Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተፍዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂከሬ ፎርክጩሌካክ ርዜፔካዕዐፍ ሂሂልከ ርከህዚዕከ ልሮከ ልበየ ትቪባፎዉ ኒሊሳሆህትከር ክርዚ ሦስተኛው ትርጉም ቅዱስ ሥጋሀን ክቡር ደምህን ለመብላትና ለመጠጣት በፊትህ የቆምነው እንደይቅርታህ እንደቸርነ ትህ ነው እንጂ እንደ በደላችንና እንደ ኃጢአታችን ብሆን ባልተገባን ነበር እያልን የአምላክ ቸርቱንና ምሕረቱን በማሰብ ኃጢአታችንን በማመን ወደ እርሱ ለመቅረብ የምንጸልየው ጸሎት ነው ፈ እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ ብሎ በዜማ ሲያሰማ በአንድነት ሆነን ተሰጥዖውን በመቀበል ካህኑን በመከተል ከፈጣሪያችን ፍጹም ቸርነቱንና ምሕረቱን መለመንና መጠየቅ ይገባል አዘጋጁ መጋቤብሉይ ያሬድ ካሣ ዘደብረ ሊባኖስ መካነ ስባረ አጽሙ ለተክለሃይማኖት ጻድቅ ዘኢትዮጵያ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የመዳጳሕፍት ትርጓሜ መምህር ኣሊጣለጧ ፒ ቲክ ር ር።
በዚህ የሥርዓተ ቅዳሴ ክፍለ ጊዜ ውስጥ ከቅዱስ ወንጌል የቅዱሳን የነቢያት ትንቢትና የሐዋርያት መልእክታት እንዲሁም የከበረ የጌታ ትዱስ ወንጌል ይነበባል የተረጎማል ሦስተኛ ክፍል ኅብስቱ ወደ ሥጋ አምላክ ወይኑ ወደ ደመ መለኮት የሚሜለወጥበት የጺሎትና የምስጋና ክፍለጊዜ ነው በተለይም በዚህ የጸሎት ክፍለ ጊዜ ከምስጋና ሁሉ የተመረጠ ልዩ ምስጋና ኀበነ ንህበር በዘዚአከ መንፈስ ቅዱስ የባህርይ ሕይወትህ መንፈስ ቅዱስን ሰደህ ይህን ሕብስት ይህን ወይን ለውጠሀ ነፍስ የተለየው መለኮት የተዋሐደው ትኩስ ሥጋህን ትኩስ ደምህን አድርገህ ከአንተ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ አንድ ነ ኣለባለሰለቲከርርክር ር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተፍሕዶ ቤተ ክርስቲያንፕ ሃይማኖትና ሥርዓት ፒ። ማቴ ቁ በዛሬዋም ቅድስት ቤተክርስቲያን ለጸሎተ ቅዳሴ የእምንሰበስበው ከዚሁ ተነሥተን ስለሆነ በጸሎተ ቁርባኑ እናመሰግነዋለን ቅዱስ ሥጋህንና ክቡር ደምህን ለመብላትና ለመጠጣት በቸርነትህ ስላበቃኽን ብለንም እናከብረዋለን እናገነዋለን ስለዚህም ነው ለሥጋወደመሙ የበቁና የተዘጋጁ ቅዱስ ቁርባኑን በሚቀ ሰልት ለዓት እስመ ኃያል ኣንተ እኩት ወስቡህ ወለከ ስብሐት ለዓለመ ዓለም ቅዱስ ሥጋህንና ክበር ደምህን ቆርሰህ ገምስህ የዘለዓለም ሕይወትን እናገኝ ቪንድ እንኩ ብሉ ጠጡ ብለህ በለጋስነት የስጠኸን አንተ ኃያል ነህና ገናና ነህና ክቡር መባል ምስጉን መባል ይገባፃዛል እያልን የምንበምረው ይህም ዝማሬ ያንጊዜ ሐዋርያት ቅዱስ ቁርባኑን ከተቀበሉ በኋላ እንደ መሩት ያለ ዝማሬ ነው የሥርዓቱ ዋና ዓላማ የመሥዋፅተ ኦሪት ምግብና መፈጸሙን መጠናቀቁን በምትኩ የሐዲስ ኪዳን የዘለዓለም ሥርዓት የወንጌል መሥዋዕት የሆነውን ከእመቤታችን የነሣውን ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ቆርሶና ገምሶ በቸርነቱና በለጋስነቱ ለሚያምነብት እና እንዲሁም የዘለዓለምን ሕይወትን ለሜናፍቁ ሁሉ እንካችሁ ብሉ ጠጡ ብሎ ከመ ስጠት ጋር ለአበው ሐዋርያት ለተከታዮቻቸው ሥርዓቱን ለማስ ተማርና ለመፈጸም ነው ቆሮ ቁ እንዲህ ብሎ ው ከዚህ እንጀራ ቢበላ ለዘለዓለም ይኖራል ሥጋዬንም የሚበሳ ደሜንም የሚጠጣ የዘለዓለም ሕይወት አለው ዮሐ ቁ ክብር ምስጋና ይግባውና የዘሰዓለም ሕይ ወት የሚገኝበትን የጸሎተ ጐርባን ሥርዓት ለመሳተፍ ቅዳሴ ለማስቀደስ ወደ ቤተክርስቲያን በሄድን ጊዜ ከደቀመዛሙርቱ እንደ አንዱ ደቀ መዝሙር እንደ አንዱ ሐዋርያ ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደመረጠንና እንደጠራን ሳንዘነጋ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባህ ታውቅ ዝንድ አጽፍልዛለሁ ኛ ጢሞ ቁቁ ብሎ ሐዋርያው ሰልጁ ጢሞቶዎስ እንደመከረው እኛ ም እንደሚከተለው የሥርዓተ ቅዳሴውን ሥርዓት አውቀን በቤተ እግዚአብሔር እንዴት መኖር እንዳለብን እንማማራለን ያለ ሥር ዓት የሚፄዱትን ገስዷቸው ብሎናልና ኛ ተስሎ ቁ ጊሇህሆህሆ«ፈመዬ ሰርፒከፎ የኢትዮጵያ ኮርቶዶክስ ተኛሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ከ ሮርክክጂቪልበ ርክጄከዕፀርኤ ኒኮዝዕ ርከክህቪርክ ቪከ ልበየ ር ኣሎኣሉላለፎመቶከበርቲር ምፅራፍ ሁለት ለማስቀደስ ከመሄድ አስቀድሞ የሚደረግ ዝግጅት ብርሃነ ዓለም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሉስ ሁሉም ነገር በአ ባቤ በሥርዓቴ ይዑንነ ኛ ቆሮ ብሎ እንደመከረን ሥርዓ ትን መማ ርና በሥርዓት መመራት ተገቢ ነውወ ስለሆነም ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን በተለይ በዕለተ ሰንበት በዓበይት በአላት በቅዱሳን ክብረ በዓላት እና በዘመነ ጸም ራቃ ቅዳሴ ለማስቀደስ ራሩ ቁርባን ለመቁረብ ከሎተ ቅዳሴው በረከትን ለማግኘት ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን ስንመጣ ሀ የሕሊና ዝግጅት ማድረግ ወጩደ እግዚአብሔር ፊት ስንቀርብ በጎ ሕሊና እንዲኖረን ያስፈልጋል። ማቴ ሺሽ ክንብንብን ስለሟውረድ ካህናትም ቢሆኑ በጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ ጥምጥማቸውን ማውለቅ ቀጸላቸውን ማውረድ ይገባል ወንጌል ሲነበብ ኪዳን ሲደርስ አክሊላቸውን ማውረድ ቢያቅታቸውም ወንጌል ሲነበብ ይህን መፈጸም አለ ወንጌል ሲነበብ ማድረግ ባይቻልም በሚሳለ ሙበት ጊዜ ራስን መግለጥ ግዴታ ነው ቅዱሳን መላእክት በመን በሩ ፊት አክሊላቸውን አውርደው በሚያመሰግትት አምሳል ቀሳ ውስትም ወደመቅደስ ሲገቡ ጥምጥማቸውን ያወርዳሉ ወንዶች ግን በቅድስት ቤተክርስቲያን ተከናንበው እንዲጸልዩ ፈጽሞ አልተፈቀ ደም በአንጻሩ እናቶችና እኅቶቻችን ግን ተከናንበው እንዲጸልዩ ታዘዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተኛፍሕዶ ቤተ ክርስቲያንፕ ሃይማናትና ሥርዓት ፒቭዝይ ርከርዌጩሌ ክርከዐዕፍ ርኒልከርቨር ርከርዉርክ ርከ ከዘ ርኖበርዉ ቴሎ ቶከክፈ ቀ መደማመጥ በጸሎተ ቅዳሴው ላይ መደማመጥ መልካም ነው ነገር ግን አልፎ አልፎ በጸሎተ ርባን ሥርዓት ላይ አለመደማመጥና መቸኮል እንዲሁም ከልክ ያለፈ ዝግታ ይከሠታል ይህ ሁሉ አግባብነት ያለው አይደለም ወይወርድ ከመጠል ነቢብየ ወክመ ዝናም ውስተ ገራህት ዘጸ ቁ አውሎ ነፋስና የመብረቅ ንውጽውጽታ እንዳልተቀላቀለ በት የምሕረት ዝናብ ዝግ ብሎ ወርዶ ከመስክ እንዲስማማ በዝግታና በመደማመጥ ቢሆን ያማረ የተወደደ ነው በቤተክርስ ቲያን ለማስቀ ደስ የሚሰባሰቡ ምእመናን ሁሉ የእግዚአብሔርን ነገር የወንጌልን ትምህርት የሚኗለየውንም ጸሎት ከመስማት ጋር በጸጥታ ቆሞ ተሰጥዎን ከመቀበል በቀር መነጋገር መሳቅ አግባብ አለ መሆኑን ማሰብ በተቻለ መጠን ከመስሉ መታየት መራቅ ያስፈልጋል። መንአን በስ አዘጋጁ መጋቤብሉይ ያሬድ ካሣ ዘደብረ ሊባኖስ መካነ ስባረ አጽሙ ለተክለሃይማኖት ጻድቅ ዘኢትዮጵያ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል የመጻሕፍት ትርጓሜ መምህር ኣለህ «ፒ ቲከር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂሬ ረሠዌጩልበ ዜጄከዐዕ ይዌቬከ ሂከርቬርክ ሯከ ልከ ርኖዜፎዉ ቴሆኒዛህ ከርፒክ ምፅራፍ አራት ሀ ሥርዓተ ቅዳሴው ሲጀመር ሥርዓተ ቅዳሴው ላ መን ብከፊል ቀቸ ብሎ መቆም በፍጹም ትሕትና እግቪአብሔርን መፍራት ሁሉም እያንዳንዱ በሚገባው በየማዕረጉ በቤክርስቲያን ውስጥ በጸጥታና በፍጹም ፍርሃት በንቃት ሆኖ በንጹሕ ልቡና ቸርነቱን እያስበ እግርን ሳያፋትሉ እና ሳያነባብሩ ቀጥ ብሎ መቆም አለበት ምክንያቱም በሁለት እግሮች ቀጥ ብሎ መቆም ጸሎተ ቅዳሴውን በአግባቡ ልንከታተለው ይረዳናል ፍመን አን ፋ ይህንንም በጸሎተ ቅዳሴው ላይ የምንፈጽም ከሆነ ለጸሉተ ቱርባኑ ያለንን ልዩ ክብር ከመግለጽ ጋር እንደ ቅዱስ አባ ሕርያቆስ በእግዚአብሔር ፊት በፍቅር በትሕትና ሆኖ መቆም እንዳለብን ተገንዝበናል ማለት ነውወእቀፃውምም በትህትና ወበፍቅር ቅድመ ዝንቱ ምስጥር ቅማር ቫሬ በዚህ ሥጋ ወደሙ ፊት በፍቅር በትህትና እቆማለሀ ብሉ በጻሉተ ጐርባን ሰዓት በፍቅር በትሕትና ሆኖ መቆምን ያስተምረናል። ርንር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያንነ ሃይማኖትና ሥርዓት ርከሴ ርረተክቼጓጴከ ክዜፒከዕ ሂፎሂቁከነ ርዚቪርዕክ ከ ልሰ ር ንቬበ ፎጩ ኒህዲ ላ ቲክ ር የቅዳሴ መግቢያ ደወል የቅዳሴ መግቢያ ደወል የሚያሰገነዝበን የቅዳሴ ደጠል የደዐል ቃጭል ድምጽ ቀዳስያነ ቅዳሴ ሲገቡ ዲያቆኑ በቤተልሔም ቁዓበስዞንና ወይኑን ለመሥዋዕት ከአከዘጋጀ በኋላ ንዓዲቁ ዲያቆን ኀበስቱጎ በመሶበወርቅ በራሱ ላይ ተሸክሞ ወይኑን ሠራዒው ዲያቆን በጽዋዕ ይዞ ቃጭል እያንቃጨለ ንፍቁ ቋስ መስቀልና ማዕጠንት ይዞ እያጠነ በኋላ በኋላው ሆኖ ከቤተልፄም ወፍቤተመቅደስ ይገባሉ በቪህ ጊዜ የሚያቃጭለው ቃጭል እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር መስዋዕት በግ እያለ ያስማው የዮሐንስ ስብከት ነው ዮሒ ቁፋዉ ሥርዓተ ቅዳሴ ይህ የቃጭል ድምጽ አስከ ሚሰማበት ጊዜ ድረስ ሌላ ነገር ወሬ ከማሰብና ከመናገር ይልቅ የንስሐውን ጸሎት ማሰላሰል እንደሚገባን አንዘን ዖህህህህሃወቲከፒከርኗ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተኖሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ጄይ ፎርከጩጩልበ ክከዕሀዕ ርህዝክዕ ርክርቪርክ ርከ ልእከርዮርጋዜሪፎጁ እህኒላዢ«ወቲከርቲኬር ክፍል ሁለት ምዕራፍ አንድ ሀ ከምስጋና ሁሉ የከበረ ምስጋና አሕዱ እንደሚታወቀው በውስጥም በውጭም ያለው ሁሉ በአንድነት የሚሳተፍበት ከምስጋና ሁሉ የሚበልጥ የምስጋና ቁንጮ የመጀመ ሪያ የሆነው ምስጋና ነው። ማለት ነው ቕ አሐዱ ወልድ ቅዱስ ማለት በስም በአካል በግብር ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ልዩ የሚሆን ነገር ግን በባሕርይ በህልውና በሥልጣን በአገገዌዝቭ አንድ የሚሆን ወልድ ተወላዲ ነው ማለት ነው ሩሩ አሐዱ ውእቱ መን ቅዱስ ማለት በስም በአካል በግብር ከአብ ከወልድ ጋር ልዩ የሚሆን ነገር ግን በባሕርይ በህልውና በሥልጠን በአገዛዝ አንድ የሚሆን መንፈስ ቅዱስ ሰራጺ ነው ማለት ነልኩ የሕዝባውያኑ የምስጋና መልስ ትርጉም ሕዝባውያኑም አሰቀዳሸ በአማን አብ ቅዱስ በአማን ወልድ ቅዳስ በአማን ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብለው የካህኑን የምስጋና ቃል ተቀብለው ተሰ ጥዎን መመለስ ተገዢ ነውና እንዲህ ብለው ያመሰግናሉ ህሆኒህዝሆ«መቶክክርቲከ ፐር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂፒቭሬይ ርሯተክቪጩሌስ ርክዕሀርኦ «ቄክክር ርክክክ ፎከ ልበርየርጋቬርፎዉ ኒህህሆህሆ«ቲከርቲክር የቃሉም ትርጉም ንጹሕ ክቡር ጽኑ ልዩ የሚሆን አብ በእውነት ወላዲ ጎው ንጹሕ ክቡር ጽኑ ልዩ የሚሆን ወልድ በእውነት ተወላዲ ነው ንጹሕ ክቡር ጽኑ ልዩ የሚሆን መንፈስ ቅዱስ በእውነት ሰራጺ ነው ማለት ነው በዚህም ምስጋናችን ነቢዩ ሕዝቅኤል አና ልዑለ ታል ኢሳይ ያስ ያዩዋቸው ዙፋኑን ከበው መንበሩን ተሸክመው ቆመው ባለ ማቋረጥ ትዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ በአንድነቱ በሦስትነቱ የሚያመሰግኑትን ሉራፌል ኪሩቤል ስለምንመስል ምስጋናቸን ከም ስጋናቸው ዕጣናችን ከዕጣናቸው ከሥላሴ መንበር ይደርስልናል። ቲ ቲክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂ ክሬ መረተጩጩሌክ ጫጄክርፀሯ ጠ«ልከ ር አቪዢቪርክ ርከ ልከርዮፒ ጋርዉ ላለሆህህቶከየኬርር ስግዳ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ዐፍርፃት ሆናችሁ ሰአግቢአብሔር ስገዱነ ሦስተኛው አዋጅ ይህ ነው ልበ አምላክ ዳዊት ስግዳ ለእግዚአብሔር በአጸደ መቅደሰ በቅድስናው ስፍራ ለአግዚአብሔር ስገዱ መዝ ቁ ብሎ እንደቨሸመረው ዲያቆኑም ስግዱ ለእግ ዚአብሔር በፍርሃት አግቪአብሔርን በመፍራት እግዚአብሔርን በማ ምለክ ለአግዚአብሔር ስገዱ ብሉ በዜማ አዋጁን ሲያሰማን መስገድ ይገባል ነገር ግን አቤቱ በፊትህ እንስግዳለን ካልን በኋላ በመቀመጥ የሰገድን መስለን እረፍትን የምንሻ ካለን አግባብ አለመሆኑን መገን ዝብ አለብን ምክንያቱም በፈጣሪያችን ፊት ምን ብለን ቃል እንደ ገባን አናስተውል ቅድሜከ እግዚኦ ንሰግድ ወንሴብሐኩ አቤቱ በፊትህ እየሰገድን እናመሰግንሃለን እንገዛልሃለን በማለት በእግዚአብሔር ይት ቃል ከመግባት ጋር ተሰጥዎውን እንመልሳለን ሐዋርያውም ከመ ለስሙ ኢየሱስ ክርስቶስ ይስግድ ኩሉ ብርክ በሰማይና በምድር ከምድር በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ ፊል ቁ ብሏልና አንደዚሁም ቄሱ ዲያቆኑ ተግሳጹን ምፅ ዳኑን ሲያነቡ ሕዝቡ ወድቀው ምዕዳኑን ይሰሙ ዘንድ ይገባል። ትፅዛዙ የሚያመለክተን ጉልበታችንን ከመሬት አስጠግ ተን ግጋባራችንን መሬት አስነክተን እንድንሰግድ እንጂ እንድን ቀመጥ ወይም የደከማችሁ እረፍት አድርጉ ማለት አይደለም ቀ ነገር ግን በደዌ በእርጅና ምክንያት ከሆነ ሰውነትዎ እንደ ተገዛልዎ መጠን ይስገዱ በቅዳሴ ጊዜ ስንት ጊዜ እንሰግዳለንገ በጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ ልንሰግድ የሚገቡን ስግደቶች አራት ናቸው ከእነዚህም ውስጥ ዲያቆኑ ስግዱ ለእግዚአብሔር በፍርሐት የሚል አዋጅ የሚያስተላልፍባቸው ሁስት ብቻ ናቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂፒሕሬ መረተሠጩፅክ ካጄካዕፀዕ ጩልከ ር ክርቪዕክ ፎከ ልከርዮፒ ታፎ ላህያ ህያ «ሺ ክ ከፒክር ር የምንሰግድባቸው ግዜያቶች በሥርዓተ ቅዳሴው ማለት በመጀመሪያ ቅዳሴ ካህኑ ጸሎተ ንሰሐ ሲጸልይልን በሁለተኛ ቅዳሴ ዲያቆኑ ፊቱን ወደ ምዕራብ መልሶ ስግዱ ለልግዚኣ ብፌር በፍርሐት ብሎ ሲያዘን በሦስተኛ ቅዳሴ በሁለተኛ ጸሉተ ንሰሐ ዲያቆኑ የቆማችሁ ሰዎች ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ ስገዱ ብሉ ሲያዘን ነው። ብዙ ጊዜ በዚህ ስዓት የምንሰግደው ያለአግባብ ነውና መታረም ይገባዋል በመጨረሻ ለስንብት ዲያቆኑ አድንኑ አርእስቲክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አ ነ በእደ ገብሩ ካህን ከመይባርክሙ በአገልጋዩ በባለሟሉ በካህኑ እጅ ትባረኩ ዘንድ ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጐብሎ ሲያዝ ነው አ ህሆኒህህኒሣ መቲእጋጋኋክጊርንቲከ ርጋርርንንር ርጋፐር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ትፍሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማናትና ሥርዓት ሂሬ ፎሮአል ክፒከዕፀ መጩልከነር ርተርሂጪርከ ርከ ልከተፒ ታፎዉ የመጨረሻው ስግደት በጸሎተ ቅዳሴውም ይሁን በማንኛውም ጊዜ የጸሎታችን ፍጻሜ ሰግደን እጅ ነሥተን አቡነ ዘበሰማያት ደግመን ለፅለቱ ያለንን የጸሎት ሥርዓት እናጠናቅቃሰን ፍትመጌ አን በቅዳሴ ጊዜ ሥር ወንጌል በጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ በፍርሃት በጸጥታ መደማመጥ ሆኖ ተሰጥዎውን እየተቀበሉ ማስቀደስ ይገባል። ነገር ግን ይህ ሰዓት ብዙ መቆም ይህ ደካማ ሰውነታችን እረፍት የሚሻበት ሰዓት ስለሆነ ከድካማችን አንጻር አቤቱ በፊትህ እንሰግዳለን ሰግደን እንገዛልሃለን ብለን ለእግዚአብሔር በእግዚአብሔር ፊት ቃል ከገባን በኋላ የሰገድን መስለን ማንቀላፋት ለመቀመጥ ምቹ ሥፍራ መፈለግ ሩ ድጋፍና ጥግ ፈልጎ በማረፍ እስካሁን የቆምኩት ይበቃኛል አሁን እንኳ አረፍ ብዬ ላስቀድስ ብለን በዚያው እንቅልና ይዞን ይሄድና ተቀስቅሰን ወደ ቤት ለመሄድ የምንነሳ ስለማንታጣ ሰዓቱ ብርቱ ደካማ ሳይል ሁሉን የሚፈትንና ለድካማችን ሁሉ በረከትን የምናገኝበት ጊዜ ስለሆነ ነቅተን ተግተን ጸሉቱን ብንከታተል መልካም ነው በተጨማሪም ስንፍናን አርቀን በዚህ በንስሐው ጸሎት ንባብ ጊዜ ካህኑ እንዲህ እያለ የሚጸልይልንን ጸሎት እንሰማ ቨንድ ይገባል የከህኑም ጸሎት አቤቱ አንተን ብንበድል በማወቅም ቢሆን ባለማወቅ በተ ንኮልም ቢሆን በሽንገላ ሺሆኗብልቡና ክፋትም ቢሆን በዕውቀት ማነስም ቢሆን የሰውን ድካሙን አንተ ታውቀዋለህ ቸር ሰው ወዳጅ ሆይ የፍጥረት ሁሉ ጌታ አቤቱ ለኃጢአታችን ስርየትን ስጠን ባርከን አክብረን አንጻን የተፈታንም ነፃም አድርገን ሕዝቡን ሁሉ ፍታቸው አንዲህ እያለ ነው የሚለምነው ካህኑም በተሰጠው ከሌዋውያን ካህናት ከምድራውያን ነገሥታት በተለየ ምድራዊና ሰማያዊ ሥልጣን እግዚአብሔር ደፍታችሁ ብሎ ምሕ ረትን ሲያትናጽፈን መተኛት ወይም እረፍት መሻት አያስፈልግም የእግዚአብሔርን ፀጋና መንግስተ ሰማያ ትን በብዙ ድከም እንዲገኙ ወንጌላዊው እንዲህ ብሎ አስተምሮናል እስመ በብዙኅ ጻማ ሀለወነ ንባዓ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ወደ አግዚአብሔር መንግሥት በብዙ ድካም እንገባ ዘንድ አለን የሐ ሥራ ቁ ዢዝሆህያህ«ፎየክክርቲኬፈ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂክሬ ርክዕዌልበ ጋሯከርዕዕ ልከነ ርከክቪርከ ይፐርከ እክርዮር ፓ«ዉ ላሌዝሆህ ንዮቶክርር« ጌታ ክብር ምስጋና ይግባውና በትጋት እንድናመሰግነው እንድንጸልይ ደቀመዛሙርቱን በፈተና ሰዓት ለጸሎት ይተጉ ዘንድ ስአንክሙ ተጊሀ አኀተ ሰዓተ ምስሌየ እንዴት አንድ ሰዓት ከእኔ ጋር ለመትጋት ተሳናችሁ እያለ እነሱን ባተጋበት ቃሉ እኛንም በጸሎት ሰዓት በንቃት በትጋት እንድናገለግለው ይመክረናል ማ ቁ መተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ ጌታ ሆይ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ ሉቃ ቁ ይህን ኣሉት ልመና ከልመና ከጸሎት ሁሉ የተሻለ ደገኛ ልመና ስለሆነ ሊቃውንቱ በጸሉሎተ ቅዳሴ ጊቤ እንዲጸለይ አድርገውታል ጸሉቱን የጸለየው ከጌታ መስቀል በስተቀኝ በኩል የተሰቀ ለው ነፍስ ገዳይ ቋንጃ ቄራጭ እና ወንበዴ የነበረው ፈያታዊ ዘየማን ሲሆን ኃጢአቱን በመታመን የጸለየው ጸሉት ነበር።