Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሄከርከ እሃ ከ ከይርይኳኗኘሃ ከህአበዉሕቧከ ቧበ ር ሄርከበ ጳበበር ርኬር ደከ ነገርህአበ በኋበበ ከሰ በሀ ፎ ነሃህፐከህቪ ሀበክ ከ ከር ዞዬቪሃ ጳበበ ቪከዐከኪ ከ ርሃ ያዐቨ በሮ ሀደ ዐ ሀከር ርያ ርዐር ፒከ ርርቨሸሃ በርቋ ከይ ዐርሃ ከዉ ርዐበይበርፎ ዐከ ከ ጸሃ ከ ዩክ ዐክ ከ ከቨ ከዕ በኋሃ በ።ርበ ር ከ በ።
ሺ ማንኛውም መደበኛ ወይም የዕድሜ ልክ አባል እንዲሁም ዕድሜው ዓመት የሞላው የቀይ መስቀል ወጣት አባል ር ሀ በማኅበሩ የቀበሌና ቅርንጫፉን ወክሎ በሚገኝ ባቸው የማኅበሩ ስብሰባዎች ላይ ለመገኘትና ድምፅ ለመስጠት እና በማናቸውም ደረጃ ከማኅበሩ መሪዎች አንዱ ሆኖ ለመመረጥ ይችላል። ገጽ ድ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ቋ የካቲት ቀን ጵ ዓም ሌ እቹቨ እ ዩከጠጂሃ ፎ ሦጳ የአገር አቀፍ ጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣንና ተግባር የአገር አቀፍ ጠቅለላ ጉባዔው ማኅበሩን በሚመለከቱ ጉዳዮች ሁሉ የመጨረሻ ውሳኔ የሚሰጥ የማኅበሩ ከፍተኛ አካል ሲሆን የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል ዕፅ » ፎ ከአባላቱ መካከል መርጦ በሚያቋቁመው አስመራጭ ኮሚቴ አማካይነት ፅጩ ሆነው ከሚቀርቡ በአንቀጽ ከተመለከቱት አባላት መካከል የቦርድ አባላትን በምስጢር ድምፅአሰጣጥ ሥርዓት መምረጥ ለቦርዱ አስፈላጊውን አጠቃላይ የፖሊሲ መመሪያ መስጠትና አፈጻጸሙንም መከታተል ቦርዱ የሚያቀርበውን የማኅበሩን የአጭር የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሥራ ፅቅድና በጀት ማፅደቅ የቦርዱንና የኦዲተሮችን ዘገባ መርምሮ ማጽደቅ በቦርዱ የተወሰኑ በበጀት ያልተመለከቱ ከፍተኛና አስቸኳይ የድንገተኛ አደጋ ወጭዎች ካሉ መርምሮ ማጽደቅ ቦርዱ በሚያቀርበው ሃሣብ መሠረት የአባልነት ክፍያንና የክልል ጽቤቶች ለማኅበሩ ዋና ጽቤት የሚያደርጉትን የመዋጮ መጠን መወሰን ቦርዱ በሚያቀርበው ሃሣብ መሠረት ከማኅበሩ መርሆዎች ጋር በተዛመደ መልኩ ከፍተኛ ሰብአዊ አገልግሎት ለኅብረተሰቡ ለአበረከቱ የክብር አባል ነትን እንዲሁም የማኅበሩን ከፍተኛ ሜዳይና ሽልማት ሊያገኙ የሚገባቸውን ተሸላሚዎች መወሰን ለሁለት ዓመታት የሚያገለግል የማኅበሩን ኦዲተር መሰየም አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ሁሉ የማኅበሩን ቻርተር ማሻሻልና እንዲጸድቅ ለመንግሥት ከመቅረቡ በፊት የብሔራዊ ማኅበራት ቻርተሮችን ለመመርመር ከቀይ መስቀል ኢንተርናሽናል ኮሚቴና ከፌዴሬሽኑ ተውጣጥቶ ለተቋቋመው ጥምር ኮሚሽን ማቅረብ የማኅበሩን አካላትና ጽቤቶች አወቃቀር ሥልጣንና ተግባርበተመለከተ በዚህ ቻርተር ላይ ተመስርቶና የክልሎችን ሃሣብ በማካተት ተዘጋጅቶ ከቦርዱ የሚቀር ብለትን ደንብ ማጽደቅ። የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባዎች »ነ የአገር አቀፍ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ በየሁለት ዓመት የማኅበሩ የበጀት ዓመት በተፈጸመ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ይካሄዳል። አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ሁሉ የጠቅላላ ጉባዔ ልዩ ስብሰባ ሊደረግ ይችላል። ከ በ ልበከ ዊከ ክቨከ ፎ ከፍ በ ዐ ህ ርዐሀሃ ከ ከ ከ ክበክበከ ዐ ከይ ዲበከሃ ከ በከ ሀበ ከዩ በበይቪቨበፎደ ገጽ ሀድ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር የካቲት ቀን ጵ ዓም የጠቅላላ ጉባዔ ልዩ ስብሰባ የሚነጋገርባቸው ጉዳዮች ዝርዝር ስብሰባው ከሚጀመርበት ጊዜ አሥራ አምስት ቀን አስቀድሞ ለጉባዔው አባላት እንዲላኩ ይደረጋል። የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ሥነ ሥርዓት ፒ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ በማኅበሩ ፕሬዚዳንት ይመራል። ዙ እያንዳንዱ የጠቅላላ ጉባዔ አባል አንድ ድምፅ ብቻ ይኖረዋል ዘጋቢ ተይዘው በፕሬዚዳንቱና በዘጋቢው ይፈረማሉ የአገር አቀፍ ቦርድ አባላት ጽ የማኅበሩ አገር አቀፍቦርድ በጠቅላላ ጉባዔ የሚመረጡ ዘጠኝ አባላት ይኖሩታል። ህ» ከ የሀ ር ከዕ ህከ ከ ሀከ ከከ እብርር ፀ ከ ከ ሣ ህዌ ሀ ከ የሀ ዐርከፎ ዐ ርቪሃከ ዐ ከር ንየቨርፍ ከ ርሃ ፆዬ ርክ ከ ከይ ፍይርርፎርቪ ርንይበፎቋ ዐቨ ከ ዕርፎቧሃ በ በ ከበ ሄከክ ከ ል ኦሃ ከ ከ ወጩ ኦዩየሃፎ ፎር «ር በ ህከ በ ከ ክር ሀ የከ ፎ በ ህከቬቨ ፀሃሃ ከ ሃ ከር ልሀከሃ በበሏበር ሀ ኩሃ ከ ጳዐዐ ገጽ ድፄ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ቋ የካቲት ቀን ዓም የማኅበሩን የሁለት ዓመታት የሥራ አፈጸጸም ሪፖርትና የተከታዩን የሁለት ዓመታት የሥራ ዕቅድና በጀት ለጠቅላላ ጉባዔው አቅርቦ ማስጸደቅ የጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ በማይደረግበት ጊዜ የጉባዔውን ውሳኔ በሚሹ ጉዳዮች ላይ ውሣኔ መስጠትና በሚቀ ጥለው ስብሰባ አቅርቦ ማስጸደቅ ከማኅበሩ የፋይናንስና ንብረት አማካሪ ኮሚቴ በሚቀ ርበው ሃሣብ መሠረት የማኅበሩን የመጠባበቂያና ሌሎች ልዩ ልዩ ሂሣቦችማቋቋምና አጠቃቀማቸውንም መወሰን የማኅበሩ መሠረታዊ መርሆዎች በየደረጃው በሚገባ መከበራቸውንና በሥራ መተርጐማቸውን ማረጋገጥ የአባልነትን ክፍያ መጠን እንዲሁም ክልሎች ለዋናው » መነ ው ጽቤት ስለሚያደርጉት የመዋጮ መጠን ለጠቅላላ ጉባዔው ሃሣብ ማቅረብ ስለውጭ እርዳታ አስፈላጊነትና አጠቃቀም መወሰን የቀይ መስቀልና የቀይ ጨረቃ ዓለምአቀፍ ድርጅ ቶችና እህት ማኅበራት አስፈላጊ ሲሆን ከማኅበሩ ጋር በኅብረት በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሠሩ ከሚመለከ ታቸው መንግሥታዊ አካላት ጋር በመነጋገር ፈቃድ መስጠት የክብር አባልነት የሚሰጣቸው ሰዎችን ለጠቅላላ ጉባዔው ማቅረብና ማስጸደቅ ከቦርድ አባላት መካከል አንዳንዶቹ በአባልነት ሊቀጥሉ ያልቻሉ እንደሆነ እስከ ተከታዩ ጠቅላላ ጉባዔ መደበኛ ስብሰባ ድረስ የሚያገለግሉ ሌሎች አባላት መርጦ መተካት ጊዜያዊ ወይም ቋሚ አማካሪ ኮሚቴዎችን እንደአስፈላ ጊነቱ ማቋቋም ተግባራቸውንም መወሰን የጠቅላላ ጉባዔውን የስብሰባ ጊዜን ቦታና አጀንዳ መወሰን ማኅበሩን በመወከል የውጭ ግንኙነት ማድረግ የራሱን የውስጥ ደንብና የአሠራር መመሪያ ማውጣት በጠቅላላ ጉባዔ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ማከናወን። ማ ርዐሠ በበር ከ ርከነ ከ ርዚርር ከይቪ በህከ ርርበር ዝከ ከ ነበ ከ ከቪፎ ከ በ ህ በሸርክቪሃ ዐ ከይ ርሃ ዖቨርያ ዐዐ ሀ ዐ ሀ ያሰር ፒከይ ፎ ርከ ርሃ ከ ዐሃ ከበይቪበ ዐ ከ በርል ሊበከሃ በ ከ የ ህኮ ከ ዘበህርአበርበኪ ከ በፎርበ ከ ክር ልበኮሃ በሰ ከር በር ከፎከክ ከይ ሰ ክ ህጀይክ ከቨ ከቨፎብ ሸርክ ከር የበርፎ ኮበቪ ሠርከ በይርጩርከኤ ያር ዐዞዐሃጸ ጻ ከፎ በፎጂቪ በበፎፎቪከደ ዐ ሂከፎ ገጽ ሀኗ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ቋ የካቲት ቀን ዓም የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሥልጣንና ተግባር የማኅበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት ፕሬዚዳንቱ በማይኖርበት ጊዜ እሱን ተክቶ ይሠራል ቦርዱ በተለይ የሚሰጠውን ተግባር ያከናውናል። የማኅበሩ ዋና ፀሐፊ ሥልጣንና ተግባር የማኅበሩ ዋና ፀሐፊ ተጠሪነቱ ለቦርዱ ሆኖ የማኅበሩን ዋና ጽቤት በበላይነት ይመራል ያስተዳ ድራል ይቆጣጠራል ዙ በዚህ ቻርተርና በማኅበሩ የውስጥ ደንቦችና መመሪ ያዎች መሠረት የማኅበሩ ልዩ ልዩ ተግባሮች በሚገባ መከናወናቸውን ያረጋግጣል ዮ የማኅበሩን ዓላማ ከግቡ ለማድረስ ይቻል ዘንድ ከሌሎች የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ እንቅስቃሴ አካላት ጋር እንዲሁም አግባብ ካላቸው ሀገራዊና ዓለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት ያደርጋል ከነዚሁ ጋር ውሎችን ከመፈረሙና ማኅበሩ ላይ ሕጋዊ ግዴታዎችን የሚያስከትሉ ተግባራትን ከመፈጸሙ በፊት ቦርዱን ያስፈቅዳል ዙ ለሥራ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ ጊዜያዊና ቋሚ ኮሚቴዎች ሊያቋቁም ይችላል የማኅበሩን የሥራ ዕቅድና ፕሮግራም እንደዚሁም በጀት አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል የጠቅላላ ጉባዔውንና የቦርዱን ውሳኔዎች ሥራ ላይ ያውላል ሄጁ በየዓመቱና እንደአስፈላጊነቱ በየወቅቱ የማኅበሩን የሂሣብ መግለጫዎች ለቦርዱ ያቀርባል ከፕሬዚዳንቱ ጋር በመመካከር የቦርድ ስብሰባዎችን አጀንዳ አዘጋጅቶ ከአስፈላጊው ሠነዶችና መረጃዎች ጋር ለእያንዳንዱ አባል ይልካል ሆሁ ተጠሪነታቸው በቀጥታ ለዋና ጸሐፊው በሆኑ የማኅበሩ ዋና ጽቤት የሥራ መደቦች ላይ የሚመደቡትን ኃላፊዎች በመምረጥ ለቦርዱ አቅርቦ ያስወስናል በማኀበሩ አማካሪ ኮሚቴዎች ስብሰባዎች ላይ እንደአስ ፈላጊነቱ ይሳተፋል ወይም ሌላ ሰው ይወክላል የማኅበሩ ዋና ጽቤትን ሠራተኞች ይቀጥራልያስተዳ ድራል ያሰናብታል ለዚህ ቻርተር አፈጸጸም አስፈላጊ የሆኑትን የውስጥ ደንቦችና መመሪያዎች ለቦርዱ በማቅረብ ያስጸድቃል በሥራ ላይ ያውላል ከቦርዱ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሠረት በሦስተኛ ወገኖች ዘንድ ማኅበሩን ይወክላል ከቦርዱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከናውናል።