሁም የመልካም ሥራ አፈጻጸም ፈጽሞ ቢሆን ኖሮ ሊያገኝ ይችል የነበረውን ብር አራት መቶ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አስራ ሰባት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም እንዲከፍልና ለፈጸመው ህገ ወጥ ድርጊት ማስተባበያ እንዲሰጥ በማለት ዳኝነት ጠይቋል ዛሃ ርከዐጠገፎ የአሁኑ አመልካች የሥር ተከሳሽ የተጠሪን የከሳሽን ስም አንስተን ሳይሆን ለህንፃው ተቋራጭ የቅበላ ደብዳቤ በገለጽንበት ወቅት ዋስትናን ማስያዝ በተመለከተ ከዳሽን ባንክ ጋር ካለን የፍርድ ቤት ክርክር አንጻር የማንቀበል መሆኑን ከመግለጽ ውጪ የከሳሽን ስም አላጠፋንም ስም ሳይጠፋ መልካም ስሜ ጠፍቷል በማለት ያቀረበው ክስ በመሆኑ መብትና ጥቅም የለውም በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካቀረበ በኃላ በአማራጭ በሰጠው መልስ ከባንኩ ጋር ፍርድ ቤት ክርክር ስላለን ኮንትራክተሩ ጨረታ በማሸነፉ የአሸናፊነቱን የሚገልጽ ዝርዝር ደብዳቤ ላይ ከዳሽን ባንክ የሚቀርብ የመልካም ሥራ ዋስትናን በተመለከተ የማንቀበል መሆኑን ገልጸናል በግልባጭ እንዲያውቁት የተደረጉትም መቤቶች ቢሆኑ ካለን የሥራ ግንኙነት በብድር የተገኘ ገንዘብ በመሆኑ ስለጨረታ አሸናፊ እንዲያውቁት የተጻፈ ደብዳቤ ከመሆኑ ባሻገር የስም ማጥፋት ተግባር ያልፈጸምን ስለሆነ ክሱ ውድቅ እንዲደረግልን በማለት ተከራክራል ክርክሩን የሰማው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን መርምሮ የሥር ተከሳሽን የአሁኑን አመልካችን ጥፋተኛ በማድረግ ከሳሽ ተጠሪ የጠየቀውን ብር አራት መቶ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አስራ ሰባት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲከፍል አና ወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብቱን በመጠበቅ ውሳኔ ሰጥቷል ይህን ውሳኔ ቅር በመሰኘት የአሁኑ አመልካች ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛ ፍርድ ቤቱም ይግባኙን ሰርዛል ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትን ውሳኔ እንዲሁም የከፍተኛ ፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ለማስለወጥ ሲሆን አመልካች በሥር ፍርድ ቤቶች ተፈጽሞብኛል ያላቸውን ዝርዝር የቅሬታ ነጥቦችን አቅርቧል አጣሪው የሰበር አቤቱታውን መርምሮ ቀደም ሲል ከተጠሪ ባንክ ጋር ክስ ስለነበረን ጉዳዩም በፍርድ ቤት እየታየ ባለበት ሁኔታ ከዳሽን ባንክ የሚቀርበውን ዋስትና አንቀበልም ማለቱ ስም ማጥፋት ነው የተባለበት አግባብነት መጣራት ያለበት መሆኑ ስለታመነበት ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ይቅረብ ሲል አዚል ዛሃ ርከዐጠገፎ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ሚያዚያ ቀን ዓም የተጻፈ መልስ አቅርቦ የተከራከረ ሲሆን አመልካቹም በቀን ዓም የተጻፈ የመልስ መልስ አቅርቧል የነገሩ አመጣጥና የክርክሩ ሂደት በአጭሩ ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን በሥር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሟል ወይስ አልተፈጸመም። የሚለው ሊታይ ይገባል ደብዳቤው የባንኩን የሥራ እንቅስቃሴን ሌሎች ሰዎች እንዲጠራጠሩ የሚያደርግ እንደሆነ መረዳት ይቻላል ማንኛውም ምክንያታዊ ሰው ከደብዳቤው ሊረዳ የሚችለው ባንኩ በሥራውበሙያውና በሚሰጠው አገልግሎት ብቃት እና ታማኝነት እንደሌለው ነው አመልካች የባንኩን ዋስትና የማይቀበልበትን ምክንያት አብራርቶ ቢጽፍ ኖሮ ምክንያቱ ግልጽ ሊሆንና የሚያነቡም ሰዎች ሊረዱ ይችሉ ነበር ነገር ግን ደብዳቤው በጥቅሉ የባንኩን ዋስትና አንቀበልም በማለቱ ለተለያየ ጥርጣሬ የሚጋብዝ ከባንኩ ጋር ደንበኝነት ለመፍጠር የሚፈልጉ ቢኖሩ እንኳን ባንኩን እንዲጠራጠሩ የሚደርግ የተጠሪ ድርጅት ሥራ እንዲቀዘቅዝና የተቋቋመለትን ዓላማ እንዳይወጣ መሰናክል የሚፈጥር እንደሆነ ለመገንዘብ ያስችላል ደብዳቤው ለተጠሪ ብቻ ተጽፎ የቀረ ሳይሆን ለተለያዩ አካላት ግልባጭ የተደረገ ነው ይህ ደብዳቤ የደረሳቸው አካላት ከባንኩ ጋር የውል ግንኙነት ለማድረግ ቢፈልጉ የተላለፈው መልእክት ከፍተኛ ጥያቄን የሚፈጥርባቸው እንደሆነ መገመት ይቻላል አመልካች ይህን ደብዳቤ ሲጽፍ ግልባጭ ያደረገው ከአመልካች ጋር የሥራ ግንኙነት ያላቸው አካላት በመሆናቸው ነው በማለት ቢከራከርም በተጠሪ ላይ የሚያስከትለውን ውጤት በአግባቡ ማጤን ሲገባው ሳያጤን የጻፈው ደብዳቤ በመሆኑ በዚህ አኳኋን ሊስተባበል የሚችል ሆኖ አላገኘነውም ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ደብዳቤውን የጻፈው ከተጠሪ ጋር በፍርድ ቤት ክርክር ስላለ ነው ይበል እንጂ ከፍ ብሎ እንደተገለጸው የተጻፈው ደብዳቤ ይህንን አይገልጽም ይህን ዛሃ ርከዐጠገፎ በተመለከተ ተጠሪ ለዚህ ችሎት በሰጠው መልስ በአመልካች እና ጣና ውፃዛ ጉድጓድ ቁፋሮ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር መካከል በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች የውል ጥሰት ፈጽሟል በሚል ባቀረበው ክስ በአመልካች ስም ተጠሪ ዘንድ ያለው የዋስትና ገንዘብ እንዳይከፈል እግድ እንዲሰጥለት ባንኩን ኛ ተከሳሽ አድርጎ ያቀረበ ክስ መሆኑን ጉዳዩን ሲያይ የነበረው ፍርድ ቤት ክስ ከመስማቱ እና ክርክር ከመደረጉ በፊት በባንኩ ዘንድ ያለን ገንዘብ ለማሳገድ ካስፈለገ የእግድ አቤቱታ ከማቅረብ በቀር ባንኩን ተከሳሽ አድርጎ ማቅረቡ የሥነ ሥርዓት ግድፈት ነው በሚል ከክሱ ከኪሳራ ጋር አሰናብቶናል በማለት ተከራክሯል የአሁኑ አመልካች ይህንን መከራከሪያ በመልስ መልሱ በአግባቡ አላስተባበለም ይህ በሆነበት ሁኔታ ከተጠሪ ጋር ክርክር ስለነበረን የጻፍኩት ደብዳቤ ነው በማለት አመልካች የሚያቀርበው ማስተባበያ ተገቢ አይደለም በመሠረቱ የባንክ ሥራ ከፋይናንስ እንቅስቃሴ እና ለደንበኞቹ ከሚሰጠው አገልግሎት ጋር እጅጉን የተቆራኘ በመሆኑ በሥራ አፈጻጸሙ ላይ ያለው መልካም ስም የህልውናው መሠረት ነው ህጉም ለዚህ መልካም ስም ጥበቃ ያደርጋል ይህን መልካም ስም የሚያጎድፍ ተግባር መፈጸም ተጠያቂነትን ያስከትላል ይህም በፍትሓብሔር ህግ ቁጥር ላይ በግልጽ ተደንግጓል በተያዘው ጉዳይ ከላይ በግልጽ እንደተመለከተው አመልካች የጻፈው ደብዳቤ የተጠሪን መልካም ስም የሚነካ ነው የሥር ፍርድ ቤት ይህን ተመልክቶ አመልካችን ኃላፊ ማድረጉ ተገቢ ነው በሌላ በኩል ካሳን በተመለከተ ተጠሪም በዚህ ደብዳቤ ምክንያት የደንበኝነት ቅድሚያ ክፍያ እንዲሁም የመልካም ሥራ አፈጻጸም ፈጽሞ ቢሆን ኖሮ ሊያገኝ ይችል የነበረውን ብር አራት መቶ አስራ ሰባት ሺህ አንድ መቶ አስራ ሰባት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም እንዳጣ ገልጾ አመልካቸ እንዲከፍል ዳኝነት ጠይቋል የሥር ፍርድ ቤቶችም ተጠሪ የጠየቀውን ብር አመልካች እንዲከፍል ውሳኔ ሰጥቷል ነገር ግን በአመልካች ላይ የደረሰውን ትክክለኛ ጉዳት ምን ያህል እንደሆነ ለይቶ ለማወቅ የማያስችል በሆነበት ሁኔታ የሥር ፍርድ ቤት የተጠየቀውን ብር እንዳለ አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል መወሰኑ ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ካሳው በፍትሓብሔር ህግ ቁጥር መሠረት ሊወሰን የሚገባው በርትዕ ነው የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን በዚህ ዛሃ ርከዐጠገፎ መልክ አይቶ ያለመወሰኑ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ካሳው ሊሰላ የሚገባው በርትዕ ነው ብለናል በመሆኑም የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮመቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ አንዲሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ በቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ተሻሽሏል አመልካች ለተጠሪ በፍትሓብሔር ህግ ቁጥር መሠረት በርትዕ ብር አምሳ ሺህ ብር ካሳ ሊከፍል ይገባል ተብሎ ተወስኗል የዚህ ችሎት ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤቶች ይድረሳቸው መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መዝገብ ቁጥር ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርሃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካችበደሴ ከተማ የአራዳ ክፍለ ከተማ ገቢዎቸ ቤት ዓሕግ ሙላት መሐመድ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ ዘይነባ ሰይድ የቀረበ የለም አቶ ቴዎድሮስ ፍቅሩየጽሁፍ መልስ የመስጠት መብታቸው ታልፏል መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ ጉዳዩ አለአግባብ የተከፈለ ነው የተባለን ገንዘብ ለማስመለስ ከቀረበ ክስ ጋር ተያይዞ የተነሳ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሉሎት ያቀረበው በደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓምየተሰጠውን ውሳኔ አሻሽሉ አመልካችን ከኛ ተጠሪ ጋር ለክሱ በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ በማድረግ የደቡበ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓምየሰጠው እና በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም በፍርድእንዲሁም በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ነው ዛሃ ርከዐጠገፎ ኛ ተጠሪ በወረዳው ፍርድ ቤት ክስ ያቀረቡት በደሴ ከተማ በአራዳ ክፍለ ከተማ በቁጥር ል የተመዘገበ ቤት ከወሮ ዘሀቡ ሁሴን ገዝተው ውሉን ኛ ተከሳሽ ለነበረው የአሁኑ አመልካች ሲያቀርቡ ቤቱ በባለሙያ በብር በመገመቱ ለስም መዛወሪያ መክፈል የሚገባቸው ብር ሆኖ ሳለ የአመልካች ሰራተኛ የሆነው የስር ኛ ተከሳሽ የአሁኑ ኛ ተጠሪ በማታለል ቁጥር በሆነው ደረሰኝ ላይ ብር ጽፎ በመቀበል በፊደል ግን ብር በሚል ሞልቶ የሰጣቸው መሆኑን እና በዚሁ አግባብ የስም ዝውውሩ የተፈጸመ መሆኑን ገልጸው አመልካች እና ኛ ተጠሪ ያለአግባብ የተቀበሉትን ገንዘብ ብር በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሏቸው በመጠየቅ ነውኛ ተጠሪ ስላልቀረቡ ጉዳዩ የተሰማው በሌሉበት ሲሆን የአሁኑ አመልካች በበኩሉ ቀርቦ ኛ ተጠሪ በፈጸሙት ድርጊት በዲሲፕሊን ከስራ የተሰናበቱ መሆኑን እና ገንዘቡ ለኛ ተጠሪ የግል ጥቅም የዋለ እንጂ ለአመልካች ገቢ ያልተደረገ መሆኑን ገልጾ በአመልካቹ ላይ የቀረበው ክስ ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯልፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ ድርጊቱ የተፈጸመው በሰራተኛው ጥፋት በመሆነ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና መሰረት አመልካች ኃላፊነት የለበትም በማለት የተጠየቀውን ገንዘብ ኛ ተጠሪ ብቻ አንዲከፍሉ ውሳኔ ሰጥቷልየዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንን ውሳኔ አሻሽሎ አመልካችን ከኛ ተጠሪ ጋር ለክሱ በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ ለማድረግ የቻለው ኛ ተጠሪ ድርጊቱን የፈጸመው ስራውን በማከናወን ሂደት ውስጥ በመሆኑ አመልካች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት ኃላፊነት አለበት በሚል ምክንያት ሲሆን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በበኩሉ ተጨማሪ ማጣራት ካደረገ በኃላ ይህንን ውሳኔ ሊያጸና የቻለው የክፍለ ከተማው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዋና የስራ ሂደት በ ዓም ለመሬት ልማትና ማኔጀጆመንት ዋና ስራ ሂደቱ በፃፈው ደብዳቤ ለስም መዛወሪያ በኛ ተጠሪ ስም ብር ገቢ እንደተደረገ ያረጋገጠ ስለመሆኑ በተደረገው ተጨማሪ ማጣራት በመረጋገጡ አመልካቹ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት ኃላፊነት አለበት መባሉ የሚነቀፍ አይደለም በማለት ነው በክልሉ ሰበር ችሎት በትዕዛዝ የጸናው ይኸው ውሳኔ ሲሆን አመልካች ለዚህ ችሉት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ አመልካች ከኛ ተጠሪ ጋር በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ የመደረጉን አግባብነት ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና ዛሃ ርከዐጠገፎ አንዲሁም በመዝገብ ቁጥር ከተሰጠው የሰበር ገዥ ውሳኔ አንጻር ተጠሪዎቹ ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ የኛ ተጠሪ መልስ የመስጠት መብት ታልፎ አመልካች እና ኛ ተጠሪ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ነጥብ አንጻር መርምረናል በዚህም መሰረት አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው አና ጉዳዩም ለሰበር ክርክር ያስቀርባል የተባለው የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና እንዲሁም በመዝገብ ቁጥር የተሰጠውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም መሰረት በማድረግ ነውተጠቃሹ ገዥ ውሳኔ የመንግስት ሰራተኞች ናቸው የተባሉት ግለሰቦች ወደ ጉዳዩ ገብተው እንዲከራከሩ ከተደረገ በኃላ ኃላፊነቱ የመንግስት ነው ወይስ የሰራተኞቹ ነው። በሚለው ጭብጥ ላይ ግራቀኙ ያቀረቡትን ክርክርና ማስረጃ በመመርመር ክርክር ባስነሱ ንብረቶች ላይ ኛ ተጠሪ ያላቸው ድርሻ ለአፈጻጸሙ መዋል መቻል አለመቻሉን አስመልክቶ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የመሰለውን ውሳኔ ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ይመለስለት ተብሏል የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መዝገብ ቁጥር ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችብርፃኑ አመነው በዕውቀት በላይ እንዳሻው አዳነ ፃይሉ ነጋሽ እትመት አሠፋ አመልካች አቶ አለፋቸው ታምሩ አልቀረቡም ተጠሪ ወሮ እመቤት ተሾመ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍል አስመልክቶ የቀረበን አፈጻጸም የሚመለከት ነው በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ሲደረግ የነበረውን የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍል በተመለከተ የፌዴራል ፍቤቶች ፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት አፈጻጸሙን ለመራው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በጻፈው ደብዳቤ የይዞታ አስተዳደር ጽቤት በላከው ምላሽ ቤቱን በዓይነት ለማካፈል የሚችል መሆኑን ገልጾ ክፍፍሉ ሲፈጸም ለግራቀኙ በደረሰው ንብረት የሐብት ማጋደል ስለሚኖርበት ግራቀኙ ልዩነቱን በማካካስ የሚፈጽሙት ነገር ካለ ሐሳባቸውን እንዲገልጹ መጥሪያ የተላከላቸው ቢሆንም የፍርድ ባለመብት ሃሳባቸውን ይዘው ቀርበው የፍርድ ባለአዳ ሀሳባቸውን ያላቀረቡ በመሆኑ አፈጻጸሙ በምን መንገድ መቀጠል እንዳለበት ፍቤቱ ትእዛዝ እንዲሰጥበት በማለት ጠይቋል ፍቤቱም ግራቀኙ ሀሳባቸውን እንዲሰጡ ካደረገ በኋላ በዋናው ውሳኔ ላይ የግራቀኙ የጋራ ንብረት ናቸው በማለት ፍርድ ያረፈባቸው ቤቶች ግራቀኙ ከተቻለ በዓይነት እንዲካፈሉትበዓይነት መካፈል ካልተቻለ ክፍፍሉን በተመለከተ በውሳኔው ላይ በተቀመጠው አማራጭ መሠረት እንዲካፈሉት በማለት የተሰጠ ውሳኔ ነውበፍርድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ቤቶቹ እኩል መካፈል አንደማይችሉ ተገልዷልየሐብት ማጋደል ባለበት ሁኔታ ግራቀኙ እንዲካፈሉ ለማድረግ የግራቀኙን ሥምምነት ይጠይቃልግራቀኙ በሰጡት አስተያየት ሥምምነት የሌላቸው መሆኑን የገለጹ በመሆኑ የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት በውሳኔው ላይ በቀጣይ በተቀመጡት አማራጮች መሠረት ውሳኔውን እንዲያስፈጽም በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል አመልካች ዛሃ ርከዐጠገፎ በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ያቀረቡ ቢሆንም አቤቱታቸው ተቀባይነት አላገኘም የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም የሥር ፍቤት አፈጻጸሙ በፍርዱ በተቀመጡት ሌሎች አማራጮች መሠረት እንዲፈጸም በማለት የሰጠው ትዕዛዝ ፍርዱ እንዳይፈጸም እና ዋጋ አልባ እንዲሆን የሚያደርግ ነውየሚመለከተው አካል ፍርድ ያረፈባቸው ቤቶች ከዋናው ቤት ተነጥለው መሸጥ እአንደማይችሉይዞታው ለሁለት አኩል ሲካፈል ለግራቀኙ ከ ካሜ ያነሰ ቦታ ሊደርሳቸው ስለማይችል በዓይነት አኩል ማካፈል እንደማይቻል ያረጋገጠ በመሆኑ በፍርዱ በተቀመጡት ሌሎች አማራጮች መሠረት ፍርዱ ሊፈጸም አይችልምፍቤቱ ፍርዱን ለማስፈጸም ተስማሚ ነው የሚለውን ትዕዛዝ በመስጠት ፍርዱን ማስፈጸም ስላለበት ጉዳዩን በአግባቡ ካጣራ በኋላ ቤቶቹ የየራሣቸው የሆኑ ሁለት መግቢያ እና መውጫ በሮች ስሏሏቸው ግራቀኙ በፕሮፖርሽን በተነጻጻሪ ካርታ ተካፍለው እንዲገለገሉባቸው ከማድረግ ውጪ ፍርዱ የሚፈጸምበት ሌላ አማራጭ ስለሌለ በፕሮፖርሽን በተነጻጻሪ ካርታ ክፍፍሉ አንዲፈጸም በማለት ተደጋጋሚ ትዕዛዝ ሲሰጥ ከቆየ በኋላ በሌላ አማራጭ መሠረት ፍርዱ ይፈጸም በማለት የሰጠው ትፅዛዝ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ የበታች ፍቤቶች አከራካሪ የሆነው ቤት ሊካፈልም ሆነ ሊሸጥ የማይችል ነውሊካፈል የሚችለው በተነጻጻሪ ካርታ ነው በማለት ባለሙያ አስተያየት በሰጠበት ሁኔታ በሌላ አማራጭ ይፈጸም በማለት የመወሰናቸውን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሎት እንዲታይ ተደርጓል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ግራቀኙ በጽሑፍ አንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው እኛም እንዲጣራ የተያዘውን ነጥብ ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምረነዋል የተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ አና አያንዳንዱ ተጋቢ ከጋራ ሐብቱ የተወሰነ ንብረት እንዲደርሰው በማድረግ የጋራ ሐብቱ በዓይነት እንዲከፋፈል ይደረጋልእኩል ለማከፋፈል የማይቻል ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ልዩነቱ በገንዘብ እንዲካካስ ይደረጋል በማለት ይደነግጋል የበታች ፍቤቶች የሐብት ማጋደል ባለበት ሁኔታ ቤቱን ዛሃ ርከዐጠገፎ በዓይነት ለማካፈል የግራቀኙ ሥምምነት ያስፈልጋልግራቀኙ ስምምነታቸውን ባልሰጡበት ሁኔታ በዓይነት ማካፈል የማይቻል በመሆኑ በውሳኔው በቀጣይ በተቀመጠው የክፍፍል አማራጭ መሠረት ውሳኔው ሊፈጸም ይገባል ከሚል መደምደሚያ ላይ የደረሱ ቢሆንም የሚመለከተው አካል ቦታው በዓይነት ሲካፈል እያንዳንዳቸው ካሜ ማግኘት አለባቸው ሁለቱም ሠዎች የየራሣቸው መግቢያ እና መውጫ መንገድ ስላላቸው ሰዎቹ የሚሥማሙ ከሆነ በፕሮፖርሽን በተነጻጻሪ ካርታ መገልገል የሚችሉ መሆኑን ገልዷል ተጠሪ የአመልካች አቤቱታ ተጠሪ መጠለያ እና ቀለብ ለመንፈግ የቀረበ ነው ከማለት በቀር ክፍፍሉ በተነጻጻሪ ካርታ ቢፈጸም የሚያመጣባቸው ጉዳት መኖሩን በመግለጽ ያቀረቡት ክርክር የለም ጉዳዩ የቀረበለት ፍቤት ቤቶቹ በፕሮፖርሽን በተነጻጻሪ ካርታ መከፋፈል እንሚችሉ በሚመለከተው አካል አስከተገለጸ ድረስ በቤተሰብ ሕጉ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍል በተቻለ መጠን ባልና ሚስት ንብረታቸውን በዓይነት የመካፈል መብታቸውን ባስጠበቀ መንገድ ሊፈጸም ይገባዋል የሚለውን የክፍፍል መርህ ባስጠበቀ መልኩ በዚሁ ቤቶቹ በፕሮፖርሽን በተነጻጻሪ ካርታ እንዲከፋፈሉ በዚሁ አግባብ ክፍፍሉ ሲደረግ የበለጠ ይዞታ የደረሰው ወገን ለሌላው ወገን ግምቱን እንዲከፍል በማድረግ ማስፈጸም ሲገባው በፍርዱ በተቀመጠው ሌላ አማራጭ መሠረት ክፍፍሉ እንዲፈጸም በማለት መወሰነ ይግባኝ ሰሚው ፍቤትም ይህንኑ ሳያርም መቅረቱ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ሕዳር ቀን ዓም የሰጠው ትፅዛዝየፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ሚያዝያ ቀን የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከላይ በፍርድ ሐተታው በተገለጸው መሠረት አፈጻጸሙን እንዲቀጥል ጉዳዩ ተመልሶለታል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪ ግራቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ትዕዛዝ ዛሃ ርከዐጠገፎ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የመቁ የሆነው መዝገብ ወደ መጣበት ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሩለ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርፃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካች ህፃን እስጢፋኖስ ኃይሉ ሞግዚት ወሮ ብርቱኳን ተረፈ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሽቱ ቦንገንጠበቃ ነገደ ለማ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ሟች አቶ ኃይሌ ተረፈ ውርስ እንዲጣራ አመልክተው ተጠሪ ባሉበት ወርሱ እንዲጣራ በማድረግ ግራ ቀኙ ሪፖርቱን አስመልክተው አስተያየት ከሰጡ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ሪፖርቱን መዝግቦታል የአሁን ተጠሪ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል ይግባኝ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ በጉለሌ ክከተማ ወረዳ ክልል ውስጥ የሚገኘውና ቁጥሩ የሆነው የንግድ ኮንቴነር ሱቅና ከሱቁ የተገኘው የኪራይ ገንዘብ የሟችና የተጠሪ የጋራ ሀብት ስለሆነ ተጠሪ ግማሽ ድርሻ አላት በማለት ዛሃ ርከዐጠገፎ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በማሻሻል ውሳኔ ሰጥቷል የአሁን አመልካች የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በማለት በትእዛዝ ሰርዞታል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ጥር ቀን ዓም በባዓፉት አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ በመደረጉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት በታዘዘው መሰረት የካቲት ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል እንደመረመርነውም በጉለሌ ክከተማ ወረዳ ክልል ውስጥ የሚገኘውና ቁጥሩ የሆነው የንግድ ኮንቴነር ሱቅ ላይ ተጠሪ ግማሽ ድርሻ አላት ተብሉ የተሰጠውን ውሳኔ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝተናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁን ተጠሪና ሟች ባልና ሚስት እንደነበሩና ጋብቻቸውም የተፈፀመው በ ዓም እንደሆነሟች አቶ ኃይሌ ተረፈ የንግድ ፍቃድ የተሰጣቸው ከጥር ቀን ዓም አንስቶ እንደሆነ ለክርክር ምክንያት የሆነው ኮንቴነሩንየንግድ ቤቱን በኪራይ ያገኙት ግን ጥር ቀን ዓም መሆኑን የጉለሌ ክከተማ አስተዳደር ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ጽቤት የንግድ ምዝገባ ፍቃድ እና ግብይት ዋና ስራ ሄደት በ ዓም ለይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በላከው ደብዳቤ አረጋግጧል ስለሆነም ለክርክር ምክንያት ሆነው የኮንቴነር ሱቁ በጋብቻ ውስጥ መንግስት በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋም አደራጅቶ የሰጣቸው መሆኑን ፍሬ ጉዳዩን የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን የተሰጣቸው የስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ ነው በመሆኑም አመልካች ኮንቴነር ሱቁ ንግድ ቤቱ ከጋብቻ በፊት የተገኘ የሟች የግል ንብረት በመሆኑ ኮንቴነር ሱቁና የኪራይ ገንዘብ ግማሹ የተጠሪ ድርሻ ዛሃ ርከዐጠገፎ መባሉ አግባብ አይደለም በማለት ያቀረቡት አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ሲጠቃለል የስር ፍርድ ቤቶች የኮንቴነር ሱቁ እና ከሱቁ ኪራይ የተገኘው ገንዘብ የተጠሪና የሟች የጋራ ሀብት በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላልተገኘ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም በውሳኔ የተሻሻለው እና በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በትእዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል ከዚህ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት በመቁ የተጀመረው አፈፃፀም ታግዶ እንዲቆይ ተሰጥቶ የነበረው የእግድ ትአዛዝ ተነስቷል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፋዘ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች አልማዉ ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርፃዛ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካች አቶ ተስፋጊዩርጊስ አዳነ ጠበቃ ኤልያስ መሐመድ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አሰፉ ግርማ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የተጀመረዉ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጎንደር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ ወሮ አለም መንግስተአብ ደግሞ ጣልቃ ገብ ነበሩ ተጠሪ ከአሁኑ አመልካች ጋር እንደባልና ሚስት በመሆን አብረን የኖርን ስለሆነ ንብረት ሊያካፍለኝ ይገባል በማለት ክስ ያቀረቡ ሲሆን አመልካች ከተጠሪ ጋር በሕግ ጥበቃ በሚደረግለት ግንኙነት ውስጥ ያልነበሩና በጋራ ያፈሩት ንብረትም የሌለ መሆኑን ጠቅሰው ተከራክረዋል የአመልካች ሕጋዊ ሜስት ነኝ ያሉት ግለሰብም ወደ ክርክሩ ጣልቃ እንዲገቡ ጥያቄ አቅርበው ፍርድ ቤቱም ፈቅዶላቸው ጣልቃ ገብተው ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ አመልካች ከሁለቱም ሴቶች ጋር እንደባልና ሚስት የኖሩ መሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም የተሻለ ያስረዱና መጀመሪያ ከአመልካች ጋር መኖር የጀመሩት የአሁን ተጠሪ ናቸው በማለት አመልካችና ተጠሪ ንብረቱን እኩል ከተካፈሉ በኃላ የአሁኑ አመልካች ዛሃ ርከዐጠገፎ ከድርሻቸው ለስር ጣልቃ ገብ እንዲያካፍሏቸው ጣልቃ ገቧ መጠየቅ ይችላሉ በማለት ወስኖአል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካችና የስር ጣልቃ ገብ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሰሜን ጎንደር መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ አና በስር ፍርድ ቤት የተሰሙትን የተጠሪ ምስክሮችን በድጋሚ ከሰማ በላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ከአሁኗ ተጠሪ ጋር እንደባልና ሚስት መኖር የጀመሩት ከ ዓም ጀምሮ እንደሆነ ተጠሪ በምስክሮቻቸው ማስረዳታቸውን አመልካች ከስር ጣልቃ ገብ ጋር እንደባልና ሚስት አብሮ መኖር የጀመሩት ደግሞ ከ ዓም ጀምሮ በማስረጃ ተነግሯል ወደሚል ድምዳሜ ደርሶ የስር ፍርድ ቤት ሁለቱንም ሚስቶች ናቸው በማለት የሰጠው የውሳኔ ክፍል ተገቢ ቢሆንም በንብረት መብት ረገድ ቅድሚያ ደረጃ ሊሰጣቸው የሚገባው ግን የአሁኗ ተጠሪ ሳይሆኑ ለስር ጣልቃ ገብ ሁኖ እያለ ይኹው መታለፉ ያላግባብ ነው በማለት በዚህ ረገድ የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል በማሻሻል የጣውላ ቤት ድርጅትና ካሜትር የማህበር ቤት የአሁኑ አመልካችና የስር ጣልቃ ገብ የጋራ ዛብት ሁኖ ሊከፈል አንደሚገባ ከአሁኑ አመልካች ድርሻ ግማሹን ማለትም ከጠቅላላ ንብረቱ ኛው ለአሁኗ ተጠሪ እንዲያካፍሉ ክፍፍሉም በአይነት ወይም ግምቱን በመክፈል ሊከናወን ይገባል በማለት ወስኖአል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ሲያከራክር ቆይቶ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች በወረዳው ፍርድ ቤት በተሠጠው ውሳኔ ይግባኛቸውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አሻሽሎ በወሰነበት አግባብ ድጋሚ ይግባኝ ማቅረባቸው ስነ ስርዓታዊ አይደለም በሚል ምክንያት ወደ ፍሬ ነገሩ ሳይገባ የአመልካች ይግባኝ መዝገብ ዘግቶታል ከዚህም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም አጣሪ ችሎቱ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም በማለት መዝገቡን ዘግቶታል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ከተጠሪ ጋር በሕጉ ጥበቃ የሚደረግለት ግንኙነት ውስጥ የነበሩ ስለመሆኑ በሕጉ አግባብ ሳይረጋገጥና አመልካች ከ ዓም ጀምሮ ከሌላ ሴት ጋር በሕጋዊ ግንኙነት ያሉ መሆነ የሚያሳዩ ማስረጃዎች በአግባቡ ሳይታዩ መታለፋቸውን ዘርዝረው የበታች ፍርድ ቤቶች ከ እስከ ዓም እንደባልና ዛሃ ርከዐጠገፎ ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት ነበር በማለት የሰጡት ውሳኔ እንዲሻር ቅድሚያ ዳኝነት የጠየቁ መሆኑንና በአማራጭ ደግሞ ብር ተጠሪ እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ከንብረቱ ኛ እንዲወስዱ የሚያደርግ የክፍፍል ውሳኔ መሰጠቱ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ተብሎ ጉዳዩ ለዚህ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርበውም ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጎአል በአጠቃላይ የክርክሩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ የተጠቀሰዉ ሲሆን እኛም የግራ ቀኙን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ዉሳኔ እና አግባብነት ካለዉ የህግ ድንጋጌ አንጻር መርምረናል እንደመረመርነውም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት ይቻላል። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ ተገኝቷል አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩት ከተጠሪ ጋር በሕግ ጥበቃ የሚደረግለት ግንኙነት የለኝም በስር ፍርድ ቤቶች መታየት የነበረባቸው ውሳኔዎች በማስረጃነት አልታዩም የተጠሪ ምስክሮች ዘመዶቻቸው ሆነው በሐሰት የሠጡት የምስክርነት ቃል የማስረጃነት ዋጋ መሰጠቱ ያላግባብ ነው የሚሉ ነጥቦችን በማንሳት ስለመሆኑ ከሰበር አቤቱታቸው ይዘት ተገንዝበናል ይሁን እንጂ አመልካች በስር ፍርድ ቤት የማስረጃ አሰማም ላይ ቅሬታ አድሮባቸው ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ባቀረቡት ይግባኝ መነሻ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የተጠሪን ምስክሮች እንደገና የሰማ ሲሆን የተጠሪ ምስክሮችም በስር ፍርድ ቤት የሰጡትን የምስክርነት ቃል በመድገም አመልካች እአና ተጠሪ እንደባልና ሚስት ሁነው ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ አብረው የቆዩ መሆኑን ከ አስከ ዓም መጀመሪያ ድረስ በፍቅር ጓደኝነት የቆዩ መሆነን ማስረዳታቸውን ምንም እንኳን የአሁኑ አመልካች የስር ጣልቃ ገብን ሚስቴ ናት በማለትና ንብረቶችን ደግሞ የሌላ ሚስቴና የግሌ ልጅ በሰጠችኝ ብር የተገዙ ናቸው የሚል ክርክር ቢያቀርቡም በስር ፍርድ ቤት የተሰሙት የአመልካች ምስክሮች ግን አመልካችና የስር ጣልቃ ገብ ባልና ሚስት እንደሆኑ ጋብቻ ግን ሲፈጸም አለማወቃቸውን የስር ጣልቃ ገብም አራት ልጆችን ወልደው ከአሁኑ አመልካች ጋር አብረው እንደሚኖሩ ያስረዱ መሆናቸውን እነዚህ የአመልካች ምስክሮች አመልካች ከተጠሪ ጋር ግንኙነት የላቸውም በማለት ያላስረዱና ስለንብረቱም ያስረዱት ነገር ያለመኖሩን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ዛሃ ርከዐጠገፎ የደመደመ መሆኑን ከውሳኔው ግልባጭ ተገንዝበናል ይህ የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ድምዳሜ የተያዘው ደግሞ ፍርድ ቤቱ ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ ሲል የተጠሪ ምስክሮችን በድጋሚ በመስማት ፍሬ ነገሩን በሚገባ ከአጣራና በጉዳዩ በሕጉ አግባብ የቀረቡትን የግራ ቀኙን ማስረጃዎች ከመዘነ በኋላ ስለመሆኑ የክርክሩ ሂደት በግልጽ ያሳያል ይህ የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የፍሬ ነገር ማጣራትና የማስረጃ ድምዳሜ ደግሞ ከስር ፍርድ ቤት ድምዳሜ ጋር ተመሳሳይ ከመሆኑም በላይ በሕጉ አግባብ የተቆጠሩትንና የተሰሙትን ማስረጃዎችን በመመዘን የተያዘ በመሆኑ ይህ ችሉት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ሊለወጠው የሚችለው አይደለም ምክንያቱም ለዚህ ችሎት በሕጉ ተለይቶ የተሰጠው ስልጣን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ማረምን እንጂ የፍሬ ነገር ማጣራት ስህተት ወይም የማስረጃ ምዘና ስህተትን የሚመለከተውን ጉዳይ አይደለምና በመሆኑም አመልካች ከተጠሪ ጋር ሕጉ ጥበቃ በሚያደርገው ግንኙነት ውስጥ አልነበርኩም በማለት የሚያቀርቡት ቅሬታ የፍሬ ነገርና የማስረጃ ምዘና ጉዳይ በመሆኑ በዚህ ችሎት ሊታይ አይችልም በማለት አልፈነዋል ከዚህ አንጻር ጉዳዩን ስንመለከተው ጋብቻ ሳይፈጸም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖርን ግንኙነት ለማስረዳት የሚቀርበው ማስረጃ ግንኙነቱን የማሳየት ብቃት ያለው መሆኑን ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍርድ ቤቶች ከአረጋገጡ ሕጉ ግንኙነቱን ጥበቃ የሚያደርግለት መሆኑን ከክልሉ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ከሌሎች ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መረዳት ይቻላል ስለሆነም አመልካች ከተጠሪ ጋር በሕጉ ጥበቃ ሊደረግ የሚገባው ግንኙነት ስላለመኖሩ በተጠቃሹ አዋጅ አንቀፅ ድንጋጌ አግባብ የማስረዳት ግዴታቸውን ያልተወጡ ስለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጠ ከመሆኑም በላይ ንብረቶቹ የግላቸው ስለመሆኑም በአዋጁ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች መሰረት የማስረዳት ግዴታቸውን አልተወጠም አመልካች በዚህ ሰበር ደረጃ ባቀረቡት ክርክር ድርሻቸው ሄኛ እንዲሆን በተሰጠው የውሳኔ ክፍል ግልጽ የሆነ ቅሬታ ያላቀረቡና ክፍፍሉም የእኩልነት መርህን ወይም የእያንዳንዱ ተጋቢ በንብረቱ ላይ የነበረውን አስተዋጽኦ ግምት ውስጥ በማስገባት መኪናውን ነበረበት በማለት ያቀረቡት ክርክር ካለመኖሩም በላይ በሰበር አቤቱታቸው መጨረሻ ላይ የጠየቁት ዋናም ሆነ አማራጭ ዛሃ ርከዐጠገፎ የዳኝነት ጥያቄ መጠንም በዚህ ረገድ የሚጠቅሰው ግልጽ የሆነ የዳኝነት ጥያቄ የሌለ በመሆኑ የሠበር አጣሪው ስለንብረት ክፍፍሉ የያዘውን ጭብጥ ተገቢነት ያልነበረው ሁኖ አግኝተናል ሲጠቃለልም በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የተሰጠው የግራ ቀኙ ክርክር በአግባቡ ተሰምቶና ፍሬ ነገሩም በሚገባ ተጣርቶ የግራ ቀኙን የማስረጃ ማቅረብና የማስረዳት ግዴታቸውን ባገናዘበ መልኩ ከመሆኑ ውጪ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻልበትን አግባብ አላገኘንም በዚህም መሰረት ተከታዩ ዉሳኔ ተሰጥቷል መይ ውሳኔ በአማራ ክልል በጎንደር ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በሰሜን ጎንደር መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም ተሻሽሎ በክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ሰበር አጣሪ ችሎት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካች ከአሁኗ ተጠሪ ጋር እንደባልና ሚስት መኖር የጀመሩት ጊዜ በ ዓም ጀምሮ እንደሆነ ተጠሪ በምስክሮቻቸው አስረድተዋል ከአሁነ አመልካች ድርሻ ግማሹን ማለትም ከጠቅላላ ንብረቱ ኛውን ለአሁኗ ተጠሪ እንዲያካፍሉ ክፍፍሉም በአይነት ወይም ግምቱን በመክፈል ሊከናወን ይገባል ተብሎ በተሰጠው ውሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለ ዘነሃዘርከዐቲ ጠፀ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ፀጋይ አስማማው አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርፃዛ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ አመልካች አቶ በለጠ ነጋሽቀረቡ ተጠሪ ወሮ እጅጋየሁ ላቀውጠበቃ ጎሳዬ ነጋሽ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በኦሮሚያ ብክመ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች የህግ አሳዳጊዬ የሆኑት ወሮ በለጤ ግዛው ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቷ ሟች አሳዳጊዬ በህይወት ዘመንዋ ያፈራችውን የግል ቤትዋን እና የገጠር እርሻ መሬት ከአሁንዋ ተጠሪ ከአሳዳጊዬ ልጅ ጋር እኩል እንድንካፈል እንዲውሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል ተጠሪም ለአቤቱታው በሰጡት መልስ የሟች ንብረትም ይሁን ይዞታ ሁሉም በስጦታ ውል አግኝቻለሁአመልካችም በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ የጉዲፈቻ ውሉ ስላልፀደቀ የመውረስ መብት የለውም በማለት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የተጠሪን መቃወሚያ በብይን ውድቅ በማድረግ የሟች ሀብትና የገጠር ይዞታ ከተጠሪ ጋር እኩል እንዲካፈሉ ሲል ወስኗል ዛሃ ርከዐጠገፎ የአሁን ተጠሪ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም በፊንፊኔ ዙሪያ ለኦሮሚያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በኋላ በሟችና በአመልካች መካከል በ ዓም የተደረገው የጉዲፈቻ ውል በኦሮሚያ ቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር አና መሰረት እድሜው ከ ዓመት በላይ የሆነ ሰው የጉዲፈቻ ውል ሲደረግም ሆነ ፍርድ ቤት ሲያፀድቅ አድሜው አመት አንደሆነ የውል ሰነድ ራሱ ያሳያል ይህ ደግሞ ለህግ ተቃራኒ በመሆነ አንድም መብት መስጠት አይችልም በማለት ፀድቋል የተባለው የጉዲፈቻ ውል ውድቅ በማድረግ አመልካች ከገጠር መሬት ይዞታ ውጭ ያለው የሟች ንብረት መውረስ አይችልምበሌላ በኩል የገጠር መሬትን አስመልክቶ የሟች ቤተሰብ ከሆነ የመውረስ መብት ያለው ስለሆነ ይህ ደግሞ በማስረጃ ከተጣራ በላ እንዲወሰን ጉዳዩን ለወረዳ ፍርድ ቤት መልሶታል የአሁን አመልካች የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በማለት በውሳኔ አጽንቶታል በመቀጠል ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኘም የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች የካቲት ቀን ዓም በዓፉት አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ በመደረጉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት በታዘዘው መሰረት ሚያዚያ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል እንደመረመርነውም በዚህ ጉዳይ ወራሽነቱን ያረጋገጠበት መዝገብ ሳይሻር የውርስ ሀብት ለመጠየቅ ባስከፈተው መዝገብ ወራሽነት በስር ፍርድ ቤቶች ውድቅ በማድረግ መወሰናቸው በአግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝተናል ዛሃ ርከዐጠገፎ ከመዝገቡ መገንዘብ የተቻለው ሟችና አመልካች በ ዓም የጉዲፈቻ ስምምነት ማድረጋቸውስምምነቱም ለፍርድ ቤት ቀርቦ በመቁ ስምምነቱ ህጋዊ መሆኑን በማረጋገጥ ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑንይህ ውሳኔ መቃወሚያ ቀርቦበት ያልተሻረ መሆኑን ከክርክሩ ሂደትና ከስር መዝገብ ግልባጭ ተገንዝበናል የአመልካች ጥያቄ የጉዲፈቻ ውሳኔ ስልጣን በተሰጠው ፍርድ ቤት የተወሰነ በውርስ አቤቱታ በተከፈተ መዝገብ አንደማስረጃ የቀረበውን ሰነድ መቃወም አትችልምየጉዲፈቻ ውሳኔ ስህተት ቢኖረው እንኳን በተወሰነበት መዝገብ ላይ መቃወሚያ ማቅረብ የምትችልበት እንጂ በዚሁ የውርስ ፋይል ላይ ማቅረብ የማይገባውን በመቀበል በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጠ ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል የሚል ሲሆን ተጠሪ ደግሞ አመልካች በተሻረና ለጉዲፈቻነት በህግ በተቀመጠው ከ ዓመት አድሜ በላይ በ ዓመቱ የተደረገን የጉዲፈቻ ውል መነሻ በማድረግ ያቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ ከክልሉ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እሰከ ክልሉ ሰበር ችሎት ድረስ የተሰጠውን የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ህግን መሰረት ያደረገ ስለሆነ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል አዚህ ሊታይ የሚገባው ነጥብ የጉዲፈቻ ውል ውሳኔ ፀንቶ ባለበት ሁኔታና ሳይሻር በውርስ ንብረት ክፍፍል በተጠየቀበት በሌላ መዝገብ የመታየቱ ጉዳይ ነው የኦሮሚያ ብክመ ቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ አንቀጽ መሰረት ከ ዓመት እድሜ በላይ የጉዲፈቻ ልጅ መሆን አንደማይችል ይደነግጋል አመልካችም አድሜው ዓመት የነበረ መሆኑ አከራካሪ አይደለም ሟች ወሮ በለጤ ግዛው አመልካችን የጉዲፈቻ ውል ለፍርድ ቤት ቀርቦ ተቀባይነት አግኝቷል ይህ ውሳኔ መብቴን ይነካል የሚል ወገን በፍብስስህቁ በክርክሩ ገብቶ መቃወም ወይም ውሳኔ ከተሰጠ በኋላም ቢሆን መቃወሚያ በማቅረብ መጀመሪያ የተሰጠው ውሳኔ እንዲሰረዝ ማድረግ እየተቻለ አመልካች ወራሽነቱን በማረጋገጥ የሟች ንብረት ድርሻውን በጠየቀበት መዝገብ ላይ የጉዲፈቻ ውል አስመልክቶ የተሰጠ ውሳኔ ላይ ህጋዊ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ በፍርድ ቤት የፀደቀ የተሰጠ ውሳኔው ሳይሰረዝ የተሻረበት አግባብ ስነስርዓት ህጉን ያልተከተለ በመሆኑ ሊታረም የሚገባ ሆኖ አግኝተነዋል ሲጠቃለል ስር ፍርድ ቤቶች በዚህ ጉዳይ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ ሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ፋዘ ዛሃ ርከዐጠገፎ ውሳኔ በሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም በመሻር የሰጠው ውሳኔ በኦሮሚያ ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም እና በኦሮሚያ ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም በውሳኔ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሽለዋል የስር ፍርድ ቤቶች አመልካች የሟች ወሮ በለጤ ግዛው የጉዲፈቻ ልጅ ስላልሆነ ሊወርስ አይችልም በማለት የሰጡት የውሳኔ ክፍል በመሻር በሱሉልታ ወረዳ ጎርፎ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ መኖሪያ ቤት የመውረስ መብት ስላለው ከተጠሪ ጋር እኩል ሊካፈሉ ይገባል ብለን ወስነናል የስር ፍርድ ቤቶች በገጠር እርሻ መሬት ይዞታ በተመለከተ የሱሉልታ ወረዳ ፍርድ ቤት የመቁ የሆነውን በማንቀሳቀስ የገጠር መሬት አዋጅ በሚያዘው መሰረት የግራ ቀኙ ማስረጃ እንደገና በማጣራት ውሳኔ እንዲሰጥበት የተመለሰው የውሳኔ ክፍል ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞችዳሼ መላኩ ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካችኛ አቶ መዚድ ተስፋዬ አህመድ ኛ አቶ መርዙቅ ተስፋዬ አህመድ ጠወልደሰስላሴ ብርቱ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ዘይነባ ለካ ሱሩር ጠመሀዲ ሁሴን ቀረበ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ የጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ከሣሽ አመልካቾች ሆነው ተከሣሽ ተጠሪ በመሆን በኪራይ ውል መነሻነት ተከራክረዋል በስር ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረው ክስ የሚያመለክተው በቂክከወረዳ ቁጥሩ ዐመ ተመዝግቦ የሚያታወቀውን የፋብሪካ ውጤቶች የህንጻ መሳሪያ ንግድ ድርጅት የከሣሾች እህት ከሆነችው ወሮ አሰለፈች ተስፋዩ በወር ብር ዐዐዐአምስት ሺ ብር ከሚያዝያ ዐዐዐ ጀምሮ ተከሣሾች መከራየታቸውን ሆኖም ከሚያዝያ ዐዐዐ ዓም ጀምሮ እስከ ጥቅምት ዐዐዐ ዓምድረስ የአንድ ዓመት ኪራይ ብር ዐዐዐዐዐዐ ስድሣ ሺ ብር አልከፈሉም በተጨማሪም ጥቅምት ዐቀን ዐዐ ዓምአስከ ጥር ዐዐ ዓም ድረስ ያለውንም ኪራይ ብር አልከፈሉም ተከሣሽ እንዲከፍሉ ዛሃ ርከዐጠገፎ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም ለመክፈል ፈቃደኛ አይደሉም ስለሆነም በድምሩ ሰባ ስምንት ሺ ሶስት መቶ ሰላሳ ሶስት ብር ከሰላሳ ሶስት ሣንቲም ከወለድ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንልን በማለት ጠይቀዋል ተከሣሽ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ከጥቅምት ዐዐዐ ጀምሮ ያለውን የኪራይ ገንዘብ እንዲከፈላቸው የጠየቁ ሲሆን ክሱን ያቀረቡት ወር ካለፈው በሏላ በመሆኑ በይርጋ ይታገዳል የንግድ ቤቱ የከተማው አስተዳደር ንብረት ስለሆነ መቅረብ ያለበት በከተማ አስተዳደሩ ፍርድ ቤት ነው ከሣሾች ቤት አላከራዩንም ያከራዩን እህታቸው በመሆናቸው ቤቱ ለአሁን ተከሣሽ ይገባል በማለት አስተዳደሩ የወሰነው በአግባቡ በሚል እንጂ የኪራይ ውል አለ ብሎ አልወሰነም ስለሆነም የኪራይ ገንዘብ ለመጠየቅ የሚያስችል ውል ስለሌላቸው ክሱን ለማቅረብ መብትና ጥቅም የላቸውም በማለት ተከራክረዋል ፍርድ ቤቱም የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ግራ ቀኙን በቃል አከራክሯል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ያለው መሆኑን ከወሰነ በኋላ ቀሪውን መቃወሚያ አስመልክቶ ተከሣሽ ኪራዩን የተከራየሁት ከከሣሾች እህት ወሮ አሰለፈች እንጂ ከከሣሾች አይደለም በሚል የተከራከሩ ሲሆን የኪራይ ውሉ ላይ ወሮ አሰለፈች በስሜ ተመዝግቦ የሚገኘውን የንግድ ድርጅት ለተከሣሽ አከራይቻለሁ የሚል ተገልዷል አንጂ ከሣሾችን በመጨመር ወይም ሞግዚትና አስተዳዳሪ መሆናቸውን በመግለጽ የተፈፀመ ባለመሆኑ ከሣሾች ይህን ውል መሠረት በማድረግ ክስ ያቀረቡት የመክሰስ መብት ሳይኖራቸው ነው በማለት በብይን መዝገቡን መዝጋቱን የመቁ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት የተሰጠው የብይን ግልባጭ ያሣያል አመልካቾች ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢሉም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ይግባኝ ቅሬታውን በትዕዛዝ ውድቅ ማድረጉን ተመልክተናል አመልካቾች በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ ሲሉ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል ይዘቱም በአጭሩ አመልካቾች በስር ፍርድ ቤት የኪራይ ገንዘብን አስመልክቶ ባቀረቡት ክስ ላይ መብትና ጥቅም ያላቸው መሆኑን ዛሃ ርከዐጠገፎ ምክንያቱም የንግድ ቤቱ የተከራይነት መብት የመጣው ከአመልካቾች ወላጆች ከአቶ ተስፋዩ አህመድ ናጂ እና ከወሮ በላይነሸ ምሩሪ እንደሆነ የኪራይ ውሉ በማስረጃነት ቀርቧል የወራሽነት ማስረጃንም አቅርበዋል የአውራሻቸውን መብት እና ግዴታ በፍብሕቁ መሠረት ለወራሾች ተላልፏል አመልካቾች አካለ መጠን ባላደረሱበት ጊዜ እህታቸው ወሮ አሰለፈች ተስፋዩ አካለመጠን ላላደረሱት ልጆች ሞግዚት ለመሆናቸው ሐምሌ ቀን ዓም በመቁ ዐ የተሰጠ ውሣኔን በማቅረብ ተረጋግጧል ወሮ አሰለፈች በውርስ የመጣውን ክርክር ያስነሳውን የንግድ ድርጅት ከቂክከወ ጋር ሲዋዋሉ እነ አሰለፈች ተስፋዩ በማለት የተከራዩ መሆኑን ማስረጃ ቀርቧል ተጠሪ ወራሽና ሞግዚት ከሆኑት ከወሮ አሰለፈች ተስፋዩ በተከራዩት የንግድ ቤት ላይ መብትና ጥቅም ያላቸው ስለመሆኑ በአአከተማ የመደፍቤት ቁዋክከ ምድብ ችሎት በመቁ ዐ እና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ሁለት መዛግብት ተጣምረው በተሰጠው ፍርድ ቁጥሩ ዐመ ያሁን አመልካቾች ወላጆች አቶ ተስፋዩ አህመድና ወሮ በላይነሽ ምሩሪ በጋብቻ እያሉ ለንግድ አገልግሎት በጋራ ተከራይተውት የነበረ መሆኑን የይግባኝ ባይ ወላጆች ሲሞቱ የተከራይነቱ መብት በሕይወት ላሉት ልጆቻቸው የተላለፈ መሆኑን አመልካቾች አቅመ አዳም ባለመድረሳቸው እነ አሰለፈች ተስፋዩ በሚል እህታቸው ያደረጉት የኪራይ ውል ሌሎችንም የሚጭምር በመሆኑ መብት ያላቸው መሆኑን ስለሚያሳይ ስር ፍርድ ቤት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ተብሎ እንዲታረምላቸው በጠበቃቸው አማካይነት የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል አቤቱታውን የመረመረው የሰበር አጣሪ ችሎትም አቤቱታው ለሰበር ያስቀርባል በሚል ጭብጥ ይዞ በመላኩ መዝገቡ ለችሎት ቀርቧል አቤቱታው ከማስቀረቢያ ነጥቡ ጋር ለተጠሪ ደርሷቸው መልስ እንዲያቀርቡ ከመጥሪያ ጋር የተላከላቸው ሲሆን ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የተዓፈ መልስ አቅርበው ተያይዚል ይዘቱም ከማስቀረቢያ ነጥቡ አኳያ ብቻ እንደተመለከትነው በወሮ አሰለፈች በስሟ ላደረገችው የኪራይ ውል አመልካች እንዴት ከእኔ ጋር የቤት ኪራይ ውል አለኝ በማለት እንደሚችል ያላስረዳና ሊያስረዳም ስለማይችል የሰበር ችሎቱ ውሣኔውም ቢሆን ቤቱ ለአመልካች ይገባል ከማለት በቀር በእኔ እና በአመልካች መካከል ውል ማቋቋም ስለማይችል የአመልካችን ዛሃ ርከዐጠገፎ ክስ በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውድቅ መደረጉ አግባብ ነው በማለት አትቅርበዋል አመልካቾች የመልስ መልስ አቅርበው ከመዝገብ ተያይዛል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተውን ሲመስል እኛም የቀረበው አቤቱታ አጠቃላይ ክርክር እና አግባብነት ያለውን የህግ ድንጋጌ መሠረት በማድረግ መርምረናል እንደመረመርነውም አመልካቾች በስር ፍቤት ያቀረቡት ክስ የኪራይ ገንዘብ ይከፈለን የሚል ሲሆን ተጠሪ ደግሞ የኪራይ ውል ማድረጋቸውን ገልፀው ነገር ግን ከአመልካቾች ጋር ሣይሆን ከእህታቸው ጋር የተዋዋልኩ አና ውሉም እነሱን ስለማይገልጽ ክስ የማቅረብ መብት የላቸውም ተብሎ ውድቅ እንዲሆንላቸው ጠይቀዋል ፍርድ ቤቱም በተከሣሽ ላይ ክስ ለማቅረብ መብትና ጥቅም የላችሁም በማለት በብይን ክሱን ውድቅ አድርጐታል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ማጽናቱን ተመልክተናል የአመልካቾች ጥያቄ በአጣሪው ከተያዘው ጭብጥ አኳያ ስንመለከተው ክርክር የተነሳበት የንግድ ድርጅት ከአመልካቾች ወላጆች መብቱ በውርስ የተላለፈላቸው ሲሆን በጊዜው ህጋዊ ተግባር ለመፈፀም አመልካቾች አቅመ አዳም ያልደረሱ በመሆኑ ወራሽነታቸውን ካረጋገጡ በኋላ በእህታቸው ወሮ አሰለፈች ተስፋዩ አማካይነት ከአስተዳደሩ ጋር የኪራይ ውል በንግድ ቤቱ ላይ እነ ወሮ አሰለፈች ተስፋዩ በሚል የተዋዋሉ በመሆኑ ተረጋግጧል ወሮ አሰለፈች የአመልካቾች ሞግዚት አና ወራሽም መሆናቸው የተረጋገጠ ሲሆን በዚህ ክርክር ባስነሳው የንግድ ቤት ላይ ያላቸው መብት ከሌሎች ወራሾች ጋር እኩል ሲሆን ለሌላ ሰው ንብረቱን በሚያከራዩበት ጊዜ ይህንን የሞግዚትነት ሥልጣን ተላብሰው እንጂ በራሳቸው ሙሉ ስልጣን ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ግለሰቧ በዛ የንግድ ቤት ላይ ከሌሎች ወራሾች ጋር እኩል ድርሻ ያላቸው በመሆኑ ነው በዚህ ክርክር ባስነሳው የንግድ ቤት ላይ በስር ፍርድ ቤት በሌላ መዝገብ ክርክር ተደርጐበት እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ደርሶ የነበረ እና በሠመቁ ዐ በሆነው መዝገብ ላይ ግንቦት ዐዐ ዓም ውሣኔ ተሰጥቶበታል በዚህ የሰበር መዝገብ ላይ ፍርድ ቤቱ ለክርክሩ በሰጠው ማጠቃለያ ውሣኔ የንግድ ቤቱን የአመልካቾች ሞግዚት ለሌላ ኛ ወገን አሳልፈው ያከራዩት መሆኑን አና በመመሪያውም ዛሃ ርከዐጠገፎ ያለአስተዳደሩ እውቅና አሳልፈው ማከራየታቸው የተከራይነት መብቱን ወደ ተከራየው ሰው የሚያዛውር በመሆኑ ወሮ አሰለፈች ይህንን በውርስ ለወራሾች የተላለፈላቸውን ንግድ ቤት ያለአስተዳደሩ እውቅና ማከራየታቸው በራሳቸው በኩል ያለውን የተከራይነት መብት የሚያቋርጥባቸው እንጂ የሌሎች በሞግዚትነት የሚያስተዳድሯቸውን ወራሾች መብት የሚነካ መሆን እንደሌለበት በመግለጽ በሰበር መዝገቡ ላይ አመልካች በዚህ በያዝነው መዝገብ ደግሞ ተጠሪ የሆነት ግለሰብ በመመሪያው መሠረት ንግድ ቤቱን ከአስተዳደሩ በቀጥታ በራሷ ስም ለመከራየት እንደመብት ጥያቄ ለማቅረብ የማያስችላት ሁኔታ አይኖርም ስለሆነም አስተዳደሩ የሌሎች ወራሾችን የተከራይነት መብት ሊያስቀጥል በሚያስችል መልኩ አስተዳደራዊ አርምጃ መውሰዱ በአግባቡ ነው በማለት በስር የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ማጽናቱን የውሣኔው ግልባጭ ያሳያል ከዚህ የምንረዳው ወሮ አሰለፈች በስማቸው በሞግዚትነት የሚያስተዳድሯቸው ወራሾችን ንብረት ለተጠሪ አከራይተው አንኳን ቢሆን የተከራይ አከራይ መመሪያ ወሮ አሰለፈችን ከሚመለከት በስተቀር ሌሎች ወራሾችን የሚመለከት እንደማይሆን እና ከአስተዳደሩ ጋር ሌሎች ወራሾች የመከራየት መብታቸው የሚቀጥል መሆኑን ነው ምክንያቱም ወሮ አሰለፈች ያከራዩት ንብረት በግላቸው መብት ያገኙበት ሣይሆን የሌሎችንም የሚጭምር በመሆኑ ተቀባይነት አይኖረውም በዚህ ረገድ አመልካቾች በውርስ ባገኙት መብት መነሻነት የኪራይ ገንዘብ ተጠሪ እንዲከፍሉ የጠየቁ በመሆኑ ክርክር ባስነሳው የንግድ ቤት የኪራይ ውል መነሻነት ክስ በተጠሪ ላይ ለማቅረብ የሚያበቃ መብትና ጥቅም ያላቸው በመሆኑ መብትና ጥቅም የላችሁም በማለት የስር ፍርድ ቤት በብይን መዝገቡን መዝጋቱ እና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ይህንን ስህተት ሳያርም ማጽናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ በመገኘቱ ሊሻር የሚገባው ነው ብለን ተከታዩን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ብይን እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በዐዐ ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት ሩለ ዛሃ ርከዐጠገፎ የተፈፀመበት ሆኖ በመገኘቱ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ተሽራል አመልካቾች ክስ ለማቅረብ መብትና ጥቅም አላቸው ብለናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በብይን የዘጋውን መቁ በማንቀሳቀስ አመልካቾች ያልተከፈለን የኪራይ ገንዘብ ተጠሪ ሊከፍሉን ይገባል በማለት ያቀረቡትን ክስ ከተጠሪ ጋር በሞግዚትነታቸው መነሻነት የኪራይ ውል የፈፀሙትን ወሮ አሰለፈች ተስፋዩን በፍብሕሥሥቁ መሠረት ወደ ክርክር እንዲገቡ በመጥራት በፍሬ ነገር ላይ በማከራከር ሊወሰን የሚገባው በመሆኑ በፍብሕሥሥቁ መሠረት አከራክሮ ተገቢ ነው ያለውን አንዲወስን መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት በግራ ቀኙ የወጣ ወጪ ካለ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል የውሣኔው ትክክል ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤት ይድረስ መዝገቡ ውሣኔ ስላገኘ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ፀጋይ አስማማው አልማው ወሌ አብርሃመሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሰናይት አድነው አመልካቾች አቶ ክንፈ ሐጎስ ቄስ ወረደ ሐጎስ ከጠበቃቸው ዛይለ ገብረማርያም ጋር ወሮ ለተብርሃን ገወት ቀረቧል ተጠሪ ወሮ ዛፉ ሐጎስ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በትግራይ ብክመ በመቐለ ከተማ በዓይደር ክፍለ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካቾች ከሳሾች ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ ነበሩ የክሱ ይዘትም አመልካቾች ለተጠሪ ተቃዋሚ ሆነው ዛሃ ርከዐጠገፎ ባቀረቡበት የውርስ ማጣራት መቃወሚያቸው ውድቅ በማድረግ ያቀረቡት ውርስ ማጣራት ፀድቆ የወንድማቸው የወራሽነት ማስረጃ የተሰጣቸው መሆኑነ በመግለዕ ወንድማቸው አቶ ዮሴፍ ሐጎስ በህይወት እያለ በመቐለ ከተማ ዓይደር ክፍለ ከተማ ቀበሌ ሰርፀ የሚገኝ መኖሪያ ቤት ስፋቱ ካሜ ግምቱ ብር ሶስት መቶ ሺህ ብር የሆነው ከተጠሪ ትዳር ከመመስረታቸው በፊት የተፈራ በመሆኑ ሙሉ በሙሉ የወራሾች ስለሆነ ተጠሪ ከዚህ ቤትና ቦታ እንዲወጡና ሌላ የውርስ ዕቃ ድርሻ እንዲያስረክቡን በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁን ተጠሪ ለክሱ የሰጡት መልስ ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ እንደ ባልና ሜስት ሆነን አንድ ላይ እየኖርን ቆይተን በህዳር ዓም አስከ እለተ ሞታቸው ዓም ከአቶ ዮሴፍ ሐጎስ ጋር በጋብቻ ስለነበርን በኤርትራ የሚኖሩ ክብሮም ዮሴፍና ዘካሪያስ ዮሴፍ የተባሉ የሟች ልጆች በሟች የሚታወቁ የሚንቀሳቀሱና የማይንቀሳቀሱ ንብረቶች እንዲያካፍሉኝ ለመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ አቅርቤፍርድ ቤቱም አጣርቶ ለክርክር ምክንያት የሆነው ቤትና ቦታ ሆነ ሌላ የሟች ሀብት ግማሹ ለተጠሪ ግማሹ ደግሞ ለሟች ወራሾች እንዲሆን ወስኗል የሟች ልጆች አያሉ አመልካቾች ወራሾች ሊሆኑ ስለማይችሉ ለመክሰስ መብት የሌላቸውና ጉዳዩ በፍርድ ያለቀ ነው በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን በፍሬ ነገሩ የሰጡት መልስ ደግሞ ለክርክር መነሻ የሆነው ቤትና ቦታ የባልና ሚስት የጋራ ንብረት እንጂ የሟች የግል ንብረት አይደለም በሽምግልናም የጋራ ንብረት መሆኑ ተረጋግጧል ስለዚህ የቀረበው ክስ ውድቅ በማድረግ ወጪና ኪሳራ እንዲከፍሉ ተብሎ እንዲወሰንላቸው የመከላከያ መልሳቸው አቅርበዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው ፍርድ ቤቱም በመጀመሪያ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ዘግቶት እንደነበረ ነገር ግን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስልጣንህ ነው በማለት በነጥብ ከተመለሰ በኋላ መቃወሚያዎቹ በብይን ውድቅ በማድረግ የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማና ማስረጃ ከመዘነ በኋላ ለክርክር ምክንያት የሆነው ቤትና ቦታ በከፍተኛ መቐለ ከተማ ፍርድ ቤት ግማሹ የሟች አቶ ዮሴፍ ልጆች ቀሪው ግማሽ ደግሞ ለተጠሪ እንዲሆን ተወስኖ በዚሁ ውሳኔ መሰረት በስማቸው የተመዘገበ በመሆኑና የከፍተኛ ፍርድ ውሳኔ እስካልተሻረ ድረስ አመልካቾች ሟች ልጆች የለውም በማለት ያቀረቡት ክርክርና የጠየቁት ዳኝነት አይገባቸውም ሲል ወስኗል ዛሃ ርከዐጠገፎ የአሁን አመልካቾች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለመቐለ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም አመልካቾች የሟች ወራሾች መሆናቸው የሚያረጋግጥ የፍርድ ቤት ውሳኔ ቅጂ ስላቀረቡ ተጠሪ በዚሁ የውርስ ማጣራት መቃወሚያ አቅርበው ውድቅ መደረጉበመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ ክብሮም ዮሴፍ እና ዘካሪያስ ዮሴፍ ራሳቸው ወይም በወኪላቸው ዳኝነት ጠይቀው ወይም ተከራክረው ሳይሆን ተጠሪ ራሳቸው በይዞታቸው ለሚገኘው ንብረት አነዚህ የሟች ልጆች ባለአኩል ናቸው በሚል በእነርሱ ላይ ክስ መስርተው በሌሉበት የተሰጠ ውሳኔ ስለሆነ አመልካቾች ነን ብለው ቢያረጋግጡም በቀጥታ ወራሾች አለን ብለው የቀረበ ተቃውሞ ስለሌለ ክብሮምና ዘካሪያስ ቀጥታ ወራሾች መሆናቸው ያቀረቡት የውርስ ማስረጃ ሆነ ክርክር ስለሌለ ህጋዊ ወራሾች ናቸው ለማለት ስለማይቻልአመልካቾች ግን የፍርድ ቤት የውርስ ማስረጃ ስላቀረቡ ወራሾች የማይሆነበት ህጋዊ ምክንያት የለም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በመሻር ለክርክር ምክንያት የሆነው ቤትና ቦታ ግማሹ አመልካቾች በወራሽነታቸው ግማሹ ደግሞ ለተጠሪ እንዲሆን ይገባል ሲል ወስኗል የአሁን ተጠሪ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በላ የሟች ኛ ደረጃ ወራሾች የሆኑ የሟች ልጆች መኖራቸው የፍርድ ቤት ውሳኔና አፈፃፀም ትእዛዝ ተረጋግጦ እያለ ይህ የፍርድ ቤት ውሳኔና ትአዛዝ ደግሞ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ባልተቀየረበት ኛ ደረጃ ወራሾች አንደሌሉ ታስቦ የሟች ሀብት ድርሻ ለኛ ደረጃ ለሆኑ ወራሾች እንዲሆን የተሰጠ ውሳኔ ህጋዊነት ስሌለው ሊሻር ይገባል በማለት የወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ አፅንቶታል የአሁን አመልካቾች ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኘም የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካቾች ሰኔ ቀን ዓም በፃፉት አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ በመደረጉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት በታዘዘው መሰረት ሚያዚያ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካቾችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል ዛሃ ርከዐጠገፎ የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል እንደመርመርነውም የአመልካቾች ጥያቄ በአመልካቾችና በተጠሪ መካካል ሲካሄድ የቆየው የውርስ ማጣራት ዛደት የፍብህቁፀሙ በሚያዘው መሰረት የውርስ ማጣራቱ ሂደት ሟች ይኖሩበት በነበረው ስፍራ ስልጣኑ በሚፈቅድለት የዓይደር ወረዳ ፍርድ ቤት እንጂ በከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲታይ ተደርጎ ውሳኔ ያገኝ መባሉተጠሪ ወራሽ ናቸው ለተባሉት እናት አይደሉም ሞግዚትነትም ሆነ የውክልና ስልጣን የላቸውም በማለትያቀረብነው መቃወሚያ ግምት ውስጥ ሳይገባ ወራሽነቱ እንዲፀድቅ መደረጉየዚህ ውርስ ተጠቃሚዎች ናቸው የተባሉት ከነአካቴው ያልተወለዱና በአካልም የሌሉ ሆን ተብሎ ተጠሪ ንብረቱን ያለ ጠያቂ ለብቻ ለማስቀረት በተንኮል የፈጠሩት ዘዴ ሆኖ እያለና ተጠሪም የልጆቹ መወለድና በሕይወት መኖር በተጨባጭ ባላረጋገጡበት እንዲያውም ወራሾች ናቸው የተባሉት በአካል ቀርበው ውርስ ባልጠየቁበት የፀደቀ በመሆነ እና ሟች ወንድማችን ያለ አመልካቾች ሌላ ወራሽ የሌለው መሆኑ በስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝና ሰበር ችሎቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል የሚል ሲሆን በተጠሪ በኩል ደግሞ የሟች ልጆች እያሉ ወንድሞች ወራሾች ሊሆኑ ስለማይገባ የስር ፍርድ ቤቶች የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመሻር የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ስለሆነ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል ከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው የአሁን ተጠሪ ሟች ልጆች ላይ ባቀረቡት ክስ ጉዳዩን በሌሉበት ታይቶ ልጆች የሟች አባታቸው ወራሽ ናቸው በማለት ውሳኔ መሰጠቱ ግልፅ ነው በሌላ በኩል የአሁን አመልካቾች የወንድማቸው ሟች አቶ ዮሴፍ ሐጎስ ወራሾች መሆናቸው በፍርድ ቤት ተረጋግጧል እዚህ ሊታይ የሚገባው ነጥብ የወራሽነት ሰርተፊኬት በፍርድ ቤት ከተሰጠ በኋላ እውነተኛ የሟች ወራሽ ነኝ በማለት መቃወሚያ ሊቀርብብት የሚችል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ ነው በፍህቁ ወራሽ የሆነ ሰው ለሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ ላይ የሚያገኘውን ድርሻ የሚያመላክት የወራሽነት የምስክር ወረቀት እንዲሰጠው ለፍርድ ቤት ማመልከት የሚችል ሲሆን የተሰጠው የወራሽነት ምስክር ወረቀትም በፍህቁ በተመለከተው ዛሃ ርከዐጠገፎ ሁኔታ ሊሰረዝ ይችላል በሌላ በኩል በፍህቁ በተደነገገው መሰረት አንድ ሰው ዋጋ ያለው የወራሽነት ማስረጃ ሳይኖረው ውርሱን ወይም ከውርሱ አንዱን ክፍል በእጁ ያደረገ እንደሆነ እውነተኛው ወራሽ ወራሽነቱ እንዲታወቅለትና የተወሰዱበት የውርስ ንብረቶች እንዲመለሱለት የወራሽነት ጥያቄ ክስ ማቅረብ እንደሚችል ተመልክቷል የውርስ ሰርተፊኬት አንድ ሰው የራሱን ወራሽነት ለማስረዳት የሚወስደው ማስረጃ እንጂ ሌሉች ወራሾች አለመኖራቸውን የሚሳይ ሰነድ አይደለም በግራ ቀኙ የሟች ወራሾች መሆናቸው በማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ከማስረጃነት በዘለለ የፍብስስህግ በሚያዘው መሰረት ከሌሎች ሰዎች ክርክር ተደርጎበት ውሳኔ ያገኘና በፍርድ ያለቀ መቃወሚያ የማይቀርብበት ተደርጎ ሊወሰድ አይገባም ስለሆነም ትክክለኛ የሟች ወራሽ ማነው። ከጋብቻ በፊት ወይም ከጋብቻ በኃላ የተፈሩ መሆን ያለመሆናቸውን እንዲሁም ተያያዥነት ያላቸውን ፍሬ ነገሮችን በክልሉ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሠረት የወሊሶ ወረዳ ፍርድ ቤት አጣርቶ እንዲወስን በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መልሰናል የቪህን ችሎት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤቶች ይድረሳቸው መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅሀ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዐ ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ሙስጠፋ አህመድ አብርሃ መሰለ ጳውሎስ ኦርሺሶ ሠናይት አድነው አመልካች ወሮ መስከረም ጫካ የቀረበ የለም ከተባለ በኋላ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ አክሊሉ ሽፈራው ከማረሚያ ቤት ቀረቡ ወሮ ካኦሬ ከተማ የቀረበ የለም ከተባለ በኋላ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጠ ፍርድ ጉዳዩኑ የባልና ሚስት ፍቺን ተከትሎ የቀረበ የንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የአሁኑ አመልካች በኛተጠሪ ላይ ጥር ቀን ዓም በተጻፈ ያቀረቡት ክስ ከተጠሪ ጋር የነበረን ጋብቻ በፍቺ የፈረሰ ሲሆን ተጠሪ ደብድቦ ጉዳት ስላደረሰብኝ በማረሚያ ቤት የሚገኝ በመሆኑ የጋራ ንብረታችንን ልንካፈል ስላልቻልን በኮልፌ ቀራንዮ ክከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥሩ አዲስ የሆነ ከጋብቻችን በፊት ለምልክት የሚሆን ጅምር ቤት የነበረው በጋብቻችን ወቅት ፈርሶ ክፍል ሰርቪስ ቤት የሰራን ስለሆነ እና በጋራ ያፈራነው የቤት ቁሳቁስ ስላለን እንድንካፈል ይወሰንልኝ በተጨማሪም ተከሳሽ በጋብቻ ላይ ጋብቻ በመፈጸሙ ለጋብቻው መፍረስ ምክንያት ከመሆኑም በተጨማሪ ጋብቻው እንዲፈርስ በመጠየቄ ደብድቦ ከባድ የአካል ጉዳት ያደረሰብኝ ስለሆነ ዛሃ ርከዐጠገፎ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ ቁጥር መሰረት የጉዳት ካሳ ብር እንዲከፍለኝ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁን ኛ ተጠሪ የሆኑት የስር ተከሳሽ የሰጡት መልስ ከከሳሽ ጋር ጋብቻ ስንፈጽም የነበረን የጋብቻ ውል የጋራ ሀብታችንን የሚያስረዳልን ነው የክርክሩን ቤት ከሳሽን ከማግባቴ በፊት የሰራሁት የግል ንብረቴ ነው የካሳ ጥያቄውን በተመለከተ በማስረጃ ያልተደገፈ እና በምን ስሌት እንደተሰላም ስለማይታወቅ ውድቅ ይደረግልኝ የሚል ሲሆን የአሁን ኛ ተጠሪ ባቀረቡት የጣልቃ ገብ ክርክር ከተከሳሽ ጋር በ ዓም ጋብቻ ፈጽመን በኦሮሚያ ክልል የነበረንን ቤት ሽጠን አሁን ክርክር የተነሳበትን ቤት በሰኔ ወር ዓም ገዝተን ሳለ እኔ የተከሳሽን አባት ለማስታመም ገጠር በሄድኩበት ከሳሽ እና ተከሳሽ በዚህ ቤት አብረው የኖሩበት ቢሆንም ምንም አይነት መሻሻል ያልተደረገበት እና ቤቱንም እኔ እና ተከሳሽ በትዳር እያለን ያፈራነው ስለሆነ የቤቱ ግማሽ ድርሻ እንዳገኝ ይወሰንልኝ በማለት የጣልቃ ገብ ክርክራቸውን አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም በግራ ቀኙ የቀረበውን ክርክር እና ማስረጃ መርምሮ የቤቱ ቁሳቁስ ክርክር ያልቀረበበት ስለሆነ ከሳሽ እና ተከሳሽ እንዲካፈሉ ሲወስን የክርክሩን ቤት በተመለከተ ከሳሽ እና ተከሳሽ በባህላዊ ጋብቻ ሲጋቡ በሀብትሽ በሀብቴ በ ውል የተጋቡ መሆናቸውን የሚገልጽ የጋብቻ ውል የቀረበ ስለሆነ የክርክሩን ቤት ከሳሽ ከተከሳሽ ጋር ከመጋባታቸው በፊት ተከሳሽ እና ጣልቃ ገብ በትዳር አያሉ የገዙት መሆኑን እና ከሳሽ አና ተከሳሽ አብረው ሲኖሩበት ቤቱ ላይ የተለያየ እድሳት የተደረገበት መሆኑም ጭምር በምስክሮች ተረጋግጧል በማለት አትቶ ቤቱ የታደሰበትን ወጪ በተመለከተ ከሳሽ ከተከሳሽ ባለቤታቸው ጋር አብረው ሲኖሩ የተጠቀሙበት ግምት ቤቱ ከታደሰበት ወጪ የሚያንስ አይሆንም ስለሆነም አለ የተባለው የእድሳት ወጪ የሚቻቻል ነው ብሎ ቤቱን በተመለከተ ግራ ቀኙ እንዲከፋፈሉ ውሳኔ ሰጥቷል የካሳ ጥያቄውን በተመለከተ በዚህ መዝገብ የሚታየው የጋብቻ ፍቺ ውጤት በሆነው የጋራ እና የግል ንብረት ላይ በመሆኑ የካሳ ጉዳይ ባለመሆኑ ሊወሰን አይገባም ተብሎ ታልፏል የአሁን አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የይግባኝ ቅሬታቸውን ቢያቀርቡም ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን መርምሮ የክርክሩን ቤት የአድሳት ወጪ በተመለከተ የስር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከሳሽ እና ተከሳሽ በቤቱ ዛሃ ርከዐጠገፎ ሲኖሩ ከተጠቀሙበት ጥቅም ጋር ይቻቻል በማለት የሰጠውን ውሳኔ በማሻሻል ለቤቱ አድሳት እና ለማሻሻያ ስራው የወጣው ወጪ በባለሙያ ተገምቶ ግማሹን ኛ መልስ ሰጭ ለይግባኝ ባይ እንዲከፍሉ እንዲወሰን በማለት በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት መልሶ ልኮለታል የአሁን አመልካች ለዚህ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የሰበር አቤቱታቸውን ያቀረቡት በነዚህ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ቅር በመሰኘት ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም የክርክሩ ቤት የኔ እና የኛ ተጠሪ እንጂ ኛ ተጠሪን የሚመለከት ባልሆነበት ለ እንድንካፈል በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ እና ያቀረብኩትን የካሳ ጥያቄ የስር ፍርድ ቤቶች ሳይወስኑ ማለፋቸው መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የፈጸሙ ስለሆነ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የሰበር አጣሪው ችሎትም መዝገቡን መርምሮ ቅሬታው ለሰበር ያስቀርባል በማለቱ ግራ ቀኙ የጽሁፍ መልስ አና የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም በግራ ቀኙ የቀረበውን የሰበር አቤቱታ ግራ ቀኙ በስር ፍርድ ቤቶች ካቀረቡት ክርክር እና ማስረጃ አንጻር የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ላይ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት መኖር ያለመኖሩን ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሰበር አጣሪው ችሎት ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምረነዋል የአሁን አመልካች የሰበር አቤቱታ የክርክሩን ቤት በተመለከተ የኔ እና የኛ ተጠሪ ነው በማለት የሚከራከሩ ሲሆን ቤቱ ግን የአሁን አመልካች ከኛ ተጠሪ ጋር ጋብቻ ከመመስረታቸው በፊት የተሰራ መሆኑን በማመን አመልካች በሰጡት ቃል የተረጋገጠ ፍሬ ጉዳይ ነው አመልካች እና ኛ ተጠሪ ይህንን ቤት በሀብትሽ በሀብቴ የባህላዊ የጋብቻ ውል የግራ ቀኙ የጋራ ሀብት እንዳደረጉት አና በጋብቻቸው ጊዜም በክርክሩ ቤት ላይ ተጨማሪ ስራ መስራታቸው አና አመልካች እና ኛ ተጠሪም ከመጋባታቸው በፊት ኛ አና ኛ ተጠሪዎች በጋብቻ የነበሩ መሆናቸው በስር ፍርድ ቤቶች የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ተደርጎ የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነው በመሆኑም ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ጋር በጋብቻ በነበሩበት ጊዜ የተፈራ ንብረት መሆኑ በመረጋገጡ በፌደራሉ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ዛሃ ርከዐጠገፎ ባል እና ሚስት በጋብቻቸው ጊዜ የተፈራ ንብረት የኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው አስካለተብለ ድረስ የጋራቸው እንደሆነ የሚገመት መሆኑን የሚደነግግ ሲሆን በተያዘው ጉዳይ ንብረቱ በተጠሪዎች ጋብቻ ጊዜ የተፈራ መሆኑ የተረጋገጠ በመሆነ የተጠሪዎች የጋራ ንብረት እንደሆነ በህጉ የሚገመት ሲሆን በኛ ተጠሪ በኩል የክርክሩ ቤት የግል ንብረቴ ነው በማለት ተቃራኒ ክርክር ያልቀረበ ስለሆነ አመልካችም በቤተሰብ ህጉ አንቀጽ ተጋቢዎች ንብረታቸውን በተመለከተ በጋብቻ ውል መወሰን አንደሚችሉ በተደነገገው መሰረት ከኛ ተጠሪ ጋር ባደረጉት የጋብቻ ውል መነሻነት አና ከጋብቻቸው በኃላ በቤቱ ላይ በሰሩት ተጨማሪ ስራ የቤቱ የጋራ ባለሀብትነትን ይመሰርታሉ በመሆኑም ግራ ቀኙ ተከራካሪዎች በክርክሩ ቤት ላይ የባለቤትነት መብት ያላቸው መሆኑ በፍሬ ነገርም ሆነ በህግ የተረጋገጠ ጉዳይ ሲሆን ክፍፍሉን በተመለከተ ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ጋር በነበራቸው ጋብቻ ላይ ህግ የሚከለክለውን በጋብቻ ላይ ጋብቻ በመፈጸም አመልካችን ያገቡ እና አመልካችም ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ጋር ትዳር አንዳላቸው ሳያውቁ ያገቧቸው እና ኛ ተጠሪም ኛ ተጠሪ ባለቤታቸው ሌላ ትዳር መመስረታቸውን ሳያውቁ በላያቸው ላይ አመልካችን ያገቡባቸው ከመሆኑ አንጻር በስር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተወስኖ በስር ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጸናው ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በማግኘታችን የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ሊሻሻል ይገባል ብለናል ሌላው እና በአመልካች የቀረበውን የጉዳት ካሳ ጥያቄን በተመለከተ የስር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ችሎቱ የባልና ሚስት ፍቺን ተከትሎ የሚመጣ የንብረት ክፍፍልን የሚመለከት በመሆኑ የጉዳት ካሳ ጥያቄውን በዚህ ችሎት መወሰን አይቻልም በማለት ሳይወስን ማለፉ እና የስር ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ምንም ሳይወስን ማለፉ የጉዳት ካሳው ጥያቄ ከጋብቻ ፍቺው ጋር ተያይዞ የቀረበ እና ጉዳቱም የደረሰው ከፍቺው ጋር ተያይዞ መሆኑን አመልካች በስር ክርክራቸውም አያነሱት የቤተሰብ ህጉም ይህንኑ የካሳ ክፍያ ሊወሰን እንደሚገባ ደንግጎት እያለ እና አመልካችም ይህንኑ የቤተሰብ ህግ ላይ የተደነገገውን ድንጋጌ ጠቅሰው አቅርበው እያለ የስር ፍርድ ቤቶች በክርክሩ ላይ ተገቢውን ሳይወስኑ የሰጡት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ስላገኘነው ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ዛሃ ርከዐጠገፎ ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሻሽሏል በአጠቃላይ የንብረት ክፍፍሉን በተመለከተ የክርክሩን ቤት ግምት ፐርሰንት ለአሁን ኛ ተጠሪ ሆኖ የተቀረውን ፐርሰንት አመልካች እና ኛ ተጠሪ እኩል ይካፈሉ ብለናል የጉዳት ካሳ ጥያቄውን በተመለከተ የስር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አከራክሮ እና በማስረጃ አጣርቶ የመሰለውን እንዲወስን በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት መልሰንለታል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል የውሳኔው ግልባጭ በየደረጃው ለሚገኙ የስር ፍርድ ቤቶች ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፋዘ ዛሃ ርከዐጠገፎ ግብር ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዳ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ፀሐይ መንክር አመልካችኛ አቶ ብሩክ ገሥላሴ ቀረቡ ኛ አቶ ገሀይወት በርፄ አልቀረቡም ተጠሪ አቶ ዳዊት ተሰማ ቡታ አልቀረቡም መዝገቡ ተመርምር ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በመኪና ሽያጭ ውል መነሻነት የታጣ ጥቅም ሊከፈለኝ ይገባል በሚል በአሁን አመልካቾች ከሣሽነት በተጠሪ ተከሣሽነት በስር የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀረበው ክስ የተሰጠው ውሣኔ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ በመሻሩ መነሻነት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በሚል የቀረበ የሰበር አቤቱታ ነው በስር ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረው ክስ እንደሚያስረዳው በአመልካቾች እና በተጠሪ መካከል የመኪና ሽያጭ ውል ተፈጽሞ የነበረ ሲሆን የሠቁ ዐዐዐ ኢት የሆነውን ትራክተር የጭነት ተሽከርካሪን ለንግድ ሥራ አገልግሎት የሚውል በብር ዐዐዐዐዐዐዐ አንድ ሚሊዩን ሰባት መቶ ሺ ብር በዐዐ ዓም በተፃፈ ውል ዛሃ ርከዐጠገፎ ሽያጭ መፈፀማቸውን አና ከዚህ ገንዘብ ላይ ብር ዐዐዐዐ አምስት መቶ ሺ ብር ወዲያው ከፍለው መኪናውን መረከባቸውን ቀሪ ገንዘቡን ስመ ንብረቱ ሲዛወር ሊከፍሉ መስማማታቸውን መኪናው ከውጭ ሲገባ ቀረጥ ያልተከፈለበት በመሆኑ ለሥራ ሳይሰማራ መቆየቱን ገልፀው በዐዐ ዓም የተፃፈ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ሆኖም ቀድመው አድርገውት የነበረውን ውል በመተው በዐዐ ዓም ሌላ ውል መስማማታቸውን የውሉም ይዘት ተሽከርካሪው ከተገዛበት ዋጋ ውስጥ አሁንም በውሉ ፅለት ዐዐዐዐዐዐ ወዲያውኑ ከፍለው ከሣሽ ከዳሽን ባንክ ተሽከርካሪውን በዋስትና አስይዘው የተበደረውን ገንዘብ ዐዐዐዐዐ ዕዳ ነዓ አድርገው ብር ዐዐዐዐዐዐ በቼክ ቁጥር በሆነ በቀን ዐዐዐ የተዛዓፈ ከአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ እንዲወስድ የሰጡት መሆኑን ገልፀዋል የቀረጥ ገቢ ዕዳ ብር ዐዐዐዐዐዐዐ መሆነን ተከሣሽ የነገራዋቸው በመሆኑ ከሽያጭ ገንዘቡ ላይ እንዲቆርጡ መስማማታቸውን ሆኖም ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሲጠይቁ ዐዐዐዐዐዐዐ ሣይሆን ብር ዐዐዐዐዐ አራት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ሺ ብር መሆኑ መገለፁን በመሆኑም ብር ዐዐዐዐዐ አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ሺ ብር ከተስማሙት ልዩነት የፈጠረ በመሆኑ ይህንን ገንዘብ ከፍለው ስም እንዲያዛውሩ ቢጠይቋቸው ሊፈጽሙላቸው ያልቻሉ በመሆኑ በመኪናው ተጠቅመው ሊያገኙ የሚገባቸውን ጥቅም ያሳጧቸው በመሆኑ ተሽከርካሪው በቀን ብር ዐዐዐዐዐ በወር ዐዐዐዐዐዐ የሚያስገባ በመሆኑ ገቢው በ ወር ተባዝቶ ብር ዐዐዐዐዐ አንድ ሚሊዩን አራት መቶ አርባ ሺ ብር ያጣነውን ገቢ እና ውሉን በማፍረሱ ምክንያት ዐዐዐዐዐዐ ሃያ ሺ ብር መቀጮ ጨምረው በድምሩ ብር ዐዐዐዐዐዐ አንድ ሜሊዩን አራት መቶ ዘጠና ሺ ብር እንዲከፍሉ እንዲወሰንላቸው ክስ ማቅረባቸውን ተመልክተናል ተከሣሽም ባቀረቡት መልስ መኪናውን የሸጥኩት ከቀረጥ ነባ ለኢቨስትመንት ያስገባሁት መሆኑን ነግሬ የቀረጡን ሊከፍሉ ተስማምተን ነው እንድረዳቸው ጠይቀውኝ ሌላ ውል ተዋውለናል ከመኪናው ዋጋ ላይ ብር ዐዐዐዐ ሁለት መቶ አስር ሺ ብር ቀንሼላቸው ተዋውለናል ስለሆነም ክሱ ተገቢ አይደለም የታጣውን ጥቅም መጠን በተመለከተም ተሽከርካሪው ከዐዐ ዓም እረፍት እና ሰርቪስ ሳያስፈልግ እና ዕቃ ለመጫን እና ለማውረድ የሚቆምባቸው ቀናቶች ሳይታሰቡ በቀጣይነት የቀን ገቢ ብር ዛሃ ርከዐጠገፎ ዐዐዐዐዐ ይገኛል በማለት የጠየቁት ገቢ እና በውሉ መሠረት የሚጠበቅባቸውን ግዴታ ያልተወጡት ከሣሾች ሆነው እያለ ውሉ ባለመፈፀሙ ምክንያት የጠየቁት ቅጣት ብር ዐዐዐዐዐዐ የሕግ መሠረት ስለሌለው ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን በቃል ማከራከሩን እና የቀን ገቢውን ለማወቅም ተመሳሳይ ሥራ ከሚሰሩ ድርጅቶች በመጠየቅ እና በማስቀረብ ተከሣሽም አስተያየት አንዲሰጡበት በማድረግ መዝገቡን መመርመሩን ከተደረገው ክርክር እአና ከቀረበው ማስረጃ በመነሳትም ለደረሰው ጉዳት ተከሣሽ ኃላፊ መሆኑን እና ጉዳቱም መካስ ያለበት በመሆኑ ከሣሾች ያጡትን ገቢ በቀረበው ማስረጃ መሠረት በማስላት አና ከተጠየቀው በመቀነስ ብር ዐዐዐዐዐ አንድ ሚሊዩን ሶስት መቶ ፃያ ሺ ብር የ ወር ገቢ ተከሣሽ እንዲከፍል መወሰኑን ወደፊት ስም እስኪዛወር ድረስ የሚታሰብ መሆኑን በመግልጽ መወሰኑን የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት የተሰጠው የውሣኔ ግልባጭ ያሳያል የስር ተከሣሽ ተጠሪ ይግባኝ ብለው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን አስቀርቦ እና ጉዳዩን መርምሮ በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው ውል በሕግ በተከለከለ ነገር ላይ የተፈፀመ በመሆኑ በፍብሕቁ ለ እና መሠረት ህጋዊ ውጤት የሚያስከትል ባለመሆኑ በውሉ የተመከተው ግዴታ በአግባቡ አልተፈፀመም በሚል ምክንያት ይባይ በውሉ መሠረት ያቀረቡት ክስ ተቀባይነት የለውም በማለት ፍብሕሥሥቁ ሀ መሠረት የክስ ምክንያት የሌለው መሆኑን ገልፆ ነገር ግን ውሉ ፈርሶ ግራ ቀኙ ወደነበሩበት ለመመለስ የሚያቀርቡትን ክስ የውሣኔው ግልባጭ የማያግድ መሆኑን በመግለጽ እና የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ በመሻር መዝገቡን መዝጋቱን የመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሣኔ ግልባጭ ያመለክታል ይህን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሣኔ በመቃወም እና በውሣኔው ላይ መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞበታል በማለት አመልካቾች የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል ይዘቱም በአጭሩ ሙሉ የክርክሩን ይዘት በመግለጽ ሊታረም ይገባዋል ሲሉ ያቀረቡት የህግ ስህተት የሚያመለክተው የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር ዐዐ አንቀጽ ዐ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ ሀገር ለኢንቨስትመንት የገባ ዕቃ ዛሃ ርከዐጠገፎ ሊሸጥ ሊለወጥ ወይም ለኛ ወገን መተላለፍ እንደሚችል ይደነግጋል መተላለፍ የሚችልበትን አግባብ ደግሞ ዕቃው ሲሸጥ ያለበትን ቀረጥ በመክፈል እንደሆነ ደንግጓል በአመልካቾች እና በተጠሪ መሃከል የተደረገው ውል ደግሞ ውል የተደረገበት ተሽከርካሪ ላይ ያለው ቀረጥ ብር ዐዐዐዐዐዐ ብቻ ነው ወክላችሁኝ ቀረጡን ክፈሉ ብለው ከሽያጩ ብር ላይ ቆርጠን ተክተናቸው ልንከፍል ስንንቀሳቀስ ዕዳው ከተጠቀሰው በላይ ዐዐዐዐዐዐ ጨምሮ ተገኝቷል አከራካሪ ጭብጥ የነበረው በውሉ ላይ ከተገለጸው በላይ የሆነው የቀረጥ ብር ማን ይክፈል ቀረጡ ባለመከፈሉ ተሽከርካሪው በመቆሙ የታጣ ገቢ መክፈል የማን ግዴታ ነው የሚል ነው አዋጁ የሚያስቀምጠው ከቀረጥ ነፃ የገባን ዕቃ መሸጥ ከተፈለገ ቀረጡን ቅድሚያ ከፍሉ ነባ ማድረግ ሲሆን ፍርድ ቤቱ የሰጠው ትርጉም የተሳሳተ ነው እንዲባልልን የሚሉ እና ሰፊ የይታረምልን ጥያቄን አንስተዋል አቤቱታውን የመረመረው የሰበር አጣሪ ችሎትም በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው የሽያጭ ውል በህግ የተለከለከ ነው በሚል የከሳሾችአመልካቾች የስር ክስ ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ሊመረመር ይገባል በማለት በማስቀረቡ ሊቀርብ ችሏል በዚሁ መሠረት የቀረበው አቤቱታ እና የማስቀረቢያ ነጥቡ ለተጠሪ እንዲደርስ እና የመከላከያ መልስ እንደያቀርቡ ከመጥሪያ ጋር የተላከላቸው ሲሆን ተጠሪም ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ መልስ ያቀረቡ ሲሆን አመልካችም የመልስ መልስ አቅርበው ተያይዛጻል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተውን ሲመስል እኛም የቀረበውን አቤቱታ አጠቃላይ ጉዳዩን አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል እንደመረመርነውም በግራ ቀኙ መካከል ሁለት ጊዜ የሽያጭ ውል ክርክር ባስነሳው ተሽከርካሪ ላይ የተፈፀመ መሆኑ ያለማከራከሩን እና የመጀመሪያውን ውል ሁለተኛው ውል መተካቱን አመልካቾችም መኪና ከተጠሪ ተረክበውም ሙሉ ገንዘብ ባይሆንም ክፍያ መፈፀማቸውን የተሸጠው መኪና ግን ለኢንቨስትመንት የገባና ቀረጥ ያልተከፈለበት የነበረ መሆነ አላከራከራቸውምነገር ግን መታየት የሚገባው በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው የመኪና ሽያጭ ውል ውል ለማድረግ በተፈቀደ ነገር ላይ የተደረገ ዛሃ ርከዐጠገፎ ነው ወይንስ አይደለም የሚለውን ሲሆን ይህን አስመልክቶ ከተነሳው ክርክር ጋር አግባብነት ያለው ድንጋጌ አዋጅ ቁጥር ዐዐ አንቀጽ ዐ እንደሚደነግገው ከቀረጥ ነፃ የገባን ተሽከርካሪ መሸጥን የሚከለክል ባይሆንም ነገር ግን መሸጥ ከተፈለገ ቀረጡን ከፍሎ ነባ ካደረገ በኋላ መሆኑን በግልጽ የሚያሳይ ሲሆን በግራ ቀኙ መካከል ግን የሽያጭ ውሉ የተደረገው ቀረጥ ሳይከፈልበት በፊት ውሉ የተደረገ እና ቀረጥ ያልተከፈለበት መሆኑ ሲረጋገጥ ደግሞ የቀድሞውን የሽያጭ ውል በሌላ ውል በመተካት ቀረጥ እንዲከፈልበት የተዋዋሉ መሆኑን የሚያሳይ መሆኑን ከክርክሩ መረዳት ይቻላል የህጉ አላማ ቀረጥ ሳይከፈልባቸው ወደ አገር የሚገቡ ንብረቶች አንድን አላማ ለማሳካት ሲባል እንጂ እንደተፈለገ ሊሸጡ ሊለወጡ ወይም ለኛ ወገን እንደማንኛውም ንብረት ሊተላለፉ የማይችሉ መሆናቸውን በማሰብ ሲሆን ይህን ለመቆጣጠር እና መንግሥትም ይህ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ አገር የገባ ዕቃ ለታሰበለት አላማ ሳይውል ሲቀር በቀረጥ ነፃ መብት የሚጠቀመው ሰው ወይንም የህግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት በዛ ንብረት ላይ ያለውን የቀረጥ ነፃ መብት በመጠቀም ለሌላ እንዳያስተላልፍ ሊቆጣጠርበት እና ቀረጡን ማስከፈልና ገቢውን መሰብሰብ ተገቢ መሆኑን በመረዳት ከማንኛውም ዝውውር በፊት ቀረጡ እንዲከፈል አስገዳጅ ሁኔታን ማስቀመጡን እንረዳለን ከዚህ ይህ ድንጋጌ ከተቀረፀበት አላማ አንፃር ስንመለከተው ከቀረጥ ነፃ መብትን በመጠቀም ወደ አገር የገባን ዕቃ ወደ ሌላ ማስተላለፍ ከተፈለገ ቀድሞ ቀረጡን በመክፈል ነባ ማድረግን የሚጠይቅ በመሆኑ ይህ ሳይደረግ ወደሌላ ማስተላለፍ ግን በራሱ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ጥብቅ ክልከላ የተደረገበት መሆኑን ከድንጋጌው መረዳት የሚቻል በመሆኑ በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው የመኪና ሽያጭ ውል በህግ ክልከላ በተደረገበት ነገር ላይ የተፀመ ነው በማለት የቀረበውን ክርክር የስር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ማድረጉ የሚነቀፍ እና መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት የሚያበቃ ሕጋዊ ምክንያት ባለመገኘቱ ሊፀና የሚገባው ነው ብለን ተከታዩን ውሣኔ ሰጥተናል ቤፍ ዛሃ ርከዐጠገፎ ሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሣኔ የተፈፀመበት መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ በመገኘቱ በፍብሕቁ መሠረት ፀንቷል በግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት የወጣ ወጪ ካለ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል የውሣኔው ትክክል ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤቶች ይድረስ መዝገቱ ውሣኔ ስላገኘ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኛኞችዳሼ መላኩ እንዳሻው አዳነ እትመት አሠፋ ሸምሱ ሲርጋጋ ዋዝሞ ዋሲራ አመልካች የኢትዮሏያ ገቢዎች እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነፈጅ ኃይለመለኮት አበበ ተጠሪ የኢትዮሏጴያ ቅመማቅመም ፋብሪካ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር ጠበቃ ቢኒያም ተርፋ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በተሰጠው የኪሣራ ማሸጋገር መብት መሠረት የኪሣራ ማካካሻ ከተደረገ በኋላ ቀሪው የትርፍ ግብር ብር ሥምንት መቶ አርባ ሰባት ሺህ አንድ መቶ ሠላሣ አራት ብር ከአርባ ሰባት ሳንቲም ለግብር አስገቢው መስሪያ ቤት ገቢ ከተደረገ በኋላ ተጠሪ የስም እና የካፒታል ለውጥ አድርጓል ከሚል መነሻነት አመልካች መሥሪያ ቤት የኪሳራ ማካካሻ አልቀበልም ማለቱ ተገቢ ስላልሆነ ሊሻር ይገባል በማለት ያቀረበውን ቅሬታ የተመለከተው የፌዴራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የተጠሪ ስም እና የካፒታል መጠን የተቀየረው ሐምሌ ቀን ዓም በመሆኑ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በአንድ የግብር ዘመን ግብር የሚከፈልበት ገቢ በሚወሰንበት ጊዜ በዚያው የግብር ዘመን ውስጥ በሚቀጥሉት የግብር ዘመናት ከተገኘው ግብር የሚከፈልበት ገቢ ዛሃ ርከዐጠገፎ ላይ የሚካካስ ይሆናል በማለት የደነገገ በመሆኑ ተጠሪ ኪሳራው ሊካካስለት ይገባል በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ አቅርቧል ይግባኙ የቀረበለት ፍቤት ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ የተጠሪ የስም አና የካፒታል ለውጥ የተደረገው የ ዓም የግብር ዘመን በተዘጋ በሁለተኛው ቀን ሐምሌ ቀን ዓም ነውአእንደ ተጠሪ ዓይነቱ ድርጅት የካፒታል መጠን ከ በላይ ለማሣደግ ውስብስብ ሂደቶችን የሚጠይቅ ሆኖ ሳለ ተጠሪ የበጀት ዘመኑ ከተዘጋ ከአንድ ቀን በኋላ የካፒታል ለውጡን ያደረገ መሆኑ እና ድርጅቱ ቀደም ባሉት ዘመናት ለደረሰበት ኪሣራ ማካካሻ ሲደረግለት የነበረ መሆነ ሲታይ ተጠሪ ግብርን ለማስቀረት የኪሳራ ማካካሻ ለማግኘት ከቅን ልቦና ውጪ አስቦ የፈጸመው መሆኑን የሚያሳይ ነውበመሆኑም ተጠሪ ግብርን ለማስቀረት ከቅን ልቦና ውጪ በመንቀሳቀስ የበጀት ዓመቱ ከተዘጋ ከአንድ ቀን በኋላ ለውጡን ያደረጉ ቢሆኑ ለውጡ የተደረገው በ ዓም እንደሆነ ስለሚቆጠር በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ቀደም ሲል ለነበሩት ዓመታት የተሰጠው የኪሣራ ማካካሻ መብት የተቋረጥ ነው በማለት የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው የሰጠውን ውሳኔ ሽሮታል ተጠሪ በበኩሉ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በሰጠው ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ አቅርቧል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ቸሎት ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ የተጠሪ ሥም አና ካፒታል የተለወጠው ሐምሌ ቀን ዓም በ ዓም በጀት ዘመን በመሆኑነየኪሣራ ማካካሻ በማድረግ ሂሳቡን የዘጋው ከ እስከ ዓም ድረስ በመሆኑ እና የኪሳራ ማካካሻ ካደረገ በኋላ ያገኘው ትርፍ ለአመልካች የከፈለ በመሆኑ ከ ዓም በፊት ላለው ዕዳ ሊጠየቅ አይችልም በማለት ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር የግብር ይግባኝ ሰሚው ጉባኤ የሰጠውን ውሳኔ አጽንቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም የኢትዮጴሏጴያ ቅመማቅመም ፋብሪካ ከመንግሥት ወደ ግል ባለቤትነት በሽያጭ ሲዘዋወር በአቶ አካሉ ገለታ በብር ፀ አሥራ ሥምንት ሚልየን ሥድሥት መቶ ሺህ ብር ተገዝቶ በዚሁ ዛሃ ርከዐጠገፎ ሥሙ እስከ ዓም ድረስ ቆይቶ ሠኔ ቀን ዓም በተፈረመ እና ሐምሌ ቀን ዓም በውልና ማስረጃ በጸደቀ ጽሑፍ እና መተዳደሪያ ደንብ ቀደም ሲል ፋብሪካው የተገዛበት ገንዘብ እና በወሮ መሠለች ኪዳኔ በተዋጣ ብር አሥራ አምሥት ሚልየን ሥድስት መቶ ሺህ ብር በድምሩ ብር ሠላሳ አራት ሚልዮን ሁለት መቶ ሺህ ብር በሆነ ካፒታል የኢትዮሏያ ቅመማቅመም ፋብሪካ ሀላፊነቱ የግል ማሕበር በሚል የተቋቋመ በመሆኑ ቀደም ሲል የነበረውን ፋብሪካ የካፒታል ባለቤትነት ድምጽ የመሥጠት መብት በዋጋ ወይም በቁጥር ከ በላይ ለውጦታል የ ዓም የግብር ዘመን ግብር የሚከፈለው ከሐምሌ ቀን ዓም አሥከ ጥቅምት ቀን ዓም ድረስ በመሆነ ተጠሪ የ ዓም የ ዓም የግብር ዘመን ሲከፍል ኪሳራውን ያሸጋገረበት ጊዜ ተጠሪ በካፒታል ከ በላይ በተለወጠበት ጊዜ ነው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የካፒታል ባለቤትነት ወይም ድምጽ የመሥጠት መብት ከ በላይ ከተለወጠ ድርጅቱ በዚያው የግብር ዘመንም ሆነ ቀደም ባሉት የግብር ዓመታት የደረሰበትን ኪሣራ በሚመለከት የኪሣራ ማሸጋገር መብቱ እንደሚቋረጥ በግልጽ የደነገገ ሆኖ ሳለ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተጠሪ ሥም እና ካፒታል የተለወጠው ከ አሥከ ዓም ድረስ ባሉት የግብር ዘመናት ግብር ከፍሎ አጠናቆ ከዘጋ በኋላ ነው በማለት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት በመሆነ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ የተጠሪ የኪሣራ ማሸጋገር መብት የተቋረጠ መሆን አለመሆኑ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌ አንጻር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሎት አንዲታይ ተደርጓል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ግራቀኙ በጽሑፍ አንዲከራከሩ ተደርጓል ተጠሪ በሰጠው መልስ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሕጉ ባስቀመጠው መሥፈርት እና መጠን በግብር ዘመኑ ውስጥ ለውጥ ቢደረግ በግብር ዘመኑም ሆነ ቀደም ባሉት ዓመታት የደረሰበትን ኪሣራ በሚመለከት ኪሣራ የማሸጋገር መብቱ ይቋረጣል የሚለው ድንጋጌ ለውጡ የተደረገው በግብር ዘመኑ ውስጥ መሆን እንዳለበት በግልጽ አስቀምጧል በኢትዮሏያ ሕግ የግብር ዘመን የሚባለው ከሐምሌ ቀን እስከ ሠኔ ቀን ድረስ ነው በሕግም ሆነ በአፈጻጸም አንደሚታየው የግብር መክፈያ ወቅት የግብር ዘመኑ አልቆ የቀጣዩ የግብር ዘመን መጀመሪያ ወር ላይ በመሆኑ በ የግብር ዛሃ ርከዐጠገፎ ዘመን ለተሰራ ሥራ ግብርን አስታውቆ የሚከፈለው በ ዓም የግብር ዘመን መጀመሪያ ወራት ላይ ነው በመሆኑም በአዋጁ አንቀጽ መሠረት የኪሣራ ማሸጋገር መብት ሊቋረጥ የሚችለው የ ዓም የግብር ዘመን ለመክፈል ስንቀርብ እንጂ የ ዓም ግብር ለመክፈል ስንቀርብ አይደለም በማለት የአመልካች አቤቱታ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክራል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው እኛም እንዲጣራ የተያዘውን ነጥብ ከግራቀኙ ክርክር እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምረነዋል የኢትዮሏያ ቅመማቅመም ፋብሪካ የካፒታል መጠኑን ከ በላይ በማሳደግ የኢትዮሏያ ቅመማቅመም ፋብሪካ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሚል የተቀየረ መሆኑን ግራ ቀኙን አላከራከረም በየደረጃው ያሉ ፍቤቶች የተለያዩ ውሳኔዎችን ሊሰጡ የቻሉት የተጠሪ የካፒታል መጠኑ ከ በላይ ያደገው በ ዓም ወይም በ ዓም የበጀት ዓመት ነው ከሚል መነሻነት ቢሆንም ምላሽ የሚያስፈልገው ዋነኛ ጭብጥ በአዋጁ አንቀጽ ላይ የተሰጠው ኪሳራን የማሸጋገር መብት በመብቱ ተጠቃሚ የሆነው ኩባንያ አስቀድሞ ከነበረበት ኪሣራ በመውጣት የካፒታል ባለቤትነት መብቱ ወይም ድምጽ የመስጠት መብቱ ከ በላይ ባደገ ጊዜ ቀሪ ሊደረግ ይገባል። የሚል ሆኖ አግኝቶታል ከሥር የክርክር ሂደት መረዳት የተቻለው ለክርክሩ መነሻ የሁነውን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር የሆነውን ቤት በ ዓም በተደረገ ሀራጅ ሽያጭ አቶ እንግዳወርቅ አታክልቲ ብር ዋጋ በመስጠት አሸናፊ ቢሆኑም ገንዘቡን ገቢ ስላላደረጉ በድጋሚ ጨረታ እንዲወጣ መደረጉንና በዚሁ በ ዓም በተደረገው ጨረታ ላይ ለቀደመው ጨረታ የተጫራቾች ብዛት መቀነሱ የጨረታው ተሳታፊዎችም እየተጠቃቀሱና እየተጠባበቁ ጨረታውን ማደረጋቸው በተደረገው የማጭበርበር ተግባር ምክንያት ቤቱ በመጀመሪያ ጨረታ ከተጠቀሰው ዋጋ ግማሽ በታች አሸናፊ መሆኑ በምስክሮች መረጋገጡ ከስር ፍርድ ቤቶች መዝገብ ለመረዳት ችለናል በመሰረቱ በሀራጅ በተሸጠው የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የተፈጸመ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ወይም ማጭበርበር ወይም ማታለል ድርጊት ካለ አቤቱታ የሚቀርብበት ሥርዓት በፍስስሕቁ ሥር ተደንግጓአል በተያዘው ጉዳይ አመልካች በተደረገው ጨረታ ግዙፍ ጉድለት ወይም ትክክለኛ ያልሆነ ተግባር ወይም የማታለል ድርጊት መኖሩ አልተረጋገጠም በማለት አጥብቀው የሚከራከሩ ቢሆንም በሀራጅ አካፄድና ሽያጩ የተፈጸመበት ሥርዓት ጉድለት ወይም ትክክለኛ ያልሆነ ተግባር ወይም የማታለልና ማጭበርበር ድርጊት ስለመፈጸሙ በማስረጃ የተረጋገጠ ስለመሆኑ ድምዳሜ ላይ የደረሰና ይህ ምክንያት ደግሞ በፍስስሕቁ እንደተመለከተው ጨረታው ለማፍረስ በቂ ምክንያት በመሆኑ ሲታይ አመልካች ያቀረቡት አቤቱታ የሕግ መሠረት ዛሃ ርከዐጠገፎ ያለው ሆኖ አልተገኘም ስለሆነም በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ብይንና ትዕዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት አይደለም ብለናል በመሆኑም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ትአዛዝ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ጸንቷል ይፃፍ በዚህ ፍቤት ጥር ቀን ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ለሚመለከተው አካል ይፃፍ የዚህ ፍቤት ክርክር ያስከተለው ወጪና ኪሳራ ግራቀኙ የየራሳቸው ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ውሳኔ ያገኘ በመሆኑ ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅሀ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ቀን ዳኞች ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካች አቶ ጌታቸዉ ይርገቡስ አልቀረቡም ተጠሪዎች በላይ ናማጋ በሌለበት የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም መምሪያ ነፈ ፍርድ አወቅ አክሊሉ አቶ በርሁን የማነ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የተጀመረዉ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረበዉን ክስ መነሻ ያደረገ ነዉ የአመልካች ክስ ይዘትም በአጭሩ ወሮ መቅደስ አበበ የፍርድ ባለ መብት በመሆን ባቀረቡት የአፈፃፀም ክስ ምክንያት ቁጥሩ የሆነዉ ቤት በዕዳዉ ምክንያት እንዲሸጥ በተወሰነዉ መሠረት ተሸጦ ገንዘቡ ገቢ ከተደረገ በኋላ ቁጥራቸዉ እና የሆነ ቤቶች ቁጥሩ ከሆነዉ ቤት ጋር የተያያዙ ቢሆኑም የተለያዩ መሆናቸዉን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸዉ ተጠሪዎች ተመሳጥረዉ የበቤቁ እና የሆኑትን ቤቶች ኛ ተጠሪ እንዲረከብ ያደረጉ በመሆኑ ቤቶቹን ከዳቦ ማሽን ጭምር ተጠሪዎች እንዲያስረክቡኝ ይወሰንልኝ የሚል ነዉ ዛሃ ርከዐጠገፎ ተጠሪዎች በስር ፍርድ ቤት ቀርበዉ መልስ እንዲሰጡ የተደረገ ሲሆን ኛ ተጠሪ ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ተደርጓል ኛ ተጠሪ ፍርድን የማስፈጸም ኃላፊነት የተሰጠዉ እና የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አካል እንጂ እራሱን የቻለ የህግ ሰዉነት የተሰጠዉ ተቋም አለመሆኑን ገልፆ ሊከሰስ እንደማይገባዉ የተከራከረ ሲሆን ኛ ተጠሪ በበኩሉ ቁጥሩ የሆነዉን ቤት ተረክቦ የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ አወጥቶበት ለ ዓመታት በእጁ አድርጎ የነበረ መሆኑን አመልካች ቁጥሩ የሆነዉ ቤት የግል ቤቱ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ያላቀረበ መሆኑን በመጥቀስ ክሱ ዉድቅ ሆኖ እንዲወሰንለት በማለት መከራከሩን መዝገቡ ያሳያል ጉዳዩ በመጀመሪያ የቀረበለት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም በዚህ መልኩ በግራ ቀኝ የቀረበዉን ክርክር ከሰማ በላ ኛ ተጠሪ ዳኛ ሆነዉ ጉዳዩን ሲያዩ በነበረበት ወቅት ለፈጸሙት ተግባር በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ ሐ መሠረት ክስ ሊቀርብባቸዉ የማይገባ መሆኑን ኛ ተጠሪም ፍርድ ለማስፈጸም በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስር የተደራጀ አካል እንጂ እራሱን የቻለ የህግ ሰዉነት ያለዉ ባለመሆኑ ሊከሰስ አይገባም በማለት በሁለቱ ላይ የቀረበዉን ክስ ዉድቅ ያደረገ ሲሆን ቁጥሩ የሆነዉ ቤት ቁጥሩ ከሆነዉ ቤት በተናጥል የሚገኝ መሆነ አና ይዞታዉ የማን እንደሆነ የሚያሳይ የሰነድ ማረጋገጫ ማስረጃ አለማግኘቱን ገልፆ የአዲስ ከተማ ክከተማ የይዞታ አስተዳደር እና የሽግግር ጊዜ አገልግሎት የላከለትን ደብዳቤ መነሻ በማድረግ አመልካች በቤቱ ላይ መብት ያለዉ መሆኑን አላረጋገጠም በሚል ምክንያት ኛ ተጠሪን በተመለከተ የቀረበዉንም ክስ ዉድቅ በማድረግ ወስኗል አመልካች ይህን ዉሳኔ በመቃወም ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበዉ ይግባኝም ተቀባይነት አላገኘም ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበዉም በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ሲሆን አመልካች በቀን ዓም ተዘጋጅቶ በቀረበዉ የሰበር አቤቱታ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ በከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ፀንቶ የተወሰነዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ የሚልባቸዉን ምክንያቶች በመዘርዘር ታርሞ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል አቤቱታዉ ተመርምሮ ያስቀርባል በመባሉም ተጠሪዎች እንዲቀርቡ በተደረገላቸዉ ጥሪ መሠረት ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ቀርበዉ ግራ ቀኝ ክርክራቸዉን በጽሑፍ ተለዋዉጠዋል ኛ ተጠሪ ባለመቅረቡ በሌለበት እንዲታይ ተደርጓል ዛሃ ርከዐጠገፎ የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኝ ክርክር ይዘት በአጭሩ ከፍ ሲል የተመለከተዉን የሚመስል ሲሆን ይህ ችሎትም ለአቤቱታዉ ምክንያት የሆነዉን ዉሳኔ ከግራ ቀኝ ክርክር እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መዝገቡን እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመረዉም አመልካች ተጠሪዎችን አንድ ላይ አጣምሮ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ክስ ለማቅረብ መሰረት ያደረገዉ ከወሮ መቅደስ አበበ ጋር በነበራቸዉ ክርክር የፍርድ ባለ ዕፅዳ በመሆን በቀረበባቸዉ የአፈፃፀም ክስ ኛ ተጠሪ በወቅቱ ዳኛ በመሆን በአፈፃፀም መዝገብ ላይ በሰጠዉ ትዕዛዝ ኛ ተጠሪ ፍርዱን በማስፈጸም ሂደት ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ቤት ኛ ተጠሪ እንዲረከብ በማድረጉ እና ኛ ተጠሪ ደግሞ በመጀመሪያ በአፈፃፀም እንዲሸጥ ሳይወሰን ቁጥራቸዉ እና የሆኑትን ቤቶች መረከቡ ስለመሆኑ ከክርክሩ ሂደት ለመገንዘብ ተችሏል ይህም የሚያሳየዉ አመልካች መብቴ ተጥሷል በሚል ላቀረበዉ ክስ ምክንያቱ ከፍርድ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ በተጠሪዎች የተፈጸመ ተግባር መሆኑን ነዉ ይህ ከሆነ አመልካች ያቀረቡት ክስ ከመነሻዉም ተቀባይነት ያለዉ መሆን አለመሆኑ የዚህን ችሎት ምላሽ የሚሻ ጭብጥ ይሆናል በመሠረቱ በሌላ ሰዉ በተፈጸመ ድርጊት ምክንያት መብቱ የተጣሰበት ሰዉ መብቱን ለማስከበር አቤቱታዉን ስልጣን ላለዉ አካል የማቅረብ መብት ያለዉ ሲሆን የሚቀርበዉም አቤቱታ የጉዳዩን ዓይነትና መሠረታዊ ባህርይ መሠረት በማድረግ በህግ የተዘረጋዉን ስርዓት ተከትሎ መሆን እንደሚገባዉ እሙን ነዉ ወደ ተያዘዉ ጉዳይ ስንመለስ ከፍ ሲል እንደተመለከተዉ አመልካች ክሱን ለማቅረብ በምክንያትነት የጠቀሰዉ በፍርድ አፈፃፀም ሂደት በተጠሪዎች በተፈጸሙት ተግባራት ምክንያት መብቱ መጎዳቱን ነዉ ለተያዘዉ ጭብጥ አልባት ለመስጠት ይቻል ዘንድም በአፈፃፀም ምክንያት የፍርድ ባለዕዳ ንብረት የሚያዝበትን አና የሚሸጥበትን ስርዓት በተመለከተ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በቅድሚያ ማየቱ ተገቢ ሆኖ ተገኝቷል ፍርድን ለማስፈጸም ሲባል ንብረት ስለሚያዝበት ስለሚሸጥበት ስርዓት እና ዉጤቱ በፍትሐብሔር ሥሥርዓት ሕጉ ከአንቀጽ ጀምሮ ባሉት ድንጋጌዎች ተመልክቷል ከድንጋጌዎቹ አጠቃላይ ይዘት መረዳት የሚቻለዉም ሂደቱ የሚመራዉ የአፈፃፀም መዝገቡን በያዘ ፍርድ ቤት ሲሆን ፍርድ ቤቱም በአፈፃፀም ምክንያት ንብረት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሚሸጥበትን ሁኔታ እና ስርዓቱን በመከታተል እና እንደየአግባብነታቸዉ በስነ ስርዓት ሕጉ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሠረት ሄደቱን በመምራት የፍርድ ባለዕዳ የፍርድ ባለ መብትን እና የገዥዉን መብቶች ባገናዘበ መልኩ የሽያጩ ሄደት መከናወኑን የማረጋገጥ ግዴታ ያለበት መሆኑን ነዉ ይህ ሂደትም የተሸጠዉ ንብረት በርግጥም አንዲሸጥ የተወሰነ ንብረት መሆን አለመሆነ ሂደቱ በህጉ የተመለከቱትን ስርዓቶች የተከተለ መሆን አለመሆኑ ከሂደቱ ጋር በተያያዘ ከፍርድ ባለ መብት ከፍርድ ባለ ፅዳ ከገዥዉ እንዲሁም ከንብረቱ ጋር በተያያዘ መብት ወይም ጥቅም አለኝ ከሚል ኛ ወገን የሚቀርበዉን ተቃዉሞ መርምሮ ዉሳኔ መስጠትን ሁሉ የሚያካትት ስለመሆኑ ከድንጋጌዎቹ አጠቃላይ ይዘት እና መንፈስ የምንገነዘበዉ ጉዳይ ነዉ በአርግጥ ከሽያጭ ሄደት ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤቱ ወይም በፍርድ አስፈፃሚዉ አካል በሚፈጸም ስህተትጥፋት ምክንያት የፍርድ ባለ መብት ወይም የፍርድ ባለ ዕዳ አንዲሁም የገዥዉ መብት ሊጎዳ የሚችልበት ሁኔታ ሊፈጠር እንደሚችል ይታወቃል ይሁንና አነዚህ ስህተቶች የሚቃኑት በስነ ስርዓት ህጉ መሠረት አፈፃፀሙን በያዘዉ ፍርድ ቤት በመሆኑ ሽያጩ በሜደረግበት ሄደት ወይም ከዉጤቱ ጋር በተያያዘ ስህተት ጥፋት በመፈጸሙ ምክንያት መብቴ ተጎድቷል የሚል ወገን የሚኖረዉ የህግ መፍትሔ ይህ እንዲስተካከልለት ጥያቄዉን አፈፃፀሙን ለያዘዉ ፍርድ ቤት ማቅረብ ነዉ በመሆኑም አፈፃፀሙን የያዘዉ ፍርድ ቤት በዕዳ ምክንያት እንዲሸጥ ከተወሰነዉ ቁጥሩ ከሆነዉ ቤት ሌላ አመልካች ለክርክሩ መነሻ ያደረጋቸዉ ሁለቱ ቤቶች ያላግባብ እንዲሸጡ በፍርድ ቤቱ ሌላ ትዕዛዝ መሰጠቱ ወይም ከተሸጠዉ ንብረት ዉጪ ሌላ ተጨምርበት ኛ ተጠሪ ያላግባብ እንዲረከብ ተደርጎ ከሆነ እና በዚህ ምክንያት መብቱ የተነካ መሆኑን ካመነበት አፈፃፀሙን ለያዘዉ ፍርድ ቤት አቤቱታዉን ማቅረብ አሊያም አፈፃፀሙን በያዘዉ ፍርድ ቤት የተፈጸመዉ ስህተት እንዲታረም ለይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቦ መብቱን ማስከበር ነበረበት ይሁንና ይህን ሳያደርግ የአፈፃፀም መዝገቡ ተዘግቶ ከብዙ ዓመታት በቷኋላ በፍርድ አፈፃፀም ዛደት የተጎዳዉን መብቱን ለማስከበር በአዲስ መልክ ያቀረበዉ ክስ ሥነ ሥርዓታዊ ባለመሆኑ በፍሥሥህጉ አንቀጽ ሀ መሠረት ተቀባይነት ያለዉ አይደለም በመሆኑም የአመልካችን ክስ ዉድቅ በማድረግ በስር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሃ ርከዐጠገፎ በትዕዛዝ የፀናዉ ዉሳኔ ከዉጤት አንፃር ሲታይ የሚነቀፍ ሆኖ ስላልተገኘ ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የሰጠዉን ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ትዕዛዝ በፍሥሥ ህጉ አንቀጽ መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት የተደረገዉ ክርክር ያስከተለዉን ወጪ እና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጌ ዛሃ ርከዐጠገፎ ልዩ ልዩ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች የአቶ ካሣ አበበ ወራሽ አቶ ሰለሞን ካሣ ከጠበቃ አስናቀ ስፍራ ጋር ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አያልነሽ ባይለየኝ ጠበቃ ሰለሞን ተሾመ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር በሌላ ሰው ሃብት አላግባብ መበልፀግ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ በፌየመደፍቤት ባቀረቡት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ የስር ተከሣሽ የአሁኑ ተጠሪ አውራሽ አቶ ካሣ አበበ ገዳሙ ንብረትነቱ የከሣሽ የሆነ የሰቁ የሆነ የጭነት ተሽከርካሪ ወስደው ባለመመለሣቸው ቀደም ሲል በመቁ በተደረገ ክርክር ተከሣሽ ተሽከርካሪውን እንዲመልሱና እስከ ዓም ላለው ጊዜ ከተሽከርካሪው ያገኙትን ጥቅም ብር ለከሣሽ እንዲከፍሉ መወሰኑን በውሣኔው መሠረት ከሣሽ መኪናውን በ ዓም መረከባቸውን የተከሣሹን ንብረት በአፈፃፀም አሽጠው ብር በእጃቸው መግባቱን ከዚህ ገንዘብ ላይ ከልዩ ልዩ ወጭ ጋር ተከሣሽ የሚከፍሉትን ገንዘብ ብር ሲቀነስ ብር በትርፍነት በእጃቸው የሚገኝ መሆኑንና በቀድሞው ክስ እና ውሣኔ ዛሃ ርከዐጠገፎ ውስጥ ያልካተተውን የመኪናውን የገቢ ጥቅም በክስ መጠየቅ እንደሚችሉ በቀድሞው ውሣኔ ላይ መብት የተጠበቀላቸው መሆኑን በዝርዝር የሚገልጽ ሆኖ ተሽከርካሪው የሚያስገኘው ወርሀዊ የተጣራ ገቢ ብር ሶስት ሺህ መሆኑ በቀድሞው ክርክር ጊዜ በማስረጃ በተረጋገጠው መሠረት ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ላለው የ ወር ጊዜ ብር ሁለት መቶ አስራ ሶስት ሺህ የሚመጣ በመሆኑ በትርፍ በእጃው የሚገኘው የተከሣሽ ገንዘብ ተቀናሽ ተደርጐ ተከሣሽ ብር አንድ መቶ ፃያ ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ ሰላሣ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ የሚል ነው የሥር ተከሣሽ በበኩላቸው ክሱ በፍህቁ መሠረት በሁለት አመት ይርጋ አንደሚታገድ እና ክስ የማቅረብ መብት የሚመነጨው ከሕግ እንጂ ከፍቤቱ ውሣኔ እንዳልሆነ በመግለጽ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበው በአማራጭም በፍሬ ነገሩ ተከራክራሯል ጉዳዩ የቀረበለት ፍቤትም ከውሉ ውጭ ኃላፊነት ክስን አስመልክቶ በፍህቁ የተደነገገው የሁለት አመት የይርጋ ጊዜ አላግባብ መበልፀግ አስመልክቶ በሚቀርብ ክስ ጉዳዩ ተፈፃሚነት እንደሌለው ከፍህቁ ድንጋጌ መገንዘብ የሚቻል በመሆኑ የይርጋ መቃወሚያ ተቀባይነት የለውም በማለት ብይን ከሰጠ በኃላ በቀጣይ ቀጠሮዎችም የፍሬ ጉዳይ ክርክሩን መርምሮ ከ ዓም ጀምሮ ከሣሽ መኪናውን እስከተረከቡበት ዓም ድረስ ያለው ገቢ በወር በብር ሶስት ሺህ ተሰልቶ በትርፍነት በከሣሽ እጅ የሚገኘው ገንዘብ ተቀናሽ ከተደረገ በኃላ ቀሪውን ብር አንድ መቶ ፃያ ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ ሰላሣ ከወለድና ልዩ ልዩ ወጪዎች ጋር ተከሣሽ ለከሣሽ እንዲከፍሉ ውሣኔ ሰጥቷልፎ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም የአሁኑ አመልካች ያቀረቡለትን ይግባኝ ዘግቶ አሰናብቷል አመልካች የሰበር አቤቱታ ያቀረቡትም በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔ እና ትእዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለባቸው በመሆኑ ሊሻሩ ይገባል በማለት ሲሆን ግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ይርጋውንም ሆነ ፍሬ ነገሩን አስመልክቶ በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ወይስ አይደለም የሚል ጭብጥ መሠረት በማድረግ ጉዳዩን መርምረናል በዚህም መሠረት የይርጋ ጉዳይን በተመለከተ አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩት በፍሕቁ ሥር የተደነገገው የሁለት አመት የይርጋ ጊዜ አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ክሶች ላይ ጭምር ተፈፃሚነት እንደሚኖረው የፌጠፍቤት ሰበር ችሎት ቀደም ሲል በመቁ በ ዓም የትርጉም አስገዳጅነት ያለው ውሣኔ ሰጥቶ እያለ የሥር ፍቤቶች ይህንን ውሣኔ ወደ ጐን በመተው በፍሕቁ የተመለከተው የሁለት አመት የይርጋ ጊዜ ለክርክር በቀረበው ጉዳይ ተፈጽሚነት የለውም ሲሉ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት መሆኑነ አና ተጠሪው የሚከራከሩት ደግሞ በፍሕቁ የተመለከተው የይርጋ ዘመን ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ሊኖረው አይገባም በማለት መሆኑን ተገንዝበናል እኛም አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ ለሚቀርቡ ክሶች አግባብነት ሊኖረው የሚገባውን የይርጋ ዘመን ለመለየት ያስችለን ዘንድ የግራ ቀኙን ክርክር እና የፌጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ የሰጠውን ውሣኔ አግባብነት ካላቸው የፍሕጉ ድንጋጌዎች ጋር አገናዝቦ ማየቱን ተገቢ ሆኖ አግኝተነዋል በዚህም መሠረት የፍሕቁ በንቁ ሥር ተበዳዩ ክስ ማቅረብ የሚችለው ካሣ የሚጠይቅበት ጉዳት ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አመት ድረስ ነው በማለት በንቁ ሥር ስለሆነም ጉዳቱ በወንጀል የሚያስቀጣ ሆኖ የይርጋ ዘመኑ ርዝመት የበለጠ እንደሆነ የካሣው ጉዳይ ክስ የይርጋ ዘመን ልክ በዚሁ መሠረት ይሆናል በማለት እና በንቁ ስር ደግሞ ተበዳዩ የራሱ የሆኑትን ነገሮች የሚጠይቅበትና ያለአግባብ ስለመበልፀግ በተነገሩት ድንጋጌዎች መሠረት የሚከራከርበት መብቱ የተጠበቀ ነው በማለት ድንግጐ ይገኛል የፌጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ የሰጠው ውሣኔ ደግሞ « ያለአግባብ ስለመበልፀግ የሚናገረው ምእራፍ የካሣ ጥያቄ የሚቀርብበትን የጊዜ ገደብ አይናገርም ነገር ግን አለአግባብ ስለመበልፀግና ከውል ውጭ ዛሃ ርከዐጠገፎ ስለሚደርስ ኃላፊነት የሚናገሩት ድንጋጌዎች በአንድ አንቀጽ ውስጥ ተካተው መገኘታቸው እንዲሁም ያለአግባብ መበልፀግም ከውል ውጪ የሚደርስ ኃላፊነት በመሆኑ ከውል ውጭ በሚደርስ ኃላፊነት ስር የተመለከተው የይርጋ ዘመን በተመሣሣይ አላግባብ መበልፀግን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት ሊኖረው ይገባል የሚል ነው በሰበር ችሎቱ ውሣኔ ውስጥ አንደተገለፀው ከውል ውጭ ስለሚደርስ ኃለፊነት እና አላግባብ ስለመበልፀግ የሚናገሩት ድንጋጌዎች የሚገኙት በአንድ አንቀጽ ስር ነው ይሁን እንጂ በፍብሔር ሕጋችን ውስጥ የተለያየ የይርጋ ዘመንን የሚያቋቁሙ ድንጋጌዎች በአንድ አንቀጽ ውስጥ ተካትተው የሚገኙባቸው አጋጣሚዎች በመኖራቸው ድንጋጌዎቹ የሚገኙት በአንድ አንቀጽ ስር የመሆኑ ጉዳይ ብቻውን ተፈፀሚነት ሊደርግባቸው የሚገባው የይርጋ ዘመን ተመሣሣይ መሆን አለበት ወደሚል ድምዳሜ መድረስ የሚያስችል አይሆንም ከውል ውጪ የሚደርስ ኃለፊነት እና አላግባብ መበልፀግን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች በአንድ አንቀጽ ውስጥ እንዲካተቱ የተደረገው የሚጋሯቸዋው ተመሣሣይ ባህሪያት ስላሏቸው እንደሆነ ይታመናል ይርጋን በተመለከተ ግን የፍሕቁ ጉዳዩን በተለየ ሁኔታ እና በግልጽ የደነገገ በመሆኑ በፍሕቁ የተመለከተው የሁለት አመት የይርጋ ዘመን አላግባብ መበልፀግ አስመልክቶ በሚቀርቡ ክሶች ጉዳይ ተፈፃሚነት እንዳማይኖረው ተገንዝበናል ይህ ከሆነ ደግሞ አላግባብ ስለመበልፀግ የሚቀርቡ ክስችን አስመልክቶ በፍሕጉ የተመለከተ የይርጋ ዘመን አለ ወይስ የለም ካለ ምን ያህል ወይም ስንት ነው የሚል ጥያቄ መነሣቱ የማይቀር ነው ይህን ጥያቄ ለመመለስ በቅድሚያ መታየት የሚገባቸው አላግባብ በመበልፀግን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ሲሆኑ ከእነርሱ መካከል ይርጋን የሚመለከት ድንጋጌ የለም ክርክር የቀረበበትን ጉዳይ የሚገዛው የሕግ ክፍል ይርጋን አስመልክቶ በተለይ የሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ በሌለ ጊዜ በፍናፍሕቁ የተመለከተውን መርህ በመከተል ተፈፃሚ ሊደረግ የሚገባው በፍሕቁ የተመለከተው የአስር አመት የይርጋ ዘመን ስለመሆኑ የፌጠፍቤት ሰበር ችሎት ዛሃ ርከዐጠገፎ ቀደም ሲል በመቁ በ ዓም የትርጉም አስገዳጅነት ያለው ውሣኔ ሰጥቷል በሌላ በኩል አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት ያለው የሁለት አመት የይርጋ ጊዜ ስለመሆኑ የፌጠፍቤት ሰበር ችሎት ውሣኔ ሰጥቶ የነበረ መሆኑን ቀደም ሲል ተገልጽአል የፌጠፍቤት ከአምስት ያላነሱ ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት የሚሰጠው የሕግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ ላይ በሚገኝ የፌዴራል ወይም የክልል ፍቤት ላይ አስገዳጅነት እንደሚኖረው ሆኖም የሰበር ችሎቱ በሌላ ጊዜ በተመሣሣይ ጭብጥ የተለየ ትርጉም ሊሰጥ እንደሚችል የፌዴራል ፍቤቶች አዋጅን እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር ተደንግጓል እኛም ይህንኑ ድንጋጌ መሠረት በማድረግ በዚህ መዝገብ የተያዘውን ክርክር ጨምሮ አላግባብ በመልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት ሊኖረው የሚገባው የአስር አመት የይርጋ ዘመን መሆኑን ተገንዝበናል በመሆነም ከላይ በዝርዝር በተገለፁት ምክንያቶች በፍሕቁ የተመለከተው የይርጋ ዘመን አላግባብ መልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ክሶች ላይ ተፈፃሚነት የለውም በማለት የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በፍሬ ጉዳይ ረገድ የቀረበውን ክርክር በተመለከተ አመልካች የተጠሪ ንብረት በሆነ ተሽከርካሪ ገቢ አላግባብ የበለፀጉ መሆኑ እና የተሽከርካሪው የወር የተጣራ ገቢ በቀድሚው ክርክር ጊዜ ተረጋግጦ ውሣኔ አርፎበታል ተሽከርካሪው በመሐል በሌላ ግለሰብ እጅ ገብቶ ነበረ በማለት አመልካች ያቀረቡትን ክርክር በተመለከተ የሥር ፍቤት በውሣኔው ላይ እንደገለፀው ግለሰቡን በክስ መጠየቅ የሚችሉ ከመሆኑ ውጪ ጉዳዩ በተጠሪ መብት ላይ ለውጥ ማስከተል የሚችል አይደለም በዚህም ሁኔታ በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለውን ውሣኔ ተሰጥቷል ዛሃ ርከዐጠገፎ ውሣኔ በፍሕቁ በተመለከተው የይርጋ ዘመን አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ክሶች ላይ ተፈፃሚነት የለውም በማለት የፌየመደፍቤት በመቁ በ የሰጠው ብይን እና ፍሬ ነገሩን አስመልክቶ በዚህ በመቁ በ የሰጠው ውሣኔ እንዲሁም የፌከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ጉዳዩች ላይ ተፈፃሚነት ስለሚኖረው የይርጋ ዘመን የፌጠፍቤት ሠበር ችሎት በመቁ ሰጥቶት የነበረው የሕግ ትርጉም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በ መሠረት በመለወጥ አላግባብ መበልፀግን አስመልክቶ በሚቀርቡ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት ያለው የይርጋ ዘመን አስር አመት ነው በማለት ወስነናል በሰበር ደረጃ ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ውሣኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የሠባት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችዳፄ መላኩ ተፈሪ ገብሩ ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካችምስኪ ኢንዱስትሪዎች ኃየተየግማህበርጠበቃ አቶ አለሙ ገበየሁ ቀርበዋል ተጠሪፁ ቤካስ ኬሚካልስ ኃየተየግማህበር ነፈጅ አቶ አድነው ደቻሳ ቀርበዋል ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር የሚመለከት ሲሆን ለችሉቱ ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበዉን አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የዳኝነት ችሎት የአሁን ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ሲሆንተጠሪ ባቀረበዉ ክስ ተጠሪ የፈሳሽና ክሬም ዲተርጀንቶችንና ሳሙናዎችን በማምረት ለ ዓመታት ሲሸጥ የቆየ ሲሆንተጠሪ ከሚያመርተዉና ብራይት ቤክስ ከሚለዉ ምርት ጋር ተመሳሳይ በሆነ ቢጫ ቀለም ባለዉ ጀሪካንና ቤስት ብራይት ብሎ አምርቶ ለገበያ እያቀረበ ስለሆነ ይህ ደግሞ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር በመፈጸም የተጠሪን ጥቅም በመጉዳቱአመልካች በፈጸመዉ ድርጊት የገንዘብ ቅጣት አእንዲወሰንበትአመልካች ብራይት ቤካስ ጋር ከሚመሳሰለዉ ቤስት ብራይት በቢጫ ቀለም ጀሪካን ምስል መጠቀሙ ሕገ ወጥ ነዉ እንዲባልልን አመልካች በማምረት በገበያ ላይ የተሰራጩት ምርቶች እንዲሰበሰቡ እና በዚህ ክርክር የወጣዉ ወጪና ኪሳራ አንዲጠበቅልን በማለት ከሷል ዛሃ ርከዐጠገፎ የአሁን አመልካች ባቀረበዉ መልስ ተጠሪ የብራይት ቤካስ እና የቢጫ ጀሪካን ንግድ ምልክት ባለቤት ነኝ ማለቱ ሕጋዊ አይደለምብራይት የሚለዉ ቃል ገላጭና የጋራ መጠቀሚያ እንጂ በአንድ ግለሰብ በብቸኝነት በንግድ ምልክትነት ሊመዘገብ የሚገባ አይደለም በጀሪካን ላይ ያለዉ የቢጫ ቀለም የንግድ ምልክት ባለቤት ነኝ በማለት ያቀረበዉ ክርክር ተቀባይነት የለዉም ለተጠሪ የተሰጠዉ የጀሪካን ቀለም ዓይነት ቢጫና አረንጓዴ አንጂ በሙሉ ቢጫ ቀለም አይደለም ተጠሪ የንግድ ምልክት መብት አለዉ ቢባል አንኳን የአመልካችና የተጠሪ የንግድ ምልክቶች ፍጹም የተለያዩ ናቸዉሁለቱም የንግድ ምልክቶች የተለያዩ ስለሆኑ ሸማቾቹን የሚያደናግር አይደለም በማለት ተከራክሯል ከዚህ በኋላ የዳኝነት ችሎቱ ጉዳዩን በመመርመር የሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች የግራቀኛቸዉ የምርት ማሸጊያ ጀሪካን ዲዛይኖች እና የቀለም ዉህድ ሸማቾችን የሚያደናግርና ተጽዕኖ የሚፈጥርየማይለያዩ እና ተመሳሳይነታቸዉ የሚጎላ በመሆኑ በንግድ ዉድድርና ሸማቶች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ሥር ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ነዉአመልካች ሸማቾችን የሚያደናግር አና ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር መፈጸሙ ስለተረጋገጠ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት አስተዳደራዊ አርምጃ እና አስተዳደራዊ ቅጣት መወሰን ተገቢ ነዉ አመልካች ይህን ምርት ለገበያ ማቅረብ አንዲያቆም አመልካች በፈጸመዉ ያልተገባ የንግድ ዉድድር በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ምርቱን አምርቶ ወደ ገበያ ካቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በሰራባቸዉ አጠቃላይ ጊዜያት ዉስጥ ከሽያጭ ገቢ እንዲቀጣ በማለት በአብላጫ ድምጽ ወስኗል የአሁን አመልካች በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል የንግድ ዉድድር የሸማቾች ጥያቄ ይግባኝ ሰሚ አስተዳደራዊ ፍቤት ያቀረበ ሲሆን ፍቤቱ ግራቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች በተጠሪ ላይ የፈጸመዉ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር አለ ለማለት የሚያስችል ነገር ስለሌለ የሥር ዉሳኔ ተሽሯል በማለት ወስኗል የአሁን ተጠሪ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት ያቀረበ ሲሆን ፍቤቱ ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች ከኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ቤት ጥበቃ የተደረገለት ቤስት በረኪና ሲሆን ተጠሪ ደግሞ ብራይት ቤካስ የሚል ነዉ አመልካች ግን ይህን የንግድ ምልክት በመተዉ ቤስት ብራይት በማለት ከተጠሪ ጋር ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ዉስጥ በመግባት ሸማቹን ሕዝብ የማደናገር ተግባር መፈጸሙ የተረጋገጠ ስለሆነ የይግባኝ ሰሚ ዛሃ ርከዐጠገፎ አስተዳደራዊ ፍቤት ዉሳኔ በመሻር የፌዴራል የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የዳኝነት ችሎት የሰጠዉን ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ ይህን ዉሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነዉ የአሁን አመልካች ግንቦት ቀን ዓም የተጻፈ ስምንት ገጽ አቤቱታ አቅርቧል የአቤቱታዉ ይዘት በአጭሩየአሁን አመልካች በተጠሪ ላይ የፈጸመዉ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ድርጊት በሌለበት እና በዚህ ረገድ ዐሕግ ክስ ባላቀረበበት በቅጣት መልክ ከሽያጭ ገቢዉ እንዲቀጣ የተሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ዉሳኔ ተሽሮ የፌዴራል የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ እንዲጸናልን በማለት በዝርዝር አመልክቷል የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን በማየት የሥር ፍቤት የካሳ መጠን ሳይጣራ ካሳ ይከፈል ያለበት አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪ መልስ እንዲያቀርብ በታዘዘዉ መሰረት ታህሳስ ቀን ዓም የተጻፈ ስምንት ገጽ መልስ አቅርቧል የመልሱም ይዘት በአጭሩየፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስለሆነ እንዲጸናልን ወጪና ኪሳራ የመጠየቅ መብት እንዲጠበቅልን በማለት በዝርዝር ተከራክሯል የአሁን አመልካች የሰበር አቤቱታዉን በማጠናከር የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነዉ ዉሳኔ እና አግባብነት ካላቸዉ የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንዲሁም አቤቱታዉ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘዉ ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለዉ መርምሮታል እንደመረመርነዉ የአሁን አመልካች ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጥበቃ ጽቤት ጥበቃ የተሰጠዉ የንግድ ምልክት ቤስት በረኪና እንደሆነ ለተጠሪ የተሰጠዉ የንግድ ምልክት ደግሞ ብራይት ቤካስ የሚል እንደሆነ የሥር ዉሳኔ ያሳያል የአሁን ተጠሪ ስልጣን ባለዉ አካል ይህን ብራይት ቤካስ ዘህፐ ፎዚል የሚለዉ የንግድ ምልክት ጥበቃ የተሰጠዉ ሲሆን አመልካች ግን ስልጣን ባለዉ ሳያስመዘግብ ወይም ስልጣን ባለዉ ዘንድ ባላስመዘገበ ቤስት ብራይት ፎፐ ዘፐ የሚል ምልክት በመጠቀም ምርቶቹን ለገበያ ማቅረቡ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዛሃ ርከዐጠገፎ ዉድድር መፈጸሙን እና ሸማቹን ማህበረሰብ የሚያደናግር እንደሆነ በሥር የዳኝነት አካላት የቀረበዉ የሰነድ ማስረጃ እንደሚያረጋግጥ የሥር ዉሳኔ ያመለክታል በሌላ በኩል የአሁን አመልካች ምርቶቹን በማሸግ ለገበያ የሚያቀርብባቸዉ የጀሪካን ዲዛይኖች እና የቀለም ዉህድ በቀላሉ የማይለያይ እአና ተመሳሳይነታቸዉ የሚጎላ በመሆናቸዉ ሸማቾችን የሚያደናግርና ተጽዕኖ የሚፈጥር ይህ ደግሞ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር መፈጸሙን የሚያረጋግጥ እንደሆነ በሥር የዳኝነት አካል የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነዉ ስለሆነም ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች የአሁን አመልካች የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በመተላለፍ በተጠሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ተግባር መፈጸሙን የሥር የዳኝነት አካላት በማረጋገጥ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሰረት ተገቢ አርምጃ ሊወሰንበት እንደሚገባ አረጋግጧል ይህ ችሎት ደግሞ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመባቸዉን የመጨረሻ ዉሳኔዎችን ከማረም ባለፈ ፍሬ ነገር የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ስለሌለዉ በዚህ ምክንያት የሥር የዳኝነት አካላት ያረጋገጡትን ፍሬ ነገር መቀበል አስፈላጊ ነዉ በመሆኑም የአሁን አመልካች ሸማቾችን የሚያደናግር እና ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ተግባር በተጠሪ ላይ መፈጸሙን በሥር የዳኝነት አካላት የተረጋገጠዉን ይህ ችሎትም ተቀብሎታል ስለዚህ ይህ ችሎት በዚህ ረገድ አመልካች ያቀረበዉን ቅሬታ አልተቀበለዉወም ሌላዉ መታየት ያለበት ጉዳይ የሥር የዳኝነት አካላት የአሁን አመልካች የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ በመተላለፍ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር መፈጸሙን ያረጋገጡ ቢሆንም አስተዳደራዊ ቅጣት መወሰናቸዉ ተገቢ ነዉ ወይስ አይደለም። የሚለዉ ነጥብ ነዉ የፌዴራል የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የዳኝነት ችሎት የአሁን አመልካች ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር መፈጸሙ ተረጋግጧል በማለት በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ምርቱን አምርቶ ለገበያ ካቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ከሽያጭ ገቢዉ እንዲቀጣ መወሰኑን የሥር ዉሳኔ ግልባጭ ያሳያል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ጉዳዩን በይግባኝ በማየት ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ ይህን የሥር የዳኝነት አካል የዉሳኔ ክፍል ሳያርም ማጽናቱን የሥር ዉሳኔ ያመለክታል በዚህ ረገድ የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ክስ የማቅረብ ስልጣን ያለዉ አካል ማየቱ አስፈላጊ ነዉ በዚህ ድንጋጌ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በባለስልጣኑ የዳኝነት ችሎት አስተዳደራዊ ዛሃ ርከዐጠገፎ እርምጃ እንዲወስድና አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲጣል ክስ ሊያቀርብ የሚችለዉ የባለስልጣኑ ዓቃቤ ሕግ መሆኑን ያስገነዝባል በመሆኑም በዚህ ጉዳይ የአስተዳደራዊ ቅጣትን ለማስቀጣት ክስ ማቅረብ ያለበት ዐቃቤ ሕግ ነዉ እንጂ የአሁን ተጠሪ ዳኝነት የሚጠይቅበት እና በዚህም ጥያቄ መነሻነት በአመልካች ላይ አስተዳደራዊ ቅጣት የሚወሰንበት አግባብ የለም ስለሆነም በዚህ ጉዳይ የባለስልጣኑ ዐሕግ ያቀረበዉ ክስ በሌለበት አመልካች ለፈጸመዉ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ዉድድር ተግባር አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲወሰንበት በሕግ ስልጣን የተሰጠዉ ተገቢ የሆነ አካል ክስ ባላቀረበበት ከላይ የተጠቀሱት የዳኝነት አካላት የተጠሪን ጥያቄ ተቀበለዉ አስተዳደራዊ ቅጣት መወሰናቸዉ ከአዋጁ ዓላማ ዉጭ ስለሆነ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ የሚከተለዉ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የዳኝነት ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ አና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሽሏል የፌዴራል የንግድ ዉድድር የሸማቾች ጥያቄ ይግባኝ ሰሚ አስተዳደራዊ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽሯል የፌዴራል የንግድ ዉድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን የዳኝነት ችሎት እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች ከሽያጭ ገቢዉ አስተዳደራዊ ቅጣት እንዲቀጣ የሰጡት የዉሳኔ ክፍል ተሽሯል ነገር ግን አነዚህ የዳኝነት አካላት የወሰኑት ሌላዉ የዉሳኔ ክፍል ጸንቷል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይድረስ ግራ ቀኛቸዉ በዚህ ችሎት የደረሰባቸዉን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉ ይቻሉ በ ዓም የተሰጠዉ የአፈጻጸም አግድ በዚህ ዉሳኔ ተነስቷል ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ቀን ዳኞች ዳሄ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካች በደሌ ቢራ አማህበር ነፈጅ ወንድወሰን ክፍሉ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ገብረመዲህን ገሕይወት አልቀሩቡም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ክርክሩ የተጀመረዉ በ ኢሉአባቦር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ ለፍርድ ቤቱ ያቀረበዉ ክስ ይዘትም በአጭሩ ከአመልካች ጋር ባደረጉት ቢራ የማከፋፈል ዉል መሠረት ተጠሪ ቁጥራቸዉ እና የሆኑትን ቼኮች አስይዞ ባዶ ጠርሙሶችን በመዉሰድ ሲሰራ የነበረ ሲሆን በላ ላይ ብር ጥሬ ገንዘብ አስይዞ አመልካችም በቼኮቹ ምትክ ብሩን ተቀብሎ ሁለቱን ቼኮች መልሶ የሰጠዉ መሆኑን ይህ በእንዲህ አንዳለ ተጠሪ ስራዉን አቋርጦ የተረከባቸዉን ጠርሙሶች ለአመልካች የመለሰ ሲሆን አመልካች በማስያዣነት ከወሰደዉ ገንዘብ ዉስጥ ብር የከፈለዉ ሲሆን ቀሪዉን ብር ግን ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ አላደረገም በሚል የከለከለዉ በመሆኑ ይሄዉ ገንዘብ ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲከፈለዉ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነዉ ዛሃ ርከዐጠገፎ አመልካች ለቀረበበት ክስ በሰጠዉ መልስ ተጠሪ በብር ለሚገመት የገንዘብ መጠን ሁለት ቼኮችን አስይዞ ጠርሙሶቹን ከወሰደ በኋላ ቁጥሩ ለሆነ ቼክ በጥሬ ገንዘብ ብር ገቢ ያደረገ ሲሆን ቁጥሩ ለሆነዉ ቼክ ብር ገንዘቡን ገቢ ሳያደርግ በስህተት ገቢ እንደተደረገ ተቆጥሮ ሁለቱም ቼኮች የተመለሱለት መሆኑን ጠቅሶ ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ ያደረገ መሆኑን የሚያሳይ ደረሰኝ ማቅረብ ያለበት መሆኑን ጠቅሶ ክሱ ዉድቅ ሆኖ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል ጉዳዩ በመጀመሪያ የቀረበለት የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በዚህ መልኩ ግራ ቀኝ ያቀረቡትን ክርክር ከሰማ በላ ተጠሪ የሚጠበቅበትን ገንዘብ ብር በመክፈሉ ምክንያት ቀደም ሲል አስይዞ የነበረዉ ሁለቱ ቼኮች ከምስጋና ጋር የተመለሱለት መሆኑን አመልካች ገንዘቡ ገቢ መደረጉን ገልፆ ሁለቱን ቼኮች ለተጠሪ መመለሱ የሚያሳይ የሰነድ ማስረጃ መቅረቡን አና ይህም ማስረጃ በፍሕጉ አንቀጽ መሰረት በቂ መሆኑን ጠቅሶ አመልካች ለተጠሪ በክሱ የተመለከተዉን ብር ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ለተጠሪ እንዲከፍል ሲል ወስኗል ተጠሪ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረበ ሲሆን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በበኩሉ ተጠሪ ገንዘቡን ካስያዘ በኋላ ቼኩን መልሶ ሊወስድ የቻለበት አግባብ ዋስትና እንጂ ፅዳን የማይመለከት በመሆኑ በፍትሐብሔር ሕጉ ከአንቀጽ ያሉት ድንጋጌዎች ለጉዳዩ ተፈጻሚነት የሌላቸዉ መሆኑን በሌላ በኩል አመልካች ለተጠሪ በፃባፈዉ ደብዳቤ በቼክ ቁጥር የተመለከተዉ ገንዘብ ሳይከፈል በስህተት እንደተከፈለ ተቆጥሮ ለተጠሪ የተመለሰለት መሆኑን እና ተጠሪ ደረሰኝ ካቀረበ በድጋሚ የሚታይለት መሆኑን የገለጸለት መሆኑን እና በርግጥም ተጠሪ ከፍሎ ቢሆን ኖሮ በባንክ እስቴትመንት ላይ ሊገኝ እንደሚችል በመግለጽ የስር ፍርድ ቤትን ዉሳኔ በመሻር አመልካች ለክርክሩ ምክንያት የሆነዉን ገንዘብ ለተጠሪ ሊከፍል አይገባም ሲል ወስኗል ተጠሪ ይህን ዉሳኔ ባለመቀበል ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረበ ሲሆን ይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት በበኩሉ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሰጠዉን ዉሳኔ በመሻር በዞነኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ የነበረዉን ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል ዛሃ ርከዐጠገፎ ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበዉም ይህን ዉሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ሲሆን አመልካች በቀን ዓም ተዘጋጅቶ በጠበቃዉ አማካይነት ያቀረበዉ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ብር ገቢ ሳያደርጉ ቼኩ በስህተት የተመለሰላቸዉ መሆኑ እና በአመልካች ሲኒየር አካዉንታንት የተጠሪ አካዉንት ተፈትሾ ተጠሪ ገንዘቡ ገቢ አለመደረጉ ተረጋግጦ እያለ አመልካች ገንዘቡን እንዲከፍል የተሰጠዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆኑን በመግለጽ ታርሞ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል አቤቱታዉ ተመርምሮ ያስቀርባል በመባሉም ተጠሪ ቀርቦ ግራ ቀኝ እንዲከራከሩ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ቀርቦ ግራ ቀኝ ክርክራቸዉን በጽሑፍ ተለዋዉጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኝ ክርክር ይዘት በአጭሩ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎትም ለሰበር አቤቱታዉ ምክንያት የሆነዉን ዉሳኔ ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መዝገቡን እንደሚከተለዉ መርምሮታል መዝገቡን አንደመረመርነዉ ተጠሪ ለብር ቼክ አስይዞ ጠርሙሶቹን መዉሰዱን ከዚህ ዉስጥ አመልካች ለተጠሪ ብር የከፈለዉ በመሆኑ ላይ ግራ ቀኝ ክርክር የላቸዉም ተጠሪ ለጠርሙስ መያዣ በሰጣቸዉ ሁለት ቼኮች ላይ የተመለከተዉን ብር በጥሬ ገንዘብ ለአመልካች መክፈሉን ገልፆ አመልካች ቼኮቹን ስመልስ ለተጠሪ በፃፈዉ ደብዳቤ ያረጋገጠ ስለመሆኑም ተገንዝበናል አመልካችም ይህን አምኗል አመልካች ለተጠሪ ሊመልስ ከሚገባዉ ገንዘብ ብር ላለመክፈል በዋናነት የሚከራከረዉ ይህ ገንዘብ ገቢ ሳይሆን ገቢ አንደተደረገ ተደርጎ በደብዳቤዉ የተገለጸ አና ቼኩም በስህተት የተመለሰ መሆኑን በስህተት የተከፈለ ስለመሆነም በሌላ ጊዜ በተባፈ ደብዳቤ ለተጠሪ መግለጽን ነዉ በሌላ በኩል ገንዘብ የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ሰነድ ወይም ደብዳቤ ሰነዱን ባዘጋጀዉ ወይም ደብዳቤዉን በፃፈዉ ሰዉ ላይ ማስረጃ አንደሚሆን በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ ስር ከተደነገገዉ መገንዘብ ይቻላል ህጉ ይህን ድንጋጌ በዚህ መልኩ ሲያስቀምጥም አንድ ሰዉ ገንዘብ መከፈሉን በተመለከተ የሚሰጠዉ የሰነድ ማስረጃ ወይም ደብዳቤ በርግጥም ገንዘቡ መከፈሉን አረጋግጦ ነዉ በሚል ፃሳብ እንደሆነ ይታመናል አመልካች ቼኩ ለተጠሪ የተመለሰዉ እንዲሁም ደብዳቤዉም የተፃፈዉ ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ ሳያደርግ መሆኑን አና ይህም ስህተት መሆኑን በኋላ ለተጠሪ በፃፈዉ ደብዳቤ የገለጸለት መሆኑን በመግለጽ ይከራከራል ይሁንና በስር ፍርድ ቤት በሰጠዉ መልስ ዛሃ ርከዐጠገፎ ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ አድርጎ ከሆነ ይህን የሚያሳይ ደረሰኝ ማቅረብ እንደሚገባዉ በመግለጽ ተከራክሯል አመልካች ቼኩ የተመለሰዉ በስህተት መሆኑን ገልፆ ለተጠሪ በዛፈዉ ደብዳቤም ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ ማድረጉን የሚያሳይ ደረሰኝ ካቀረበ በድጋሚ ሊያጣራ እንደሚችል አመልክቷል ይህ በአጠቃላይ የሚያሳየዉ አመልካች ገንዘቡን ገቢ ሳያደርግ ገቢ እንዳደረገ ተቆጥሮ ቼኩ የተመለሰለት በስህተት መሆኑን ገልፆ ለተጠሪ የፃፈዉ ደብዳቤም ተጠሪ ገንዘቡን ገቢ ማድረግ አለማድረጉን አመልካች አራሱ እርግጠኛ ባልሆነበት ሁኔታ መሆኑን ነዉ በመሆኑም አመልካች ቼኩ ለተጠሪ የተመለሰለት በስህተት መሆኑን በመግለጽ አመልካች በላ ላይ የፃፈዉ ደብዳቤ ቀደም ሲል ገንዘቡ ገቢ መደረጉን አረጋግጦ ቼኩን ከምስጋና ጭምር ለተጠሪ በመመለስ የሰጠዉን ማረጋገጫ ሊያስተባብል የሚችል አይደለም ከዚህ ሁሉ አንፃር ሲታይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢሉአባቦር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠዉን ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ፍርድ የግራ ቀኝ ክርክር እና የቀረበዉን ማስረጃ መሠረት ያደረገ ነዉ ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አልተገኘም በመሆኑም ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የሰጠዉን ዉሳኔ ሽሮ የኢሉአባቦራ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የሰጠዉን ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ፍርድ በፍሥሥ ህጉ አንቀጽ መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት በተደረገ ክርክር ምክንያት የወጣዉን ወጪ እና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤፍ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁጥር ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተኽሊት ይመስል ተፈሪ ገብሩ ዶር ቀነአ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራው ፀሃይ መንክር አመልካች አቶ ደለሳ ሌጅሳ ቀረቡ ተጠሪዎች ኛ አቶ ፍቃዱ ጫላ ቀረቡ ኛ ወሮ ማሚቱ ጀቤሳ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም ሲሆን ክርክሩ የጀመረው በጉድሩ ወረዳ ፍርድ ቤት የአሁን ኛ ተጠሪ በኛ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ነው የአሁን አመልካች በጣልቃ ገብነት ተከራክረዋል ኛ ተጠሪ ያቀረቡት ክስ ይዘት የኛ ተጠሪ ባለቤት አቶ ታሪኩ ፊጤ ኛ ተጠሪን ዋስ አድርገው በ ዓም በተፃፈ ውል ብር ተበድረው ገንዘቡን እስከ ዓም ከፍሉ የማይጨርስ ከሆነ ብር የሚያወጣውን በኮምቦልቻ ከተማ ቀበሌ የሚገኝ ቤታቸውን እንድወስድ ተስማምተን ገንዘቡን በጊዜው ሳይመልሱልኝ በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ስለሆነም ኛ ተጠሪ የቤቱን ስመፃብትነት ወደ ስሜ እንዲያዛውሩ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ኛ ተጠሪ መልስ እንዲሰጡ ቢታዘዝም ለክሱ የሰጡት መልስ የለም በሌላ በኩል የአሁን አመልካች ክርክር የተነሳበትን ቤት በ በተደረገ ውል በብር ኛ ተጠሪና ልጃቸው ወሮ ጌጤ ጀቤሳ በሥር ኛ ጣልቃ ገብ ከሸጡልኝ በኋላ በጋራ ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ማመልከቻ አስገብተን እያለ በመካከላችን ያለው ውል ሳይፈርስ ከከሳሽ ጋር የሃሰት ውል አዘጋጅተው በዚህ ቤት ላይ እየተከራከሩ ስለሆነ ወደክርክሩ ገብቼ የባለንብረትነት መብቴን እንዳስከብር በማለት ጠይቀዋል ዛሃ ርከዐጠገፎ ጣልቃ ገብ ወደክርክሩ አንዲገቡ ተፈቅዶ ኛ ተጠሪ ለጣልቃ ገቡ አቤቱታ በሰጡት መልስ በመካከላችን ውል የለም ቤቱን አልሸጥኩም ገንዘብም አልወሰድኩም በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በቅድሚያ የተመለከተው የወረዳ ፍርድ ቤት የምስክሮችን ቃል እና የሰነድ ማስረጃዎችን ይዘት ከመረመረ እና የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር አጣርቶ እንዲያቀርብ ካደረገ በኋላ በሰጠው ውሳኔ ከሳሽ ያቀረበው የውል ሰነድ የግዥና ሽያጭ ውል መደረጉን የሚገልፅ አይደለም የከሳሽ ምስክር ቤቱን በዕዳ ለዋስትና አስይዞታል ቢሉም በአዳ ለዋስትና መያዙን የሚያሳይ በከተማ አስተዳደሩ የተመዘገበ ነገር የለም የማይንቀሳቀስ ንብረት በዕዳ ሲያዝ በጽሁፍ ሆኖ በማይንቀሳቀሰ ንብረት መዝገብ ላይ ካልተመዘገበ ውጤት አይኖረውም በመሆኑም ከሳሽ ያቀረበው የዳኝነት ጥያቄ ውድቅ ሊሆን ይገባል በሌላ በኩል ተከሳሽ ከልጂ በሥር ኛ ጣልቃ ገብ ሆነው የተከራከሩ ወሮ ጌጤ ጀቤሳ ጋር በመሆን ቤቱን ለአመልካች ሸጠው ስሙ እንዲዞር በከተማው አስተዳደር አስገብተው ከፍርድ ቤት የዕግድ ትዕዛዝ ስለተሰጠ ብቻ ስሙ ሳይዞር መቅረቱ ስለተረጋገጠ ተከሳሽ ቤቱን ለጣልቃ ገብ የአሁን አመልካች ሊለቁ ይገባል በማለት ወስኗል ይህን ውሳኔ በመቃወም ተጠሪዎች ቅሬታቸውን በይግባኝ ለሆሮ ጉድሩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ክርክሩን ከሰማ በኋላ በሰጠው ውሳኔ የብድሩ መክፈያ ጊዜ ጥር ዓም ካለፈ በኋላ የብድር ውል መሆኑ ቀርቶ ወደ ሽያጭ ውል የሚለወጥ በመሆኑ ኛ ተጠሪ በኛ ተጠሪ ለቀረበው ክስ መልስ ባይሰጡም ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ባቀረቡት ይግባኝ ቤቱን በህይወት ከሌለው ባለቤታቸው ጋር በመሆን አስይዘው ብር በመበደር እና በተባለው ቀን ካልመለሱ ቤቱን ለመልቀቅ መስማማታቸውን ገልፀዋል የኛ ተጠሪ ጥያቄም ቤቱ ለዕዳው ይዋል የሚል ነው በሌላ በኩል ኛ ተጠሪ ቤቱን ለአመልካች አልሸጥኩለትም ብለው እየተከራከሩ የሥር ፍርድ ቤት መያዣው አልተመዘገበም በሚል የከሳሽን ኛ ተጠሪን ጥያቄ ውድቅ አድርጎ ቤቱ ለጣልቃ ገብ ለአመልካች እንዲለቀቅ መወሰኑ የህግ መሰረት የለውም በማለት ውሳኔውን ሽሮ ቤቱን ኛ ተጠሪ ለኛ ተጠሪ እንድትለቅ በማለት ወስኗል አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ችሎቶች ቅሬታቸውን ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የሰበር አቤቱታው ለዚህ ፍርድ ቤት የቀረበው ይህን በመቃወም ነው ዛሃ ርከዐጠገፎ አመልካች ያቀረቡት የሰበር ማመልከቻ ተመርምሮ ለክርክር ምክንያት የሆነው በኛ ተጠሪ ባለቤት ስም የሚታወቀውን ቤት ኛ ተጠሪ ለአመልካች በሽያጭ አስተላልፈው በገዥ በአሁን አመልካች ስም እንዲዛወር ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ማመልከታቸውን ስለማስገባታቸው አስተዳደሩ ለሥር ፍርድ ቤት ምላሽ የሰጠ መሆኑ በተረጋገጠበት ሁኔታ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የአሁን ኛ ተጠሪ ቤቱን ለአመልካች አልሸጥኩም ብላለች ሟች ባለቤቴ ቤቱን ለኛ ተጠሪ አስይዞ ብር ተበድሮ ለመመለስ ባለመቻሉ ተጨማሪ ብር ከኛ ተጠሪ ተቀብለናል ቤቱ ለዕዳችን እንዲውል ለኛ ተጠሪ ሰጥተናል በሚል ተከራክረዋል በማለት የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ የመሻሩን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ አና ተጠሪዎች መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል በዚህ መሰረት ግራ ቀኙ የሥር ክርክራቸውን በማጠናከር በፅሁፍ ተለዋውጠዋል ከፍሲል ባጭሩ የገለጽነው የጉዳዩን አመጣጥ ሲሆን ተከራካሪዎቹ ወገኖች ካቀረቡት ክርክር አና የሥር ፍርድ ቤቶች ካረጋገጧቸው ፍሬ ነገሮች አንፃር በህጉ አግባብ የተቋቋመና መብትና ግዴታ የሚፈጥር ሽያጭም ሆነ የመያዣ ውል መኖር አለመኖሩን እንዲሁም የሥር ፍርድ ቤቶች በየደረጃው ያሳለፉት ውሳኔ ህጉን መሰረት ያደረገ መሆን አለመሆኑን መርምረናል እንደመረመርነው አመልካች በሥር ፍርድ ቤት ባቀረቡት የጣልቃገብ አቤቱታ ክርክር የተነሳበትን ቤት በ በተደረገ ውል በብር ከኛ ተጠሪ እና ከልጃቸው ገዝተው ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ማመልከቻ አስገብተው እንደነበር በመግለጽ የሚከራከሩ ሲሆን ኛ ተጠሪ በበኩላቸው በመካከላችን ውል የለም ቤቱን አልሸጥኩም ገንዘብም አልወሰድኩም በማለት ተከራክረዋል ተጠሪ ሽያጩን የካዱ በመሆኑ አመልካች እንደክርክራቸው የሽያጭ ውል መደረጉን ማስረዳት ይጠበቅባቸዋል በመሰረቱ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በሽያጭ ውል ማስተላለፍ ጥንቃቄ እና ጥበቃ የሚሻ በመሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸያጭ ውል የሚደረግበት ስርዓት ፎርም የተለየና ጥብቅ መስፈርት የሚከተል መሆኑን ከፍብህቁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻሳላል በዚሁ ድንጋጌ መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውሉ ሁለት መስፈርቶችን ማሟላት የሚጠበቅበት ሲሆን የመጀመሪያው ውሉ በጽሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወን የሚኖርበት መሆኑ ነው ህጉ ይህ እንዲሆን የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በህግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ዛሃ ርከዐጠገፎ ለማድረግ ነው በዚህ ረገድ ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት በሰበር መዝገብ ቁጥር እና ሌሎችም በርካታ መዛግብት አስገዳጅ ትርጉም ሰጥቷል በተያዘው ጉዳይ ከፍሲል እንደተመለከተው አመልካች ክርክር የተነሳበትን ቤት በውል የገዙ መሆኑን በማንሳት የሚከራከሩ ሲሆን ኛ ተጠሪ በበኩላቸው የሽያጭ ውል የለም በማለት ተከራክረዋል አመልካች በግራ ቀኙ መካከል በህጉ መስፈርቶች መሰረት የሽያጭ ውል መደረጉን የሚያስረዳ ማስረጃ ማቅረባቸው አልተረጋገጠም በሌላ በኩል ተጠሪ በመንደር የተደረገ ስምምነት በመያዝ ከአመልካችና ከልጃቸው የሥር ኛ ጣልቃ ገብ ጋር በመሆን በከተማው አስተዳደር ማመልከቻ አስገብተው ከፍርድ ቤት የዕግድ ትፅዛዝ ስለተሰጠ ስሙ ሳይዞር ቀርቷል መባሉ በህጉ አግባብ የተቋቋመ ውል አለ እንዲባል በህጉ የተቀመጠውን መስፈርት የሚተካ አይሆንም ስለሆነም በህጉ አግባብ የተቋቋመ የሽያጭ ውል በሌለበት የስር ፍርድ ቤት በአመልካች እና በኛ ተጠሪ መካከል የሽያጭ ውል አለ በማለት ተጠሪ ለአመልካች ቤቱን ሊለቁ ይገባል ሲል የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ብለናል በሌላ በኩል የሥር ከሳሽ የአሁን ኛ ተጠሪ ባቀረቡት ክስ የኛ ተጠሪ ባለቤት አቶ ታሪኩ ፊጤ በ ዓም በተፃፈ የብድር ውል ብር ተበድሮ ገንዘቡን አስከ ዓም ከፍሉ የማይጨርስ ከሆነ ብር የሚያወጣውን የተበዳሪ ቤት እንድወስድ ተስማምተናል ገንዘቡን በጊዜው ሳይመልሱልኝ በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ስለተለዩ ኛ ተጠሪ መያዣ የተደረገውን የቤቱን ስመዛብት ወደ ስሜ እንዲያዛውሩ ይወሰንልኝ የሚል ይዘት ያለው ክስ አቅርበዋል የቀረበው የዳኝነት ጥያቄ ኛ ተጠሪ ስመሃብት እንዲያዛውሩ በፍርድ እንዲወሰን ቢሆንም ሥም የማዛወር ተግባር የአስተዳደር ሥራ በመሆነ ተጠሪ ስመፃብቱን ወደ ስሜ እንዲያዛዉሩ ይወሰንልኝ በሚል ያቀረቡት አቤቱታ የክስ ምክንያት አለው ሊባል የሚችል ባለመሆነ ተቀባይነት የለውም የኛ ተጠሪ ክስ በመያዣ ውሉ መሰረት የቤቱን ስመፃብት አስተዳደሩ እንዲያዛውርላቸው ኛ ተጠሪ ተገቢውን ይፈፅሙልኝ በሚል የቀረበ ከሆነም ኛ ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት ለክሱ በቀጥታ የሰጡት መልስ ባለመኖሩና ልጃቸውም የመያዣውን ውል ሳይሆን የሽያጩን ውል በማመን ይከራከሩ ስለነበር በቅድሚያ በህጉ ፊት የሚፀና ውል መኖር አለመኖሩን መመርመር አስፈላጊ ይሆናል የማይንቀሣቀስ ንብረት መያዣ በማናቸውም አይነት ሰነድ ላይ የተመሰረተ ቢሆን ከተፃፈበት ቀን አንስቶ የማይንቀሳቀሰው ንብረት በሚገኝበት አገር ባለው በማይንቀሳቀስ ዛሃ ርከዐጠገፎ ርስት መዝገብ ካልተፃፈ በቀር ማንኛውንም አይነት ውጤት እንደማያስገኝ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ይደነግጋል ከዚህም ሌላ በፍብህቁ እንደተደነገገው ዕዳው እንዲከፈል በተወሰነበት ጊዜ ሳይከፈል የቀረ እንደሆነ ገንዘብ ጠያቂው የመያዣ መብት ያገኘበትን የማይንቀሳቀስ ንብረት ይወስዳል የሚል ስምምነት ሁሉ ተቀባይነት እንደሌለው ተመልክቷል ኛ ተጠሪ ለሰጡት ብድር ቤቱን የፍታብሔር ህግ ቁጥር በሚደነግገው አግባብ መያዣ ስለማድረጋቸው የቀረበ ክርክርም ሆነ ማስረጃ የለም ስለሆነም በህጉ አግባብ የተቋቋመ የመያዣ ውል አለ የሚባልበት ምክንያት አላገኘንም በሌላም በኩል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ኛ ተጠሪ ለክሱ መልስ ባይሰጡም የብድር ዕዳው መኖሩን እና ቤቱም መያዣ መደረጉን በመግለዕ የይግባኝ ቅሬታ አቅርበው እንደነበር በውሳኔው አመላክቶ ቤቱን ኛ ተጠሪ ለኛ ተጠሪ እንዲለቁ በማለት ውሳኔ ቢሰጥም ውሳኔው በፍብህቁ በግልፅ የተደነገገውን መሰረት ያደረገ ሆኖ አላገኘነውም ስለሆነም ቤቱ ለኛ ተጠሪ እንዲለቀቅ የተሰጠው ውሳኔ ህጉን የተከተለ ባለመሆኑ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በአጠቃላይ የስር ፍርድ ቤት በአመልካች እና በኛ ተጠሪ መካከል የሽያጭ ውል አለ በማለት ተጠሪ ለአመልካች ቤቱን ሊለቁ ይገባል ሲል የሰጠው ውሳኔ እንዲሁም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የስም ይዛወርልኝ ጥያቄን አላግባብ ተቀብሎ በህጉ ተቀባይነት የሌለውን ስምምነት መሰረት በማድረግ ውሳኔ ማሳለፉ እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚና ሰበር ችሎቶች ይህን ሳያርሙ ማለፋቸው መሰረታዊ የህግ ስህተት በመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የጉድሩ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም ያሳለፈው ትዕዛዝ እና የክልሉ ሰበር ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍዋፍብሥሥህቁ መሰረት ተሽሯራል ይህ ውሳኔ አመልካች እና ኛ ተጠሪ ከፈልን የሚሉትን ገንዘብ ለማስመለስ የሚያቀርቡት ክስ ቢኖር የሚከለክል አይሆንም ብለናል ዛሃ ርከዐጠገፎ በዘህ ፍርድ ቤት ስለተደረገው ክርክር ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠአ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰበር መቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ብርፃኑ አመነዉ በዕዉቀት በላይ እንዳሻዉ አዳነ ፃይሉ ነጋሽ አትመት አሰፋ አመልካች የቤንሻንጉል ጉክልል ዓቃቤ ህግ ተጠሪ መሀሪ ታደሰ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበዉ ጉዳይ የወንጀል ክርክር የሚመለከት ነዉ ። የሚል ነው አንድ ፍርድ ቤት አንድን ጉዳይ አይቶ ለመወሰን በመጀመሪያ ደረጃ የሥረ ነገር ሥልጣን ሊኖረው ይገባል የአሁኑ ተጠሪ ሥልጣንን በተመለከተ የአሁኖቹ አመልካቾች የራሳቸው ያልሆነን የሌላ ግለሰብን ይዞታ ጨምረው በማስለካት ከመንግሥት ተጨማሪ የካሳ ክፍያ የወሰዱ በመሆኑ ምክንያት የማይገባቸውንና የማይመለከታቸውን ስለወሰዱ እንዲመልሱ የቀረበ ክስ በመሆኑ በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንደተመለከተው የከተማውን ማስተር ፕላን አፈጻጸም የሚመለከት የይዞታ ባለቤትነት ፍቃድ አሠጣጥ ወይም ይዞታ አጠቃቀምን በተመለከተ የሚነሱ ክሶችን የማየት ሥልጣን የከተማው ፍርድ ቤት ስለሆነ ክስ መስርተን ውሳኔ ማሰጠታችን እንዲሁም የካሳው ጉዳይም ከይዞታው ጋር የሚገናኝ በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤትም ሥልጣኑን መሠረት በማድረግ የሰጠው ውሳኔ አግባብ ስለሆነ የህግ ስህተት ስለሌለ የአመልካቾች አቤቱታ ውድቅ ይደረግልን በማለት ተከራክሯል ለዚህ ሥልጣን ጉዳይ ዋና መሠረት ተደርጎ የተነሳውን የድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ አንቀጽ መመልከት ለክርክሩ ህጋዊ አልባት ለመስጠት ያስችላል ዛሃ ርከዐጠገፎ የድሬዳዋ አስተዳር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ እንደሚከተለው ይነበባል የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን አፈጻጸም የሚመለከት የይዞታ ባለቤትነት በተመለከተ የሚነሱ ክሶችን ተቀብሎ የመዳኘት ሥልጣን የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን አፈጻጸም የሚመለከት የፈቃድ አሰጣጥ በተመለከተ የሚነሱ ክሶችን ተቀብሎ የመዳኘት ሥልጣን የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን አፈጻጸም የሚመለከት የቦታ አጠቃቀም በተመለከተ የሚነሱ ክሶችን ተቀብሎ የመዳኘት ሥልጣን እንዳለው ተደንግጓል ይህ ድንጋጌ በግልጽ እንደሚያመለክተው የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ለማስፈጸም ሲባል ከይዞታ ባለቤትነት ከፍቃድ አሰጣጥ እና ከቦታ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የሚነሱ ክርክሮችን የከተማው ፍርድ ቤት ለማየት እንዲችል በህግ አውጪው የተሰጠ ሥልጣን ነው ነገር ግን ከያዝነው ጉዳይ ወይም የክርክር ዓይነት ጋር ተያይዞ የተሰጠ የዳኝነት ሥልጣን አይደለም በመሠረቱ አሁን እያከራከረ ያለው ጉዳይ በአዋጁ አንቀጽ ላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች መሠረት በማድረግ ሳይሆን አመልካቾች የራሳቸው የእርሻ ይዞታ መሬት ያልሆነ ወይም የይዞታው ባለቤት ያልሆኑበትን የሌላ ሰው እርሻ መሬት ይዞታ በትርፍ አስለክተው የማይገባቸውን ገንዘብ ወስደዋል የሚል ይዘት ያለው ነው በዚህ መሠረት ክርክሩ በተከራካሪ ወገኖች መካከል የተነሳ የአርሻ መሬት ባለይዞታነት ይገባኛል ጥያቄን መሠረት በማድረግ የተነሳ በመሆኑና ባለይዞታው ማን እንደሆነ አከራክሮ በመለየት በትርፍ መሬት ይዞታ ተሰጥቶ የነበረው ትርፍ የካሳ ገንዘብ አንዲመለስ የሚለውን የፍትሓብሔር ክርክር የመዳኘት የሥረ ነገር ሥልጣን በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ለከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች የተሰጠ ሥልጣን ባለመሆኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል በመጨረሻም የሥረ ነገሩን ለመስማት ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የሌለው በሆነ ጊዜ ስለሚፈጸም ሥነ ሥርዓት የፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር በግልጽ ያስቀመጠውን ድንጋጌ የሥር ፍርድ ቤቶች ባለማጤን ጉዳዩን ለማየት የሥረ ነገር ዛሃ ርከዐጠገፎ ሥልጣን የላቸውም ተብሎ የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያለአግባብ በማለፍ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር በመግባት የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ሳኔ የድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ አንዲሁም የድሬዳዋ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍትሓብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ተሽራል ለዚህ የሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነውን ጉዳይ የሥር ፍርድ ቤቶች አይተው ለመወሰን የሥረ ነገር ሥልጣን የላቸውም ተብሎ ተወስኗል የዚህን ችሎት ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል በቀን ዓም የተሰጠው የእግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ለሚመለከተው አካል ይጻፍ የውሳኔው ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤቶች ይላክላቸው መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠአ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞችዳሜ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አመልካች ወሮ አዛለች አጎናፍር ጠበቃ ሚልኪያስ ቡልቻ ቀረቡ ተጠሪ ገብርኤል አካባቢ ቀበሌ ጽቤት ዐሕግ አይናዲስ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ያላግባብ የተያዘ ቤት ይለቀቅልኝ በሚል የቀረበዉን ዳኝነት መሠረት በማድረግ የተሰጠዉን ፍርድ በመቃወም የቀረበዉን የሰበር አቤቱታ የሚመለከት ነዉ ክርክሩ የተጀመረዉ በሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ይዘትም በጎንደር ከተማ ገብርኤል አካባቢ ክከተማ በ ካሜትር ቦታ ላይ ያላቸዉን ቤት ተጠሪ ያላግባብ በመያዝ ለግለሰቦች አያከራየ መሆኑን ቤቱ በመንግስት ያልተወረሰ መሆኑን ገልጸዉ እንዲመለስላቸዉ ባቀረቡት አቤቱታ መሠረት የከንቲባ ጽቤቱ ቤቱ እንዲመለስላቸዉ ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም ተጠሪ ቤቱን ለማስረከብ ፍቃደኛ አለመሆኑን ጠቅሰዉ ተጠሪ ቤቱን እንዲያስረክባቸዉ ይወሰንላቸዉ ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸዉን የሚያሳይ ነዉ ተጠሪ ለቀረበበት ክስ በሰጠዉ መልስ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለዉ የፕራይቬታይዘሽን ኤጀንሲ በመሆኑ ክሱ ለፍርድ ቤቱ ሊቀርብ አእንደማይገባዉ እንዲሁም ክሱ በይርጋ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሚታገድ ስለመሆኑ ገልፆ የመጀመሪያ መቃወሚያ ያቀረበ ሲሆን ፍሬ ነገሩን በተመለከተ አመልካች በቤቱ ላይ መብት ያላቸዉ ስለመሆኑ ማስረጃ አለማቅረቡን እና ቤቱ የሚገኝበት ቦታ ስፋትም አመልካች እንደሚሉት ካሜ ሳይሆን ካሜትር መሆኑን እና ቤቱም የመንግስት እንጂ የአመልካች አለመሆኑን በመግለጽ የቀረበዉ ክስ ዉድቅ ሆኖ ይወሰንልኝ በማለት ተከራክራል ጉዳዩ በመጀመሪያ የቀረበለት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በዚህ መልኩ የቀረበዉን ክርክር አና ማስረጃ ከሰማ በኋላ ቤት ተወርሷል ወይስ አልተወረሰም የሚለዉን ጭብጥ በማስረጃ አጣርቶ የመወሰን ስልጣን የፕራይቬታይዘሽን ኤጀንሲ እንጂ የመደበኛ ፍርድ ቤት አለመሆኑን አንዲሁም አመልካች ከክሳቸዉ ጋር አያይዘዉ ያቀረቡት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታም በ ዓም የተሰጠ በመሆነ በቤቱ ላይ መብት ያላቸዉ መሆኑን አያሳይም በማለት የቀረበዉን ክስ ዉድቅ በማድረግ ወስኗል አመልካች ይህን ዉሳኔ በመቃወም ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ይግባኝም ተቀባይነት አላገኘም ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበዉም በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ሲሆን አመልካች በቀን ዓም ተዘጋጅቶ በቀረበዉ ገጽ የሰበር አቤቱታ በሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፀንቶ የተወሰነዉ ዉሳኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ የሚሉባቸዉን ምክንያቶች በመዘርዘር ታርሞ ይወሰንላቸዉ ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል አቤቱታዉ ተመርምሮም ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለዉም በሚል በስር ፍርድ ቤት የተሰጠዉን ዉሳኔ አግባብነት ግራ ቀኝ በተገኙበት ለማጣራት ሲባል መዝገቡ ለሰበር ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪ ቀርቦ እንዲከራከር በተደረገለት ጥሪ መሠረት ቀርቦ ግራ ቀኝ ክርክራቸዉን በጽሑፍ ተለዋዉጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኝ ክርክር ይዘት በአጭሩ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎትም ለሰበር አቤቱታዉ ምክንያት የሆነዉን ዉሳኔ መዝገቡን ለማስቀረብ ከተያዘዉ ጭብጥ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸዉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መዝገቡን እንደሚከተለዉ መርምሮታል ከግራ ቀኝ ክርክር ሄደት መገንዘብ የተቻለዉ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ላቀረቡት ክስ መሠረት ያደረጉት ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ቤት ዛሃ ርከዐጠገፎ የግላቸዉ መሆኑን እና ተጠሪ ያላግባብ መያዙን ሲሆን ተጠሪ በበኩሉ ቤቱ የአመልካች አለመሆኑን በመግለጽ የተከራከረ መሆኑን ነዉ የስር የሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአመልካችን ክስ ዉድቅ ለማድረግ የቻለዉ በአንድ በኩል ቤቱ የተወረሰ መሆን አለመሆኑን በማስረጃ አጣርቶ ለመወሰን ፍርድ ቤት ስልጣን የለዉም በማለት በሌላ በኩል አመልካች ያቀረቡት ማመልከቻ በቤቱ ላይ መብት ያላቸዉ መሆኑን የሚያሳይ አይደለም በማለት መሆኑን ተገንዝበናል በመሠረቱ ፍርድ ቤት የቀረበለትን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የሌለዉ መሆኑን እንደተገነዘበ ይህኑን ጠቅሶ ወደ ፍሬ ነገር ክርክር ከመግባቱ በፊት ተቀባይነት የሌለዉ መሆኑን ገልፆ የቀረበዉን የክስ አቤቱታ ከመመለስ አልፎ ፍሬ ነገርን በተመለከተ ዉሳኔ መስጠት እንደማይችል በፍሥሥርዓት ሕጉ አንቀጽ በ ስር የተመለከተዉ ድንጋጌ ያስገነዝባል ከዚህ አንፃር ሲታይ የስር ፍርድ ቤት በአንድ በኩል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለዉም እያለ በሌላ በኩል ግን አመልካች በቤቱ ላይ መብት ያላቸዉ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ አላቀረቡም በማለት ፍሬ ነገሩን በተመለከተ የሰጠዉ ዉሳኔ ከፍ ሲል የተመለከተዉን የፍሥሥርዓት ህጉን ድንጋጌ ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባዉ ሆኖ ተገኝቷል ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ጉዳዩ ለመደበኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ አይደለም በማለት የሰጠዉን ዉሳኔ አግባብነት እንመልከት በህግ ለሌላ አካል በግልጽ እስካልተሰጠ ድረስ በፍርድ የሚያልቁ ጉዳዮችን አይቶ የመወሰን ስልጣን የፍርድ ቤቶች ስለመሆኑ በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ ስር ከተመለከተዉ ድንጋጌ መረዳት ይቻላል በመሆኑም ከስልጣን ጋር በተያያዘ ክርክር ሲኖር ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያላቸዉ መሆን አለመሆኑን በመወሰን ረገድ ፍርድ ቤቶች ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ጉዳይ የማየት ስልጣን በህግ ለሌላ አካል የተሰጠ መሆኑ አለመሆኑን በአግባቡ የማረጋገጥ ግዴታ እና ኃላፊነት ያለባቸዉ ሲሆን ይህን አለማድረግ በዜጎች ፍትሕ የማግኘት መብት ላይ አሉታዊ ዉጤት ሊያስከትል የሚችል መሆኑንም መገንዘቡ ተገቢ ነዉ የተያዘዉን ጉዳይ በተመለከተ የስር የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መደበኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለዉም ሲል ለሰጠዉ ዉሳኔ በዋቢነት የጠቀሰዉ አዋጅ ቁጥር አንዲሁም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የሰጠዉን ዉሳኔ ነዉ በሌላ በኩል አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሰረት ከአዋጅ ዉጪ የተወሰዱ ንብረቶችን የባለቤትነት ሁኔታ የማጣራትና የመወሰን ስልጣን ለፕራይቬታይከክዘሽን ዛሃ ርከዐጠገፎ ኤጄንሲ ይሰጣል አዋጅ ቁጥር ከአዋጅ ዉጪ የተወሰዱ ንብረቶችን ለማስመለስ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን እና ያላግባብ የተወረሱ የመንግስት ንብረቶችን እንደገና ለማስመለስ የሚቀርቡ ጥያቄዎችን አይቶ የመወሰኑ ስልጣን የፕራይቬታይዜሽን ኤጄንሲ መሆኑን ይደነግጋል ይሁንና ያላግባብ በከተማ አስተዳደር ወይም በቀበሌ የተያዘን ቤት ለማስመለስ የሚቀርብ የዳኝነት ጥያቄ ለየትኛዉ አካል እንደሚቀርብ በሁለቱም አዋጆች በግልጽ አልተደነገገም ፍርድ ቤት በዋቢነት የጠቀሰዉ በሰመቁጥር ላይ የተሰጠዉ ዉሳኔ ሲታይ ከአዋጅ ዉጪ የተወረሱትን ቤቶች ለማስመለስ የሚቀርብ ዳኝነትን እንጂ የምርጫ ቤት ያላግባብ ተይዚል በሚል የቀረበዉን ክርክር መነሻ ያደረገ አይደለም በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት የጠቀሰዉ የሰበር ዉሳኔ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አኳያ ለተያዘዉ ጉዳይ በዋቢነት ሊጠቀስ የሚገባዉ አይደለም በአጠቃላይ በከተማ አስተዳደር ወይም በቀበሌ ያላግባብ የተያዘን የምርጫ ቤት ለማስመለስ የሚቀርበዉን ክስ የማየት ስልጣን በህግ ለሌላ የመንግስት አካል ባልተሰጠበት ሁኔታ እንዲሁም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር የሰጠዉ ዉሳኔም ለተያዘዉ ጉዳይ አግባብነት የሌለዉ ሆኖ እያለ መደበኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለዉም በሚል የደረሰበት ድምዳሜ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይህንኑን በማጽናት የሰጠዉ ትዕዛዝ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል በመሆኑም ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጠዉን ፍርድ በማጽናት የሰጠዉ ትዕዛዝ በፍሥሥ ህጉ አንቀጽ መሠረት ተሽራል የሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት መዝገቡን እንደገና በማንቀሳቀስ ፍሬ ነገሩን በተመለከተ ግራ ቀኙን አከራክሮ ተገቢዉን ዉሳኔ ይሰጥበት ዘንድ መዝገቡ በፍሥሥ ህጉ አንቀጽ መሠረት ተመልሶለታል ዛሃ ርከዐጠገፎ በዚህ ችሎት በተደረገ ክርክር ምክንያት የወጣዉን ወጪ እና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጌ ዛሃ ርከዐጠገፎ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞችዳሄ መላኩ ተኽሊት ይመሰል ቀነዓ ቂጣታ ተሾመ ሽፈራዉ ፀሐይ መንክር አቶ ለማ ማሙዬዩ ቀርበዋል ተጠሪፁ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ ጽቤት ነፈጅ አቶ ነቢ ፈይሶ ቀርበዋል ይህ መዝገብ የተቀጠረዉ ለምርመራ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለዉ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የመንግስት ቤት ለማስለቀቅ የቀረበ ክስን የሚመለከት ሲሆን ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበዉን አቤቱታ መርምሮ ለመወሰን ነዉ የጉዳዩ መነሻ ሲታይ በአዳማ ወረዳ ፍቤት የአሁን ተጠሪ ከሳሽየአሁን አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ሁኖ ሲከራከሩ ነበር ከሳሽ ባቀረበዉ ክስ ተከሳሽ የቤት ቁጥር ከከሳሽ በዉል የተከራየ ቢሆንም በሚስቱ በወሮ ዘነበች ተክሌ ስም የቤት ቁጥር ሰርቶላት ተጠቃሚ አድርዓት እያለ በቀበሌ ቤት ዉስጥ መኖር ስለማይገባዉ ተከሳሽ ቤቱን አንዲለቅልን በማለት ከሷል በዚህ ክስ ላይ ተከሳሽ ባቀረበዉ መልስ ባለቤቴ ያልተጠናቀቀ ቤት አግኝታ ነበር ቤቱን አልገባንበትም ይህ ቤት በእዳ ምክንያት በፍቤት ዉሳኔ የተወሰደ ስለሆነ የመንግስት ቤት ሊለቅ አይገባም በማለት ተከራክራል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ ጉዳዩን በመመርመር በሰጠዉ ዉሳኔ ተከሳሽ በባለቤታቸዉ ስም የሰሩትን ቤት ወደ ልጃቸዉ ያዛወሩ ስለሆነ በዉላቸዉ እና በመመሪያዉ መሰረት የመንግስት ቤት ይዘዉ የሚቀጥሉበት አግባብ ስለሌለ ቤቱን ለከሳሽ እንዲለቅ በማለት ዛሃ ርከዐጠገፎ ወስኗል የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይህን ጉዳይ በይግባኝ በማየት በሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ ባይ በሚስታቸዉ ስም የተሰራዉ ቤት በአዳ ምክንያት በፍቤት ዉሳኔ በአፈጻጸም ከፍላጐታቸዉ ዉጭ ስለተወሰደ ይህን ለልጃቸዉ በዘዴ አዛዉረዉ አስወስደዋል የሚባልበት ምክንያት ስለሌለ ይህን የመንግስት ቤት ሊለቁ አይገባም በማለት የሥር ዉሳኔ በመሻር ወስኗል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የከፍተኛ ፍቤት ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የሥር ከሳሽ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበ ሲሆን ችሎቱም ግራ ቀኛቸዉን በማከራከር በሰጠዉ ዉሳኔ የሥር የከፍተኛ ፍቤት እና የሥር የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ዉሳኔዎችን በመሻር የሥር የወረዳ ፍቤት ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበዉ በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስቀየር ነዉ የአሁን አመልካች በ ዓም በተጻፈ አቤቱታ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በሥር ፍቤት ያልተነሳዉን ክርክር የኪራይ ዉል ጊዜ ገደብ ማለቁን በተመለከተ በማንሳት ቤቱን እንዲለቅ መወሰነ ስህተት ነዉ አመልካች በባለቤታቸዉ ስም ሰርቷል የተባለዉ ቤት ከአቅም በላይ በሆነና በእዳ ምክንያት በፍቤት ዉሳኔ ከእጃችን መዉጣቱ አየታየ ቤት ነበራቸዉ በሚል ምክንያት የተከራየሁትን ቤት እንዲለቅ የተሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲሻርልኝ በማለት አመልክቷል ይህ ችሎት አቤቱታዉ ያስቀርባል በማለት ተጠሪ መልስ አንዲሰጥ ባዘዘዉ መሰረት ተጠሪ በ ዓም በተጻፈ መልስ የሥር የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትና የአዳማ ወረዳ ፍቤት የሰጡት ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለዉም ተብሎ እንዲጸናልን የአመልካች አቤቱታ ዉድቅ ተድርጎልን ኪሳራ እንዲወሰንልን በማለት በዝርዝር ተከራክራል የአሁን አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተዉ ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኛቸዉን ክርክር አግባብነት ካላቸዉ የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል እንደመረመርነዉ በዚህ ጉዳይ ምላሽ ማግኘት የሚገባዉ ነጥብ የአሁን አመልካች ለክርክር ምክንያት የሆነዉን የመንግስት ቤት አንዲለቁ የተሰጠዉ ዉሳኔ በሕጉ አግባብ ነዉ ወይስ አይደለም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact