Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ይህን ባልተረዱ ስዎች ላይ ግን እንዲህ ያለ የማያልፍ ጠባላና የማይጠገን ስብራት ጥለውባቸው ይሄዳሉ ከዚህ ሰው በላይ የከበረ ማን ነበር። በክብር ማማ ጫፍ ላይ አልወጣም። ትናንት በኃይል አውጥተው ሊወስዱት ከመጡና አርሱም ወደ ቤተ ክርስቲያን ከገባ ጊዜ ጀምሮ የሙት ሰው ገጽታ ነወው በሰውነቱ መንቀጥቀጥ በአንደበቱ መያያዝ በሁሉም ነገሩ በጣም አሳዛኝ ሁኔታ ለመንቀፍ አይደለም እናንተ ለእርሱ ያላችሁን ስሜትና አስተሳሰብ ለማለዘብና ለማለስለስ ከመፈለጌ የተነሣ የደረሰበትን ነገር ዘርዘር አድርጌ አሳየሁ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ በእኔ የምትቆጡት ለምንድን ነው። በበደላችሁ ሰው ። አዎ ይህን አልክድም።
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ክፍል ሁለት የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትምህርቶች ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ትምህርት አንድ ታምሀርሦ ወደ ቤተ ክርስቲያን መጥታችሁ የቃለ እግዚአብሔርና የቅዱስ ምሥጢር ተካፋዮች ትሆኑ ዘንድ ልባችሁን ለማነሳሣት ብዬ በቅርብ ቀን ተሰፋ አድርጌ ባስተማርኳችሁ ትምህርት ውጤት ያገኘሁ አይመስለኝም አሁንም ቤተ ክርስቲያናችን ልጆቿ ቀርተውባታልና የመጣቸሁትን ደጋግሜ ስለዚህ ነገር በመናገሬ ላበሳጫችሁና ደስ ላላሰኛ ችሁ ብችልም እኔ ግን አሁንም ስለዚህ ነገር ከመናገር ወደ ኋላ አልልም እነርሱን የምናገራቸው ከስንፍናቸው ያልተላቀቁ በመሆናቸው ሲሆን እናንተን ደግሞ ለወንድሞቻችሁ ድኅነት የእርዳታ እጃችሁን ለእነርሱ ባለ መዘርጋታችሁ ነው ስለ ራሴ ወይም ስለ ሌላ ጉዳይ ሳይሆን ከምንም በላይ ለእኔ ውድና ክቡር ስለ ሆነው የእናንተ ድኅነት ስል የማልመችና የማሰለች መስዬ መታየት ግድ ሆነብኝ ማንም ይህን በክፉም ቢሆን ይውሰደው እኔንም ስለ አንድ ነገር መደጋገም የሚወድ ይበለኝ ሁል ጊዜ ስለ አንድ ነገር በተደጋጋሚ ላለመስማት ስትሉ ለወገኖቻችሁ ታስቡ ይሆናልና ለእነርሱ ወደ ቤተ ክርስቲያን መምጣትና የጸጋው ተካፋይ መሆን የሚቻላችሁን ሁሉ ታደርጉ ይሆናልና የእናንተን በሃይማኖትና በምግባር ማደግና መበልጸግ ካላየሀ ስለ ቅምህርቱ ብታመሰግኑኝ ምን ይጠቅመኛል። እዚህ በምታሳልፈው ጊዜ የእግዚአብሔርን ርዳታና ምሕረት ታገኝ ዘንድ በመረጋጋትና በመጽናናት መንፈስ ሆነህ ቅፄድ ዘንድ ስለዚህ ምክንያት ወደዚህና እርሱ ኃይልህና ጋሻህ በሰማያዊ ሥልጣን በመጠበቅ ለጠላቶችህ ለአጋንንት የማትሸነፍ ትሆን ዘንድ ወደዚህ ወደ ጸጋው ዙፋንና በአባቶች ከሚደርሰው ጸሎት ሱታፌ ካለህ በማኅበር ጸሎት ከተሳተፍክ ቅዱስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል ከሰማህ የአግዚአብሔርን ርዳታ ካገኘህ እነዚህን መሣሪያዎች ከታጠቅህ የትም ብትፄድ እንዳንተ ያሉ ሥጋ የለበሱ ጠሳቶችህ ክፉዎች ሰዎች ይቅርና ዲያብሎስ ራሱ ፊትህን ማየት አይችልም ነገር ግን ከቤትህ እንደ ተነሣህ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሳትመጣ ወደ ገበያ ወደ ሥራ ወዘተ ብትፄድ ብቻህን ያለ ምንም መንፈሳዊ ትጥቅና ጸጋ እግዚአብሔር ስለምትሆን ሁሉም ነገር በአንተ ላይ ይበረታብፃል ጠላቶችህም በቀላሉ ያጠቁፃል በቤታችን ውስጥም ሆነ በውጭ ብዙ ነገሮች እንደ ጠበቅነው ሳይሆን በተቃራኒው የሚሆኑብን አስቀድመን ለመንፈሳዊው ነገር ቅድሚያ ስላልሰጠንና ሌላውን የዚህ ዓለም ነገር ከዚያ በኋላ ማድሪሬግ ሲጎባን እኛ ግን ቅደም ተከተሉን ስላገላበጥነው ነው ስለዚህ ምክንያት የነገሮች ትክክለኛ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርት ሕይወቱና ትምህርቱ ደም ተ ቀሜ ጥ ዛብተል ቻት ወጥቷል መጥ ተዛብቷል ጉዳዮቻቸ ክብረ በዓል ሲሆን የከተማው ሰው ሁሉ ማንም የሚጠራወና። ከነገደ ሱራፌል ጋር ኅብረት ያገኛችሁ መሆናችሁን የሰማያዊ አገር ዜግነት ያገኛችሁ መሆናችሁን «ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ» እያሉ ከሚዘምሩ ከመላእክት ማኅበር አባልነት ማግኘታችሁን ከጌታ ጋር ቀርባችሁ መነጋገራችሁንና ከንጉሠ ሰማይ ወምድር ከክርስቶስ ጋር መሆናችሁን በሕይወታችሁ አስተምሯቸው ራሳችንን እንዲህ ከገዛንና ሕይወታችንን እንደሚገባ ከመራን ወደ ቀሩት ወንድሞቻችን ስንሄድ ብዙ ቃላት መናገር አያስፈልገንም እኛ ካገኘነው ጥቅም እነርሱ ምን ያህል እንደ ቀረባቸውና እንደ ተጎዱ ራሳቸው ያውቁታል እነዚህን በአንተ የሚያዩዋቸውን መልካም ነገሮች ለራሳቸው ለማግኘት ሲሉ ፈጥነው ወደዚህ ይመጣሉ የአንተ የነፍስ ንጽሕና ከውስጥህ ሲያበራ ምንም ያህል ሰነፎች ቢሆኑ እንኳ ልባቸው መነካቱ አይቀርም አፍአዊና ሥጋዊ ውበት እንኳ የሚያዩትን የሚያስደስት ከሆነ የነፍስ ውበት በበለጠ ሁኔቻ ተመልካቹን መማረኩና እርሱን ለመምሰል ማነሳሳቱ አይቀርም ስለዚዜ ውስጣችንን በቅድስና ለማስዋብ እንነሳ እዚህ የሚነገረውንም እናስተወውል ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ የምናውልበት የሥራ መስክ ነዐውና አንድ ተወዳዳሪ በውድድር ቦታ ድል ለማስመዝገብና ውጤት ለማግኘት አስተድሞ በልምምድና በሥልጠና ጊዜ ያጠናቸውን ስልቶችና ትምህርቶች በተግባር እንደሚያሳይ እኛም እዚህ የሰማናቸውን ነገርች በሥራችን በማሳየት ከእኛ ውጭ ላሉት የእግዚአብሔርን ቃልና ፈቃድ ልናሳያቸው ይገባል ከዚህ በወጣችሁ ጊዜና ዲያብሎስ በቁጣ ጠይንም በውዳሴ ከንቱ ወይንም በአመንዝራነት ወይንም በትዕቢት ወይም በሌላ በማንኛውም ነገር ሊያጠምዳችሁ ቢሞክር እቢህ የተማራችሁትን ቃል በማስታወስ የእርሱን ወጥመድ በቀላሉ ሰብራችሁ ታልፉ ዝንድ በቤተ ክርስቲያን ። የምትማሩትን ነገር ልብ ብላችሁ ያከ ህ ስንወጣ እዚህ የተማርነውን የምናስታውስበትና በተግባር ላይ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምሀርቱ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምሀርቱ ሠ ትምህርት ሁለት አጋንንት በሰው ሕይወት ላይ ሥልጣን አሳቸው ስለሚሉ ያስተማረው ትምህርት ር መግቢያ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በሦስት ክፍል ያስተማራቸው እነዚህ ተከታታይ ትምህርቶች በሕይወት ዘመኑ ከብዙ ሰዎች ይሰማቸው የነበሩና እርሱ ግን አጥብቆ ስህተትነታቸውን ይናገርባቸው በነበሩ የተለመዱ አስተሳስቦች ላይ ነው። በእግዚአብሔር ቸርነት የተሰጠውን ኃይል በመጠቀምና በእርሱ ላይ የሚታመኑትን የማይተው ሰውን ወዳጅ አምላክ መሆኑን በመገንዘብ ሰው የተሰጠውን ኃይልና ሥልጣን በአግባቡ እንዲጠቀምበት ያበረታታል ተስፋ መቁረጥ ዲያብሎስ የሰውን ውድቀት እውን የሚያደርግበት ዋናውና ታላቁ መሣሪያው ነው ከወደቀ በኋላ እንዳይነሣ የሚያደርገው ይህ ነውና ቅዱስ ጳውሎስ ተጸጸተ ንስሐ ገባ ተስፋ ባለመቁረጡ ከመላእክት ወገን ተቆጠረ ይሁዳ ተጸጸተ ነገር ግን ተስፋ በመቁረጡ ራሱን ዐደ ጥፋት ጣለ ሰለዚህ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ «መውደቅ አዳማዊ ነው ወድቆ አለመነሣት ግን ዲያብሎሳዊ ነው» ይለናል ቅዱስ ዮሐንስ አፈፀርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ክፍለ ትምህርት አንድ አጋንንት በሰዎች ሕይወት ላይ ሥልጣን አላቸው ስለሚሉና በእግዚአብሔር ተግሣጽ ስለማይደሰቱ ኃጢአተኞች ለጊዜውም ቢሆን በልጽገው እውነተኞች ጻድቃን ደግሞ ችግርና መከራ ሲያገኛቸው ሲያዩ በመለኮታዊ ጥበቃ በአምላካዊ መግቦት ላይ ግራ ለሚጋቡ ሰዎች የተሰጠ ትምህርት ባለፈው ትምህርት ራሳችንን ስለኃጢአታችን መውቀስና በራሳችን ላይ መፍረድ እንጂ ሌላ ሰውን በተመሰከተ በእርሱ ላይ መፍረድም ሆነ ስለ አርሱ ክፉ መናገር እንደማይገባ ተምረናል። አዎ እግዚአብሔር ይህን ያደርጋል የከተማው ሰው ሁሉ እረ እንዲያውም ዓለመ ሁሉ በፊቴ ቢሆን እንኳ እግዚአብሔር ይህን አደረገ ከማለት ወደ ኋላ አልልም ይህን የምለው ከራሴ አይደለምና ነቢዩ እንዲህ ያለ ሲጮህ እሰማዋለሆናፊ ፉ ቱሮ ዕነፉማው ውዕምፖ ዖመማ ጋድ ያቱ ይደረሃው ዳጎጩሌረ ዲይደሐምጋ አሞ «ክፉ ነገር ቃሉ አሻሚ ነው ከቃሉ አሻሚነትና ግልፅ አለሖሆን የተነሣ ሳትረዱት እንዳትቀሩና ወደ ነቀፌታ እንዳትሄዱ የእያንዳንዱን ነገር ትክክለኛ አሳብ ትረዱ ዘንድ እወዳለሁ በራሱ ክፉ የሆነ ክፉ ነገር አለ እነዚህም አመንዝራነት ዝሙት ስስታምነትና ፍቅረ ነዋይና ስፍር ቁጥር የሌሳቸው የመጨረሻ ውግዘትና ቅጣት የሚገባቸው አስፈሪና አሳፋሪ የሆኑት ተመሳሳይ ነገሮች ሁሉ ናቸው በሌላም በኩል ረፃብ በሽታ ሞት ሕመምና እነዚህን የመሰሉ ሌሎችም «ክፉ» ተብለው ይጠራሉ እነዚህ እንደ መጀመሪያዎቹ ክፉዎች አይደሉምና ለዚህ ነው «ክፉ» ይባላሉ ያልኩት ምክንያቱም በራሳቸው ክፉዎች ቢሆኑ ኖሮ ትዕቢታችንን በመገሠፅ ከስንፍናችን በማንቃት ጥንካሬያችንን በመጨመርና የበለጠ ትጉፃን እንድንሆን በማድረግ የመልካም ነገር ምንጭ ሲሆኑ አይችሉም ነበር ደቶምው ዜ ይላል ነቢዩ «ወዲዖው ፈያምሥ ፇመፅታያ ሯ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ወድ ዳጂላጩሴሌረም ሠጸተ» መዝ ስለቢህ ይህን የበሰጠ የሚያነጻቸውን ወደ አርሱ እንዲቀርቡ ከጽርአት የሚያነቃቃቸውን ለመንፈላዊ ነገር ያላቸውን ቅንዓትና ጥንካሬያቸውን የሚጨምረውንና ጥበብን ወደ ማፍቀር የሚመራቸውን «ክፉ» አለው ነውርና አስጸያፊ የሆነውን ኃጢአትን አይደለም በራሱ ክፉ የሆነ ኃጢአት ግን የእግዚአብሔር ሥራ አይደለም። በሌላ በኩል ደግሞ እያንዳንዱ እንደ ሥራው የሚከፈልበት የፍርድ ቀን ስላለ እስከዚያ ድረስ አሀን በዚህ ዓለም ከክፉዎች ማንንም ባይቀጣና ከደጋጎቹም ማንንም ስለ ጽድቁና ደግነቱ ፌ ይህ ዓለም የዋጋ መቀበያ ቦታ አይደለምና በቅድስና የኖረ መከራ የሚቀበል ቢኖር እግዚአብሔር የበለጠ ክብር እያዘጋጀለት ነውና ደስ ይበለው ስለዚህ የክብር አክሊል በሚሰጥበት ጊዜ ዋጋችን እንዳይቀነስብን አሁን በዚሀ ዓለም ዋጋ እንድናገኝ አንጠይቅ ራላቸውን በመርዳት የሚሠሩ ሠራተኞች በክፍያ ቀን ከፍ ያለ ክፍያ ሲቀበሉ ምግባቸውን ከአሠሪዎቻቸው የሚቀበሉ ሠራተኞች ግን ትንሽ የማይባል መጠን ከክፍያቸው ይቀነስባቸዋልና በቅዱሳንም እንዲህ ነው ብዙ መልካም ሥራ እየሠራ ብዙ መከራ የሚቀበል ስላደረገው መልካም ሥራ ብቻ ሳይሆን ስለተቀበለው መከራም ብዙ ክብርና ዋጋ ያገኛል በዚህ ዓለም በዕረፍትና«ክሰላም የኖረ ግን በዚያ እንደዚያኛው ያለ ታላቅ አክሊል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ክብሩን ባይገልጥ እግዚአብሔርን ለመንቀፍና ለመውቀስ ሰበብ የሚፈልጉ ሰነፎች የበለጠ ለስንፍና አስተሳሰባቸው መግቢያ ቀዳዳ ያገኙ ነበር ከክፉዎችም ከደጋጎችም አንዳንዶቹ ሲቀጡ በማየታቸው የሰው ሕይወት በመለኮታዊ ጥበቃ ሥር አይደለም ካሉ ይህ ባይኖር ምን የማይሉት ነገር ይኖር ነበር። ዕድሜ ቢሰጣቸው ሕይወታቸው የሚለጠጥ ቢሆኑ ኖር የንስሐ ዕድሜ ባልከለከላቸው ነበር ነገር ግን ዕድሜም ቢሰጣቸው የባሰ በኃጢአት ላይ ኃጢአት የሚጨምሩ መሆናቸውን እርሱ በአምላክነቱ ሁሉንም ስለሚያውቅ መቀጣታቸው አንደሚሻላቸው አውቆ ይህንኑ አደረገ በመቀጣታቸው ከክፉ ግብራቸው ስለተለዩና ነጻ ስለ ወጡ ይጠቀማሉ አንዲሁም እዚህ ስለ ተቀጡ በዚያ የሚያገኛቸው ቅጣት ስለሚቀልላቸው በመቀጣታቸወ ይጠቀማሉ እንጂ ያለ አግባብ የተደረገባቸው ምንም ዓይነት ኢፍትሐዊ ነገር የለም ያልተቀጡትም እንዲሁ የተደረገባቸው ኢፍትሐዊ ነገር የለም ፈቃደኛ ነቱ ካላቸው የእግዚአብሔርን ትዕግሥት በማድነቅና የተሰጣቸውን የንስሐ ዕድል በመጠቀም በተቀጡት ላይ የደረሰውን አይተው አንድ ቀን ከክፉ ግብራቸው ወጥተው ራሳቸውን በጽድቅ ጎዳና ለማሰማራት ይችላሉና በክፋታቸው ቢቀጥሉ ግን ይመለሱና ይድኑ ዘንድ ዕድል የሰጠ እግዚአብሔር በዚህ ምክንያት ተወቃሽ አይደለም እነርሱ ግን የእግዚአብሔርን ስፊ ትዕግሥት አልተጠቀሙበትምና ይቅርታ የማይገባቸው ናቸው ይህንንም አሳብ ኃጢአተኞች ሁሉ ለምን በዚህ ዓለም አንደማይቀጡ ለማሳየት ብቻ ሳይሆን ለሌላም ከዚህ ላላነሰ ነገር ማስረጃ አድርጎ መጠቀም ይቻላል ይህ ሌላ ነገር ምንድነወቋ እግዚአብሔር በሁሉም ሀዘ ባይ አንደየ ኃጢአቱ የሚገባውን ቅጣት ቢያመጣ ኖሮ የሰው ልጅ ዘር ከብዙ ዘመን በፊት ጠፍቶ ነበር የሰው ልጅ ከትውልድ ወደ ትውልድ የመተላለፉ ነገር ያከትም ነበር ይህ እውነት መሆኑን ትረዳ ዘንድ ነቢዩ እንዲህ ሲል ስማው ጓመፅ ኃዉፅሦሃኦ ኦጮ ጸጂፅ ለሃጸሖ መታ ይቀወም ዜ ኃዉለፉሦጓነጎ ቅጠባያቃ በፊታ ማጋ ይማሰ መገ ይህንን ቃል ትንሽ ገባ ብሎ ማየት ጥሩ መስሎ ከታየህ ትክክለኛውን ራስን የመመርመር ጉዳይ ለእያንዳንዱ ለራሱ ትተን ሁሉም ተስማምቶና ተያይቶ የሚሠራውን ኃጢአት እንኳ እስኪ እንመልከት በርናኘዝዢር ግን ቅዱስ ጳውሎስ «አስመ ዘሞተስ ድግ እምገቢረ ኃጢአት የሞተስ ከኃጢአት ነዓ ወጥቷል» ይላል። እንዲህ ከባዶችና አያንዳንዳቸውም ከባድ ቅጣትን የሚያስከትሉ ሲሆን በእነዚህ ላይ እያንዳንዳችን በስውር የምንሠራውን ኃጢአት ምን ያህል እንደ ሆነ ደኅና አድርን ብናስበው የእግዚአብሔር መለኩታዊ ጥበቃና መግቦት በእያንዳንዱ ኃጢከታ ችን እንዳልቀጣን እናያለን ስለዚህ ገንዘብ አሳዳጅ ዘራፊ አመንዝራ ሰውን የገፋና የሚበድል ነፍሰ ገዳይ ወዘተ የሆነ ማንንም ሰው ሳይቀጣና ሳይቀሰፍ ዝም ተብሎ ብታይ ሕሊናህን በራስህ ላይ አውነተኛ ፈራጅ አድርገህ ሰይምና እስከ ዛሬ ያደረግኸውን ኃጢአት ሁሉ አንድ በአንድ ለቋስታወስ ሞክር በዚህም ስለ እያንዳንዱ ኃጢአት ወዲያውኑ ቅጣት መቀበል እንዴት ከባድና የሚያስቸግር እንደ ሆነ በራስህ ላይ ቢሆን በሚሰማህ ስሜት ትረዳዋለህ ነገር ግን ስለ ሌሎች እንደሚያወሩትና በሌሎች የሚሆነውን አጥብቀወ እንደሚመረምሩት ያህል አስቀድመው የራሳቸውን ኃጢአት ስለማያዩ ስለዚሀ ምክንያት ብዙ ሰዎች ፍሬ ቢስና ትርጉም የለሽ ንግግር ለመናገር አንደበታቸው ይፈጥናል እያንዳንዱ የራሱን በራሱ ደብቆ የሌላውን ጉዳይ ጥብቅ መርማሪ ይሆናል እኛ ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንዲህ አናድርግ በተቃራኒው እንጂ እንዲሁም ማንኛውንም ጻድቅ ሰው ሲቀጣና በመከራ ሲፈተን ብታይ ኢዮብን አስታውሰው ማንም ጻድቅ ቢሆን ከኢዮብ የበለጠ ጻድቅ አይሆንምና ብዙ መከራ የሚቀበል እንኳ ቢኖር ያ ታላቅ ጻድቅ ኢዮብ የተቀበለውን ያህል አልተቀበለምና ይህን በሕሊናህ ይዘህ ጌታህን መውቀስ አቁም እግዚአብሔር ይህን ስው መከራ ይቀበል ዘንድ የተወው ረስቶት ወይም ትቶት ሳይሆን «ክፉና ኃጥእ የሆነ ሰው በልጽጎና ደስ ብሎት በጥሩ ሁኔታ ሲኖር ብታይ ቦአንድ ወቅት የሠራው ጥቂት መልካም ነገር እንዳለና የዚያንም ዋጋ እዚህ እየተቀበለ መሆኑንና በሚመጣው ዓሰም ግን የሚቀበለው ነገር እንደ ሌለው እወቅ» ይላጳ አ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ የድል አክሊል ይስጠውና የከበረና የተለየ ያደርገው ዘንድ ፈልጎ ነውና ኃጥእ ሰው ሲቀጣ ብታይ በአልጋው ላይ ዓመት ያሳለፈውን መጻጉእን አስታውሰው ያ ሰው ደዌው የመጣበት በኃጢአቱ ምክንያት ነውና ጌታችን ሕዛፖ ድቓሯል ዕደሀ ዖሟዝዕ አዳይደረሪረዕፀህ መድ ፊቅፉ ኃዉጨቃቻ እሉሦሥሯ»ኃ ያለው ለዚህ ነው ዮሐ ስንቀጣ ወይም የኃጢአታችንን ፍዳ እንከፍላለን በጽድቅ ሕይወት እየኖርን መከራ ከደረሰብን ደግሞ የክብር ምክንያት ይሆንልናል ስለዚህ በኃጢአትም ኖርን በጽድቅ ቅጣትና ተግሣጽ ጠቃሚያችን ነው አንዳንድ ጊዜ የከበርንና ከሌሎች የተለየን እንድንሆን ያደርገናል ራሳችንን የምንገዛ እንድንሆን ይረዳናል የሚመጣውንም የኃጢአታችንን ፍዳ ያቀልልናልፎ እዚህ የሚቀጣና ይህንንም በትዕግሥትና በአኩቴት የሚቀበል እዚያ የሚያገኘው ቅጣት ቀላል እንደሚሆንለት ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ይላል ዕቃደሆ ኋናሦፉ ሄድ ደደዕሙኖ ሮታመሙ ዝዝሦሥቻ ፅታ ጴደኋጳሥቻም ፍፉሦዎምሳ። ለአናንተ ካለን ፍቅር የተነሣ ቅርብ ጊዜ ካልነው የተረፈው ትምህርት ነው ዛሬ ጧትም ተዘጋጅተው ለቀረቡ ቃል ኪዳንና ሰይጣንን መካድን በተመለከተ እንደ ተናገርናቸው ከሁለት ቀን በፊት ዲያብሎስን በጠ እንዲህ የሚለው ሊቀ ጳጳሱን ነው ይህን ትምህርት ያስተማረው ሲቀ ጳላሱ በተንገጸት ስሰ ነበር ነው ይስሐቅ አደን አድኖ ምግብ አዘጋጅቶ እጋዕዲያቀርብለትና በዚህም እንዲመርቀው ያዘዘው ዔሳውን ነበር ነገር ግን ዔሳው ገና ከአደን ሳይመለስ ወንድሙ ያዕቆብ እኔ ዔሳው ነኝ ብሎ ምግብ አቅርቦ አባቱን ይስሐቅን አብልቶ የዔሳውን ምርቃት በተንኮል ወስዶበፉል ዘፍ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ የጀመርነውን ምህርታችንን አሁንም እንደ ገና እንቀጥላለን ይህን የምናደርገው ዲያብሎስን በተመለከተ መናገር ደስ የሚለን ሰለሆነ ሳይሆን እርሱን በተመለከተ የምትማሩት ትምህርት ለመጠንቀቅና ለመጠበቅ በጣም የሚጠቅማችሁ ስለሆነ ነው እርሱ ጠላትና ባላጋራ ነው ስለሆነም የጠላታችሁን ዝዴና ተንኮል ማወቅ ጠቃሜታው ታላቅ ነው እርሱ በኃይል ወይም ከአቅም በላይ በሆነ ነገር ወይም በማስገደድ ማሸነፍ እንደማይችል በቅርቡ ተነጋግረናል እንዲህ ቢሆን ኖሮ ሰውን ሁሉ አንድ ሳያስቀር ባጠፋ ነበር ለዚህም ምስክር እርሱ ጌታችን እስኪፈቅድላቸው ድረስ ብ ሊያድርጓቸው ያልቻሉትን እሪያዎችን አይተናል ማቴ የኢዮብን የበግና የከብት መንጋም ከላይ ፈቃድ ጠይቆ እስኪሰጠው ድረስ ሊያጠፋ አልደፈረም ስለዚህ በመጀመሪያ በኃይልም ይሁን በማስገደድ ምንም ማድረግ እንደማይችል ይህን አንድ ነገር ተምረናል ከኪህም ቀጥሎ በማታሰልና በተንኮል እጅ ሲያደርግ እንኳ ሁሉንም ድል አያደርግም ሁል ጊዜም ድል አይቀናውም ሰዚህም አሁንም ታላቁን አትሌት ኢዮብን አንስተናል ዲያብሎስ ራሱ ዋና ተዋናይ ሆኖ ያለ የሌለ ኃይሉን ሁሉ አስልፎ ተዋግቶት እንኳ ድል ሊያደርገወ አልቻለም ተሸንፎ አፍሮ ከጦርነቱ ተባረረ እንጂ አሁንም አንድ ጥያቄ ይቀራል እርሱ ምንድን ነው። ሰርሮሀ ያለው ሥታ ቆፅበንኃ ዕጓውም ሪቀሀ ይሐድቋኃ ኢዮ እንደ ገናም እግዚአብሔርን ለሰው አምቷል እንዲህ በማለት ያላሂለጩሴረ ለሳታ ዕዕሚሟይ ወደቀቻ ፅሪጆጋም ለቃጠኃሦ ኢዮ ይህ መከራ የመጣበት ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ሆነ ለማሳመንና አገልጋዩን ከጌታው ጌታውን ከአገልጋዩ ጋር ለማጣላትና ለማለያየት ሞከረ ነገር ግን አዳም ከእግዚአብሔር ጋር እንዳደረገው ሌላ አገልጋይ ከጌታው ሰይጣን የዕብራይስጥ ቃል ሲሆን መስተጻርር መስተቃርን ተቃዋሚ ተቃራኒማለት ነው የመጀመሪያ ስሙ ጳጥናኤል እንደ ነበር ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ይናገራሉ ሳጥናጹል በእግዚአብሔር ርዳታ የሚያሳዩበትን ዕድል አሳጣፃቸው የክብር ፄ ማለትም ቅሩበ እግዚአብሔር ማለት ነበር ግብሩ ሲለወጥ ስሙም አብሮ ተለወጠና ሰይጣን ተቃራኒ ተቃዋሚ ዲያብሎስ የግሪክ ቃል የወደቀ ውዱቅጋኔን የከፋ የክረፋ የሚሉ የክፉ ሥራው ገሳጭ የሆኑ ስያሜዎች ተሰጡት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ጋሮ ሊጣላና ሲለያይ ብታይ ዲያብሎስ ይህን ለማድረግ የቻለው በራሱ ኃይል ሳይሆን ከስውዬው የግል ስንፍናና አለማስተዋል እንደ ሆነ ታውቅ ዘንድ እዚህ ላይ ሞከረ እንጂ አልቻለም ስለሆነም ዲያብሉስ የተባለው ስለዚህ ምክንያት እንጂ በተፈጥሮው አይደለም ለማጣላት ሲሉ በሐሰት ማውራትም ሆነ ከዚህ መራቅ ተፈጥሮአዊ ባሕርያዊ ሳይሆን በራስ ምርጫና ውሳኔ ሊደረግም ሆነ ሊቀር ሊቋረጥም ሆነ ሊቀጥል የሚችል ድርጊት ነው ስለዚህ ከነዚህ ነገርች ወደ ነገሩ መሠረታዊና ይዘታዊ ባሕርይ የሚደርሱ አይደሉም እንዲሁም ክፉ ይባላል ነገር ግን ክፋቱ ከተፈጥሮው አይደሰም በተፈጥሮው ክፉ ሆኖ ስለተፈጠረ ሳይሆን ከራሱ ምርጫ የመጣ ነው ስለዚህ ባሕርያዊ ስላልሆነ ክፋቱ ከመጀመሪያ ሲፈጠር ጀምሮ የነበረበት ላይሆን በኋላ በድርጊቱ የተሰጠው ስያሜ ነው ስለዚህም ነው ከዛዲ የሚባለው ብዙ ክፉ ሰዎች ቢኖሩም ክፉ የሚለው ትጽል ለእርሱ የተሰጠው ከክፋቱ ወደር የለሽነት የተነሣ ነው ለምን እንዲህ ተባለ። ከቓንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ ይሁን አሜን በጸጋው ሰውን በመውደዱና በርህራነጎው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ክፍለ ትምህርት ሦስት ሰው የስይጣንን ፈተና ለመቋቋም ስለ ተሰጠው ኃይልና ሥልጣን ክፋት ከስንፍና መልካም ምግባር ደግሞ ከትጋትና ሕሊናን ከማቅናት እንደሚመጡ በሃይማኖት የሚኖርንና አስተዋይ የሆነን ሳው ክፉ ሰዎችም ሆኑ ራሱ ዲያብሎስ ምንም ጉዳት የማያደርሱበት ስለ መሆኑ የዚህ ማስረጃና ማረጋገጫ ከመጽሐፍ ቅዱስ በተለይም አዳምንና ኢዮብን በተመሰከተ ከተጻፉት። ስለዚህ ምክንያት እግዚአብሔር በዚህ ዓለም አንዱን ከሌላው አልለያቸውም በአንድ ላይ ተቀላቅለው እንዲኖሩ አደረገ እንጂ ዲያብሎስን በተመለከተ ያለን አስተሳሰብም እንዲሁ ይሁን ስለዚህ ምክንያት በዚህ ዓለም ትቶታልና አንተን የበለጠ ጠንካራ ያደርግህ ዘንድ አትሌቱን ታዋቂና ዝነኛ ያደርገው ዘንድ ውድድሩ ታላቅ ይሆን ዘንድ ስለዚህ ማንም እግዚአብሔር ዲያብሎስን ለምን በዚህ ዓለም ተወው። ከዚህም የበለጠ ደግሞ ሌሎች ድሆች ራሳቸው የሚያውቁት ብዙ ኃጢአትና በደል አለባቸው እርሱ ግን ለዚህ መከራ የሚያበቃ ምን በደል እንደ በዴሰና ምን ኃጢአት እንደ ሠራ የሚያውቀው ፎዚጠርኗከር ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ነገር አልነበረውም የበለጠ ያስጨነቀውና ግራ ያጋባው የደረሰበትን ነገር ምክንያት አለማወቁ ነበር ሌሎቹ ሲቀጡ ቅድም አንዳልሁ ራሳቸውን የሚወቅሱበት ብዘ ምክንያት ይኖራቸዋል ይህሦዎ ማለትም የሚቀጡበትን ምክንያት ማወቅ በቪህ ምክንያት ይህ ደረሰብኝ የምቀጣው ለኃጢአቱ የሚገባኝን ነው ማለት በመከራ ለመጽናናት ያለው አስተዋጽኦ ቀላል አይደለም ሕይወቱ ሁሉ በትንነትና በጽድት የኖረ እርሱ ግን የኃጢአትን የለት ምኩ ለዎች የሚቀጡት ትጣት ሲደርስበት ይህ መጽናኛ እንኳ ውም ምእኛ ዝንድ ያሉ ድሆች ብዙዎቹ ከመጀመሪያ ጀምሮ እንዲሁ ናቸው ስለዚህም ድህነትን ተለማምደውታል እርሱ ግን ያልለመደውን ድህነት በአንድ ጊዜ ከፍጹም ባለጸጋነት ወደ ናጹም ድህነት በመውረድ በአንድ ቅጽበት የመጨረሻ ድሀ ሆነ የደረሰበትን ምክንያት ማወቅ የሚያጽናና እንደ ሆነ ሁሉ ድህነትንም ቀደም አድርጎ የመልመድ ዕድል ማግሸት አስተዋጽኦው ቀላል አልነበረም እርሱ ግን እነዚህን መጽናኛዎች እንኳ አላገኘም ሆኖም ግን አልወደቀም የእርሱ ድህነት አቻ ያልነበረው አንደ ነበር ልብ አደረግህ። አንዲህ ይላልና ምፇሃቤ ያዖሚሜያጋሻፇጃና ዖሚይነወጎ ቀገጭ ኢዮ ፅ በማንኛውም ጊዜ ቢሆን በደዌ ብትወድቅና ብትደክም ያን ቅዱስና ንጹሕ የኢዮብን ሰውነት አስብ ይህን ያህል ብዙ ቁስልና መከራ እየተቀበለ ሳለም እንኳ ቅዱስ ነውና ማንም ያለ ፍርድ አግባብ ወይም አለበቂ ምክንያት ቢታሠርና ቢገረፍ ከዚያም በላይ ጎኖቹ እስኪሰነጣጠቁ ድረስ ቢፋቁና ሌላም ልዩ ልዩ ዓይነት መከራ በሰውነቱ ላይ ቢደርስ ነገሩን በሰው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምሀርቱ ያልደረሰ ልዩ መከራ አድርጎ አያስብ ይህን ቅዱስ ሲያዘክር ለሕማሙ መንገድ አይስጠው አይ ይህ አባት ስቃዮቹን ሁሉ ያመጣበት እግዚአብሔር እንደ ሆነ ስለሚያውቅ ይህ መጽናኛ አለው የሚል ይኖራል። እያንዳንዱ እንኳ በራሱ ለመሸከም ከባድ ከሆነ የሁሉም አንድ ጊዜ መድረስ ምን ዓይነት መረበሽንና ግራ መጋባትን እንደሚያስከትል እስኪ አስበው ሆኖም ግን አርሱ ይህን ሁሉ ቻለው በደረሰበትና ባገኘው ነገር ሁሉ አልበደለም ቅዱስ ዮሐንስ አፈጠርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ እንግዲህ የዚያ ታላቅ ጀግና ስቃያት ለእኛ ስህተቶች መድኃኒት ይሁኑን የእርሱ መከረኛ የባሕር ላይ ጉዞ ለእኛ መከራዎች መጽናኛ ወደብ ይዙሁነን በሚደርስብን በማንኛውም አደጋ ሁሉ ይህን ቅዱስ አናስበው አንድ ሰው የዓለሙን ሁሉ መከራ ብቻውን ተሸክሞ ሲችለው እያየን እኛም የሚደርስንን የድርሻችንን በጥብዓት ሆነን በአከልቴት ልንቀበል ይገባናል እጂን በሁሉም አቅጣጫ ዘርግታ የተጨነቁ ልጆቿን እንደምትቀበልና እንደምታጽናና ደግ እናት ሁል ጊዜ ወደዚህ መጽሐፍ እንገስግስ በሰዎች ላይ ከደረሰው ሁሉ የከፋና የከበደ ነገር ቢደርስብን እንኳ ከዚህ መጽሐፍ ለሁሉም የሚሆን በቂ መጽናኛ ይዘን እንመለሳለን «እርሱ ኢዮብ ነው ስለዚህም ምክንያት ይህን ሁሉ ቻለው እኔ ግን እንደ እርሱ አይደለሁም» ብትል ግን አንተን የምወቅስበትና አርሱን ደግሞ የማመሰግንበት ሌላ አዲስ ምክንያት ሰጠኸኝ ማለት ነው ይህን ሁሉ ከአርሉ ይልቅ አንተ የበለጠ ልትሸከመው ይደገባፃልና እንዴት። ስለዚህ በእግዚአብሔር ብዙ ስጦታዎችን ከተቀበልን በኋላ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ ባደረገው ቤዛነት ያስወገዳቸው ነገሮች ሁሉ በነበሩበና ና ዛሬ በዘመነ ወንጌል የምንኖር እኛ ያገኘናቸው ስጦታዎች ባልተሰጡበት ዘመን የነበረው እርሱ ከደረሰበት መድረስ ባንችል ምንም ዓይነት ማመካኛ የለንም ስለዚህ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ተገንዝበን ውጣ ውረዶችና ስቃያት ከእኛ ይልቅ ለእርሱ በጣም ከባድና አስቸጋሪ እንደ ነበሩ ሆኖም ጦርነቱ በእርሱ ላይ በጣም ከባድ ቢሆንም ተጋድሉውን በድል አድራጊነት እንደ ተወጣ አስበን በእኛ ላይ የሚደርሰውን ማንኛውንም ነገር በትፅግሥትና በአኩቴት እንቀበል እኛም እንደ እርሱ ያለ የድል አድራጊነት አክሊል እንቀበል ዘንድ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነትና ሰውን መውደድ ምስጋና ከእርሱ ጋር ለባሕርይ ኣባቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ዛሬም ዘወትርም ሁል ጊዜም ለዘለዓለሙ አሜን ኢው ሸም ኢዮብ የነበረው የጽሑፍ ሕግ በሙሴ አማካይነት ከተሰጠበት ዘመን በፊት በዘመኒ ሕገ ልቡና ነበር ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ትምህርት ሦስት መግቢያ የምሥራቁ የሮም ክፍለ ግዛት ንጉሥ የነበረው አርቃዴዎስ ዓምን እንደ ምዕራቡ ክፍል ገዥ አንደ ወንድሙ እንደ አኖሬዎስ ዓም በአስተሳሰቡ ደከም ያለ ነበር በአርሱ ዘመን የምሥራቁ የሮም ግዛት ዋናዎቹ ገዢዎች የይስሙላ እየሆኑ ዋናው ሥልጣን በሚኒስትሮቻቸው የሥልጣን ምኛትና ጥላ ሥር የወደቀበት ነበር አርቃዴዎስ ሲነግሥ በመጀመሪያ የነበረው ዋናው ገዢ የጎል ፈረንሳይ ሰው የነበረው ሩፊኖስ ነበር። ወደ እነዚህ ከተሞች የገባ አይያዝም አይቀጣም ዘዳ በሐዲስ ኪዳን ዘመንም ወደ ቤተ ክርስቲያን የገባ ሰው ለማንም ቢሆን ተላልፎ አይሰጥም በአንድ አገር ወስጥ ያለ የሌላ አገር ኤምባሲ ውስጥ መግባትና ወደዚያ የገባን ሰው መያዝ ያን አገር እንደመድፈር እንደሚቆጠር ሁሉ የእግዚአብሔር መንግሥት ወካይና ተምሳሌት ወደ ሆነችው ወደ ቅጽስት ቤተ ክርስቲያን የገባን ሰው መውሰድና ግቢዋን መድፈርም የቤተ ክርስቲያንን አምላክ እግዚአብሔርን መድፈር ነው ቤተ ክርስቲያን ከኤምባሲዎች በጣም ትበልጣለችና ዩትሮሏየስ በሥልጣን ዘመኑ በዐዋጅ ሽሮት የነበረው ይህንን የቤተ ክርስቲያን መብት ነበር በኋላ ግን ከማንም በላይ ለራሱ አስፈለገው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ምክር ነበር ዩትሮሏሲየስ ስለ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አስቀድሞ ይሰማ ስለ ነበር ነው ሆኖም የቤተ መንግሥት አዳማቂና እሮሱ አንደ ፈለገው የሚሆንለት ሰው ያገኘ መስሎት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅን እንዲሾም አድርጐ ከሆነ በኋላ በራሱ ምክርና አስተሳሰብ በጣም ተበሳጭቶ መሆን አለበት የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅን የስብከተ ወንጌል ተልእኮዎችና ሥራዎች በገንዘብ በመርዳትና በማገዝ ቤተ ክርስቲያንን የረዳ ለመምሰል ያደርጋቸው የነበሩ አንዳንድ ማስመሰሎች ሊቀ ጳጳሱቱን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅን በአስተዳደሩ የሚያደርገውን ግፍና ተንኩል ከማየት ዓይኖቹን አልሸፈኑትም። እንዲህም ቢሆን የቤተ ክርስቲያንን የመጠጊያነት መብት የሚሽረውን ዐዋጅ ቤተ ክርስቲያን ስትቃወመው አንደ ነበር ስለሚያውቅ እንዲሁም ሊቀ ጳጳሳቱ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እርሱ በዐዋጅ የሻረው የቤተ ክርስቲያን መብት ይህን ዐዋጅ ላወጣው ለራሱ ሳይቀር ጠቃሚው የነበረ መሆኑን ለማሳየት ሲል አይጨክንብኝ ይሆናል በሚል ተስፋ ዕድሉን ለመሞከር ወሰነ በተጨማደዱ ጉንጮቹ ዕንባውን እያወረደ ራሱና ግራጫ ፀጉሩ በአቧራና በጭቃ ተለውሶ የመጨረሻ አሳዛኝ በሆነ የለማኝና የደጅ ጸኝ ገጽታ ሆኖ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብቶ ከመቅደሱ ፊት ለፊት ያለውን መጋረጃ ገልጦ ከአንድ ዓምድ ልጥፍ ብሎ ተጠጋ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ በዚያም እጀግ በጣም አንጀች በሚያላውዑስ አሳዘኝ ሁኔታ ላይ ሆና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አገኘው እርሱን አየፈለጉ ቤተ ክርስቲያን የገቡት ወታደሮች የቓሣሪያቸው ኳኳህታ ስደተኛው ዩትሮጳየስ በተሸሸገበት ቦታ ይሰማ ነበር እርሱም ከንፈሮቹ እየተንቀጠቀጡ የቤተ ክርስቲያንን የማስጠጋት መብት አጥብቆ ተማጸነ ነገር ግን እርሱ አሁን የሚማጸነውን የቤተ ክርስቲያንን ጥገኝነት የመስጠት የመጠለያነት መብት አጥፊ እንደ መሆነ አልተደረገበትም ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተ ክርስቲያን በጠላቷ ላይ እንዲህ ያለ ደገኛ በቀልን ትበቀል ዘንድ በተሰጣት እድለ ደስ አለው ዩትሮጴየስን ወደ ንዋያተ ቅድሳት ማስቀመጫ ክፍል አስገባው ይፈልጉትና ያሳድዱት ለነበሩት ወታደሮች «ለእናንተ አሳልፌ አለሰጠውም» አላቸው በእኔ ሰውነት ላይ ተረማምዳችሁ ካልሆነ በስተቀር ማንም የቤተ ክርስቲያንን ግቢ ሊዳፈር አይችልም ቤተ ክርስቲያን ክብሯን ለእኔ አደራ የሰጠኝ የክርስቶስ ሙሽራ ናት እኔም ፈጽሞ አልከዳትም አለ ከዚያም ይህን ጉዳይ ወደ ንጉሠ አንዲቀርብ በመፈለጉ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደ እስረኛ ሰይፍና ጦር በታጠቁ ወታደሮች በግራና በቀኝ ተክቦ ከቤተ ክርስቲያኑ ወደ ቤተ መንግሥት ሄፄደ በዚያም በንጉሥ ፊት የቤተ ክርስቲያንን የመጠጊያነት መብት የሚሽረው ሕግ የወጣው አለ አግባብ መሆኑንና ይህን መብቷን ማንም ሊገፋት እንደማይገባ በድፍረት አስረዳ ንጉሠ አርቃዴዎስም የወደቀውን ሚኒስትር ስደት ለማክበር ቃለ ገባለት በቁጣ ላይ የነበሩትን ወታደሮችም በጭንቅ ውሳኔውን አንዲቀበሉ አሳመናቸው ቀጣዩ ቀን አሑድ ነበር በዚህ ዕለትም የቤተ ክርስቲያንን የመጠለያነት መብት ለመሻር የወጣውን ሕግ ጉዳይ ባለማለትና የቤተ ክርስቲያንን መብቷን ለመጠበቅና የተሰደደውን ሚኒስትር ለማዳን በቆራጥነት ከታገለው ከቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አንደበት ምን እንደሚነገር ለመስማት በጣም ብዙ የሆነ ሕዝብ ከመሰብሰቡ የተነሣ የቤተ ክርስቲያኑ ግቢ ተጣበበ በተግባር አስኪያዩ ድረስ አንዲህ ዓይነት ድራማዊ ትርዒት በእውነት በገዛድ መሆኑን ያመኑ ጥቂቶች ብቻ ነበሩ። ሊቀ ጳጳሳቱ ሁል ገዜ የሚያስተምርበት ቦታ ላይ ሆኖ የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ሲገለጥ አሳዛኙ ዩትሮጺየስ ከአንድ ዓምድ ሥር ኩርምት ብሎ ተጠግቶ ሲያዩ ከዚህ አባት የሚጣፍጥ አንደበት ምን እንደሚወጣ በጉጉት በመጠባበቅ የሁሉም ዓይን እርሱ ላይ ዐረፈ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ዓለማዊ ክብር ብልጽግናና ድሎት ከንቱነት ብዙ ጊዜ አስተምሮአል አሁን ግን በዚህ ዓለም ሥልጣን ክብርና ሀብት ሁሉ የመጨሪሻ ጫፍ ላይ ከደረስ በኋላ ሁሉንም በአንድ ቀን አጥቶ ከኋላው በጭንቀትና በሐዘን ኩርምት ብሎ በተቀመጠው በዩትሮኢየስ የተግባር ማሳያነትና ማስረጃነት ትምህርቱን ላሕዝቡ ልብ የበሰጠ እንዲረዳ የሚያደርግበት ልዩ አጋጣሚ አገኘ ዩትሮሏየስ ለትንሽ ቀናት ያህል በቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ ከቆየ በቷሳ በድንገት ጠፋ። ንንሦ ለጋዳይዉጠይቀና ድም ዖሃባም ሳጳ ታሰድ አጋዲዕታፖ በማለት ያወጣው ዐዋጅም ከመንግሥት ሕጎች መዝገብ ተሰረዘበዘ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በዩትሮጺየስ እንዲያ መሆን ምክንያት ሁለት አስደናቂ ትምህርቶችን አስተማረ የመጀመሪያው ትምህርት ከላይ እንደ ተገለጠው ዩትሮሏየስ ከቤተ መንግሥት ተባሮ ሕይወቱን ለማዳን ወደ ቤተ ክርስቲያን በተሰደደ ማግስት በሰንበተ ክርስቲያን ርእሑድ ቀን ነው ሁለተኛው ደግሞ ዩትሮጺየስ የቤተ ክርስቲያንን ግቢ ትቶ ከጠፋ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው የመጀመሪያው ትምህርት እንደሚከተለው ተተርጉሞ ቅርቧል ሁለተኛው ትምህርት ከዚህ ከአንደኛው ትምህርት በዛ ያለ ሲሆን በዚህ መጽሐፍ አልተካተተም ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ትምህርት አንድ ጃንደረባ ፖትሪካንና ቆንስላ ሰለ ነበረው ዩትሮጺጴየስ ሁሉ ክንቱ የከንቱ ከንቱ ነው ይህን ሁል ጊዜ ማስታወስና ። ሰው ሕይወት ለቤተ ክርስቲያን መባዕ አድርጎ ይሰጠን ዘንድ ርህሩኅ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ የሆነውን ንጉሥ ሁላችንም አንድ ሆነን እንለምነው እንዲህ ብናደርግ ጉጉ ራሱ ልመናችንን ይቀበለናል ያመሰግነናልም እንዲያውም ከእርሱ ምስጋና በፊት ስለ መሐሪነታችንና ርህራቴያችን እግዚአብሔር አስቀድሞ ብዙ ዋጋ ይሰጠናል የምንለምነውንም ያደርግልናል እግዚአብሔር ጨካኙንና አረመኔውን አንደሚጠላና እንደማይቀበል ሁሉ መሐሪና አዛኝ የሆነውን ደግሞ ደስ ብሎት በፍቅር ይቀበለዋል አንዲህ ያለው ሰው ጻድቅ ከሆነ የበለጠ የክብር አክሊል ይዘጋጅለታል ኃጥእም ቢሆን ለወንድሙ በሚያሳየው ርህራጌና ሐዘኔታ ሽልማት ይህነው ዘንድ በደሉን ይተውለታል «መሥምዎሪፖሃ ፈዲይደሰም ምአረፖፇ ወደቋሥ ብሏልና ሆሴፈ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህንን ሲፈልግና ከኃጢአት ይቅርታ የማግኛው መንገድ መሆኑን ደግሞ ደጋግሞ ሲናገር ታገኘዋለህና በዚህም እግዚአብሔር እኛን በምሕረትና በይቅርታ አንዲመለክተን ስናደርግ ከኃጢአታችን ነፃ እንወጣለን በዚህ ቤተ ክርስቲያናችንን እናስጌጣለን እንዲሁም አዛኙ ንጉሣችን ቀድሞ እንዳልኩ ያመሰግነናል ሕዝቡ ሁሉ ድርጊታችንን ያደንቃል የዓለሙ ዳርቻ ሳይቀር የከተማችንን ሰብአዊነትና ደግነት ያደንቃል ይህን ድርጊት የሰማ ሁሉ ያመሰግነናልፎ እነዚህን መልካም ነገሮች እናገኝ ዘንድ ሁላችንም በጸሎትና በልመና በእግዚአብሔር ፊት እንውደቅ ምርኮኛውንና ስደተኛውን ከአደጋና ከቅጣት እናትርፈው እኛ ራሳችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነትና መሐሪነት የሚመጣውን ዘለዓለማዊ ሕይወት እናገኝ ዘንድ ኃይል ሥልጣንና ክብር ዛሬም ዘወትርም ሁል ጊዜም ለዘለዓለም ሰእርሱ ይሁን። ከቪኡቋከ ቪፎሯፐቋኪጅዬ ዮሀርኔከከጄ ርዕ ከሪ ክ ዐ ፎ ርክርመጠቪቬዌ ከ ዐየ ከ ከጳ ከፎ ከሃ ቨ እዐሸ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ከአሁን በፊት የታተሙ ፍኖተ ቅዱሳን ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ ሕይወቱና ትምህርቱ ከበረሃውያን ሕይወትና አንደበት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ሕይወቱና ትምህርቱ ወደፊት የሚታተም ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ ሕይወቱና ትምህርቱ አዲስ መጽሐፍ በገበያ ሳይ የታላቁ ቅዱስ ጳኩሚስ የተጋድሎ ሕይወቱና ሥርዓተ ገዳሙ።