Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቅሬታዋ ቤተክርስቲያን.pdf


  • word cloud

ቅሬታዋ ቤተክርስቲያን.pdf
  • Extraction Summary

ጅ መመ ፆ ይህንን ጹሑፍ በአብዛኛው ከትንቢት መንፈስ ተውጣጥቶ የተዘጋጀ ነው በጸሎት ከመጽሐፍ ቅዱስ ከስደት ብቻ መትረፍ እንደ ሙሉ መስፈርት አያስቀምጠውም ምክንያቱም የእግር ትሩፋን ሲሰደዱት የተሸከሙት የእግር እውነት ያላቸው ነውና ይህም የታማኝነታቸውን መለኪያ የሆነው የእግር ህግ የየሱስ ምስክርየትንቢት መንፈስ ያላችው ራዕ እና በአዲስ ኪዳን የነበሩት ቅዱሳን ያደረጉች ይህን ነበር ገ እ የየሱስ ሀይማኖት ማለት ምን ማለት ነው። በመጀመርያ እነዚህ ርኩስ መናፍስት በሮም ቤክ የተጀመሩ ግን በተከታዮቹ አብያተ ክናት እያደከመሙመ የካቶሊክ እንቅስቃሴርልከፀዐዘርበፀ በባዐህፀዘበፀበቲ ወደ ኃላ መለስ በለው ያችን ዓመንዝራ እናታቸውን ባቢሎንን እንዲከተሉ አድርጎቸዋል ገፅ በዚህ የተነሳ ከሃዲ ፕሮቴስታንቶች የሰይጣን የአርኩሳን መናፍስት ዘ የተጣሉ ወፎች መጠጊያ ቢሆንም የሚገርሙው ነገር አይደለም የባቢሎን የመጀመርያ ችግር እውነትን ከሀሰት መቀላቀል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የክርስቶስን ሰባዊነት መካድ ነው ህገ ወጥ ጥምረት ሲሆን የቤክ የመገግስት መጎዳኘት የፖለቲካ አባልነት ማስፋፋት ሸ መተግበር እገዲሁ ምእመንን ለመቆጣጠር ፖለቲካ ስልጣገን መጠቀም የመሳሰሉት ናችው ታድያ የባቢሎን ፍርድ በተቃረበበት ክርስቶስም ሊመጣ ባለበት ወቅት ከመቅሰፍቶቹ ለማምለጥ የእግር ሰዎች በሶስቱ መላዕክ መልክት ሸ ለቀው የሚወጡበት በዚህ ወሳኝ ሰዓት ላይ ነው ያለችው ስለዚህ የላውዶቂያ ቤተክርስቲያን ብቸኛው ተስፋ እውነትን በረከትና የክርስቶስን ፀጋ መሸለም ብቻ ነው ራዕይ መተፋት ምንድን ነው። ዘሌዋ በዚህ በሰባተኛው ወር አሥረኛው ን የማስተስረያ ቀን ነውና በዚያ ቀን ሥራ ሁሉ አትሥሩ። ለቅሬታዋ የክርስቶስ መልዕክት ።ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አን።እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ በሰላም ወንጌልም ፆሸ በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙበሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሠየመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።እንዲሁ ለብ ስላልህ ጅፁዑዑ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል። ራዕይ ለላውዶቂያ የተላከው መልዕክት በምድር ታሪክ የመጨረሻው ቀናት ውስጥ ስላለችው የቅሬታዋ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ለምንድ ነው። መዓፈስ ቅዱስ ለአገልግሎች ነው የሚሰጠን ለገዛ እራሳችን ምርጫ ስራ አይደለም ነገር ግን አንድናደርግ አምላክ ለሚጠራንገበት ስራ ነውእኛ መንዓፈስ ቅዱስ ልንጠቀምበት አገችልም መንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ሠራተኛ ሁሉ ልመናውን ለአምላክ ማቅረብ አለበትልል ፄኖክና ዮሐንስ መጥመቁ አምላክን ማወቅ ከአሁን በፊት ከቶ ያልታየ ግስጋሴ አለምን እያጥለቀለቀ ነው። ሸ በመደሰቻ ጨዋታ ገንዘብን በማጠራቀም ለኃይልም ተጋድሎ በማድረግ ለኑሮም በሙመታገል አካልን ሃሳብን ነፍስንም የሚማርክ አስፈሪ ኃይል አለበዚህ የእአበደት መራራጥ መሀል አምላክ እየተናገረ ነውዐ ገ ፆ አምላክገና የሱስን ማወቅ የሰማይ ከተማደጆችን የሚከፍት ቁልፍ ነ ነውእ እግዚአብሔርና የላከውን የሱስ ክርስቶስን በልምምድ ማወቅ ሰውን ወደ አምላክ አምሳል ይለውጣልርዐዚ የጠባይ መለወጥ የሚሰራ አምላክንም ማወቅ በብዙ የሚያስፈልገን ነው ሃሳቡን ብገፈጽፍም ከቃሉ ጋር የሚስማማ ያምላክ ገለጻ በሂወታችን ውስጥ መሆን አለበት የፄኖክና የመጥመቁ ዮሐንስ ልምምድ እኛ ምን መሆን እንደሚገባን የሚያመለክት ነው።

  • Cosine Similarity

በርግጥ አዎ በቤታችን ሸሾ ጡስጥ እጅግ የሚበዙ አገልጋዮች የእግር እውነት ክህደት ውስጥ የገቡ ቢሆንም በጣም ታማኝ እውነተኛ የእግር አገልጋዮችም አሉ የእግር ቅሬታ ህዝቦች በአለም ፊት አዳሶች ሆነው ይቆማሉ የትንቢት ጹሁፍ ማብራሪያ ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ክያን ባቢሎን ናት የሚሉ ሰዎች እቤታቸው ቢቀሩ ይሻል ነበር ከ ሀ ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ክያን ባቢሎን ናት ብሎ መስበክ የወንድሞች ሁሉ ከሳሽ ከሆነው ሰይጣን ከሰበከው ስብከት ጋር አንድ ነውፐቢጠሳ ሀ ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ክያን ባቢሎን ናት በሚሉ ሰዎች የተጠነሰሰው እግር በአለም ላይ ቤተ ክርስቲያን እንደሌለው የሚወድ ነው ከባ ፀዐ» ስለ ታላቁ ጩኸት ትራክትሁፎችንገ ያሰራጩች ሰዎች በጉዳዩ አላማከሩኝም እነርሱ ከነ ፅሁፎች በመጥቅስ የራሳቸውን አስተያየት ጨምረውበታል እነዚህ ሰዎች ኛ ቀን አድቬንቲስት ባይብልን እንደሆነች እንደወደቀችና ሰዎችም ለመዳን ከርሷዋ በመውጣት እንዳለባቸው ከእግዚአብሔር ዘንድ መልዕክት ተሰጥቶናል ይላሉ ክፀህፎህ ከ ዘ አርዐህፎክዩከር ዛሬም ኛ ቀን አድቬንቲስት ባቢሎን ነች የሚለውን ተመሳሳይ ስብከት እንሰማለን ይህ ሊሆን አይችልም አገድ ሰው ኛ ቀገ አድቬንቲስት ባቢሎኀገ ከ እንደሆነች ይሰብክ ነበር ግን እርሱ ስህተት ውስጥ እንደገባና እውነት ምን ከ እንደሆነ ለይቼ ገለፅኩለች ከበህርዩ። ለቅሬታዋ የክርስቶስ መልዕክት ። ፐ አስፈሪ መፈተኛዎችና ፈተናዎች ያምላክን ሕዝብ የሚያቆያቸው ነውፐ ገፅ ንግግር ሁሉ አስፈሪ የሆኑ ፍርዶች በአለም ላይ በቶሎ የሚወርዱ መሆናቸውን በመስማት ሊሰጥ አለበት እግዚአብሔር ሕዝቡን በዘለዓለማዊ ዳርቻዎች ላይ የሆኑ ወንዶችና ሴቶች ሆነው እንዲነቁ እና እንዲራመዱ ይረዳቸዋልፐ ከግማሽ መቶ ክፍለ ዘመን በላይ ከሚሆነው ዘመን በፊት የጌታ አገልጋይ ጻፈች ክርስቶስ ወታደር ሁሉ ተግባሩ አድርጎ ቢሆን ኑሮ ዓለም ከዚህ በፊት የማስጠንቀቂያ መልዕክት በሰማ ነበር ነገር ግን ስራው ብዙ አመታት ወደ ኋሊት ሆኗልሚፐ አለም የምህረትን መልዕክት በመስጠት ረገድ ያምላክ ሀሳብ ፐ በሕዝብ ተካሒዶ ቢሆን ኑሮ ክርስቶስ ከዚህ በፊት ወደዚህ ምድር በመጣ ነበር ጻድቃንም ወደ አምላክ ከተማ አቀባበል ባገኙ ነበር አንዳንዶች አዎ ዳሩ ግን ብሄራዊው የእሁድ ሕግ ገና አልተላለፈም ለማለት ቢፈተኑም ተከታዩን ንግግር ደህና አድርገው ያስቡበትፐ የኃይማኖት ንቃትና የቀደምትዋ ቤተ ክርስቲያን ኃይል እስቲ ይሁን የስደት መንፈስ ይነቃቃል የስደትም እሳቶች እንደገና ይነዳሉይቀጣጠላሉ የየሱስ መምጣት እንዲህ ለብዙ ዓመታት እንደ መዘግየቱ መጠን የእርሱ መምጫ ለማፋጠን እንዘጋጅ ዘንድ ስለዚሁ ብዙ ጊዜ የቆየበትንየዘገየበተን እርግጠኛውን ምክንያት በዚህ ጊዜ ተግተን በጸሎት ማጥናት አይገባንምን። ሰብአዊ ወኪሎች ከመለኮታዊ ወኪሎች መንፈስ ቅዱስ መላዕክት ጋር ተባብረው ቢሰሩ ብዙዎች ነፍሳት ወደ እውነት ይመለሱ ነበር ነገር ግን ያምላክ ነን የሚሉ ህዝብ በተመደበላቸው ስራ ላይ ሲያንቀላፉ ኖሯልሜፐ ገፅ እርሱ እወቁት መንፈስ ቅዱስ ለሚሰራባቸው መገናኛዎች በመጠባበቅ ላይ ነውየእግዚአብሔር መንፈስ ዕቃዎች ይቀበሉት ዘንድ በቶሎ እንደ ተዘጋጁ ወዲያው በቤተ ክርስቲያን ላይ ይፈሳል ቅሬታዋ ቤተ ክርስቲያን በምድር ላይ ለሚመጣው እንዳልተዘጋጀች አየሁ ስንፍና እንደ ማንጎላጀትማንቀላፋት ያለ የመጨረሻው መልዕክት እንዳለን እንደሚያምኑ በሚናገሩት በአብዛኞቹ አዕምሮዎች የተሰቀለ ይመስል ነበር ለቅሬታዋ ትልቅ ስራ መስራት አለበትመልአኩም አለክፉ መልአኮች ጭፍራዎች በአካባቢያችሁ ናቸውፎሃሃ ሐሳቦቻችሁ ከዝግጅት ስራ በጣም በችኮላ የተጣመሙ እንዲሆኑ ፆዖሥ ትፈቅዳካችሁትተውታላችሁ መልአኩም ሰንበት ጠባቂዎች በራስ ዘንድ መሞት ይኖርባቸዋል አለ ሆኖም ከምህረት ጊዜ ሇዑ መዘግያማለቂያ ላይና ለመከራ ጊዜ ከሚደረገው የዝግጅት ስራ ጋር ተያይዘው ያሉ ሁኔታዎች በግልፅ የቀረቡ ስለሆኑ እኛ ምንም ምክንያት የለንምሬ ያሁኑን እውነት እንደሚያምን የሚናገሩ ሁሉ ከጥቂቶቹ በቀር ለዚህ ጊዜ የሚሆነውን የዝግጅት ስራ በማስተዋል ረገድ ያልተዘጋጁ አ ናቸውፐ ክርስቶስ እውነተኛው ምስክር ራዕይ ብንቀበለው ለኋለኛው ዝናብ የሚያዘጋጀንን መልዕክት ለላውዶቅያ ቤተ ክርስቲያን ልኮአል የላዶቅያ መልዕክት በሎሉ ዶቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። ራዕይ ለላውዶቂያ የተላከው መልዕክት በምድር ታሪክ የመጨረሻው ቀናት ውስጥ ስላለችው የቅሬታዋ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ሁኔታ በእውነቱ የሚያመለክት ምስል ነው የምህረት ጊዜ ከመዘጋቱ በፊት ክርስቶስ ለቅሬታዋ ቤተ ክርስቲያን የሚማጸነው የመጨረሻው ተማጽኖ ነው የላውዶቂያ ለብታምነትና የጎስቋላ ሁኔታዋ ምክንያቱ በልብዋ ውስጥ ራስ ነግሶ ለክርስቶስም ከበሩ ውጭ በመጣሉ ነው የላውዶቂያ መልዕክት የሚገርም ዘለፋ ነው ሆኖም የፍቅር መልዕክት ነው ከታላቁ አፍቃሪ የፍቅር ተማጽኖ ነው ሥ የእውነተኛ ምስክር ምክር ብንቀበልና ክርስቶስ በወኪሉ በመንፈስ ቅዱስ በውስጡ ሊገባ እንዲችል የልብን በር ብንከፍትለት የሚወረንን ኃጥያት ሁሉ ለማሸነፍና በዙፋኑ ላይ ከክርስቶስ ጋር የመቀመጥን ታላቁን መብት እንደሰትበት ዘንድ መለኮታዊ ኃይል እናገኛለን ፐ ገፅ ወርቅ ፍቅርና እምነትፐ ዘ ነጭ ልብስ የክርስቶስ ጽድቅ ት ዘካር የአይን ኩል ኃጥያትንም ለይተህ የምትጠላበትፐ ክርስቶስ በውስጣችን የሚኖረው በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ነው ያምላክ መንፈስ በኃይማኖት በልብ ውስጥ የተቀበለውን የዘለዓለም ህይወት መጀመርያ ነው ዘላለማዊው መዳረሻችን የሚያርፍበትን ስለዚሁ ዋና ጉዳይ ያምላክ መልዕክተኛ ከጻፈችው ጽሑፍ የተውጣጡትን ንግግሮች በጸሎት እናጥናዐል እውነተኛ ምስክር ምክር ተስፋቢስ በሆነው ሁኔታ ለብ ባሉት አይመስልባባቸው ሁኔታቸውን ለማቅናት አሁንም ቻንስ አላቸው የላውዶቂያ መልዕክት በማደፋፈሪያ የተሞላ ነው ዘ ልህዐህ ለመጨረሻዋ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠው ማስጠንቀቂያ ደግሞ ክርስቲያኖች እንደሆኑ ለሚናገሩት ሁሉ መታወጅ አለበት የላውዶቂያ መልዕክት ሁለት ልሳን እንዳለው ስለታማ ሰይፍ ወደ አብያተ ክስቲያናት ሁሉ መሔድ አለበት ቤተ ክርስቲያናት እንዲመከሩ ጥረትን ሁሉ አድናደርጋለን። ወርቁ እምነትን ነጭ ልብስ የክርስቶስ ጽድቅ የዓይን ኩል መንፈሳዊ ማስተዋልን የሰይጣን ተንኮሎችን አይተህ የምትርቃቸው ኃጥያትንም ሸፆ ለይተህ የምትጠላበት እውነትን አይተህ ልትታዘዘው የሚያስችልህ ነው የላውዶቂያ መልዕክት ያሁኑን እውነት እንደሚያምኑ ስለሚሉት አመላክ ህዝብ ያመለክታል አበዛኛው ክፍል ስም ብቻ ነገር ግን መንፈሳዊ ቅናት የሌላቸው ለብ ያሉ ፕሮፌሰሮች ናቸው በራስ ዘንድ መሞትን የማይፈቅዱ ናቸው ቀዳሚዎቹ ጥቅሶች ያምላክን ሕዝብ የላውዶቂያ መልዕክት በመቀበል በኋለኛው ዝናብ ጊዜ የሦስቱን መልአክ መልዕክት በታላቅ ኃይል ያውጁ ዘገድ የሚዘጋጁ መሆናቸውን ይገልጻል ሆኖም የላውዶቂያ ሰዎች መንፈሳዊ ድህነታቸውን የማይገነዘቡና የክርስቶስን የአውነተኛው ምስክር ምክርን ሊከቱሉ የማይፈቅዱ ይነቃቀላሉ ስላየሁት መነቃነቅ ትርጋጫውን ጠየቅሁና ለላውዶቅያ ሰዎች በአውነተኛ ምስክር ምክር በሚቀርበው ትክክለኛው ምስክርነት የሚደረግ መሆኑን ታየኝ ይህ በተቀባዩ ልብ ውስጥ ፍሬው ይኖረዋል ሰንደቅ አላማውን ከፍ ለማድረግ ቀጥተኛውን እውነት ለማብሰር ይመራዋል አንዳንዶች ይሀን ቀጥተኛውን ምስክርነት አይዙም። እ ለውን ወደ አምላክ አምሳልነት እንዲመልሰውና ያምላክን ስራ እንዲያደርግ ያስችለው ዘንድ ከራሱ ውጭ ወዲያ አልፎ ኃይል ያስፈልገዋል ሰብዓዊነት መለኮታዊ ኃይልን ይጨብጣል ክርስቶስም በኃይማኖት በልብ ውስጥ ይኖራል ከአምላክ ጋር በትብብር መስራቱ የሰው ኃይል ለመልካም ነገር ብቁ ይሆናልሸዐል ብዙዎች የፊተኛውን ዝናብ ለመቀበል በብዙ አዳግቶቸዋል እግዚአብሔር እገዲሁ ያሰናዳላቸውን ጥቅሞች ሁሉ አላገኙም ሸ እነርሱም የተጓደለው ጉድለት በኋለኛው ዝናብ የሚሞላ መሆኑ ተስፋ ያደርጋሉ እጅግ የበለጸገው የጸጋ ብዛት ሲሰጥ ለቀበሉት ልቦችን ለመክፈት ያስባሉ እነርሱ አስፈሪ ስህተች ማድረጋቸው ነው ቦሾ በገጓጳጓል የፊተኛውና የኋለኛውን ዝናብ በምገቀበልበት አስታያየት ላይ እራሳችን ባናኖር ነፍሶቻችንን እናጣለን ኃላፊነትም በበራች ላይ ይኖራልገበለ መንዓፈስ ቅዱስ በልባችን ውስጥ በሚሰራው ስራ አማካኝነት ብቻ ለሰማይ ተገቢሆች ለመሆን እንችላለን ወደ አብ አቀራረብን ለማግኘት ብንፈልግ ለዋስትናችን የክርስቶስ ጽድቅ ሊኖረን ይገባል ገፅ የክርስቶስ ጽድቅ ይኖረን ዘገድ በመገፈስ ቅዱስ ተጽዕኖ ዕለት ዕልት ቋ መለወጥ መለኮዊ ብህሪዎች ተካፋይ መሆን ያስፈልገናል ጠባይን ከፍ ጫድረግ ልብን መቀደስ መላውን ሰው ማሳመር የመንፈስ ቅዱስ ስራ ነው ለ አስፈላጊው የፊተኛው ዝናብ ሸፆ ግላ የሚገኙት የመንፈስ ፍሬዎች በህይወታችን ስለመኖራቸው ራሳችንን እንጠይቅ ራስህ ትወገድ ዘንድ ዛሬ ራስህን ለአምላክ መሰጠት አለብህ ለኋለኛው ዝናብ ጎርፎች ዝግጁ እንዲሆን ዕቃህን ዛሬ አንዲነጻ ጮማድረግ አለብህሀ የኋለኛው ዝናብ ይመጣልና ያምላክ በረከት ። ዘፌ ክርስቲያን መሆን የክርስቶስን ስም መቀበል ብቻ አይደለም የክርስቶስ ልብ ማግኘት በሁሉ ነገሮች ለአምላክ ፈቃድ መገዛትም ነውጻላዛ ሸ ክርስቶስ ለእኛ ይናገር ዘገድ ዘውትርመንፈስ ቅዱስ ይቀበል ነበር ለራሱ ሳይሆን ለሌሎች አርሱ ኖረ አሰበ ጸለየም ቃረ ሩዜኣጋ ጋሩ ጋር ገ ከአምላክ ጋር ባሳለፍነው ሰዓታት የሰማይን ብርሃን ለሰዎች ያመጣ ዘገድ በየጠዋቱ ይወጣ ነበር በየቀኑ የመንፈስ ቅዱስ አዲስ ጥምቀት ከ ተቀበለርዐ መዓፈስ ቅዱስ ለሰው ዘወትር መሰጠት አለበት አለበለዚያ የጨለማ ኃይሎች ለመቋቋም አቅም የለውምዚዘ የአምላክ ፍቅር ሮጫ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ፈሳለችና በመንፈስ ቅዱስ ለእኛ የተሰጠ» የመገፈስ ቅዱስ በውስጣችን መኖር የሚታየው የሰማያዊው ፍቅር በመፍለቁ ነውርዐ በሰው አማካኝነት የመድኃኒታችን ፍቅር የመገለጹ ያህል አለም የሚያስፈልገው ነገር የለምርዐ የክርስቶስ ፍቅር የወንድሞች ፍቅር ከእየሱስ ጋር እንደ ነበርንና ስለ ከ እርሱሰ እንደተማርን ለአለም ይመሰክራል በዚያን ጊዜ የሦስቱን ። ዘፍ « ሳይወሰድ እግዚአብሔርን ደስ እንዳሰኘ ተመስክሮለታልናዕብ ሸፐ የፄኖክ ከአምላክ ጋር መሄድ በቅዝት ወይም በራዕይ አይደለም ዳሩ ግን በእለታዊ ሀይወቱ ተግባሮቹ ሁሉ እንዲጂ እርሱ ስራሱ ፈጽሞ ከአለም ዘግቶ ባህታዊ አልሆነም በአለም ለአምላክ የሚያደርገው ስራ ነበራውናዞዞ የሄኖክ ልብ በዘላለማዊ መዝገቦች ላይ ነበር በምድር ገና ሳለ እርሱ በኃይማኖት በብርሃን ግዛት ውስጥ ኖረ ልቡ ከአምላክ ፈቃድ ጋር ስሙሙ ነበር ሄኖክ ብርቱ የሆነ በጣም ያማረ ሐሳብና ሰፋ ያለ እውቀት የነበረው ሰው ነበር ከአምላክም ባገኘው ልዩ ራዕዮች የተከበረ ነበረ ነበር ይሁን እንጂ መለኮታዊ ታላቅነቱ ፍጹም ዘወትር በፊቱ መሆን በተሰማው ሀሳብ ከሰማይ ጋር ዘወትር ግኑኝነት በማድረጉ እርሱ እጅግ ትሁታን ከሆኑ ሰዎች አገዱ ከአምላክ ጋር የተቀራረበ ግኑኝነት እንደማድረጉ መጠን ስለ ራሱ እ ደካመነትና ፍጹምነት የሌለው መሆኑ የተሰማው ሀሳብ የጠለቀ ነበርኾዞ ዛሬ ትልቁ ፍላጎታችን በአምላክ መንፈስ ቅዱስ የሚጠመቁትን ሄኖክ እንደሄደ ከአምላክ ጋር የሚሄዱ ናቸውፐ ፐ ሄኖክ እንዳደረገ በአምላክ ፊት የሚሄድ ህዝብ የሚያስፈልገን ከሆነ ሰባተኛው ቀን አድቬንቲስቶች አሁን እንዲሁ ማድረግ ያስፈልጋቸዋልፐ እግዚአብሔር የዘካርያስን ልጅ ለታላቅ ስራ ጠርቶት ነበርዝል እንዲህ ያለ መልዕክተኛ ቅዱስ መሆን አለበት በውስጡ ለሚኖረው የአምላክ መንፈስ መቅደስ መሆን አለበትሀል ዮሐንስ እንደሠጠ እንዲህ ያለ መልዕክት ለመስጠት እንደርሱ ፆሸ መንፈሳዊ ልምምድ ሊኖረን ይገባል አምላክን መመልከት አለብን እርሱን በመመልከት ራስን አለማየት ነውፐ ዩሐንስ መጥመቁ በበረሃ ህይወቱ ስለ እግዚአብሄር ሾፆ ተማረበተፈጥሮ የአምላክን ገለጻዎች አጠና በመለኮታዊ መንፈስ መሪነት የነቢያት ብራናዎች አጠና በሌትና በቀን ክርስቶስ ጥናቱ ሃሳቡ ነበር አዕምሮውና ልቡን ነፍሱንም በከበረው ራዕይ እስኪሞሉ ድረስፐ የኋለኛው ዝናብ የፊተኛው ዝናብ በየቀኑ የአማኙን ልብ እየሞላ የሚለውጥ የመንፈስ ቅዱስ ኃይል ነውይኸውም በኃጥያት ላይ ድል የሚሰጥና በክርስቶስ ጽድቅ የሚስፍን ነው የኋለኝው ዝናብ ለመመስከር ኃይል ነው የሦስተኛው መልአክ መልዕክት ከፍ ያለውን ጩኸት በአስገዳጅ ኃይል ለመስጠት የአምላክ የታመነችው ቅሬታ ያዘጋጃል በዚያን ጊዜ የአለም ዓይን በአምላክ ትዕዛዝ ጠባቂ ሕዝብ ላይ ያተኩራል የመንፈስ ቅዱስ መፍሰስ የሚሆንበት ጊዜ ይኸውም ኃያሉ መልአክ ሲውርድ ለዚህ ዓለም የሚሆነውን ስራ በመዝጋት ረገድ ከሦስተኛው መልአክ ጋር የሚተባበርበችን ጊዜ ለመናገር የተለየ ጊዜ የለኝም መልዕክቴን መብራቶቻችንን አሰማምረንገና አቀጣጥለን ለሰማያዊው እረፍት ዘመን በመዘጋጀት ብቻ ደህንነት እናገኛለገለ የአምላክ አገልጋይ ስለ መንፈስ መፍሰስ የተለየ ጊዜ ባታመለክተንምበትገቡ የመከራ ጊዜ ድምር ላይ የጓለኛውን ሀ ዝናብ ውይም አለምላሚውን ከአምላክ ፊት እንደሚመጣ ትናገራለች ይህም መቅሰፍት ከመውረዳቸው በፊት አጠር ያለ የመከራ ጊዜ ነው የሰው ዘር በሁለት ክፍሎች የሚከፈልበት የአውሬውን ምልክት የሚይዙና በግባሮቻቸው የአምላክ ስም ወደሚይዙበት ወደዚያ ጊዜ በመቅረብ ላይ ነገህ የአምላክ ፍርዶች በምድር ላይ የመጨረሻ ጉብኝቱን ከመሰንዘሩ በፊት ከሐዋርያት ጊዜያት ወዲህ ታይቶ የማይታቀቅ የጥንቱ አምላካዊ አምልኮ የመሰለ መነቃቃት በጌታ ህዝብ ይሆናል የአምላክ መንፈስ ኃይል በልጆቹ ላይ ይፈሳልርር በመከራ ጊዜ ጅምር ላይ ወጥተን ስለ ሰንበት በይበልጥ አሟጫልተን ስለተናገርን በመገፈስ ቅዱስ ተሞልተን ነበርዩህ የመከራ ጊዜ ተብሎ የተጠቀሰው በትንገሹ የመከራ ወቅት ላይ ነው ገ የስደት አውሎነፋስ በርግጥ በእኛ ላይ ሲፈነዳ እውነተኞቹ በጎች የእውነተኛ እረኛን ድምጽ ይሰማሉ እራስን የመካድ ጥረቶች የጠፉትን ለማዳን ይደረጋሉ ከመንጋውም ተቅበዝብዘው የነበሩት ብዙዎች ታላቁን እረኛ ይከተሉ ዘገድ ይመለሳሉ ፐ ትቅልቄ ብርሃን ሲያርፍባቸው አየሁ እነርሱም የሶስተኛውን መልአክ መልዕክት ያለ ፍርሃት ይናገሩ ዘገድ ተባበሩፔህህ የአምላክ አገልጋዮች ከላይ ኃይል ተጎናጽፈው ፊቶቻቸው በርተው በተቀደሰው ቅድስና አያበሩ ከሰማይ መልዕክትን ይናገሩ ዘንድ ወጡ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact