Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ጋንተከፎ ገር ዕኮዐ ቅዱሳን መሳእክት ቅዱስ ማስት በቁሙ የተቀደሰ ክቡር ምስጉን ልዩ ምርጥ ንጹህ ጽሩይማለት ነው ቅዱሳን የሚለው ቃል ደግሞ የቅዱስ ዘር ሲሆን የእግዚአብሔር ገንዘብ የሆኑ ሁሉ የሚጠሩበት ስም ነው ። የተቀ ደሉ ረልእክተኞች የተመሰገኑ ልእክተኞች ንጹህ ምርጥ መልእክ ተኞች ማለት ነው ።ጽሐፍ ቅዱስ የራቀ ኢክርስቲያናዊ ትምህርት ነው ። ስለ ፈጣሪነቱም ሲገልጽ «ዳግመኛም እንዲህ አለ አቤቱ አንተ አስቀድሞ ምድርን ፈጠርክ ሰማያትም የእጆችሀ ሥራ ናቸው» በማለት «እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ፈጠረ» ከሚለው ጋር ኣቆ ራኝቶ ነገራቸው «እነሱ ያልፋሉ አንተ ግን መቼም መቼ አንተ ነህ ከእግዚአብሔርነቱ ተለ ውጦ እንደማያወቅ ሲናገር ነው ዘመንህም የማይፈጸም ነው ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ።
ጮቶከርንጋኋሟከዕቶከ ዕርር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓች ኽፅ ጀርከዐሠኬ ክ ፀከበ ርክክቬርከ ጀልቬክ ርንዮቧ ህህኒሆኒዉተከርንንከቪ ከርፐ ትዱስ ዳዊትም «መላእክት ሁሉ አመስግኑት ጸሐይና ጨረቃ ከዋ ክብት ብርሃን ሁሉ አመስግኑት እርሱ ብሎአልና ሁኑም እርሱም አዝዞአልና ተፈጠሩም » መዝ ጣቿ ብሎ መላእክት በመጀ መሪያው ቀን በዕለተ እሑድ መፈጠራቸውን ገልጺአል ። በዚህ ቦታ «የእግዚአብሔር ልጆች የጳፅውን ሴቶች ልጆች አገቡ» ማለቱ መላእክት የሰውን ሴት ልጆች አገቡ በፍትወት ረከሱ ማለት አይደለም ። በእርግጥም መላእክት በመጽ ኢዮብ ላይ እንደተጠቀ ሰው «የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉ ። ግን የእግዚአብሔር ልጆች የሚለው አነጋገር ሁል ጊዜ ለረቂቃን መላእክት ብቻ የሚነገር አይ ደልም። በዘፍ ላእክት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት ረቂ ቃን መላእክት ሳይሆኑ ሰዎች ናቸው ። ዮሐንስ ራዕይ ። ቢዚህ ቦታ «የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች አገቡ» ማለቱ መላእክት የሰውን ሴት ልጆች አገቡ በፍትወት ረከሱ ማለት አይደለም ። በእርግጥም መላእክት በመጽ ኢዮብ ላይ እንደተጠቀቅ ስው «የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉ ። ግን የእግዚአብሔር ልጆች የሚለው አነጋገር ሁል ጊዜ ስረቂቃን መላእክት ብቻ የሚነገር አይ ደለም ። በዘፍ ፄ ቻሥላእክት የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት ረቂ ቃን መላእክት ሳይሆኑ ሰዎች ናቸው ። መዝሙር ወ «የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰኦዩራል ያድናቸውማል» ኣሰ ቪክ በክየ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፐከፅ ብአርጾኽ ከ ከክ ርክክፐርክ ከ ህህህሃህሃተከርንከከርቪፒከይርንን ከዚህ እንደምንረዳው መላእክት በሚያከብራቸው በሚወዳቸው በአማላጅነታቸው በሚተማመን ሰው ጉባኤ ሙካከል ቢመገኘት ከማ ንኛቸውም ሥጥፎ ነገር ያድኑ አቸውማል። መላእክት ስለ ሰው ልጆች መጸለይ ማማለድ እንደሚችሉ ነብየ እግዚአብሔር ዘካርያስ ገልጾአል «የእግዚአብሔር መልአክ መልሶ እቤቱ የሠራዊቱ ጌታ ሆይ እነዚህን ሰባ ዓመት የተቆጣ ፃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ክተሞች የማትምራቸው እስከመቼ ዝለባሎ። ነገር ግን ከእስራኤል ዘንድ ሃይማኖት ምግባር አላገኘባቸወ ም ጋቤ ሐዲስ ቅዱስ ገብርኤልን ምግባር ሃይማኖት ባገኘባቸው ብዬ ስጦ ላለስ እነሆ ሦስት አመቴ ታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኢየሩሳሌም ዞሮ ያስተማረው ሦስት ዛሆ ተከየክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፓፕከዩ ከኦ ርፒከ ር። በዚያች ቅጽበት መንፈስ ቅዱስ ተለይቶት ነበር የሚሉ ከሆነ ማስረጃ መጥቀስ አስባቸው ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ ከሐዋርያት የተለየበት ወቅት በመጽሐፍ ቅዱስ አልትጠቀሰም በጸርሐ ጽዮን ነሆህሰጽተከከከ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ከ ብከ ርፒከ ርከ ር ክክኳርክ ሺከ ክበ ቧ ህሃህሃኣሃ ፎከርንን በር ተከርሀርን ርንፐር ፍጸጻሜ ከናንተ ጋር ነኝ» ማቴ ብሎ ተናገረ እንጂ እለያችኋ ለሁ አላለም ። ዕብ ብሎ ጌታችን ከመላእክት የተለየ መሆኑን ካስረዳ በኋላ ስለ ጌታችን ሲናገር ደግሞ «ዳግመኛ በኩርን ወደ ዓለም በሰደደው ጊዜ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉ ይሰግዱለታል» ብሎ መላእክት ሁሉ የሚሰግዱለት የሚንበረከኩለት እንደሆነ ገልጾአል ። ነለነለባሆይቪከርልዕፒከዕኢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ከ ከ ኽ ፕዩዝቨጳልከ ክህዮርከክ ቪ ሺቪ ህዛህይየከዕክየከዉዕኢ ደግሞም ጳወሎስ የክርስቶስንና የሚካኤልን አንድ አለመሆን ሲያስረዳን «ጌታችን ከሰማይ ይወርዳል በሊቀ መላእክት ቃል በእግዚ አብሔር ለከት ድምጽም ያዝዛል» ኛ ተሰሎንቁቂ ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ። መላእክት አያገቡም አይጋቡም ማቴ ።