Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቅዱስ ቁርባን.pdf


  • word cloud

ቅዱስ ቁርባን.pdf
  • Extraction Summary

ቅዱሰ ቁርባን ሲርቁ ይኸው ኑሮአችንም በዘርፈ ብዙ አውታረ አቅጣጫዎች ተገላብጦ ቁጭ አለ አሁን በቃ ግዴታ እኮ ነው። አሰገድዶ የሚይይዝህ አጥፊው ጠላት ነው። መደምደሚያ ቃሉ እንግዲህ ይሄ ነው። ያለ ሥጋወ ደሙ ክርሰትና የለም ጌታ ያለውማ እንደውም ሕይወት የለም ነው። በራሳችሁ ሕይወት አይኖራችሁም ነው ያለው በዮሐንሰ ወንጌል ላይ።

  • Cosine Similarity

ቅዱሰ ቁርባን ሕይወት ነው። የክርስቶስ በጎች የሚገቡበት የበረቱ በር ቅዱሰ ቁርባን ነው ቅዱሰ ቁርባን የትንሣኤ ማጽደቂያው ነው ያለ ሥጋና ደሙ ሕይወት ማግኘት አይቻልም። የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው እኔም በመጨረሻው ቀን አስነግዋለሁ ሥጋዩን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ ንሰሐ ያሰፈልጋል የቅዱሰ ቁርባን መሠረታዊ መሰፈርት ሰውነትንና ውሰጣዊ ሕይወትን ከኃጢአት ማንጻት ነው ምክንያቱም አዲሱ ወይን የሚሞላው በአዲሱ አቁማዳ ነው ቅዱሰ ቁርባን የሚወሰደው ከኃጢአት በታጠበ ሰውነት ነው። የሞትን ፍሬ በልተን ከእርሱ እንደተለየን የእርሱን ሥጋና ደም በልተን ወደርሱ ቀረብን በልተን የወጣን ሰንሆን በልተን እንመለሳለን የዮሐንስ ወንጌል ምዕ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ አባቶቻችሁ በምድረ በዳ መና በሉ ሞቱም ሰው ከእርሱ በልቶ እንዳይሞት ከሰማይ አሁን የወረደ እንጀራ ይህ ነው ከሰማይ የወረደ ሕያው እንጀራ እኔ ነኝ ሰው ከዚህ እንጀራ ቢበላ ለዘላለም ይኖራል እኔም ስለ ዓለም ሕይወት የምሰጠው እንጀራ ሥጋዩ ነው ቅዱሰ ቁርባን ምድር ላይ ሳለን ሰማያዊ የምንሆንበት ቁልፍ መሻገሪያ ነው። ወንጌለ ዮሐንሰ ን ተመልከቱ ሥጋዩን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ። ወደ አብ ነው የሚወስሰደው በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም በማለት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የመግቢያው በር ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን ገልጾልናል። ሰለዚህ በሰማይ ያለው አምላክ በምድርም ከኛ ጋር ይሆን ዘንድ ሕብሥተ ሥጋው ተቀድሶ ሥጋ መለኮት የወይኑ ጽዋ ተለውጦ ደመ መለኮት ሆኖ ለኛ ይዘጋጃል በመሆኑም በሰማይ በቅዱሳኑ የሚመለከው አባት በምድር እኛ ውስጥ ቅዱስሰነቱን ይዞ ያድር ዘንድ ሥርአተ ቁርባን የቅዳሴ ትልቁ አካል ሆኖ ዘወትር ሥጋና ደሙ ይዘጋጃል ዛሬ ክርሰትናችን ውሰጥ ቅዳሴ እንጂ መቀደሰ የለም። አሁን በዚህ ሁኔታ ተወራርሰው አብረው በሚወለዱ መናፍሰት የሚሆነው የትውልዳችን ክፍል በመናፍስት አገዛዝና ተጽዕኖ ኑርውን ከባላጋራ ጋር ይመራልመድሃኒታችን ኢየሱሰ ክርስቶሰ ወደ ዓለም የመጣው ይህንን የመናፍስት ውጤት የሆነውን የዘር ውድቀት ሊቨርልን ነበረ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያሰቀርልን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር ትንቢተ ኢሳይያሰ የትውልድ እርግማን የሚጠፋው ትውልድን በመቀደስ ውሰጥ በመሆኑ የአብርሃምን ትውልድ አሰቀርቶ ቀድሶ ወገናችን ከምትሆን ከእመቤታችን ድንግል ማርያም እግዚአብሔር አምላክ ተወለደ በመወለድ አሰጀምሮ ሲቀድሰን በድንግል ማርያም ላይ የመንፈስ ቅዱሰን ኃይል ይዞ መጣ መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ሰለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱሰ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል። የተባረከ ፍሬ በተከፈተ ሰማይ በኩል ሊመጣ የሚችል መቀደሰ ነው ይህ መንፈሳዊ ኃይል በዘለዓለም ሕይወት በኩል ተባርኮ የልዑል እግዚአብሔር አምላክ ሞጎስ ያለበት መንፈሳዊ ተሰፋ እንዲኖረው ለማድረግ ከሚያስችለን ዘዴ ዋነኛው ቅዱስ ቁርባን ነው የተባረከ ትውልድ ለማግኘት የክርሰቶስ ሥጋና ደም ያስፈልግነሃል አንድ ልጅ ከተጸነሰ በኋላ ደጋግሞ ደጋግሞ ቅዱስ ቁርባን መወሰድ አለበት ርኩስ ጠላት አብሮት እንዳይወለድ የዘር መንፈሰ እንዳይዘው። ዓይነጥላው አብርት እንዳይወለድ ኢየሱስ ክርሰቶሰ አብሮት እንዲወለድ መንፈሳዊ ጥበቃ እንዳይላላ የተባረከ ፍሬ ለማግኘት የክርስቶስ ሥጋና ደም የግድ ያስፈልጋል እዚህ ላይ አንድ ወቅት ላይ እንዲህ ነው ያለው የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ አባቶቻችሁ መና በልተው እንደሞቱ አይነት አይደለም። አሁን ሕይወት አለን ወይ። ዛሬ በሕይወታችን በአብዛኛው በክርሰቶስ ሥጋና ደም ተሰነካክለን ሕይወት አልባ ሆነን ሰለምንኖር የተባረከ የትውልድ ፍሬ እጥረት ገጥሞናል ሰለዚህ ለተባረከ ትውልድ ፍሬ የሚያስፈልገን የክርስቶስ ሥጋና ደም ነው። የተባረከ ትውልድ ለማግኘት በቃ የግድ ነው የክርስቶስ ሥጋና ደም ያስሰፈልጋል ከጽንስ ጀምሮ እናት ሆን ብላ የተባረከ ልጅ እንዲሆንላት እየጸለየች ከውስጥ ክርሰቶሰን እየተቀበለች ከውጭ በጸሎቱ በቅብዓ ቅዱሱ በእምነቱ በቤተ እግዚአብሔር አምልኮቱ እየዳበሰች ሰትቀይ እንዲህ ከሆነ ከውሰጥም ከውጪም ኃይል ያለው ልጅ ይወለዳል ይሄ ኃይሉ እግዚአብሔር ይሆናል። እግዚአብሔር አምላክ ሰው ሆኖ ወደ ምድር ሲመጣ ያሰማን አንደኛው የኑሮ መርህ ኤፍታህ የሚለው ድንቅ የቸርነቱን ቃል ነው። የአንድነቱ ማሰሪያ አሪቡኑ ቅዱስ ሥጋና ደሙ የታለ በሕይወታችን ውሰጥ። የዮሐንሰ ወንጌል ን የሚለው ሥጋዩን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ። ሥጋዩን የሚበላ ደሜን የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው አለ የዘላለም ጌታ። አምላክ ሰው በመሆኑ ሚሰጢር ውሰጥ ሰው በመሆኑ ጥበብ ውሰጥ ለኛ ያለው ፋንታ ምንድነው። ነው ያለን ጌታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ ቅዱስ ቁርባን የሚወሰደው ሰማያዊ መልሰ እንዲኖር አገር አከባቢ ጎረቤት በሁሉም መንገድ ጥያቄ ውስጥ ሲገባ ጭንቅ ወይም ጦርነት አሊያም አልጠራ ብሉ በደበዘዘ ጉዳይ መካከል ላይ አሰፈሪ ነው በምንለው ነገር ላይ ቅዱስ ቁርባን እንወስዳለን። የሕይወትን ትርጉም ያጣ ሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ከባሕሪው ውሰጥ ያልተገኘለት ሰው መንፈሳዊ ኃይል ከጊዜና ዘመኑ የተለየበት ያ ሰው ሕይወት የለውም በቃ። ኑሮአችን ደግሞ ከነክፋቱ በዛው የነፍሰ ሕይወት ባጣበት የርኃርቴና የፍቅር ኃይል እንደተለየው ሲተነፍስ ደሞ ይባሱን መርዛማውን አስገብቶ መርዛማውን ያስወጣል እንደዚህ በሚሆንበት ግዜ አንዱ ለሌላኛው መርዝነቱን እያስተላለፈ ሕይወት የሚሆንን ቃል ሕይወት የሚሆን ደግነት ሕይወት የሚሆን በረከት ከዘመኑና ከትውልዱ ውሰጥ ጠፍቶ የሞት ሸታዎች የሚሰራጩበት ሕይወት አልባ ጊዜ የኛም ጊዜ ይሆናል ሰለዚህ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው እውነት እውነት እላችኋለሁ የሰውን ልጅ ሥጋ ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም። የዮሐንሰ ወንጌል በመጽሐፍ ቅዱስ ውሰጥ ከተጻፉ ታላላቅ የእምነት ኃይሎችን ከሚገልጹ ቃላት መካከል አንደኛው ወደ ርሜ ሰዎች ላይ ያለው እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል። እግዚአብሔር ከኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል ነው የሚለው። አልፈራም ሲል ሰማያዊ ጋቫነትንንና የእግዚአብሔርን ክንድ መመሸጉን የሚመሰክር ቋንቋ ነው አልፈራም ነው በቃ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም ለሚለው ቃል አንፃራዊ በተቃራኒው ሊገኝ የሚችለው ቃል አንተ ከአኔ ጋር የለህምና ክፉው ያስፈራኛል የሚለው ይሆናል ዛሬ በኛ ትውልድና ዘመን ውሰጥ እግዚአብሔር ከኛ ጋር አልኖር ሲል የፍቅሩና የሞገሱ ኃይል በሕይወታችን ውሰጥ ሰፍራ ሲያጣ በመለኮታዊ ባሕሪያቶቹ ሰብአዊ ባሕሪያቶቻችንን እንዲያንጽና እንዲያፀና የሚፈቅድ የሕሊና ፈቃድ አሳልፈን ለመሰጠት እንቢ ሰንል ፍርሃት ተከተለን። አሁን እንዴት ነው ታዲያ እግዚአብሔር ከኛ ጋር የሚሆነው። የሚለውን አሰፈላጊና ቀዳሚ ጥያቄ ሰንመልሰ እግዚአብሔር ከኛ ጋር ከሆነ የምንለው በቅዱስ ልጁ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደም በኩል ነው አማኑኤል በሚል ኃያለ ሰሙ ከራሱ ጋር አንድ ያደረገን ጌታ በሕይወታችን በባሕሪያችን በጊዜያችንና በዕድላችን ውስጥ እንዲገባ ቦታ የምንሰጠው በቅዱሰ ቁርባን የመቀደሰን ቦታ ስንሰጠው ነው። አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ በሚለው የፍቅር ትሰሰር ውስጥ እግዚአብሔር በባሕሪይ አምላክነቱ ሳለ ከሥጋችን ሥጋ ከነፍሳችን ነፍሰ ነሰቶ ሰው በመሆን ከአምላክነቱ ባሕሪይ ሊያካፍለን ሥጋችንን ከሥጋው ደማችንን ከደሙ ያዋሓደው በቅዱስ ቁርባን በኩል ነው ሰለዚህ ኢየሱሰ ክርሰቶስ ወደ ሕይወታችን ሲገባ ጊዜ የቤተ መቅደሰነትን ኃይል ከውሰጥ በኩል በሚኖር የመንፈሰ ቅዱስ ጸጋ የምንካፈል ይሆናል ያለ ክርሰቶስ ሥጋና ደም ክርስቲያን ነን። ክርስቲያን ከሆንን ሰማያዊ ሥጋና ደሙ በኛ ምድራዊ ሕይወት ውስጥ መቼ ተገኘ። በቃ አንድ ሥጋ ነን ነው ያለው። ይሄንን ቃል በአንክሮ አሰምሩበት ያለ ሥጋና ደሙ ክርሰትና የለም ምክንያቱም ሥጋና ደሙ የለንም ማለት በቀጥታ ክርስቶስ የለንም ማለት ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact