Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቀደምት ጽሑፎች.pdf


  • word cloud

ቀደምት ጽሑፎች.pdf
  • Extraction Summary

» ሌሉቹ ግን ከበስተኋላቸው ያለው ብርፃን ሞግ የመራቸው እግዚአብሔር አለመሆኑን ተናገሩ ረው ብርፃን እግሮቻቸውን ፍጹም ለሆነው ዉ በመሳት ከጎዳናው በጨለማው እየተደነባበሩ ምልክቱን የየሱስን ምስል የየሱስን ዳግም ውጪ ወዳለው ጽልመትና እርክስና ወዶቁ ወዲያውም ሚወርደ መ ቀንና ሰዓት የሰጠንን እንደሚፊሱ ውሖች ዶ ምን የእግዚአብሔር ድምፅ ሰማን ኃጥአን የሰሙትን ነገር መብረቅና የመሬት መንቀጥቀጥ ነው ብለው በይፋ ይናገሩ ነበር እነዚህ ሰዎች ልክ ርከክ ከሃ በ ጽአት በሚያበስረው መልእክት ን የሚያመላክቱ ጠንካራ ማስ የኬስገ ጂ ጎደት ቁደምት ጽሑፎች ሁለቱን የኋለኛ መልእክቶች መቃወማቸውን ተከትሎ ማስተፃዓ ላቸው በጽልመት ውስጥ ስለወደቀ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን የሚወስደውን መንገድ በመሳት በዚያ ቦታ ሆኖ ኃጢአት በሚያስተሰርየው በየሱስ አማላጅነት ተጠቃሚ መሆን አልቻሉም ጥቅመ ቢስ የነበረውን መስዋፅት ያቀርቡ እንደነበሩት አይሁዳውያን እነርሱም የሱስ ትቶት ወደ ፄደው ክፍል ያነጣጠረውን ፋይዳ ቢስ ጸሎታቸውን ያቀርቡ ነበር ሰይጣን በእነዚህ የኃይማኖት መልክ ባላቸው ክርስቲያን ነን ባይ ህዝቦች መሳት በመደሰት አእምሮአቸውን ወደ ራሱ ይስብ ነበር በኃይል በመሥራት እንደ ወጥመድ በተጠቀመባቸው ምልክቶችና ድንቃድንቅ ተአምራቶች አማካኝነት ወደ ጉያው ይመራቸው ነበር። ዙሪያችንን ከከበቡን አረማጡያን አድነጌ እነርሱ ሊገድሉን ወስነዋል አቤቱ የአንተ ክንድ ን ደኅንነት ሊያመጣልን ይትላል እነዚህ ቃላቶች ከተናገሯቸው ውስጥ የማስታውሳቸው ናቸው ሁሉም የማይገቡ መሆናቸው በጥልቅ ቢሰማቸውም ነገር ግን የዳኑትን ቅዱሳን ቅጣት ጭምር ነበር የወሰደው።

  • Cosine Similarity

ሺ ቀደምት ጽሐፎች የተከዷተውጡዛ የተዘቡ ከ ወርሃ መጋቢት ዓም ዕለቱ ሰንበት እንደመሆኑ ከወንድሞች ጋር በቶፐሻም ሜይን ጣፋጭና አስደሳች ፕሮግራም ነበረን መንፈስ ቅዱስ በላያችን ጠርዶ ነበር እኔም በመንፈስ ወደ ሕያው አምላክ ከተማ ተ ወሰድኩ ከዚያም የእግዚአብሔርን ትእዛዛትና የየሱስ ክርስቶስ ምስክር ከተ ዘጋው በር ጋር ተለያይቶ ሊቀመጥ አንደማይችል ተመለክከትኩ የእግዚአብሔር ትአዛዛት ከነሙሉ አስፈላጊነታቸው የሚያበሩበትና የእግዚአብሔር ሕዝቦች በሰንበት እውነት ዙሪያ የሚፈተኑበት ጊዜ አስርቱን ትእዛዛት የያዘው ታቦቱ ያለበት የቅድስተ ቅዱሳኑ ሰማያዊ ቤተ መቅደስ ክፍል በተከፈተበት ወቅት እንደነበር ተመልክቼአለሁ ይህ በር በቅዱሱ የመቅደሱ ክፍል የየሱስ የምልጃ አገልግሎት ፍጻሜ እስካገኘበት ዓም ድረስ አልተከፈተም ነበር ከዚያም የሱስ የቅዱሱን ስፍራ በራፍ በመዝጋት የቅድስተ ቅዱሳኑን ክፍል ከፍቶ በታቦቱ አጠገብ ወዳለው አሁን ወደሚገኝበትና የእስራኤል እምነት ወደሚደርስበት ሁለተኛው መጋረጃ አልፎ ገባ የሱስ የቅዱሱን ክፍል በራፍ ዘግቶት እንደነበር ተመለከትኩ ይህን በር ማንም ሊከፍተው አይችልም ነበር ከዚያም የቅድስተ ቅዱሳኑን ክፍል ከፍቶ ገባ ይህንንም በር እንዲሁ ማንም ሊዘጋው አይችልም ነበር ራእ የሱስ ታቦቱ ወደ ሚገኝበት የቅድስተ ቅዱሳኑ ክፍል እንደመግባቱ ትእዛዛቱ ለእግዚአብሔር ሕዝቦች ያንጸባርቁ ነበርበሰንበት ጥያቄ ዙሪያም እንዲፈተኑ ሆኑ አሁን በሰንበት ዙሪያ ያለው ፈተና የየሱስ የቅዱሱ ክፍል የምልጃ አገልግሎት ፍጻሜ አግኝቶ ወደ ሁለተኛው መጋረጃ አልፎ እስከሚገባ ድረስ ሊመጣ እንደማይችል ተመልክቼ ነበር በመሆኑም እውነተኛውን ሰንበት ያልጠበቁበሰባተኛው ወር ዓም ላይ የቅድስተ ቅዱሳኑ በራፍ ከመከፈቱ አስቀድሞ በእኩለ ሌሊቱ ጩኸት ማብቂያ ላይ ያንቀላፉ ክርስቲያኖች እነሆ አሁን ተስፋ ኖሮአቸው ያርፋሉ ነገር ግን ያ በር ከተ ከፈተ አንስቶ እኛ ያለን የሰንበት ብርፃንም ሆነ ፈተና አልነበራቸውም «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የተከሬተውና የተዘጋው በር በዚህ ርዕሰ ነጥብ ዙሪያ ሰይጣን አንዳንድ የእግዚአብሔርን ሕዝቦች እየፈተነ እንደነበር ተመልክቹአለሁ አያሌ መልካም ክርስቲያኖች ሰንበትን ሳይጠብቁ በእምነታቸው ድልን ተጎናጽው በማንቀላፋታቸው ሰንበት አሁን ለእኛ ፈተና የመሆኑን ነገር እነዚህ ሕዝቦች እየተጠራጠሩ ነበር የወቅታዊጡ እውነት ጠላቶችየሱስ የዘጋውን የቅዱሱን ስፍራ በር ለመክፈትና እርሱ በ ዓም ላይ የከፈተውን በያህዌ ጣት የተጻፉት አስርቱ ትእዛዛት የሚገኙበትን የቅድስተ ቅዱሳኑን በር መዝጋት እየሞከሩ ነው በዚህ የመታተም ወቅት የእግዚአብሔር ሕዝቦች ከጊዜያችን እውነት እንዲርቁና እንዲዋልሉ ለማድረግ ሰይጣን እያንዳንዱን መሣሪያ በመጠቀም ላይ ይገኛል ከሚመጣጡ የመከራ ወቅት ለመጠበቅ ሲል እግዚአብሔር ሕዝቡን ለማልበስ ያዘጋጀውን መሸፈኛ ተመልክቼ ነበር ደግሞም በእውነት ላይ ውሳኔዋን ያደረገችና ንጹህ ልብ ያላት እያንዳንዲ ነፍስ ኃያል በሆነው አምላክ ተሰፍና ነበር ይህን ያውቅ የነበረው ሰይጣን የብዙዎች አእምሮ በዚህ እውነት ላይ እንዳይጸና በማድረግ የተቻለውን ያህል በሙሉ ኃይሉ እየሠራ ነበር በኒው ዮርክ እና በሌሉች ስፍራዎች የተስተዋለው ስውር የቤተ ክርስቲያንን ደጃፍ የማንኳኳት ደባ የመነጨው ከሰይጣን ኃይል መሆኑን ተመልክቻለሁ በሌ ሎች ዘንድ ከና ያለ ተተባይነትን ለማግኘት ያስችላቸው ዘንድ እነዚያን የተ ታለሉትን እሹሩሩ እያሉ በማባበልና የሚቻልም ከሆነ የእግዚአብሔርን ሕዝቦች አእምሮ በመሳብ የመንፈስ ቅዱስን አስተምህሮና ኃይል እንዲጠራጠሩ የማድረጉ እንዲህ ያሉት ኃይማኖታዊውን ካባ በመደረብ የሚፈጸሙ ተግባራት ወደፊት ይበልጥ እየተለመዱ ይሄዳሉ ሰይጣን በወኪሎቹ አማካኝነት በብዙ መንገዶች ሲሠራ ተ መልክቹአለሁ እርሱ እውነትን በተቃወሙ አገልጋዮች አማካኝነት በሥራ ላይ የነበረ ሲሆን እነዚህ አገልጋዮች በሠሯቸው ስህተቶች ላይ ኩነኔ ሊያስከትሉባቸው የሚችሉ ሌሎች ክፍተኛ ሐሰቶች ተሰጥተዋቸዋል እነርሱ እየሰበኩ ወይም እየጸለዩ ሳለ አንዳንዶች ተዘርግተው ይወድቁ ነበር ይህ ይሆን የነበረው በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ላይሆን ነገር ግን በእነዚህ ወኪሎቹ ላይ እፍ ባለባቸው በሰይጣን ኃይል አማካኝነት ነው ደግሞም ከእነርሱ ወደ ሕዝቡ ይዛመታል ለዚህ ዘመን የተሰጠውን ወቅታዊ እውነት የማይቀበሉ አንዳንድ አስመሳይ አድቬንቲስቶች ሲሰብኩ ሲጸልዩ ወይም ንግግር ሲያደርጉ ደጋፊዎች ለማግኘት ሲሉ በሰመመን ላይ መሆንን ይጠቀማሉ ሕዝቡም መንፈስ ቅዱስ ነጡ ብሉ ስለሚያስብ በዚህ ዓይነቱ ተጽእኖ ደስ ይሰኛል ነገር ግን ይለማመዱት ዘንድ ከእግዚአብሔር ሃይ ጌጭጩጭጨ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቦለስን ጂ ጎደት ቀደምት ጽሑፎች የተሰጣቸው ኃይል እንደሆነ አድርገው በማመን እነዚህን ነገሮች የተጠቀሙ አንዳንዶች ዛሬም በጨለማና በዲያብሎስ ስህተት ውስጥ አሉ እግዚአብሔ ርን በራሳቸው በመወሰን የእርሱን ኃይል አንደ ምናምንቴ ቀጥረውታልና የሰይጣን ወኪሎች በሰይጣናዊው ተጽእኖ ስር በመጣል ሊያስቷቸውና ከእውነት ፈቀቅ ሊያደርጓቸው ያልቻሏቸውን ቅዱሳን እነዚህ ሰዎች ያውኩ ነበር እግዚአብሔር የገለጠልኝን ይህን የሰይጣንን ማታለያ ዘዴ ሁሉም መመልከት ቢችሉና ከዚህ ቢጠበቁ ምንኛ ግሩም ነው አሁንበዚህ በመታተም ወቅት ሰይጣን እነዚህን መንገዶች በመከተል የእግዚአብሔርን ሕዝቦች ሊያጠፋ ሊያስትና ከእርሱ ሊያርቅ በሥራ ላይ መሆኑን ተ መልክቼአለሁ ለወቅታዊው እውነት በጽናት ያልቆሙ አንዳንዶችን ተ መልክቼ ነበር እነዚህ ሰዎች በእውነት ላይ አለመተከላቸውን ተከትሎ ጉልበቶቻቸው ይብረከረኩ እግሮቻቸውም ይዳልጡ ነበር ይህ መደነቃቀፋቸው የኃያሉ አምላክ ከለላ እንዳይሸፍናቸው መንስዔ ነበር የመታተም ጊዜ እስኪያልፍ የእግዚአብሔር ሕዝቦች በእርሱ ከለላ ተ ሸፍነው ከሚነደው አምላካዊ ቁጣ ያለ መጠለያ ከመቅረታቸው በፊትና የመጨረሻዎቹ ሰባት መቅሰፍቶች ከመውረዳቸው ቀደም ባሉት ጊዜያት ሰይጣን እነርሱን ባሉበት ይዞ ለማስቀረት የማይፈነቅለው ድንጋይ አልነበ ረም እግዚአብሔር አምላካዊውን ሽፋን በሕዝቡ ላይ ማድረግ ጀምሮአል ደግሞም ሁሉም እንዲገደሉ ትእዛዝ በሚወጣበት ዕለት እንደ ጋሻ ይሸፍናቸዋል እግዚአብሔር ለሕዝቡ በኃይል የሚሠራ ሲሆን ሰይጣንም እንዲሁ ይሠራ ዘንድ ይፈቀድለታል ምስጢራዊ ምልክቶች አስገራሚ ትዕይንቶችና የሐሰት ተሐድሶዎች እየጨመሩና እየተስፋፉ እንደሚሄዱ ተመልክቻለሁ እኔ በራእይ እንዳያቸው የተደረጉ ተሐድሶዎች ከስህተት ጅማሮ ወደ እውነት የመጡ አልነበሩም አብሮኝ የነበረው መልአክ በኃጢአተኛው ላይ የሚደርሰውን ሥቃይ እንድመሰከት ጋበዘኝ ነገር ግን የደኅነታቸው ጊዜ አልፎ ስለነበር ብመለከትም መረዳት አልቻልኩም ነበር ሮዕኔአፈሠሾ መሳጳያዶቻ ሐፊ ዕዜህ ወቅሥ ደያመሳው ኃጢጳፖዎቻ ደደንጋነቶ ሂዜይ ያማቋፉፇ ኃይማኖታዊ ለሉሰሦምሀሮ ለሰፉሦዎቻም ፅሰበረ ጳ»ሂሆ ዕሃሮቻ ዳዖሥዳፉ ያነሩያምሦ ወቅታ ኋሮረሷ ኋሰ መጨረሻው ኙሥራው ያገረውፇምረቋኃሚጎሉፖሦሞቻ ደንጋነንሦ ጳዖያሥራቻ ጎዕፀበሮ። በወቅቱ ሁለት ቡድኖችን የተመለከትኩ ሲሆን አንደኛው ከውስጥ በመነጨ ጥልቅ ፍላጎት በዙፋኑ ፊት አጎንብሶ የሚሰግድሌላው ደግሞ ያለ ፍላጎቱ በግዴለሽነት የቆመ ነበር በዙፋኑ ፊት አጎንብሰው የነበሩ ጸሎታቸውን ያቀርቡወደ የሱስም ይመለከቱ ነበር እርሱም ወደ አባቱ መልከት በማድረግ ተ ማጽናኖውን ሲያቀርብ ብርሃን ከአብ ዘንድ ይወጣና በወልድ ላይ ያርፋል ከወልድም ወደ ሚጸልዩት ቡድኖች ይተላለፋል ከዚያም እየጨመ ረ የሚሄድ የሚያንጸባርቅ ብርሃን ከአብ ውስጥ በመውጣት ወደ ልችጁ ከልጁም በዙፋኑ ፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች እንደ ሞገድ ተላለፈ ነገር ግን ይህን ታላቅ ብርሃን ይቀበሉ የነበሩ በጣም ጥቂቶች ነበሩ ብዙዎች ከዚህ ስር በመውጣት ወዲያውኑ ላለመቀበል ተቃውሞአቸውን አሰመ ሌሉቹ ደግሞ ግዴለሾችና ለብርሃኑ ተገቢውን ዋጋ ያልሰጡ ስለነበሩ ብርፃዛኑ ከእነርሱ ላይ ተነስቶ ሄደ ነገር ግን ጥቂቶች ተገቢውን ዋጋ በመስጠታቸው አነስተኛ ቁጥር ካላቸው የጸሎት ቡድኖች ጋር ማጎንበሳቸውን ገፉበት የዚህ ቡድን አባላት በሙሉ ብርሃኑን በመቀበል ደስ ተሰኝተውበታልገጽታቸውም በክብሩ አብርቶአል አብ ከዙፋኑ ተነስቶ የእሳት ነበልባል በሆነው ሠረገላ አማካኝነት መጋ ረጃው ውስጥ ወዳለው ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ገብቶ ሲቀመጥ ተመልክቹ ር የሱስ ከዙፋኑ ላይ ሲነሳ አጎንብሰው የነበሩት አብዛኞቹ ከእርሱ ጋር ተነሱ የሱስ ከተነሳ በኋላ አንዲት ነጠላ ጨረር እንኳ ከየሱስ ፍጹም በሆነ ጽልመት ውስጥ ተትተው ነበር ነገር ግን የሱስ ከዙፋኑ ርከክ ከሃ ፐ የአስን ዲ ነደት ቀደምት ጽሑፎች ብድግ ብሉ ዉዷ ውጪ አነስተኛ ርቀት በመራቸው ጊዜ ዐይኖቻቸው በእርሱ ሳይ እንደተተከሉ ነበሩ ከዚያም ቀኝ እጁን ከፍ አድርጎ በማንሳት «ወደ አባቴ ገብቼ ግዛቴን እስክቀተበል ልብሶቻችሁን ከጉድፍ እንደጠበቃችሁ ቆዩኝ ከትንሽ ጊዜ በኋላ ከሠርጉ ተመልሼ ወደ ራሴ እቀበላችኋለሁ» በማለት ሲናገር ተወዳጅ ድምጽን ሰማን ከዚያም የሚንበለበል የአሳት መንኩራኩር የሚመስል በመላእክት የተከበበና በደመና የተሸፈነ ሠረገላ የሱስ ወደነበ ረበት ስፍራ መጣ የሱስ ወደ ሠረገላው ውስጥ ገባና አብ ተቀምጦበት ወደ ነበረው ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ስፍራ አመራ በዚያ ስፍራ ታላቁ ሊቀ ካኅን የሱስ በአብ ፊት ቆሞ ተመለከትኩ በመጎናጸፊያው ጥለት ላይ ደወልና የሮማን ፍሬ ነበር ከየሱስ ጋር ብድግ ብለው የተነሱት እምነታቸውን እርሱ ወደ ነበረበት እጅግ ቅዱስ ስፍራ ይልኩ ነበር «አባት ሆይ መንፈስህን ስጠጐ በማለትም ይጸልዩ ነበር ከዚያም የሱስ በላያቸው ላይ መንፈስ ቅዱን ይተነፍስባቸው ነበር በዚያ እስትንፋስ ውስጥ ብርዛን ኃይል ብርቱ ፍቅር ደሰታና ሰላም ነበር አሁንም በዙፋኑ ፊት አጎንብሰው ወደ ነበሩት ለመመልከት ዘወር አልኩ እነዚህ ሰዎች የሱስ ቅድስተ ቅዱሳኑን ትቶ መውጣቱን አላወቁም ነበር ሰይጣን በዙፋኑ ላይ ሆኖ የእግዚአብሔርን ሥራ የሚሠራ መስሎ ቀ ረበ እነርሱም ቀና ብለው ወደ ዙፋኑ በመመልከት «አባት ሆይ መንፈስህን ስጠን በማለት ይጸልዩ ነበር በዚህን ጊዜ ሰይጣን ቅዱስ ያልሆነ ተጽእኖ ያሳድርባቸው ዘንድ እፍ አለባቸው በትንፋሹ ውስጥ ብርሃንና ከፍ ያለ ኃይል የነበረ ሲሆን ነገር ግን ጣፋጭ ፍቅር ደስታና ሰላም አልነበረም የሰይጣን ዓላማ እነርሱን እንደተታለሉ ለማስቀረትና የእግዚአብሔርን ልጆች ወደ ኋላ በመመለስ ለማላት ነበር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ በመከጴው ወቅት መደርግ ያሰባቸሙ ተገግባሌት በመከራው ወቅት ሊያስፈልጉን ለሚችሉ ዝሆዊ ነገሮች ስንቅ ማዚጋጀኑ ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ጽንሰ ሃሳብ ጋር የሚጋጭ መሆኑን ጌታ በተደጋጋሚ አሳይቶኛ ል ቅዱሳኑ ያከማቹት ምግብ ወይም በመስክ ላይ የተሰበሰበ እህል ቢናር ሠይፍ ረሃበና ቸነፈር በምድሪቱ ላይ በተንሰራፉ ገዜ በጸንፈኛ እጆችና በባዕናን ሰዎች ከእነርሱ ይዐሰዳሉ ይህ በእግዚአብሔር ሙሉ ለሙሉ ልንታመን የሚገባን ጠቅት ይሆናል እርሱም ደግፎ ይይዘናል በያን ዝቤ የምንበላው ዳቦና የምንጠጣው ውፃ እግዚአብሔር በምድረበዳ ማዕድ ሊሲያቨጋጀልን የታመነ እንደሚሆን ተመልክቼአለሁ ስለሚችል በቪያን ገዜ በእጦት ወይም በረሃብ አንሰቃይም አስፈላጊ ከሆነ ለኤልያስ እንዳደረገው ቁራዎችን በመላክ ይመግበናል ወይም ሰእስራአላውያኑ እንደሆነው ከሰማይ መና ያዘንብልናል በመከራው ገዜ ቤትና ቦታ ለቅዱሳኑ የሚሰጡት ጥቅም አይኖርም ምክንያቱም ቪሆን ወቅት በቱጣ ከገፈሉ ሰዎችን አድማ መሸሻ ይኖርባቸዋል ደግሞም ያን ዝዜ ወቅታዊው እውነት ወደፊት ይገሰግስ ዘንድ ንብረቶቻቸው መሸጥ አይችሉም የመከራው ጊዜ ከመምጣቱ አስቀድሞ ቅዱሳኑ ከማንኛውም እንቅፋት ከሚሆኑ ሮች ተቆርጠው መሰየትና መስዋዕት በማቅረብ ኪዳን መግባታቸው የእግዚአብሐር ፈቃድ መሆኑን ተመልክቼ ነበር ንብረቶቻቸውን በመሰዊያው ላይ በማስቀመጥ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔርን በጽናት ቢጠይቁት ንብረቶቻቸውን መቴ መሸጥ እንዳነቸው ቦነወቃቸዋል ይህ ሰሆን በመከራወ ቁአቁል የሚጫናቸው ነጂ አይብም ንብረቶቻቸውን የሙጥኝ ብሰው በመያዝ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጌታን ላልጠየቁ ለማናቸውም ማድረግ ያሰባቸውን ግዴታ ይፋ እንደማያደርግላቸው ተ መልክፔአለሁ በዚህም ንብረቶቻቸውን እንደጠበቁ እንዲይዙ በሚያገኙት ፈቃድ ንብ ረታቸው በመከራው ገዜ እንደሚጨፈልቅ ተራራ ሆኖ ይመጣባቸዋል ለመሸጥ መከራ ቢያደርጉም ነገር ግን አይችሉም አንዳንዶች እንዲህ ብለው ሲያነቡ ሰምቼ ሽር ሥራው እየተዳከመ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ደግሞ እውነትን እየተጠሙ ነበር እኛም የነበረውን ጉድለት ለመሙሳት ያደረግነው አንዳችም ጥረት አልነበረም አሁን ንብ ባከማቸን ይቀርብ የነበረው መስዋዕት እንዳአጨመረ ይልቁንም እየቀነሰ እንደክር ተ መልክቻለሁ እንዲሁም ሁሉም ሕዝቡ ንብረቱን በተመሳሳይ ወቅት ይሸጥ ዘድ እግዚአብሔር እንዳልጠየቀ ተመልክቼ ነበር ነገር ግን እነዚህ ሕዝቦች ለመማር ምኛት ካላቸው ያስተምራቸው ነበር እንዲሁም አስፈላጊ በሆነ ገዜ መቼና በምን ያህፅ ዋጋ መሸጥ እንዳለባቸው ያሳውቃቸው ነበር የዳግም ምጽአቱን ለመደገፍ ያስችል ዘንድ ጥቂቶች ንብረቶቻቸውን ወደ ኋላ ባሉት ጊቪያዖት ብጻ ብ ነት እው ሸ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሌስገ ዲ ኀደት ቀደምት ጽሑፎች የነበረ ሲሆን ሌሎች ደግሞ አስፈላጊ አስከሆነበት ገዜ ድረስ እንዲያቆዩ ተፈቅዶላቸው ነበር ከዚያም ለሥራው እንዳስፈለገ የእነርሱ ተግባር መሸጥ ነበር ያለህን ሸጠህ ለድኾች መጽውት የተሰኘው የአዳ ተጨባጭ መልእክት ግልጽ ሆኖ ባለመቀረቡበአንዳንዶች ግልጽ በሆነ ብርሃን አልተሰጠም ነበር የመሸጥ ዓላማ መሥራትና እራሳቸውን መርዳት ለሚችሉት ለመመጽወት ሳይሆን ነገር ግን እውነትን ለማሰራጨት ነው መሥራት እየቻሉ እጆቻቸውን አጣጥፈው የተቀመጡትን መደገፍ ኃጠአት ነው አንዳንዶች በእያንዳንዱ ጉባዔ ለመካፈል የጋለ ስሜት ቢኖራቸውም ነገር ግን ይህን የሚያደርጉት ለእግዚአብሔር ክብር ለመስጠት ሳይሆን ለዳቦና ዓሣ ሲሉ ነው እንደነዚህ ዓይነት ሰዎች «መልካም የሆነውን ሁሉ በእጆቻቸው ቢሠሩና ለቤተ ሰባቸው የሚያስፈልገውን ቢያሟሉ እንዲሁም የከበረውን ወቅታዊ መልእክት የሚደግፉበት ጥቂት ነገር ቢኖራቸው በእጅጉ የተሻለ ይሆናል ለመከራው ገዜ በመዘጋጀት በሰማይ ሐብት የምናከማኝበትና ልባችንን በዚያው የምናደርግበት ጊዜው አሁን ነው ንጹህ እጆችና ንጹህ ልቦች ያሏቸው እነርሱ ብቻ በዚያ የፈተና ወቅት ጸንተ ው ይቆማሉ የእግዚአብሔር ሕግ በአእምሮአችን በግንባራችንና በልባችን የሚጻፍበት ጌዜ እነሆ አሁን ነው አእምሮአችን በምድራዊው አስተሳሰብና ጥንቃቄ እንዲሞላ የመፍቀዱን አደጋ ጌታ አሳይቶናኛል አንዳንድ አእምሮዎች አስደሳች ያሏቸውን ለሎች መጻሕፍትን በማንበብ ከወቅታዊው እውነትና ከመጽሐፍ ቅዱስ ፍቅር ተነድተው ሲወጡ የተመለከትኩ ሲሆን ለሌሎች ደግሞ ምን እንደሚበሱ ምን እንደሚጠጡና ምን እንደሚለብሱ ሲጨነቁ አይቻ ለሁ ጥቂቶች ጌታ ዳግም ይገሰጣል ብሰው ከጠበቁት ገዜ ተጨማሪ ጥቂት ዓመታት በማለፋቸው ዳገም ምጽአቱ ገና ብዙ ገዜያት እንደሚወስድ በማሰብ እሩቅ አድርገው ይመሶከቱ ነበር ነገር ግን በመሃል አእምሮአቸው ከወቅታዊው እውነት በማፈንገጥ ዓለምን ተክትሎ ነጎደ በዚህ ዙሪያ ታላቅ አደጋ የተመለከትኩ ሲሆን ይኸውም አእምሮ በሌሎች ነገሮች ከተሞላ ለወቅታዊው እውነት የተዘጋ ይሆናልይህን ተከትሎ የሕያው እግዚአብሔርን ማኀተም በግገባሮቻችን ላይ የምንታተምበት ቦታ አይኖርም። ለአውሬው ድርጅት አንሰግድም በማለት ሊወስኑ የግድ ነው ከከ ከሃ በኳርከከ ስው በጠግዷጳቺ ዐደኛቹ የታዉዬትን ስሙኗኘ ቢዬ ሊመጣባቸው ስላለው ነገር በእጅጉ አነስተኛ ግንዛቤ የነበራቸው መንፈሳዊ ዐይኖቻቸው የታወሩ መሪዎች ያፈሯቸው የነበሩ ነፍሳትም አንዲሁ ማየት የተሳናቸው እንደነበሩ ተመልክቻለሁ እነዚህ እራሳቸውን ከእውነት በተቃራኒ ከፍ ከፍ የሚያደርጉ ሰዎች በእውነት ድል ሲሆኑ ከመምህራኑ ብርፃን በመፈለግ እንደ አግዚአብሔር ሰዎች አድርገው ሲመለከቷቸው የነበሩ ብዙዎች ችግር ውስጥ ይወድቃሉ እነዚህን መሪዎች ከሰንበት ጋር ዝምድና ያላቸውን ነገሮች ሲጠይቋቸው የሚሰጧቸው ምላሽ ከአራተኛው ትእዛዝ ተጨባጭ ሁኔታ ያፈነገጠ ይሆናል ከሰንበት ተቃራኒ የሆኑ አያሌ አቋሞች ሲያዙ ሳለ እውነተኛው ታማኝነት ከግምት ውስጥ እንዳልገባ ተመልቼአለሁ የእነርሱ ዋንኛ አጀንዳ ከጌታ ሰንበት በማፈግፈግ በእግዚአብሔር ከተባረከውና ከተቀደሰው ዕለት ውጪ በሆነው ቀን ማረፍ ነው አንደኛውን አቋማቸውን እንዲለቁ ሲደረጉ ተቀባይነት አጥቶ ቀደም ብሎ ተኮንኖ የነበረውን ሌላውን ተቃራኒ ይይዛሉ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ወደ እምነት አንድነት እየመጡ ናቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊውን አምላካዊ ሰንበት የሚጠብቁ ተመሳሳይ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነቶችን በመጋራት በአንድነት ጸንተው ሲቆሙ ነገር ግን ከዳግም ምጽአቱ ተከታይ ሕዝቦች ጋር በመሆን ሰንበትን የሚቃወሙ እርስ በርሳቸው በመከፋፈል ይበታተናሉ አንዱ ሰንበትን በመቃወም ወደፊት በመምጣት እንዲህ እንዲያ መሆን አለበት ይልና በመደምደሚያው ሰንበት ተፈጽሞአል ሲል አቋሙን ይፋ ያደርጋል ሆኖም ይህ የእርሱ አካሄድ የሰንበትን ጥያቄ ተረጋግቶ እንዲቀመጥ ስለማያደርው እንዲሁም ሥራው ወደፊት እየገፋ በመሄዱና የጌታ ልጆች አሁንም ሰንበትን አጥብቀው በመያዛቸው ሌላውከእውነት ተቃራኒ ይዞ ብቅ ያለውን የመጀመሪያውን አመለካከት ሙሉ ለሙሉ ውድቅ በማድረግና በማጣጣል ከእርሱም ሆነ ከእኛ ተቃራኒ ንድፈ ፃሳብ ይዞ ብቅ ይላል በተመሳሳይ ሦስተኛውም ሆነ አራተኛው ሰው ብቅ ቢሉም ነገር ግን ያንዳቸውም አመለካከት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ «ሰባተኛው ቀን የእግዚአብሔር አምላክህ ሰንበት ነው» በሚል እንደቀረበው አይሆንም እነዚህ የተመለከትኳቸው ነገሮች ሥጋዊ አስተሳሰብ ያላቸው እንጂ የእግዚአብሔር ቅዱስ ሕግ አካል አልነበሩም የማጠቃለያ ፃሳቦቻቸው እርስ በርሳቸው የሚጣረሱና በአምላካዊው ሕጎች ላይ ጥሰት የፈጸሙ አራተኛውን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የኢሰገ ጂ ኃደት ቀደምት ጽሑፎች ትእዛዝ ከመጠበቅ ይልቅ ለመለወጥ ወይም ለማስወገድ ማንኛውንም ነገር የሚያደርጉ ናቸው በእነዚህ አስተምሮዎቻቸው ዙሪያ መንጋው የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ጸጥ ለማሰኘት ይመኛሉ አብዛኞቹ ተከታዮቻ ቸው መጽሐፍ ቅዱሶቻቸውን የሚመረምሩት በጣም በጥቂቱ በመሆኑ መሪ ዎቻቸው በቀላሉ ሐሰቱን አውነት አስመስለው በማቅረብ ሲያስቷቸው ይችላሉ እነርሱም መሪዎቻቸው የሚሏቸውን ብቻ አግዝፈው በመመልከት ይቀበሏቸዋል በዘጨርሻጡ ጊዚ ዝገጅት ማድረገ የጌታ ሕዝቦች በጌታ ቀን ውጊያ ላይ መሰለፍ ከመቻላቸው አስቀድመው ታላቅ ሥራ ሊሠራ እንደሚገባ ጌታ በ ኦስዌጎ ኒው ዮርክ መስከረም ዓም ላይ በራእይ አሳይቶኝ ነበር አድቬንቲስቶች ነን ብለው እራሳቸውን ወደሚጠሩ ነገር ግን ወቅታዊውን እውነት ወደሚቃወሙ እንድመለከት ተደረግኩ በዚህ በመሰብሰቢያ ወቅት እነርሱን ይከፋፍልና ይበታትን ዘንድ የጌታ እጅ በላያቸው ስለ ነበር እየከሰሙ ሲሄዱ ይስተዋሉ ነበር እነዚያ ቀደም ብለው ተታለው የነበሩ በመካከላቸው ያሉ የከበሩ ዕንቁ ዎች ዐይኖቻቸውን ከፍተው እነዚህ ሰዎች የሚገኙበትን እውነተኛ ሁናቴ እንዲመለከቱ ተደርገዋል አሁን በጌታ መልእክተኞች አማካኝነት እውነት ሲሰጣቸው የቀድሞዎቹን ባልደረቦዎቻቸውንና ስህተት የሆነውን በመተው የከበረውን እውነት በመያዝ ከትክክለኛው ጎራ ለመሰለፍ መልእክተኞቹን ለማድመጥ እንዲሁም የመልእክቱን ውበትና በውስጡ ያለውን ውህደት ለመመልክት ተዘጋጅተዋል የጌታን ሰንበት የሚቃወሙ መጽሐፍ ቅዱስ አንስተው የእኛን አቋም ስህተተኝነት ማመላከት ባለመቻላቸው የሚያምኑትንና እውነትን የሚያስተ ምሩትን ስም በማጥፋትና በእነርሱ ላይ በማሾፍ በባህሪዎቻቸው ላይ ጥቃት ይሰነዝሩ አንደነበር ተመልክቻለሁ በአንድ ወቅት ጥንቁቅ እግዚአብሔ ርንና ቃሉን ያፈቅሩ የነበሩ ብዙዎች የእውነትን ብርፃን በመቃወም ልባቸውን አደንድነው የእግዚአብሔርን ሰንበት የሚጠብቁትን እርጉም አድርገው ለማቅረብና በሐሰት ለመክሰስ የማያመነቱ ይሆናሉ ተቃዋሚዎች ያለ ፍርዛት እውነትን በይፋ የሚናገሩትን መጉዳት ይችሉ እንደሆነ በማሰብ ይህን አካሄድ ይከተላሉ ነገር ግን እነዚህ ነገሮች የእግዚአብሔርን ሥራ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሰጠጪረሻውጡ ጊዜ ዝገጃት ማድሬራገ አያስተጓጉሉም እንደውም አውነትን የሚጠሉ ሰዎች በቸ የመረጢ ይህ አካሄድ የአንዳንዶች ዐይኖች የሚከፈቱበትን ፅደ ዷል ይፈ ኮራሉ ሕገኩ ያንሰራራ ዘንድ የጌታ እጅ በእነርሱ ላይ በመሆኑ እያንዳንዱ የከበ ረ የእግዚአብሔር ልጅ ከያለበት ወጥቶ በአንድ ይሰባሰባል አርሱ ሥራው በክብር ወደ ክንውን ያመጣዋል ቅ እኛ እውነትን የምናምን የክፉው መጠቀሚያ መሣሪያ እገዳዝነ አብልጠን መጠንቀቅ ይገባናል እያንዳንዱ አረማመዳችን ከመጽሐፍ ቅዲስ ጋር የተጣጣመ መሆኑን ልናውቅ ይገባል የእኛ ስሀተትና ግድፈት በሀብ ላይ እንደተስተዋለው የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ሰሚጠሉ ደል ይሆናቸዋል ግንቦት ላይ የየሱስን ውበትና አፍቃሪነት ተመልክቼ ነበር ክብሩን ስመለከት ከፊቱ ፈጽሞ መለየት እንደሌለብኝ አሰብኩ ከዚያም አብን ከከበበው ከክብሩ ብርሃን ሲወርድ አየሁ ይኸው ብርሃን አጠገቤ ሲቃ ረብ ሰውነቴ እንደ ቅጠል ሲርገፈገፍ ተሰማኝ ብርሃኑ እኔ ጋር ደርሰ ቢሆን ኖሮ ልጠፋ እችል ነበርሆኖም ብርሃኑ አልፎኝ ሄደ በዚህን ጊዜ ከዚህ ታላቅና አስፈሪ አምላክ ጋር ባለን ግንኙነት ማድረግ ያለብንን በጥቂቱም ቢሆን ለማስተዋል ቻልኩ ከዚያም አንዳንዶች በእግዚአብሔር ቅድስና ዙሪያ ያላቸውን የደበዘዘ ገጽታና የእርሱን ቅዱስና አቻ የሌለውን ስም ምን ያህል በከንቱ እንደሚያነሱና ይህ የሚያናግሩት አምላክ ምን ያሀል ታላቅና አስፈሪ እንደሆነ ሳይገነዘቡ እንደሆነ ተመለከትኩ ብዙዎች ሲጸልዩ ግዴለሽና ተገቢ ያልሆኑ አገላለጾችን ይጠቀማሉ ይህ ደግሞ አፍቃሪውን የጌታ መንፈስ በማሳዘን ልመናቸው ሰማይ ሳይደርስ እንዲቀር ያደረጋል እንዲሁም በሰማያዊው መቅደስ የሚያማልደን ካኅን በሌለበት በመከራው ጊዜ በጌታ ዓይኖች ስር ለመኖር ምን መሆን እንዳለባቸው ብዙ ዎች እንደማይገነዘቡ ተመልቻለሁ እነዚያ የሕያው እግዚአብሔርን ማኅተ ም የሚቀበሉና በመከራው ወትቅት ከለላ የሚያገኙ ሙሉ ለሙሉ የየሱስን ገጽታ ማንጸባረቅ አለባቸው ብዙዎች በጌታ ቀን ገጣሚ ሆነው ለመገኘትና በዓይኖቹ ስር ለመኖር «መታደስሰን እና የኋለኛውን ዝናብ» ብቻ በመሻት በእጅጉ አስፈላጊ የሆነውን ዝግጅት የማድረጉን ነገር ቸል ብለውት እንደ ነበር ተመልክቻለሁ በመከራው ወቅት ያለ ከለላ የቀሩ ስንቶችን አየሁ። በማለት እንዲጠይቁ ሆነዋል ቅድስና የጎደለው ህይወት የሚመሩና ወቅታዊውን እውነት ለማስተማር ብቃት የሚጎድላቸው ሰዎች ወደ መስኩ የሚገቡት በቤተ ክርስቲያን ም ዘር ው ርከክ ከሃ በ የስሰገ ዲ ጎጾት ቀደምት ጽሐዩት ወይም በአጠቃላይ በጠንድሞች እውቅዛ ሳይሰጣቸው በመሆኑ ውጤቱ ግራ መጋባትና መከፋፈል ይሆናል አንዳንዶች የእውነት ንድፈ ፃሳብ ስላላቸው ከ ማስረ ቢችሉም ነገር ግን የመንፈሳዊነት የፍርድና የተሞክሮ አይደሉምጉፁ ሌሎች መከራክር ባይችሉም ነገር ግን ጥሩ ጸሎታቸውን ተከትሉ ጥቂት ወንድሞች ስለሚያዳምጧቸውና በየጊዜው አስደሳች ማደፋፈሪያ ስለሚሰጧቸው ያለ በቂ ተሞክሮና ፍርድ እግዚአብሔ ር ብቁ አድርጎ ሳይመርጣቸው በመስኩ ለመሰማራት ተገፋፍተዋል እነዚህ ስዎች ከፍ ከፍ እየተደረጉ በፄዱ ቁጥር መንፈሳዊ ኩራት ይመጣና የመስኩ ሠራተኞች እንደሆኑ አድርገው በማሰብ ይታለላሉ እራሳቸውን የማያውቁት እነዚህ ሰዎች ፍትህና ርትዕን አያስተውሉም ማገናዘብ የሚቸሉበት ትዕ ግሥት የላቸውም በመታበይ ይናገራሉ እንዲሁም ከአምላካዊው ቃል ሊያ ረጋግጡ የማይችሏቸውን አያሌ ነገሮች ይደሰኩራሉ ይህን ሁሉ የሚያውቀው አምላክ በእንደነዚህ ዓይነቶቹ አደገኛ ወቅቶች ያገለግሉት ዘንድ ጥሪ አያደርግላቸውም ወንድሞች እነዚህን እርሱ ያልጠራቸውን በመስኩ እንዲሰማሩ ከመገፋፋት ሊጠነቀቁ ይገባል እነዚህ በእግዚአብሔር ያልተጠሩ ሰዎች በአጠቃላይ ሲታዩ ተጠርተናል የሚል ብርቱ በራስ መተማመን ያላቸውና የእነርሱ አገለግሎት በእጅጉ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያምኑ ናቸው ለአገለግሎት ወደ መስክ ሲወጡ ይህ ነው የሚባል መልካም ተጽእኖ አያሳድሩም ሆኖም በአንዳንድ ስፍራዎች ስኬት ማግኘታቸው በእርግጥ እነርሱም ሆኑ ሌሎች በእግዚአብሔር እንደተ ጠሩ እንዲያስቡ መንስዔ ይሆናል የእግዚአብሔር መላእክት የወቅታዊውን እውነት አስተውሎ ታማኝ በሆኑ ልጆቹ ልቦና ውስጥ ለማስረጽ እየተንቀሳቀሱ እንደመሆናቸው ሰዎች በአገልግሎት ክንውን ማግኘታቸው በእግዚአብሔር ለመጠራታቸው አዎንታዊ ማስረጃ መሆን አይችልም ምንም እንኳ እነዚሀ እራሳቸውን የላኩ ሰዎች እግዚአብሔር ባላስቀመጣቸው ስፍራ እራሳቸውን አስቀምጠው መምራን ነን ቢሉ እነርሱ የሚናገሩትን ተ ከትሎ ነፍሳት እውነትን መቀበላቸው በእግዚአብሔር ለመጠራታቸው መረጃ መሆን አይችልም መልእክቱን ከእነርሱ የሚቀበሉ ነፍሳት ወደ ፈተናና ግዞት እንደሚመጡ አድርገው ይቀበሉታል ሆኖም ኋላ ላይ እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ጉባዔ ቆመው እንዳልነበር ይረዳሉ ጠማማ ሰዎች እውነትን በመናገራቸው አንዳንዶች ቢቀበሉም እንኳ ነገር ግን ሁናቴው እነዚህን የተናገሩትን ይበልጥ ወደ እግዚአብሔር እንዲቀርቡ አያደርጋቸውም በስህተት ውስጥ ያሉ ሰዎች አሁንም ያሉት በስህተት ውስጥ ነው እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር በተወደዱት ዘንድ የሰነዘሩትን ማታለልና በቤተ ክርስቲያን ያመጡትን ውዥንብር ያሀል ቅጣታቸውም እንደዚያው መጠን ድ ርከክ ከሃ ከከ ኮጠኀጌበ ሥርዓት የከበደ ይሆናል ኃጢአታቸው በአግዚአብሔር አስፈሪ ቁጣ ቀን ይ እንጂ ተሸፍኖ አይቀርም እነዚህ እራሳቸውን የላኩ መልእክተኞች ለሥራው መርገም ናቸውቤ ታማኝ ነፍሳት እነዚህ ሰዎች አምላካዊውን አቅጣጫ ይዘው በሄ እያመሩ መሆኑንና ከቤተ ክርስቲያን ጋር ህብረት እንዳላቸው አድርገ በማሰብ ድንጋጌና ደንቦችን ተከትለው ይመሩና ያስተዳድሩ ዘንድ በእነርሱ ላይ መተማመን ያደርጋሉ በእጃቸው ለመጠመቅም ፈቃደኝነታቸወጠን ይገልጻሉ ነገር ግን ብርፃን በሚመጣ ጊዜ እነዚህ ሰዎች አነርሱ እንዳስቧቸውና እንዳስተዋሏቸው በእግዚአብሔር የተጠሩና የተመረጡ መልእክተኞች አለመሆናቸውን ሲያስተውሉ ከእነርሱ የተቀበሏቸውን እውነቶች ሁሉ ዳግመኛ ሊማሩ እንደሚገባ ይሰማቸዋል ሁናቴው ፈተናና ጥርጣሬ ውስጥ ይጥላቸዋል ጠላት በመላው ተሞክሮአቸው ላይ ግራ መጋባትና መደናገር እንዲከሰትባቸው አድርጎአል በዚህም አግዚአብሔር እየመራቸው ይሁን አይሁን እርግጠኛ ስለማይሆኑ ዳግመኛ እንደ አዲስ ተ ጠምቀው እስኪጀምሩ ድረስ በሚገኙበት ሁኔታ እርካታ አይኖራቸወም የእግዚአብሔር መልእክተኞች ወደ አዲስ መስክ በመሰማራት ፋንታ ወደነዚህ አጉል ተጽእኖ ስር የወደቁ ነፍሳት መሄድ በእጅጉ አድካሚ ሥራ ነው እነዚህ ሰዎች ህያው በሆነው እውነትና ሙት በሆነው መዛል የሚቆሙ እንደመሆናቸው ለተልዕኮአቸው ታማኝ ለሆኑበት ነገርና እግዚአብሔር ተቆጣጣሪ አድርጎ በሾማቸው በመንጋዎቹ ላይ ከሚያሳድሩት ተጽእኖስህተት የሆነውን ነገር ሳይሸፋፍኑ በግልጽ መናገራቸው የግድ ይሆናል አውነትን ተቀብለው በእንዲህ ያለው ምስቅልቅል ወስጥ የገቡ ነፍሳት ሳይጠሩ እንደተጠሩ በሆኑ ጣልቃ ገቦች እጅ ባይወድቁ ኖሮ ጌታ ለትሁታኑ ያዘጋጀላቸውን ትክክለኛውን እውነት ባገኙ ነበር የእግዚአብሔር ዐይኖች በእንቁዎቹ ላይ ስለነበር በማስተዋል የሚመሯቸውን የተጠሩትንና የተመ ረጡትን መልእክተኞቹን ወደ እነርሱ በመራ ነበር የእውነት ብርዛን ወደነዚህ ነፍሳት በማብራት የእነርሱን እውነተኛ ሁናቴ በገለጠላቸው ነበር ይህ ሲሆን አውነትን በማስተዋል ይቀበሉት ነበር በውበቱና ንጽሀናውም እርካታ ያገኙ ነበር የእውነት ብርቱ ውጤት ሲሰማቸው ጠንካራና ቅዱስ ተጽእኖ ማሳረፍ ይችሉ ነበር አግዚአብሔር ሳይጠራቸው ወደ ሥራው የገቡ ሰዎችን አደጋ በድጋሚ ተመሰከትኩ ምናልባትም እነዚህ ሰዎች ስኬት ቢያገኙ በማንኛ ውም ዘርፍ ክህሎት እንደሚያንሳቸው ለመገመት ይቻላል የሚያደርጉትን ጥበብ የለሽና ማመዛዘን የጎደለው እንቅስቃሴ ተከትሎ አንዳንድ የከበሩ ነፍሳት ገሰጣለ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የአስገ ዲጂ ኀጾት ቀደምት ጽሐፎች ሊደረስባቸው መደ ማይችል ራ ተነዮቶ ለእነዚህ ስዎች ኃላፊነት ሲሰማትና ህይጠታቸሉን መርክን በአጠቃላይ መምህራን ነን በሚሉባቸው ዘርፎች ዙሪያ በአ በ ዱራ ማየት እንዳለባት ተመልክቻለሁ እግዚአብሔር አለይ ሰ ር ስህተት የሌለው ማስረጃ የማያተቀርቡና ይህን ጥሪ የማይቀበሉ ከሆነ ሐዘንና ዋይታው» በራሳቸው ላይ ይሆናል በመሆኑም እነዚህ ሰዎች አንደ መምህራን በቤተ ክርስቲያን እውቅና ዖልተቸራቸጠ ይገባል ቤተ ክርስቲያ ያልተቸራቸው መሆኑ ይፋ ሊደረግ ቲያን በዚህ ጉዳይ ግልጽነት የተሞላው አካሄድ በመከተል ማድረግ የምትችለው ብቸኛጡ ነገር ሸክሙን ለራሳቸው መተው ነው ይህ በመንጋው ላይ ግራ መጋባትና መደናገር የሚፈጥር ጠላት የሚገባበት በር መዘጋት እንደሚችል ተመልክቻለሁ ይህ በር እንዴት መዘጋት እንደሚችል መልአኩን ጠይቄው ነበር እርሱም «ቤተ ክርስቲያን ፈጥና ወደ አምላካዊው ቃል በማምራት በተዘነጋውና ቸል በተባለው የወንጌል ሥርዓት ላይ መመስረት ይኖርባታል» በማለት መለሰልኝ ይህ ቤተ ክርስቲያንን ወደ እምነት አንድነት ለመመለስ መተኪያ የማይገኝለት ነው በሐዋርያት ዘመን ቤተ ክርስቲያን በሐሰተኛ መምህራን የመታለል አደጋ ላይ ወድቃ እንደነበር ተመልክቻለሁ ይህን ለማስወገድ የገዛ ቤተ ሰባቸውን በሚገባ ማስተዳደር የሚችሉ በቤተሰባቸው ሥርዓትና ደንብ የሚያስከብሩና በጨለማ ውስጥ ላሉት እውነትን መንገር የሚችሉ ስዎችን ወንደሞች መርጠው ነበር ከዚያም በእነዚህ ሰዎች አገልግሎት ዙሪያ እግዚአብሔር ከተጠየቀ በኋላ እንደ ቤተ ክርስቲያን አሠራርና መንፈስ ቅዱስ ፃላብ እጅ ተጭኖባቸው ለሥራው ተለዩ እነዚህ ሰዎች ተልእኮአቸውን ከእግዚአብሔር ከተቀበሉና ከቤተ ክርስቲያን ይሁንታ ካገኙ በኋላ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቁና የጌታን ቤት በሥርዓት እያስተ ዳደሩ ገቱአቸውን በመግፋት የእርሱ ሥቃይና ሞት በተወደዱት የእግዚአብሔር ልጆች አእምሮ ውስጥ ዘወትር እየታደሰ ይኖር ዘንድ የአዳኙ ን የተሰበረ አካልና የፈሰሰ ደም አርማ ለቅዱሳኑ ያበረክቱላቸው ነበር ከሐዋርያት ዘመን ይልቅ ዛሬ ከሐሰተኛ መምህራን አስተምህሮ እንዳልተጠበቅን ተመልክቻለሁ ችግሩን ለመግታት እነርሱ እንዳደረጉት በመንጋው ውስጥ ሰላም ስምምነት መጣጣምና ህብረት ለማምጣት የሚያስቸሉ ለየት ያሉ አሠራሮችን ልንከተል ይገባል ተገቢው ተሞክሮና ቀና አመለካከት ያላቸው ወንድሞች በአንድ ላይ ተሰባስበው መንፈስ ቅዱስ ይመራቸው ዘንድ በመፍቀድ እጆቻቸውን በእነዚህ ተልዕኮአቸውን ከእግዚአብሔር በቀበሉ ላይ ጭነው ብርቱ ጸሉት ሊጸልዩላቸውና ሙሉ ለሙሉ ለሥራው ለይተው ሊያቀርቧቸው ይገባል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የወኀጌጊዕ ሥርፒዓት ይህ ድርጊት መልእክተኞቹ ድገቅ የሆነውን ሰዎች ጆሮ ያልደረሰ መልእክ ይዘው ወደ ፊት ይገስግሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን ድጋፍና ፈቃድ ለ አመላካች ይሆናል ቀደም ብሎ ሲከተሉት በነበረው ስህተት መንስዔ አእምሮአቸው ለ ዳከመ ፍርዳቸው ለተዛባባቸው። እነዚህ ኃያላን መላእክት እያንዳንዳቸው በቀኝ እጃቸው ነበልባላዊ ሠይፍ ይዘው ነበር ከዚያም ሰይጣን ድል ሆነ በእርሱ ውድቀት ሌሎች ሥቃይ እንዲቀበሉ አደረገ በዚህም እነርሱ ከገነት እርሱ ደግሞ ከሰማይ ተባረረ ኮቾኅገነት ስትጽ የሰው መጥፋት እንደታወቀ ሰማይ በዛዘን ተሞላ እግዚአብሔር የፈጠራት ዓለም ዕጣ ፈንታሥቃይ ህመምና ሞት ሆነ ምድር ሟች በሆኑ ፍጡራን ተሞላች ጥፋተኛው ከበደሉ ማምለጫ መንገድ አልነበ ረውም መላው የአዳም ቤተሰብ መሞት ነበረበት በተወዳጁ የሱስ በገጽታ ላይ ሐዘንና ርኅራዔ አጥልቶ ተመለከትኩ ወዲያውኑ አብን ወደ ከበበው ሊገለጽ የማይቻል ብርሃን ሲቀርብ ተመለከትኩት የሱስ ከአባቱ ጋር በቅርበት እየተነጋገረ መሆኑን መልአኩ ነገረኝ የሱስ ከአባቱ ዘንድ ሲወጣ በመላእክቱ ዘንድ ይታይ የነበረው ጉጉትና ጭንቀት ብርቱ ነበር ሦስትጊዜ ርከክ ከሃ ያህል ሊገለጽ ሰ የደኀገነት ዕቅድ የነበረ ማዓ ጐ ኤሎ ደ ው ት በጆበ መታየት የሚችል ካበው መ ከአብ ዘንድ ሲወጣ የወልድ አምሳል ጋጋ ገጽታ የተላበሰ ከማንኛውም ጭንቀትሩ ፕርጣሬ ነጻ የሆነና ደግነቱና አፍቃሪነቱ ቃላት ሊገልጹት ከሚች ከ አንጸባራቂ ነበሩ ከዚ ዘ ለመላእ ያም ለጠፋው ሰው ማምለጫ መንገድ መዘጋጀቱን ክቱ ሠራዊት ይፋ አደረገ ሰብዓዊው ፍጡር ይቅርታ ያገኝ ዘንድ እርሱ የእነርሱን የሞትን ፍርድ በመውሰድ ሕጉን ታዝዞ በደሙ በሚከፍለው የኃጢአት መቀጮ ሰው ዳግመኛ ከእግዚአብሔር ጋር እርቅ በመፍጠር ወደ ውቧ ኤደን ገነት ተመልሶ ከህይወት ዛፍ ፍሬ ይበላ ዘንድ አብን ሲለምን እንደነበርና ይህ እውን መሆን እንደቻለ ለመላእክቱ አበሰራቸው ይህ አዛዣቸው ሁኔታውን ሳይሸፋፍንና አንዳችም ነገር ሳይደብቃቸው የደኅንነትን ዕቅድ በፊታቸው በማስቀመጡ በመጀመሪያ ላይ መላእክቱ ሐሴ ት ማድረግ አልቻሉም ነበር የሱስ በአባቱ ቁጣና ጥፋተኛ ሆኖ በተገኘው ሰብዓዊ ፍጡር መሃል በመቆም ክፋትና ውርደት እንደሚደርስበት አብዛኞቹ ሲጠሉትና ሲቃወሙት ጥቂቶች ብቻ እንደ አግዚአብሔር ልጅ እንደሚቀበሉት ነግሯቸው ነበር እርሱ ክብሩን ሁሉ በሰማይ ትቶ ትሁት ሰው ሆኖ ወደ ምድር ይመጣል በሰዎች ላይ ወከባ የሚያደርሱ የተለያዩ ፈተናዎችን በመቋቋም የሚታወቀውእርሱ በፈተና ያሉትን እንዴት እንደሚረዳ ያውቃል በመጨረሻ የእርሱ የማስተማር ተልዕኮ ክንውን ካገኘ በኋላ በሰዎች እጅ በመሰጠት ሰይጣንና ወኪሎቹ ክፉ ሰዎችን በማነሳሳት የሚያደርሱበትን እያንዳንዱን ግፍና ሥቃይ በመቀበል እንደ ወንጀለኛ ተ ቆጥሮ በሰማይና በምድር በሃል ተሰቅሎ ጭካኔ የተሞላው ሞት እንዲቀበል ይደረጋል የእግዚአብሔር ልጅ በመስቀል ላይ የሚደርስበት ህማም በእጅጉ አስፈሪ ከመሆኑ የተነሳ መላእክት እንኳ ፊታቸውን ከመሸፈን ውጪ ትዕ ይነቱን ለመመልከት ይቸገራሉ በእርሱ ላይ የሚደርሰው ሥቃይ ከአካላዊው ጋር ፈጽሞ ሊስተካከል የማይችል አእምሮአዊ ህማም ነው የመላው ዓለም ኃጢአት ክብደት በሙሉ በእርሱ ላይ ያርፋል የሱስ እንደሚሞትና በሦስተኛው ቀን ተነስቶ ለበደለኛው ሰው ሊማልድ ወደ አባቱ ዘንድ እንደሚያርግ ነግሯቸዋል መሳእክቱ ህይወታቸውን በመስጠት ግንባራቸውን መሬት ላይ ደፍተው በፊቱ ተዘረሩ የመሳእክ ህይወት ዕዳውን መክፈል እንደማይችል ክል የሉስ በመሞቱ ብዙዎችን እንደሚያድንና የእርሱ ህይወት ብቻ በያ መቀጮ ለመክፈል በአብ ዘንድ ተቀባይነት እንዳለው ነገራቸው በተጨ ት እነዚህ መላእክት በተለያዩ ጊዜያት አብረውት በመሆን እርሱን የማበረታታ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ « የኢኪስገ ጂ ኃደት ቀደምት ጽሑፎች ድርሻ እንደሚኖራቸው አሳወቃቸው እርሱ የወደቀውን ሰብዓዊ ተፈጥሮ ሲወስድ የሚኖረው በብርታት ከእነርሱ ጋር መስተካከል እንኳ እንደማይችል በመግለጽ ለሚደርስበት ውርደትና ከፍተኛ ሥቃይ እነርሱ ምስክር እንደሚሆኑ አወሳቸው ደግሞም ይህን የሚደርስበትን ሥቃይና በሰዎች መጠላት ሲመለከቱ ጥልቅ በሆነ ስሜት በመነካት ለእርሱ ካላቸው ፍቅር የተነሳ ከእነዚያ ገዳዮች እጅ ሊያድኑት አጥብቀው ቢመኙም ነገር ግን በእርሱ ላይ ሲደርስ የሚመለከቱትን ማንኛውንም ነገር ለመግታት ጣልቃ መግባት የለባቸውም ሆኖም በእርሱ ትሣሳዔ ላይ የሚጫወቱት ሚና ይኖራቸዋልፎ ይህ የዘላለም ደኅንነት አቅድ ወጥቶአል አባቱም ይህንኑ እቅድ ተቀብሉአል የሱስ ቅድስና በተሞላው ኃዘን መላእክቱን በማጽናናትና በማበረታታት በስተመጨረሻ እነዚያ እርሱ የሚዋጃቸው ከእርሱ ጋር እንደሚሆኑ በሞቱ የብዙዎችን ዕዳ በመክፈል በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን እንደሚያጠፋው ነገራቸው ደግሞም አባቱ ከሰማይ በታች ያለውን ግዛትና ታላቅነት በሙሉ ይሰጠዋል ከዘላለም እስከ ዘላለምም ይገዛል ሰይጣንና ኃጢአተኞች ከዚህ በኋላ ሰማይን ወይም ንጹህዋን ምድር ፈጽሞ አያውኩምይጠፋሉ የሱስ በሞቱበኃጢአት የወደቀው ሰብዓዊ ፍጡር ዳግመኛ አንሰራርቶ ከእግዚአብሔር ጋር እርቅ በመፍጠር የሰማያዊው ደስታ ባለቤት ይሆን ዘንድ አባቱ የተቀበለውንና ደስ የተሰኘበትን ይህን እቅድ የሰማይ ሠራዊትም እንዲሁ ይቀበሉት ዘንድ አቀረበላቸው ሰማይ ቃላት ሊገልጹት በማይችል ደስታ ተሞላ የሰማይ ሠራዊትም ከፍተኛ ፍቅርና ክብር የተሞላው የምስጋና ዜማ አዜሙ እግዚአብሔር ከታላቅ ምኅረቱና ትህትናው የተነሳ ውድና ተፈቃሪ ልጁ ለዐመጸኛው ዘር ይሞት ዘንድ በመስጠቱ መላእክት በገናዎቻቸውን በመንካት ከቀድሞው የላቀ ዝማሬ አሰሙ ህይወቱን ለሌሎች ይሰጥ ዘንድ ከአባቱ እቅፍ ወጥቶ ብርቱ ሥቃይ መክራና እንግልት የበዛበት እራስን የመካድ ህይወት በመኖር አሳፋሪውን ሞት ለመሞት ለመረጠው የሱስ ምስጋናና ፍቅር የተሞላ ክብር ተቸረው መልአኩ እንዲህ አለ «አብ የተወደደውን ልጁን ያለ ምንም ትግል የሰጠ ይመስልሻል። የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ» በማለት ድምፁን ከፍ አድርጎ ጮኸ የሱስ ቃል የተገባው የዓለም አዳኝና መሲህ መሆኑን ዮሐንስ ለደቀ መዛሙርቱ ነግሯቸዋልፎ የእርሱ አገልግሎት እየተገባደደ ሲሄድ ደቀ መዛሙርቱ ወደ የሱስ እንዲመለከቱና እንደ ታላቅ መምህር እርሱን እንዲከተሉ አስተምሯቸው ነበር ዮሐንስ ህይወት በሐዘን የተሞላና እራስን የመካድ ነበር እርሱ የመጀመሪያውን የክርስቶስ ምጽአት ቢያበስርም ነገር ግን ተአምራቱን ለመመልከትና በእርሱ ለተገለጠው ኃይል ተጠቃሚ እንዲሆን አልተፈቀደለትም ነበር የሱስ ወደ መምህርነት ተግባሩ ባመራ ጊዜ ዮሐንስ መሞት አንደነበረበት አውቆ ነበር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የመጀመሪያው የክርስቶስ ምጽስት ከሃድረ በዳ ውጪ ድምጽ ይሰማ የነበረ አልፎ አልፎ ነበር ህይጠ በብቸኝነት ይገፋ የነበረው ዮሐንስ ከአባቱ ቤተሰቦች ጋር ሳይቀላቀል ተሼ ውን ከግብ ለማድረስ ትቶአቸው ሄደ አያሌዎች የተጨናነቁትን ከትሞዓ መንደሮች እየተዉ ድንቅ የሆኑትን የነቢዩን ቃላት ለማድመጥ ጠደ ቻክ ረበዳ ይጎርፉ ነበር ዮሐንስ ሊመጣ የሚችለውን ውጤት ሳይፈራ ኃጢአትን ገሰጸ እንዲሁም መንገዱን ለእግዚአብሔር በግ አዘጋጀ ሔሮድስ ጠንካራ የሆኑትንና ወደ እራሱ ያመሳክቱ የነበሩትን የዮሐንስን ምስክርነቶች ሲሰማ የእርሱ ደቀ መዝሙር ለመሆን ምን ማድረግ እንዳለበት ከውስጥ በመነጨ ፍላጎት ጠየቀ ሔሮድስ ወንድሙ ገና በህይወት እያለ ሚስቱን ሊያገባት ማሰቡን ዮሐንስ ያውቅ ስለነበር ይህ አካሄድ ሕግን የ ከተለ አለመሆኑን ነገረውፈ ሔሮድስ በዚህ ዙሪያ አንዳችም ዓይነት መስዋዕ ት ለመክፈል ፈቃደኛ አልነበረም በመሆኑም የወንድሙን ሚስት ካገባት በኋላ በእርሷ ተጽእኖ አማካኝነት ዮሐንስ ተይዞ እንዲታሰር ተደረጊ እንዲህም ሆኖ ግን ሔሮድስ ያቀደው ዮሐንስን ለመልቀቅ ነበር ዮሐንስ በእስር ላይ እንዳለ ስለ አስደናቂዎቹ የየሱስ ሥራዎች በደቀ መዛሙርቱ አማካኝነት ለመስማት ችሎ ነበር እርሱ እነዚያን በጸጋ የተሞሉ ቃላት በጆሮው ለማድመጥ አልተቻለውም ነበር ሆኖም ደቀ መዛሙርቱ ስለ ሰሙት ነገር አስፈላጊውን መረጃ በማቀበል አጽናኑት ወዲያውኑ የሔሮድስ ሚስት ያስከተለችውን ተጽእኖ ተከትሎ ዮሐንስ እራሱን ተቆርጦ ተገደለ የሱስን በትህት የተከተሉ ከከናፍርቱ ይወጡ የነበሩትን አጽናኝ ቃላት ሲያደምጡ የነበሩና የሠራቸውን አስደናቂ ሥራዎች የመሰከሩ ደቀ መዛሙርት አብልጠው ስለከበሩና በህይወታቸው የላቀ ደስታ ስለነበራቸው ከመጥምቁ ዮሐንስ ይበልጡ ነበር ዮሐንስ የመጀመሪያውን የየሱስ ምጽአት ለማወጅ በኤልያስ መንፈስና ኃይል መጣ ወደ መጨረሻዎቹ ቀናት እንድመለከት ከተደረኩ በኋላ ስለ ቁጣው ቀንና ስለ የሱስ ዳግም ምጽአት ያውጁ ዘንድ በኤልያስ መንፈስና ኃይል መሄድ ያለባቸውን ዮሐንስ ወክሎአቸው እንደነበር ተመለከትኩ የሱስ በዮርዳኖስ ከተጠመቀ በኋላ በዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ በመንፈስ ተመርቶ ወደ ምድረበዳ ሄደ መንፈስ ቅዱስ ለዚያ ልዩና ብርቱ ፈተና አዘጋጅቶታል አርሱ ለአርባ ቀናት ያህል በሰይጣን እየተፈተነ ቢቆይም ነገር ግን በእነዚያ ቀናት ውስጥ አንዳችም ነገር አልበላም በሪ ያው የነበረ ማንኛውም ነገር ሰብዓዊውን ተፈጥሮ ለውድቀት ከመጋቦ ውጪ አንዳችም አስደሳች ነገር አልነበረውም እርሱ በዚያ አታካች ምድ ረበዳ ከዱር አራዊትና ከዲያብሎስ ጋር ቆየ የእግዚአብሔር ልጅ ጾም በሥቃይ ገርጥቶና ከመጠን በላይ ከስቶ ነበር ሆኖም እርሱ የሚራመድቦት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የለስን ዲ ኃደት ቀደምት ጽሑፎች ሃዳና ተለይቶ በመቀመጡ ይህንኑ የመጣበትን ሥራ የግዴታ ከግብ ማድረስ ነበረበት ሰይጣን የእግዚአብሔርን ልጅ ሥቃይ እንደ ልዩ አጋጣሚ በመቁጠርና እራሱን እንደ ሰው ትሁት አድርጎ የቀረበውን የሱስ እንደሚያሸንፈው ተስፋ በማድረግ ልዩ ልዩ ፈተናዎችን በማምጣት ሊያደናግረው ዝግጅቱን አጠናቆ ነበር «የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንክ እነዚህን ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ እዘዝ» ሰይጣን እንዲህ በማለት የፈተነው የሱስ መለኮታዊ ኃይሉን ተ ጠቅሞ በትህትና መሲህ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ለማድረግ ነበር ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣው ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል» ሰይጣን ጥል ለማንሳት ይሞክር የነበረው በየሱስ የእግዚአብሔር ልጅነት ዙሪያ ነበር ወደ ደካማና በሥቃይ የተጎሳቆለ ሁናቴው በማመላከት ከየሱስ ይልቅ ሰይጣን የበረታ መሆኑን በትዕቢት አረጋገጠለት ነገር ግን ከሰማይ የተነገሩት «በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው» የተሰኘ ት ቃላት የሱስን ከእነ ሥቃዩ አጽንተው ለማቆም ብቁ ነበሩ ክርስቶስ ብርቱ ኃይል እንዳለው ወይም የዓለም አዳኝ ስለመሆኑ ሰይጣንን ለማሳመን ምንም ማድረግ እንደሌለበት ተመልክቼ ነበር ሰይጣን በክርስቶስ ሥልጣን ስር ለመገዛት ፈቃደኛ ባለመሆን ከሰማይ ተቆርጦ ቀረ እንጂ ስለ እግዚአብሔር ልጅ ሥልጣንና ኃይል በቂ መረጃ ነበረው ሰይጣን ኃይሉን ለማሳየት ሲል የሱስን ተሸክሞ ወደ የሩሳሌም በመውሰድ በቤተ መቅደሱ ጉልላት ላይ አቆመውና እራሱን ከዚያ ከፍተኛ ስፍራ ቁልቁል በመወርወር የእግዚአብሔር ልጅ ለመሆኑ ማረጋገጫ አንዲሰጥ ፈተነው ሰይጣን ይህን ሲለው የሱስ የተባለውን እንዲፈጽም የሚያበረታቱ ቃላትን በመሰንዘር ነበር «እንዲህ ተብሎ ተጽፎአልና እግርህ በድንጋይ እንዳይሰናከል በአጃቸው ያነሱህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልፃል» የሱስ ሲመልስለት «እንዲሁም በመጻሕፍት እግዚአብሔር አምላክህን አትፈታተነው ተብሎ ተጽፎአል» አለው የሰይጣን ምኞት የሱስ በአባቱ ምህረት ላይ ተማምኖ ተልዕኮውን ከማጠናቀቁ አስቀድሞ ህይወቱን አደጋ ላይ እንዲጥል ማድረግ ነበር ሰይጣን የደኅንነት እቅድ ይከሽፋል የሚል ተስፋ ቢኖረውም ነገር ግን ይህ ዕቅድ በእጅጉ ጥልቅ በመሆኑ በሰይጣን ሊገረሰስ ወይም ሊበላሽ የማይችል ነበር ክርስቶስ ለሁሉም ክርስቲያኖች ምሳሌ ነው ክርስቲያኖች ፈተና ሲደርስባቸው ወይም በመብቶቻቸው ላይ ተቃርኖ ሲገጥማቸው በትዕግሥት ሲያልፉ ይገባል ጉዳዩ በቀጥታ እግዚአብሔር የሚከብርበት ካልሆነ በቀር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ። «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሴስገ ጂ ጎደት ቀደምት ጽሑፎች ስገድልኝ የነድር ሐብትም ሆነ ንብረት የአንተ ይሆናሉእያለው ነበር ነገር ግን የየሱስ አቋም ጽኑና የማያወላውል ነበር እርሱ ህይወቱን መስዋዕ ት አድርጎ በመስጠት የሰይጣንን ግዛት በመዋጀቱ በሰማይና በምድር ያሉ ሁሉ እራሳቸውን ለእርሱ የሚያስገዙበት ጊዜ ቅርብ መሆኑን አወቀ በመሆኑም ሥቃይ የተሞላውን ህይወትና አስፈሪውን ሞት መረጠ በተ መሳሳይ ሰይጣን ከዚህ በኋላ የሱስንም ሆነ በክብሩ ውስጥ ያሉትን ቅዱሳን መበጥጡን ያቆም ዘንድ የሚጠፋበት ሞት በእጁ ይሰጠዋል የከርስቶስ ከገሰገሱት ስይጣን ፈተናውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ሌላ አመቺ ጊዜ እስኪያገኝ ድረስ ከእርሱ ተለይቶ ፄደ መላእክት በምድረበዳ ምግብ በማዘጋጀት አገለገሉት አበረታቱትየአባቱም በረከት በላዩ ነበር ጸንፈኛ ፈተናዎቹን ይዞ የመጣው ስይጣን ባይሳካለትም ነገር ግን ወደ ፊት በተለያዩ ጊዜያት ያንኑ ብልጣ ብልጥ አሳችነቱን ይዞ ወደ የሱስ የአገልግሎት ጊዜያት የሚመጣባቸውን አጋጣሚዎች አሻግሮ ይመለከት ነበር ሰይጣን የሱስን የማይቀበሉትን ሰ ዎች በማነሳሳት እርሱን አብልጠው እንዲጠሉትና እንዲያጠፉት በማድረግ በእርሱ ላይ ድልን ለመቀዳጀት አሁንም ተስፋ አድርጎአል ሰይጣን ከመላእክቶቹ ጋር ልዩ ጉባዔ ጠራ በስብሰባቸው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ አንዳችም ድል መቀዳጀት አለመቻላቸው ተስፋ አስቆርጧቸውና በቁጣ እንዲነድዱ አድርጓቸው ነበር በመሆኑም ከዚህ በኋላ ባለ ኃይላቸው ተነሳስተው ከቀድሞው የከፉ ማሳቻ መንገዶችን የግዴታ ጥቅም ላይ ማዋል እንዳለባቸው ውሳኔ ላይ ደረሱ በእርሱ የዓለም አዳኝነት ዙሪያ በራሱ ሕዝብ አእምሮ ውስጥ አለማመን በመዝራት የሱስ በተልዕኮው ተስፋ እንዲቆርጥ ማድረግ ከውሳኔያቸው አንዱ ነበር አይሁዳውያኑ የቱንም ያህል ለሥርዓቶቻቸውና ለመስዋዕቶቻቸው የጸና አቋም ቢኖራቸውም ነገር ግን የተሰጧቸውን ትንቢቶች ለመመልከት ዓይኖቻቸው ከታወሩና መሲህን እንደ ብርቱ ዓለማዊ ንጉሥ አድርገው ካመኑ የሱስን ወደ መናቅና መቃወም ሊያመሩ ይችላሉ በክርስቶስ አገልግሎት ወቅት ሰይጣንና መላእክቱ ሰዎችን በአለማመን በጥላቻና በፌዝ በማነሳሳት በእጅጉ ተጠምደው እንደነበር ተመልክቻለሁ ብዙውን ጊዜ የሱስ የሰላ እውነትን በመናገር ኃጢአታቸውን ሲገስጽ ሰዎች «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የከርስቶስ ስገስገሱት በቁጣ ይገነፍሉ ነበር እነዚህ ሰዎች የአግዚአብሔርን ልጅ ህይጠ ተ ይተጥ ዘንድ ሰይጣንና መላእክቱ አጥብቀው ይገፋፏቸው ነበር ከአንድ ጊዚ በላይ ድንጋይ አንስተጡ ሊወግሩት የነበረ ቢሆንም ነገር ግን መላእክት ጥዘራ ማድረግ በቁጣ ከገነፈለው ሕዝብ ወደ ሰላማዊ ስፍራ ገሸሽ አድርገውኑ ብር አሁንም ግልጽ የሆነው እውነት ቅዱስ ከሆኑት ከናፍሩ ወጣ የሰማው ሕብብ በንዴት ተሞልተው እየገፉት ወደ ከኮረብታ አፈር በመውሰድ ቁልቁል ሊጥሉት ቢያስቡም ነገር ግን አሁንም መላእክት ከሕዝቤ ዓይን ስለሰወሩት በመካከላቸው ሰንጥቆ ሄደ አሁንም ታላቁ የደኅንነት እቅድ ይከሽፋል ብሉ ተስፋ ያደርግ የነበረጤ ሰይጣን የሕዝቡን ልብ ለማደንደንና ለየሱስ ያላቸውን ስሜት መራራ ለማ ረግ ያለ ኃይሉን አስተባብሮ መሥራቱን ቀጠለ የሱስን እንደ እግዚኣብሒ ልጅ የሚቀበሉት በጣም ጥቂቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ ተስፋ በማድረገ የእግዚአብሔር ልጅ ለዚህ ጥቂት ሕዝብ የሚከፍለው ሥቃይና መስዋፀዕትነኑ ታላቅና መነጻጸር የማይችል እንዲሆን ለማድረግ አሰበ ነገር ግን የሱስን እንደ እግዚአብሔር ልጅ አድርገው የሚቀበሉትና እንደሚያድናቸው የሚያምኑት ሰዎች ቁጥር ሁለት እንኳ ቢሆን የእግዚአብሔር ልጅ አቅዱን ገቢራዊ ያደረግ እንደነበር ተመልክቻለሁ የሱስ ሥራውን የጀመረው በሰይጣን የሥቃይ ግዞት ሥር የነበሩትን ነጻ በማውጣትና ኃይሉን በመበጣጠስ ነበር አርሱ ለታመመው ጤንነቱን በመመለስ ለታወረው የዓይን ብርነኑን በመስጠትና አንካሳውን በመፈወስ በደስታ እንዲፈነጥዙና ለእግዚአብሔር ክብር እንዲሰጡ አድርጎአል ሰብዙ ዓመታት ጭካኔ በተሞላው የሰይጣን ኃይል ጥብቅ ግ ና ደካማውን ሲርበተበት የነበረውንና ያዘነውን ጸጋ በተሞሉ ቃላት አጽናንቶአል የሞተውን ህይወት ሰጥቶ በማስነሳቱ ይህ አስደናቂ ኃይል እንዲገለጥ ላደረገው እግዚአብሔር ክብር ድርጊቶች የተሞላ ነበር አርሱ ም የመጣውን ሰዎች በአትኩሮት በማድመጥ ሥቃያቸውን ያስታግስ ነበር የአርሱን መለኮታዊ ኃይል ማረጋገጫ የነበሩ አያሌ ሕዝቦች በራሳቸው ወደ እርሱ ይመጡ ነበር ሆኖም ሥራው በተሳካ ሁኔታ ከተጠናቀቀ በኋላ ብዙ ዎች ትሁትና ኃያል በሆነው መምህር ሐፍረት ተሰምቶአቸው ነበር ገዢ ዎችና ባለሥልጣናት በእርሱ ባለማመናቸው ሕዝቡ የሱስን ለመቀበፅ ፈቃደኛ አልነበረም አርሱ የሐዘን ሰጡ ነበር በመሆኑም በዚህ አራስን የመካድ ህይወት ውስጥ ጸንዩ መገዛት ለሆንላቸጡ አልቻለም ሆናም ብዘዎች ቅ» ጊዜም ከጠፉበት ሊፈልጋቸው «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የኢስገ ጂ ንደት ቀደምት ጽሑፎች የእግዚአብሔርን ልጅ በመከተል ይሰጣቸው የነበሩ መመሪያዎችን ያደምጡ ነበር እንዲሁም ጸጋ በተሞላው አኳኋን ከከናፍሩ ይዐጡ በነበሩ ቃላት ሐሴት ያደርጉ ነበር ቃላቶቹ ትርጉም ያላቸውና ግልጽ በመሆናቸው ደካማው እንኳ የሚያስተወሳቸው የኃይማኖት መሪዎችና ገዢዎች የአዳኙን ህይወት እንዲቀጥፉ በማመስ ሰይጣንና መሳእክቱ የአይሁዳውያኑን ዓይኖች አሳወሩ ማስተዋላቸው እንዲጨልም አደረጉ የሱስን ይዘው እንዲያመጡ የተላኩ ሰዎች ወደ እርሱ በቀረቡ ገዜ ሰብዓዊውን መከራና ሥቃይ በአጽናኝ ቃላትና ርኅራጌ ሲታደግ በመመልከታቸው በእጅጉ ተደንቀው ነበር እነዘህ ሰዎች ከአንደበቱ ይወጡ በነበሩ በፍቅር በተሞሉና በለሰለሱ ቃላት ደካማውንና በሥቃይ ያለውን ሲያበረታ ሰሙ በሥልጣን ሲናገር የሰይጣንን ኃይል ሲገስጽና ምርኮውን ነጻ ሲለቅ ተመለከቱ ከየሱስ አንደበት ይወጡ የነበሩ በጥበብ የተሞሉ ቃላት በመደመማቸው እጆቻቸውን ሊሰነዝሩበት አልቻሉም በመሆኑም የሱስን ሳይዙ ባዶ አጃቸውን ወደ ላኳቸው ቀሳውስትና ሽማግሌዎች ተመለሱ «ለምን አላመጣችቸሁትም» ተብለው በተጠየቁ ጊዜ ምስክር ለሆኑባቸው ተአምራት በቅድስና ስለተሞሉት የጥበብ ቃላት ስለ ፍቅርና ስለ ሰሙት የዕውቀት ቃል ከተናገሩ በኋላ እንደዚህ ሰው ከቶ ማንም ተናግሮ አያውትም በማለት ንግግራቸውን ቋጩ። አላት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የስስገ ጻ ኀነደት ቀደምት ጽሑፎች ዮሐንስንም እናትህ ይህችው አለው» ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ዮሐንስ ወደ ቤ ቱ ወሰዳት የሱስ በደረሰበት ህማም ተጠማ ከዚያም ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ የወይን ጠጅ እንዲጠጣው ሰጡት እርሱ ግን ቀምሶ ሊጠጣው አልፈቀደም መላእክት የተወዳጁ አዛዣቸው ህማም መመልክት ከሚችሉት በላይ ሲሆን ፊታቸውን ሸፈኑ ጸሐይ ይህን አስፈሪ ትዕይንት አላይም አለች የሱስ በገዳዮቹ ልብ ውስጥ ፍርዛት የለቀቀውን ቃል ድምጽን ከፍ አድርጎ «ተፈጸመ» ሲል ጮኸ ከዚያም የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ ወደ ታች ተቀደደ ምድር ተናወጠች ዐለቶችም ተሰነጣጠቁ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ የሱስ በሞተ ጊዜ የደቀ መዛሙርቱ የመጨረሻው ተስፋቸው የተሟጠጠ መሰለ አብዛኞቹ ተከታዮቹ ሥቃዩን ሞቱንና የእነርሱ የኃዘን ጽዋ መሙሳቱን ተመልክተው ነበር ሰይጣን የፈጸመውን ድርጊት ያህል ሳይከብር ቀረ እርሱ የደኅንነትን እቅድ ለማሰናከል ተሰፋ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን አምላካዊው አቅድ በጥልቅ መሰረት ላይ የተመሰረተ ስለነበር ያን ማድረግ አልተቻለውም አሁን በክርስቶስ ሞት ምክንያት እርሱ ራሱ በመጨረሻ ላይ መሞት እንዳለበትና መንግሥቱ ለየሱስ እንደሚሰጥ አውቁአል ሰይጣን ከመላእክቱ ጋር ጉባዔ ላይ ተቀመጠ በእግዚአብሔር ልጅ ላይ አንዳችም ድል ሳይቀዳጅ በመቅረቱ ከዚህ በኋላ ከቀድሞው በላቀ ተከታዮቹን ለማሳት ቁርጥ ሃሳባቸው አደረጉ ሰዎች በክርስቶስ መሰዋዕትነት የተገዛላቸውን ደኅንነት እንዳይቀበሉ በሚችሉት አቅም መከልከል ነበረባቸው ሰይጣን በዚህ መልኩ ለራሱ ጥቅም በመንቀሳቀስ አሁንም ሰዎችን ከየሱስ እያራቀ ከእግዚአብሔር መንግሥት በተቃራኒ መሥራት ይችላል በክርስቶስ የቀረበላቸውን ደኅንነት ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆኑ በገዛ ኃጢአታቸው መቀጮ ሲሰቃዩ ነገር ግን እነዚያ በክርስቶስ ደም የተዋጁ በስተመጨረሻ ኃጢአታቸው ተጠራርጎ በመጀመሪያው የኃጢአት ጠንሳሽ ላይ ይውላል እርሱ ቅጣታቸውን ይሸከም ዘንድ የግድ ነው የክርስቶስ ህይወት አንዳችም ምድራዊ ሐብት ክብር ወይም ታይታ አልነበረበትም በአርሱ ዘንድ የነበረው ትህትናና እራስን መካድ በቀሳውስቱና ሽማግሌዎች ዘንድ ይስተዋል ከነበረው ኩራትና እራስ ወዳድነት ጋር ፈጽሞ የማይነጻጸር ነበር የእርሉ እንከን የለሽ ንጽህና በኃጢአታቸው ላይ ያለማቋረጥ ወቀሳ ይሰነዝር ነበር እርሱ ትሑቶ እንክን የለሽና በንጽሀና የተሞላ በመሆኑ ቢንቁትም ነገር ግን እነዚህ የናቁት ሁሉ አንድ ቀን በሰማይ ታላቅ ሆኖና ማንም ሊስተካከለው በማይችል በአባ ክብር ይመለከቱታል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሽ የክርስቶስ ስቅስት የሱስ ፍርድ በሚጥበት አዳራሽ ውስጥ በነበረ ጊዜ ዙሪያውን ጠሙ ጠላቶቹ ተከብቦ ነበር እነዚያ ልባቸው አብልጦ የደነደነና በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን» እያሉ ይጮኹ የነበሩ ሁሉ በክብር ንጉሥ ሆኖ በተ ድ የተሞላ ይመለከቱታል የታረደውና ሕያው ሆኖ የሚኖረው ኃያል ገዥ አልው መዝሙር በሚዘምሩ የሰማይ ሰራዊት ታጅቦ ዳግመኛ በምድር ይሊ ጻል ደሃ ደካማና ችጋረኛው ሰው በክብር ንጉሥ ፊት ላይ ተፋ በአመጸኞች ዘንድ ያስተጋባ በነበረው ጭካኔ የተሞላው ውስጥ አሳፋሪ ስድብ ይሰማ ነበር መላውን ሰማይ ባስደነቀ መልኩ ያንቋሸሹት የመቴት እንዲሁም ማንኛውንም ዓይነት የጭካኔ ተግባር የፈጸሙበት እነዚህ ሕዝቦች ያን የቀድሞውን ፊት እንደ ቀትር ጸሐይ የሚያበራ ሆኖ ሲመለከቱት ከፊቱ የሚሰወሩበትን መሸሸጊያ ያገኙ ዘንድ ይማጸናሉ በዚህን ወቅት እንደ ቀድሞው ጭካኔ የተሞላው የድል ጩኸት ሳይሆን ነገር ግን ስለ እርሱ ዋይ ወይ ይላሉ የሱስ በመስቀል ላይ የተቸነከሩ የእጆቹ ጠባሳ ያሳያል የእነዚህ ጭካኒ የተሞላባቸው ድርጊት ምልክቶች ለዘላለም ከእርሱ ጋር የሚኖሩ ይሆናሉ እያንዳንዱ ምስማር ያሳረፈው ጠባሳ አስደናቂውን የሰው ልጅ ደኅንነት ታሪ ክና የተከፈለውን የከበረ ዋጋ ይናገራል የህይወትን ጌታ ጎን በጦር የወጉ ጦሩ የወጋውን ጠባሳ በመመልከት ለሠሩት ሥራ በጥልቅ ኃዘን ያነባሉ የየሱስ ገዳዮች በመስቀሉ አናት ላይ «የአይሁድ ንጉሥ» በሚል የተ ጸፈውን በመመልከታቸው በእጅጉ ተበሳጭተው እንዳልነበር አሁን ግን ከእነ ሙሉ ክብሩና ንጉሣዊ ኃይሉ ለመመልክት ይገደዳሉ በልብሱና በጭኑ ላይ «የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ» በሚል የተጻፉትን ሕያው ቃላት ይመለከታሉ እርሱ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ሳለ «አይተን እናምን ዘንድ ይህ ክርስቶስ ይህ የእስራኤል ንጉሥ እስቲ ከመስቀል ይውረድ» እያሉ ያሾፉበት ነበር ሆኖም በዚያን ጊዜ ከእነ ንጉሣዊ ኃይሉና ሥልጣኑ ሲመለከቱት በእርግጥም የእስራኤል ንጉሥ ለመሆኑ የማንንም ምስክርነት አይሹም ይልቁንም በንጉሣዊ ግርማውና ወደር በማይገኝለት ክብሩ ግራ በመጋባት በእርግጥም በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከእ መሆኑን ለመቀበል ይገደዳሉ የምድር መናወጥ የዐለቶች መሰነጣጠቅ የምድር በጨለማ መዋጥና የሱስ ሲሞት በታላቅ ድምጽ ተፈጸመዜክ ሲል መጮኹ ጠላቶቹን ረብሾአል ገዳዮቹንም አርበትብቶአል ደቀ መዛሙርቶ በእነዚህ ተገልጠው በተመለከቷቸው ነገሮች ቢደነቁም ነገር ግን ተስፋቸው ከስሞ ነበር አይሁዳውያኑ እነርሱንም ጭምር እንዳያጠፏቸው ብርቱ ስጋት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሴስገ ጂ ኃጾደት ቀደምት ጽሑፎች አደረባቸው ይህ በእግዚአብሔር ልጅ ላይ የታየው የከፋ ጥላቻ በእርሱ ብቻ እንደማያበቃ ተሰምቷቸው ነበር ደቀ መዛሙርቱ ለደረሰባቸው ተስፋ መቁ ረጥ አነቡ የሱስ ይነግሣል ብለው ተስፋ አድርገው የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ይህ ተስፋቸው ከእርሱ ጋር አብሮ ሞተ ከደረሰባቸው ኃዘንና ተስፋ መቁረጥ የተነሳ አታሏቸው እንደሆነ ጥርጣሬ ገባቸው እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ እናቱም በመሲህነቱ ላይ የነበራት እምነት ዋለሰለ ደቀ መዛሙርቱ በየሱስ ላይ የነበራቸውን ተስፋ ቢቆርጡም ለእርሱ የነበራቸው ፍቅር ግን እንዳለ ነበር በመሆኑም አካሉን ወስደው በክብር ለመቅበር የተመኙ ቢሆንም እንዴት ሊያገኙት እንደሚችሉ ግን እርግጠኞች አልነበሩም የአርማትያሱ ሐብታምና በአይሁድ ሸንጎ ብርቱ ተጽእኖ የነበ ረው የየሱስ እውነተኛ ደቀ መዝሙር ዮሴፍ በድፍረት በግል ወደ ጴላጦስ በመሄድ የአዳኙን በድን ይሰጠው ዘንድ ለመነው ዮሴፍ ከአይሁድ ጥላቻ የተነሳ በግልጽ ለመፄድ አልደፈረም ነበር አይሁድ የክርስቶስ በድን በክብር እንዳያርፍ ለማድረግ ያላሰለሰ ጥረት እንድሚያደርጉ ደቀ መዛሙርቱ ፍራቻ ነበራቸው ጴላጦስ ለተጠየቀው እሺታውን በመግለጹ ደቀ መዛሙ ርቱ የወደመው ተስፋቸው ባስከተው ጥልቅ ኃዘን እንደተሞሉ ህይወት ዐልባውን የየሱስ በድን ከመስቀል ላይ አወረዱ ከዚያም የየሱስን አካል በንጽህ የበፍታ ጨርቅ በጥንቃቄ ከከፈኑት በኋላ አዲስ በተዘጋጀው ከዐለት በተ ፈለፈለው የዮሴፍ መቃብር ውስጥ አናሩት ክርስቶስ በምድር ይመላለስ በነበረ ጊዜ ለእርሱ ታማኝ ተከታይ የነበሩ ሴቶች በድኑ በመቃብር ውስጥ አርፎ ትልቅ ድንጋይ ተንከባሎ የመቃብሩን በር እስኪዚጋ ድረስ ይመለከቱ ነበር እንጂ አልፄዱም ምናልባትም ጠላቶቹ አካሉን ለማግኘት ሙክራ ሊያደርጉ ይችላሉበሚል ነገር ግን በዚህ ዙሪያ ፍርፃት ሊያድርባቸው አይገባም ነበር ምክንያቱም የክብር ንጉሥ ከሚገኝበት የእሥር ቤቱ ነጻ የሚሆንበትን ትእዛዝ በመቀበል የበኩላቸውን ድርሻ ያበረክቱ ዘንድ የመላእክት ሠራዊት የሱስ ያረፈበትን ስፍራ ሊነገር በማይቻል ብርቱ ፍላጎትና ጽናት ይጠብቁ የክርስቶስ ገዳዮች ከሙታን ተነስቶ እንዳያመልጣቸው ፍራቻ ነበ ረባቸው በዚህ የተነሳ መቃብሩ እስከ ሦስተኛው ቀን ድረስ እንዲጠበቅ ትእዛዝ ይሰጥ ዘንድ ጴላጦስን ጠየቁት ጥያቄአቸው ተቀባይነት በማግኘቱ የመቃብሩን በር በማኅተም አሽገው ጠባቂ አቆሙበትፁ ይህን በማድረጋቸው ደቀ መዛሙርቱ አስከሬኑን ሰርቀው ለሕዝቡ ተነስቶአል ብለው ከማስወራት መከላከል እንደሚችሉም አምነዋል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የከርስትስ ትኘሳኪ የክበር ንጉሥ የሆነው የየሱስ በድን በመቃብር ውስጥ እንደተንጋለለ መዛሀውፁርቱ በጌእጉችውጡ ሞት እያዘኑ ሰንበትን አረፉቀ በዚያ በዓይን የማህ ሽ መላእክት ህሎፍሰፉ በነበረበት ቅዱሱ ባረፈበት ስፍራ ላይ መሸትሸት ታዩ ይህኑ ቦታ የሚጠብቁ ወታደሮች ተመድበው ነበር ሌሊቱ ቀስ በ ይገስግስ ነበር ሆኖም ሳይነጋ ጨለማ እንደሆነ ጠባቂ መላእክት የ የእግዚአብሔር ልጅና ተወዳጁ አዛዣቸው ከመቃብር የሚነሳበት ጊዚ መታ ሩቡን ተረዱ መላእክቱ የድል አድራጊነቱን ሰዓት ጥልቅ በሆነ ስሜት እየቱ ጠባበቁ ሳለ መልኩ እንደ መብረቅ ብሩህ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ የሆነ አገድ ኃያል መልአክ ከሰማይ እየበረረ መጣ ብርፃኑ ጨለማውን ዳር እስከ ዳር በማብራት በአሸናፊነት የየሱስ አካል ይገባናል ብለው ሲጠባበቴ የነበሩትን ክፉ መላእክት ከፍካቱና ከክብሩ የተነሳ በፍርዛት እንዲበሩ አሂ ረጋቸውጡ የክርስቶስን ውርደትና የተቀበረበትን ስፍራ ሲመሰከቱ ከነበሩት የመላእክት ሰራዊት አንዱ ይህን መልአክ ከሰማይ በመቀላቀል በአንድ ላይ ወደ ጮቃብሩ መጡ በዚያም በተቃረቡ ጊዜ ምድር ተንቀጠቀጠች ታላቅም መናወጥ ሆነ ከበረቤ የሮም ወታደሮች በከፍተኛ ፍርሐት ላይ ወዉደቁ አሁን ያ ሁሉ ኃይላቸው ወዴት ሄደ። ከየሱስ ተከታዮች በአንደኛው ውስጥ በመግባት እንዲክደውና ይሀን የህ « «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቦየሌስገ ጂ ኋኃደት ቀደምት ጽሑፎች ጌታ ይሰቅሉት ዘንድ በእጃቸው አሳልፎ እንዲሰጣቸው መራው የሉስ ከመቃብር ከተነሳ በኋላ አይሁድ የእርሱን ትንሳኤ ለመ የሮማውን ወታደር በገንዘብ ገዝተው ሐሰት እንዲነዛ በማድረግ ላይ ኃጢአት ጨመሩ ሆኖም በየሱስ ትንሳኤ ወቅት ከመቃብር የተነሱ አያሌ ሰዎች ምስክርነት የእርሱን ትንሳኤ እርግጠኝነት በአጥፍ አባዙት የሱስ ከትንሳኤው በኋላ ለደቀ መዛሙርቱና ከአምስት መቶ ለሚበልጡ ሰ ዎች በአንድ ጊዜ የታየ ሲሆን እነዚህ ሁሉ ደግሞ የየሱስን ትንሳኤ ለሌሎች አብስረዋል ሰይጣን አይሁድ የእግዚአብሔርን ልጅ ላለመቀበል እንዲወስትና አጃቸውን በደሙ እንዲነክሩ በማድረግ በእግዚአብሔር ላይ እንዲያምጽ አነሳስቶአቸው ነበር የሱስ የእግዚብሔር ልጅና የዓለም አዳኝ ለመሆኑ የትኛውም ዓይነት ብርቱ መረጃ ቢቀርብላቸውም እነርሱ ግን ገደሉት በመሆኑም ከዚህ በኋላ ሌላ የሚቀበሉት ተጨማሪ መረጃ አይኖርም ሰይጣን ከወደቀ በኋላ እንዳደረገው እነርሱም ብቸኛ ተስፋና መጽናኛቸው የሆነውን የእግዚአብሔርን ልጅ ለማሸነፍ እየሞከሩ ነበር በዚህ መልኩ የክርስቶስን ደቀ መዛሙርት በማሳደድና በመግደል የአመጻ ተግባራቸውን ገፉበት የሰቀሉትን የየሱስን ስም የመስማትን ያህል ለጆሮአቸው የሚሰቀጥጣቸው አንዳችም ነገር ባለመኖሩ ስለ እርሱ የሚቀርብ ምንም ዓይነት መረጃ ላለመስማት ቁርጥ ፃሳብ አድርገው ነበርነ የሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ለመሆኑ በአስጢፋኖስ በኩል ድንቅ መረጃ ቢቀርብላቸውም ነገር ግን ምናልባትም ልባቸውን ሊነካው ስለሚችል ላለመስማት ጆሮዎቻቸውን ደፈኑ ሰይጣን የየሱስን ገዳዮች በእቅፉ ውስጥ አጥብቆ ይዚቸው ነበር እነዚህ ሰዎች ለአጸርሱ ክፉ ሥራ ተባባሪ ለመሆን ፈቃዳቸውን በማሳየት ሰይጣን በእነርሱ አማካኝነት የክርስቶስ አማኞች ላይ ችግር የመፍጠርና እነርሱን የማመስ ሥራ ይሠራ ነበር ሰይጣን አይሁድን ተጠቅሞ አሕዛብ በየሱስና በተከታዮቹ ላይ እንዲነሳሱ አድርጎአል ነገር ግን ደቀ መዛሙርቱ ያዩትንና የሰሙትን በመመስከር በመጨረሻም በታማኝነት ምስክርነታቸውን በደማቸው እንዲያትሙ በሥራቸው የሚያበረታቷቸውን መላእክት እግዚአብሔር ላከላቸው አይሁዳውያኑበወጥመዱ ወስጥ በመውደቃቸው ሰይጣን ተደስቶ ነበር አይሁድ ከየሱስ ሞት በኋላ ያንኑ የቀድሞውን ከንቱ መስዋዕትና ሥርዓት መፈጸሙን ገፍተውበት ነበር ነገር ግን የሱስ በመስቀል ላይ «ተፈጸመ» ብሉ በጮኸ ጊዜ የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ ወደታች ለሁለት መቀደዱ እግዚአብሔር ከዚህ በኋላ ሰዎችን የሚገናኘው በቤተ መቅደስ በካኅኑ አማካኝነት በሚቀርበው መስዋዕት አለመሆኑን በተጨማሪም በአይሁድና ደበቅ ሲሱ በኃጢአት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ አይዝፍ ባውሱስ የሩሳሲምን መገብኘቱ ይሁድ ባልዬኑ ዝርያዎች መሃል የነበረው ግድግዳ መፍረሱን ለ ማላየት ነበር የሱስ አራሱን መስዋዕት ም አድርጎ ያቀረበው ለሁለቱም ዝርያዎች በመሆነ ለመዳን ብቸኛ መስዋዕት ሆኖ የቀረበውን ይህን የዓለም አዳኝ ሁለቱም ማመናቸው የግድ ይሆናል የሱስ በተሰቀ ለ ጊዜ ወታደሩ ጎኑን በጦር ሲወጋው ሁለት የተለያዩ ገሮች ከአካሉ ወጥተጡ ነበርውፃ እና ደም ደሙ በእርሱ ስም የሚያምኑትን ኃጢአት የሚያጥብ ሲሆን ውፃው ደግሞ ለአማኙ ህይወኑ የሚሰጠውን ከየሱስ የሚገኘውን ህያው ውዛ የሚወክል ነበር ታሳቴ ከክጆደት ጣኦት አምላኪያን ክርስቲያኖችን በጭካኔ ሲያሳድዱና ሲገድሉ ጠደ ነበ ረበት ቀደም ወዳለው ጊዜ ተወስጄ ነበር በዚያን ዘመን ደም እንደ ጎርፍ ፈሰሰ ታዋቂው የተማረው እንዲሁም ተራው የሕብረተሰብ ክፍል ሳይቀር ያለ ምህረት ታረደ በሐብት ደርጅተው የነበሩ ቤተሰቦች እምነታቸውን አጽንተው በመያዛቸው ምክንያት ለድኅነት ተዳረጉ እነዚህ ክርስቲያኖች በሥደትና በሥቃይ ጎዳና እንዲያልፉ ቢደረጉም እነርሱ ግን እውነትን ጠብቀው ይዘው ነበር እምነታቸውን ያለ እንከን በንጽህና አቆይተዋል ሰይጣን በእነዚህ ሰዎች ሥቃይ ድል አግኝቶ እንደነበር ተመልክቻለሁ ነገር ግን እግዚአብሔር እነዚህን ታማኝ ሰማዕት በታላቅ ክብር ይመለከታቸው ነበር በዚያ አስፈሪ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ክርስቲያኖች ለጌታ ሲሉ ሥቃይን ለመቀበል ፈቃደኞች ስለነበሩ አብልጠው በእርሱ የተወደዱ ነበሩ እነርሱ በጽናት ያልፉት የነበረ ማንኛውም ዓይነት ሥቃይ በሰማይ የነበራቸውን ሸልማት ይጨምረው ነበር ሰይጣን በቅዱኑ መከራና እንግልት ቢፈነጥዝም እንኳ እርካታ ግን አልነበረውም በመሆኑም በአካላቸው ላይ ያገኘውን ዓይነት የበላይነት በአእምሮአቸውም ላይ ለመቀዳጀት ፈለገ እነርሱ ያለፉባቸው የሥቃይ ጎዳናዎች አንዱ ሌላውን እንዲወድ በማድረግና እግዚአብሔርን እንዲፈሩ በመርዳት ይበልጥ ወደ ጌታ አቀረባቸው እንጂ ሌላ የፈየዱት አንዳችም ነገር አልነበረም እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ላይ ያላቸውን ብርታት በእርሱ መከታነት መተማመናቸውንና ጽኑ እምነታቸውን እንዲያጡ በማሴር እግዚአብሔርን እንዲያሳዝኑት ለማድረግ ተመኘ ምንም እንኳ በሺህ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ቢታረዱም ነገር ግን ሌሎቹ የእነርሱን ስፍራ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የስስን ዲጂ ጎደት ቀደምት ጽሑፎች ለመሙላት ወደፊት ይጓዙ ነበር እነዚህ ሰዎች ሥቃይና ሞት ቢደርስባቸውም ነገር ግን በየሱስ ክርስቶስ ጥላ ስር በመዋል የመንግሥቱ በለቤት በመሆናቸው ሰይጣን እያጣቸው መሆኑን ተመሰከተ በመሆኑም ሰይጣን ከቀድሞው ይበልጥ ስኬታማ በሆነ መልኩ ከእግዚአብሔር መንግሥት ጋር በመዋጋት ቤተ ክርስቲያንን ለመገርሰስ ያስችለኛል ያለውን እቅድ ነደፈ ጣኦት አምላኪዎች ከክርስትና እምነት ውስጥ የተወሰኑ ክፍሎችን የእምነታች አካል አካል አድርገው እንዲይዙ በመምራት ልባቸው ለይለወጥ በክርስቶስ ስቅለትና ትንሳኤ አምነው ከየሱስ ተከታይ ክርስቲያኖች ጋር አንድነት እንዲፈጥሩ አደረጋቸው ይህ አካሄድ በቤተ ክርስቲያን ላይ አስፈሪ አደጋ የሚጋርጥ እንደመሆኑ ወቅቱ አእምሮ ላይ ብርቱ ህመም የሚፈጥር ነበር አንዳንዶች ከነበሩበት ንጽህና ቁልቁል ወርደው መጠነኛ የክርስትና እምነት ከያዙ ጣኦት አምላኪዎች ጋር አንድነት መፍጠራቸው ምናልባትም እነርሱን ሙሉ ለሙሉ ወደ እውነት ለማምጣት የሚያስችል ዕ ድል ይከፍታል ብለው አስበው ነበር ሰይጣን መጽሐፍ ቅዱሳዊውን አስተ ምህሮ ከሐሰት ጋር ለመቀላቀል እየተመኝኘ ነበር የቀድሞው ንጽህና ወርዶና ጣኦት አምላኪያን ከክርስቲያኖች ጋር አንድነት ፈጥረው ተመለከትኩ ምንም እንኳ እነዚህ ጣኦት አምላኪያን እንደተለወጡ ቢናገሩም ነገር ግን ጣኦቶቻቸውን ከእነርሱ ጋር ወደ ቤተ ክርስቲያን ይዘው በመምጣት ቀድሞ ያመልኳቸው የነበሩ አማልክቶችን ምስልን አሁንበቅዱሳን በክርስቶስና በእናቱ በማርያም ሥዕል ተኳቸው የክርስቶስ ተከታዮች ቀስ በቀስ ከእነርሱ ጋር አንድነት እየፈጠሩ በፄዱ ቁጥር ቤተ ክርስቲያን የነበራትን ንጽህናና ኃይል አያጣች መጣች አንዳንዶች የነበራቸውን ንጽህና ጠብቀው በመጓዝና እግዚአብሔርን ብቻ በማምለክ ከእነርሱ ጋር አንድነት ለመፍጠር ተቃውመው ነበር እነዚህ ክርስቲያኖች ለሥዕልም ሆነ ለማንኛውም በላይ በሰማይ ወይም በታች በምድር ላለው አጎንብሰው አይሰግዱም ነበር በብዙዎች ውድቀት የተነሳ የከበረው ሰይጣን ለሥዕልና ምሳሌ ሳይሰግዱ እምነታቸውን በንጽህና ጠብቀው የያዙትን እንደ ጠላት በመቁጠር ለሥፅልና ምሳሌ እንዲሰግዱ ወይም እንዲገደሉ ይህች የወደቀችው ቤተ ክርስቲያን በእነርሱ ላይ አንድትነሳሳ አመሳት የስደት እሳት በእውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች ላይ ዳግመኛ በመነሳሳቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ያለ ምህ ረት ተጨፈጨፉ ሁኔታውን እንደሚከተለው ተመልክቼ ነበር ከፍተኛ ቁጥር የነበራቸው ጣኦት አምላኪያን በላዩ ላይ የጸሐይ የጨረቃና የከዋክብት ምስል ያለበትን ጥቁር ሰንደቅ አንግበው ነበር ቡድኑ በጣም ጸንፈኛና ቁጡ ይመስላል «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ታሳቁ ክህደት በዚሁ ጊዜ ንጹህ እና ነጭ በላፍ ላይ «ለጌታንጹህና ቅዱስ መሆጌኔ ማ የተጻፈበትን ሰንደቅ ያነገቡ ሌሎች ቡድኖችን ተመለክትኩ በእነዚህ ሕዝቦኙ ገጽታ ላይ ጽናትና ሰማያዊ ተቀባይነት ይነበብ ነበር ጣኦት አምላኪቆኑ ወዴ እነርሱ በመቅረብ ከፍተኛ ጭፍጨፋ በማካሄዳቸው ክርስቲያና በፊታቸው ቀልጠው ቢወድቁም ነገር ግን ሁናቴው ይበልጥ እንዲቀራረቡና ሰንደቁን በበለጠ ጽናት እንዲይዙት መንስዔ ሆኗቸው ነበር ብዙዎች በወደቁ ቁጥር ሌሎች በሰንደቁ ዙሪያ በመሆን ክፍተቶቹን ይሞሉ ነበር በአንድነት ሆነው ይመክሩ የነበሩ የጣኦት አምላኪያንን ሰብስብ መልክቼ ነበር በክርስቲያኖች ላይ ያሰቡትን ውጤት ማምጣት ባለመቻ ላቸው ሌላ ፃሳብ ለማመንጨት ተስማምተው ነበር ስብስቡ የያዘውን ሰንደቅ ዝቅ በማድረግ ጽኑ የክርስቲያን ቡድኖች ያመነጨጩትን ዛላብ እንዲቀበሏቸው ያግባቧቸው ነበር በመጀመሪያ ላይ ያቀረቧቸው ፃሳቦች ሙሉ ለሙሉ ተቀባይነት ሳያገኙ ቀርተው ነበር በመቀጠል በአንድ ላይ ሆነው የሚመክሩ ክርስቲያኖችን ተመለከትኩ አንዳንዶች ሰንደቃቸውን ዝቅ አድርገው የቀረቡትን ዛፃሳቦች በመቀበል ህይወታቸውን ካዳኑ በኋላ በመጨረሻ ሰንደቃቸውን በጣኦት አምላኪያኑ ላይ ከፍ ለማድረግ ብርታት ማግኘት እንደሚችሉ ይናገሩ ነበር ነገር ግን ከመካከላቸው ጥቂቶቹ በቀረበው ፃሳብ ባለመስማማት ሰንደቃቸውን ዝቅ በማድረግ ፋንታ ከፍ እንዳረጉ መሞት እንደሚመርጡ አጽንኦት ሰጥተው ይናገሩ ነበር ከዚያም ብዙዎች ሰንደቃቸውን ዝቅ አድርገው ከጣኦት አምላኪዎቹ ጋር አንድነት ሲፈጥሩ ጽኑና ብርቱዎቹ ግን ሰንደቁን እንደገና በመያዝ ከፍ ሲያደርጉት ተ መለክከትኩ ከንጹሑ ሰንደቅ ስር እየፈለሱ ወደ ጣኦት አምላኪያኑ ጥቁር ሰንደቅ ያለማቋረጥ በመቀላቀል ባለ ነጭ ሰንደቆቹን ሚያሳድዱ ብዙዎችን ተ መለከትኩ ብዙዎች ቢታረዱም ነገር ግን ነጩ ሰንደቅ ከፍ እንዳለና አማኞችም በስሩ እንደተሰባሰቡ ነበር ጣኦት አምላኪዎችን በመጀመሪያ በየሱስ ላይ አነሳስተው የነበሩ አይሁድ ከቅጣት አያመልጡም ጴላጦስ በየሱስ ላይ ለመፍረድ ባመነታ ጊዜ በፍርድ ሸንጎው ውስጥ በቁጣ የተሞሉ አይሁዳውያን ደሙ በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን» እያሉ ጮኹ ይህ በልጆቻቸው ላይ እንዲደርስ የጠሩት አስፈሪ እርግማን በሕዝበ አይሁድ ላይ ደረሰ ጣኦት አምላኪያኑም ሆኑ ከእነርሱ ጋር አንድነት የፈጠሩት ክርስቲያን ነን የሚሉ ሁሉ ጠላቶቻ ቸው ሆኑ እነዚሁ ክርስያኖች አይሁዳውያኑ በሰቀሉት ክርስቶስ ላይ ካላቸው ቅንአት የተነሳ ሲናገሩአይሁዳውያኑ የላቀ ሥቃይ በላይቸው እንዲመጣ ባደረጉ ቁጥር እግዚአብሔር አብልጦ ይደሰታል በዚህ ምክያት ብዙዎች የማያምኑ አይሁዶች ሲገደለሌሎች ደግሞ ከቦታ ወደ ቦታ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የኪስገ ጂ ጎቦት ቀደምት ዙሑፎች በመንከራተት በአያንዳንዱ የህይወታቸጡ ገጽታ ቀጣት ተተብለዋል የክርስቶስና የገደሏቸው ደቀ መዛሥጮርት ደም በላያቸው ስለነበር አስፈሪ ፍርድ እንዲጎበኛቸው ሆኑ አምላካዊው እርግማን ስለተከተላቸው በጣኦት አምላኪያኑና ክርስቲያን ተብለው በተጠሩት ፊት ጥሩ የመላገጫ ተምሳሌት ሆነ የቃየን ምልክተ በላያቸው ያለ ያህል ተዋረዱ ተነቀፉ እንዲሁም ተ ጠሉ የአነዚህ ሕዝቦች በአምላካዊው እርግማን በተለይ መጎብኘት በጉልህ ይታይ ዘንድ እግዚአብሔር እነዚህን ሕዝቦች በመላው ምድር በመዝራት እንዳይጠፉ በአስደናቂ ሁኔታ ጠበቃቸው እግዚአብሔር አይሁዶችን እንደ ሕዝብ መመልከቱን የተወ መሆኑን የተመለከትኩ ሲሆን ነገር ግን ግለሰቦች በልባቸው ያለውን መጋረጃ ቀድደው ትንቢቱ መፈጸሙን በመመልከት ከተ ለወጡ የሱስን እንደ ዓለም አዳኝ አድርገው እንደሚቀበሉና ሕዝባቸው እርሱን በመቃወምና በመስቀል የሠራውን ታላቅ ኃጢአት እንደሚመለከቱ አይቻለሁ የዉጽ ምስቪር የሰዎችን አእምሮ ከየሱስ ላይ አንስቶ በሰዎች ላይ በማሳረፍ የግል ተ ጠያቂነትን ማጥፋት ሁልጊዜም ቢሆን የዕይጣን ዕቅድ ነው ሰይጣን የእግዚአብሔርን ልጅ ለመፈተን ባደረገው እቅድ ባይሳካለትም ነገር ግን በኃጢአት የወደቀው ሰብዓዊ ፍጡር ላይ የተሻለ ስኬት አግኝቶአል ክርስትና ከሐሰት አስተምህሮ ጋር ተቀላቀለ የጳጳሳዊው ሥርዓት መሪ ዎችና ቀሳውስት የከበረውን ስፍራ ለመያዝ በማሰብ ሕዝቡ ለኃጢአቱ ይቅርታ እንዲያገኝ ወደ ክርስቶስ መመልከቱን ትች እነርሱን እንዲያይ አስተ ማሩት ህዝቡ ሙሉ ለሙሉ ተታለለ ጳጳሳትና ቀሳውስት የክርስቶስ ወኪሎች ናቸው ተብለው ተማሩ ነገር ግን እነርሱ የሰይጣን ወኪሎች ስለነበሩ ለኃይማኖት መሪዎቹ የሰገዱ ሁሉ ያመልኩት የነበረው ሰይጣንን ነበር ሕዝቡ መጽሐፍ ቅዱስ በእጁ እንዲኖረው ቢጠይቅም ነገር ግን ይህን ቢፈቅዱ ሕዝቡ በሚያገኘው ሰማያዊ ብርሃን የመሪዎቹን ኃጢአት ስለሚያጋልጥ ይህ ዓይነቱ ጥያቄ እንደ አደገኛ ተቆጠረ ሕዝቡ ከእነዚህ አታላዮች አንደበት የሚወጣውን እያንዳንዱን ቃል እንደ እግዚአብሔር ቃል አድርጎ እንዲቀበል ተማረ። ምክንያቱም እነዚህን ሰዎች በመጠኑ መገፋት ከቻለ አሥርቱ ትእዛዛትም እንዲሁ ከክርስቶስ ጋር ተቸንክረዋል ብሎ ለማሳመን ይረዳዋል በዙዎች በእንዲህ ዓይነቱ የሰይጣን ምክር ለመሸነፍ ዝግጁ እንደነበሩ ተ መልክቻለሁ መላው ሰማይ ቅዱሱ የእግዚአብሔር ሕግ ሲረገጥ ሲመሰከት ቅዱስ በሆነ ቁጣ ተሞላ ከእግዚአብሔር ሕግ ተፈጥሮ ጋር የሚተዋወቁት የሱስና መላው የሰማይ ሰራዊት እርሱ እንደማይለውጠው ወይም እንደማይሽረው ያውቁ ነበር ሰው ከወደቀ በኋላ የነበረው ተስፋ አስቆራጭ ሁናቴ በሰማይ ጥልቅ ኃዘን በማስከተሉ የሱስ የእግዚአብሔርን ሕግ ለተ ም «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሲስገ ጂ ጾት ቀደምት ዙሔፎች ላለፉ ለመሞት እራሱን ሰጠ ነገር ግን ሕጉ መሰረዝ የሚችል ቢሆን ኖሮ ሰው ያለ ክርስቶስ ሞት መዳን በቻለ ነበር በመሆኑም የእርሱ ሞት የአባቱ ሕግ እንዲጠፋ አላደረገም ይልቁንም ከፍ ከፍ በማድረግና በማክበር ሁሉም ለቅዱሱ ሕግ እንዲታዘዙ መንስዔ ሆነ ቤተ ክርስቲያን ንጹህና ታማኝ እንደሆነች ብትቀር እነርሱን ማሳትም ሆነ የእግዚብሔርን ሕግ እንዲ ነበር ሰይጣን በዚህ ድፍረት የተሞላ ዕቅዱ ጥቃቱን በቀጥታ የሚሰነዝረው በሰማይና በምድር ባለውጡ የእግዚአብሔር መንግሥት መሰረት ላይ ነው ዐመጻው ከሰማይ እንዲባረር አድርጎታል ሰይጣን ከአመጸ በኋላ አራሱን ለማዳን ሲል እግዚአብሔር ሕጉን እንዲለውጥ ቢመኝም ነገር ግን የእግዚአብሔር ሕግ እንደማይቀየር በመላጡ የሰማይ ሰራዊት ፊት ተነግሮት ነበር ሰይጣን ሰዎች ይህን አምላካዊ ሕግ እንዲጥሱ ቢያደርግ ሕጉን የሚተላለፉ ሁሉ መሞት እንዳባቸውና ያሰበውን እንደሚያሳካ ያውቃል ሰይጣን አሁንም ርቆ ለመጓዝ ወሰነ አንዳንዶች ለእግዚአብሔር ሕግ ቀናተኞች በመሆናቸው በዚህ ወጥመድ ውስጥ መውደቅ አንደማይችሉ በማውሳት አስርቱ ትእዛዛት ግልጽ ሆነው የተቀመጡና ዛሬም ብዙዎች ስለሚያምኑባቸው ከመካከላቸው አንደኛው ላይ ብቻ ጥቃት መሰንዘር እንዳለባቸው ሰይጣን ለመላእክቱ ነገራቸው ከዚያም ከትእዛዛቱ ሁሉ የእውነተኛውን አምላክ ገጽታ የያዘውን እርሱ የሰማይና ምድር ፈጣሪ መሆኑን በብቸኝነት የሚናገውን አራተኛውን ትእዛዝ ለመለወጥ ሙከራ እንዲያደርጉ መራቸው ሰይጣን በክብር የተሞላውን የየሱስ ትንሳኤ በፊታቸው በማቅረብ እርሱ በሳምንቱ መጀመሪያ ቀን ከሙታን በመነሳቱ የሰንበትን ቀን ከሰባተኛው ቀን ወደ ሳምንቱ መጀመሪያ ቀን እንደለወጠው ነገራቸው ሰይጣን በዚህ አሠራር የየሱስን ትንሳኤ የገዛ ዓላማውን ከግብ ለማድ ረስ ተጠቀመበት ይህ እርሱና መላእክቱ የነደፉት ስህተትየክርስቶስ ወዳጆች ነን የሚሉትን ሁሉ መዳፋቸው ውስጥ ለማስገባት በሚያስችላቸው መልኩ በመዘጋጀቱ ፈነጠዙ አንዱ በኃይማኖት ላይ እንደተሰነዘረ ጥቃት የሚቆጥረውን ሌላው ግን ይቀበለዋል በመሆኑም የተለያዩ ስህተቶች በብዙ ዎች ዘንድ ተቀባይነት ሲያገኙ ለእውነት መርኅ በመገዛት ጸንተው ለመቆም የመረጡም ነበሩ ግልጽ ሆኖ በቃሉ ላይ የሰፈረው አምላካዊ ፈቃድ የእግዚአብሔር ትእዛዛት እንደሆኑ ተደርገው በቀረቡ ስህተቶች እንዲሁም በባህልና ወጎች ተሽፈኑ ምንም እንኳ ይህ በሰማይ ላይ የተሰነዘ ረ ድፍረት እስከ ክርስቶስ ዳግም ምጽአት ቢቀጥልም ነገር ግን በእነዚህ የስህተትና የማታለል ጊዜያቶች ሁሉ እግዚአብሔር ሕዝቡን ያለ ምስክር ኖሮ ሰይጣን ረግጡ ማድረግ ባልቻለ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የፀመጽ ምስጢር አልተወም በቤተ ክርባቲያን ላይ ጽልመትና ስደት ቢደርስም ነገር ግን ሁል ጊዜም የእግዚአብሔር ትአዛዛት ሙሉ ለሙሉ የሚጠብቁ እውነተኞችና ታማኛች አሉ የመላእክት ሰራዊት በክብር ንጉሥ ላይ የደረሰውን ሥቃይና ሞት ሲመለከቱ ተደንቀው እንደነበር ተመልክቻለሁ ደግሞም ይህ ሰማይን በደስታና በፍቅር የሞላ የህይወትና የክብር ጌታ የሞትን ሰንሰለት በመበጣጠስ ከታሰረበት ቤቱ ተራምዶ በመውጣት በድል አድራጊነት ስለሚገዛ መላእክቱ እምብዛም አለመገረማቸውን ተመልክቼ ነበር በመሆኑም ከእነዚህ ሁለት ክስተቶች ውስጥ በየጊዜው በመታሰቢያነት ሊኖር የሚገባው ጊዜ ቢኖር ስቅለቱ ሊሆን ይችላልፁ ነገር ግን ሥቅለቱም ሆነ ትንሳኤው የእግዚአብሔርን ሕግ እንዲለውጡ ወይም እንዲሽሩ ተደርገው አለመነደፋቸውን ተመልክቻለሁ እንደውም እነዚህ ሁለቱም ለሕጉ አለመለወጥ ብርቱ ማረጋገጫ ይሰጣሉ እነዚህ ሁለቱም አስፈላጊ ክስተቶች የየራሳቸው መታሰቢያ አላቸው በጌታ እራት ሥነ ሥርዓት ላይ ተካፋይ በመሆን ሕብስትና የወይን ጭማቂ በመውሰድ ሞቱን እስከ ጌታ ዳግም ምጽአት ድረስ እናሳያለን ሥነ ሥርዓቱ እርሱ የተቀበለው ሥቃይና ሞት ዘወትር ትኩስ ሆኖ ወደ አእምሮአችን እንዲመጣ ያስችላል ከእርሱ ጋር በውሃ ውስጥ በመቀበር አዲስ ህይወት ለመኖር እንደ እርሱ ትንሳኤ መነሳታችንለክርስቶስ ትንሳኤ በመታሰቢያነት ይውላል የእግዚአብሔር ሕግ በአዲሲቱ ምድርም እንዲሁ ለዘላለም ጸንቶ እንደሚኖር ተመልክቼ ተመልክቻለሁ የምድር መሰረት በተጣለበት የፍጥ ረት ወቅት የእግዚአብሔር ልጆች የፈጣሪን ሥራ በአድናቆት ተመለከቱ መላው የሰማይ ሰራዊትም በደሰታ ጮኹ የሰንበት መሰረት የተጣለው በዚያን ጊዜ ነበር የፍጥረት ሥራ በሰድስተኛው ቀን ከተጠናቀቀ በኋላ እግዚአብሔር ከሠራው ሥራ ሁሉ በሰባተኛው ቀን አረፈ እግዚአብሔር ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም ካከናወነው የመፍጠር ሥራው ሁሉ ያ ረፈው በሰባተኛው ቀን ነው ሰንበት የተቋቋመው ሰው ከመውደቁ አስቀድሞ በኤደን ገነት በመሆኑ አዳምና ሔዋን እንዲሁም መላው የሰማይ ሠራዊት በዚህ ዕለት ያርፉ ነበር እግዚአብሔር በሰባተኛው ቀን በማረፍ ይህን ዕለት ባረከው ቀደሰውም የተዋጁት ቅዱሳንና መላው የመላእክት ሰራዊት ለታላቁ ፈጣሪ ክብር በመስጠት ለዘላለም ይጠብቁታል እንጂ ሰንበት እንደማይወገድ ተመልክቻለሁ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የጴስገ ጂ ጎደት ቀደምት ጽሑፎች ሞት ከገጂ ዘሳስማዊ ሥቃደ ስሰመኛዬ ሰይጣን የማታለል ሥራውን የጀመረው በኤደን ገነት ነበር። » በማለት ሲጠይቅ ሰማሁ ከዚያም ሌላው መልአክ «ከአዳም ቤተሰብ ውስጥ ነበልባላዊውን ሰይፍ አልፎ ከፍሬው የበላ ማንም ባለመኖሩ ሟች ያልሆነ ኃጢአተኛ የለም» በማለት መለሰለት ኃጢአት የምትሠራ ነፍስ የትንሳኤ ተስፋ የሌለው ዘላለማዊ ሞት ትሞታለች የእግዚአብሔርም ቁጣ በላይዋ ይሆናል «ኃጢአት የሠራች ነፍስ እርሷ ትሞታለች» በማለት እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ትርጓሜኃጢአት የሠራች ነፍስ በዘላለማዊ ሥቃይ ውስጥ ትኖራለች ነው ብሎ ሰይጣን ሰዎች እንዲያምኑት በማድረግ ስኬት በማግኘቱ በእጅጉ ተደንቄ ነበር መልአኩ እንዲህ አለ «ህይወትበህመም ወይም በደስታ ውስጥ ቢኮንም ያው ህይወት ነው ሞት ግን ያለ ምንም ህመም ያለምንም ደስታ ወይም ያለምንም ጥላቻ መሆን ነው ሰይጣን በመጀመሪያ ላይ በኤደን ገነት ለሔዋን «መሞት እንኳ አትሞቱም» በሚል የተነገራት ሐሰት በሁሉም ስፍራ እንዲሰራጭ የተለየ ጥ ረት ያደርጉ ዘንድ ለመላእክቱ ነገራቸው ሰዎች የቀረበላቸውን ስህተት በመቀበል ሰው አይሞትም ብለው ማመን ሲጀምሩ ሰይጣን ኃጢአተኛው በዘላለማዊ ሥቃይ ይኖራል ወደሚለው አስተሳሰብ መራቸው ይህ የሰይጣን ድርጊት ስወኪሎቹ ለሚሠራው ሥራ ፈር በመቅደድእግዚአብሔር የማያስደስቱት ሁሉ በገዛነም እየተሰቃዩ ቁጣው ለዘላለም እንዲሰማቸው የሚያደርግ በዘላለማዊው እሳት ውስጥ እየተንፈራገጡ ቃላት የማይገልጸቸውን ሥቃይና መከራ ሊቀበሉእነርሱ ከላይ ሆኖ በእርካታ ስሜት የሚመለከታቸው በቀለኛና አምባገነን አምላክ ተደርጎ የሚሳልበትን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሞት ከገጂ ዘሳሰማዊ ሥቃታይ ስሰመናሩ መንገድ አመቻቸ ይህ ማሳቻ ተቀባሬሪነት ካገኘ እግዚአብሔር በመወደድና በመፈቀር ፋንታ በብዙዎች እንደሚጠላ ሰይጣን ያውቅ ነበር እርሱ በቃሉ ከቀረበው አፍቃሪ ባህሪው በተጻራሪ ፍጡራኑ ከዘላለም እስከ ዘላለም በኃይለኛ እቶን እሳት ውስጥ ሲሰቃዩ እንዲኖሩ የሚፈቅድ አምሳክ ተደርጎ መስተዋሉ ወዳጃዊ የሆኑት አምላካዊ ቃላት የታለመላቸውን ግብ ሳይመቱ እንደሚስተጓጎሉ ሰይጣን ያውቅ ነበር ሌላው ሰይጣን ሕዝቡን ያሳተበት መንገድ አምላካዊውን ፍትሕና ማስጠንቀቂያ ከማስተዋል እንዲታቀቡ በማድረግ ሲሆን ይኸውም እግዚአብሔር ከመሐሪነቱ የተነሳ ማንንም እንደማያጠፋ ነገር ግን ቅዱሱም ሆነ ኃጢአተኛው በመጨረሻ ድነው የመንግሥቱ ወራሾች ይሆናሉ የሚል ነው ነፍስ ፍጻሜ ለሌለው ዘመን በስቃይ ትኖራለች እንጂ አትሞትም የተ ሰኘው የሰይጣን አስተምህሮ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር መንፈስ እንዳልተጻፈ በመቁጠር ቸል የማለታቸውን ውጤት አስከተለ ምንም እንኳ እነዚህ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ ብዙ መልካም ነገሮች እንዳሱት ባይክዱም ነገር ግን ሊተማመኑበትና ሊወዱት አልቻሉም ለዚህ መንስዔው ስለ ዘላለማዊ ሥቃይ እንደሚያስተምር ስለተነገራቸው ነው የእግዚአብሔርን ሕልውና መካድ ሌላው ሰይጣን ሰዎችን ለማሳት የተ ጠቀመበት መንገድ ነው እርሱ ሰብዓዊውን ቤተሰብ ፍጻሜ ለሌለው ዘመን ሲያሰቃይ የሚኖር ከሆነ ሰዎች ይህን ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ባህሪው ጋር የሚጋጭ ማንነት ተከትለው ለመጓዝ ይቸገራሉ በዚህ የተነሳ መጽሐፍ ቅዱስንም ሆነ የመጽሐፉ ደራሲ የሆነውን አምላክ በመካድ ሞትን እንደ እንቅልፍ ለመመልከት ይመርጣሉ ፍርሃትና ድንጋጤ የሚስተዋልባቸው ሌሎች ክፍሎችሞ አሉ እነዚህ ሰዎች ኃጢአት እንዲሠሩ በሰይጣን ፈተና ቀርቦላቸው ኃጢአት ከሠሩ በኋላ የኃጢአት ዋጋ ለዘላለም እየተሰቃዩ በህይወት መኖር እንጂ ሞት አለመሆኑን ይነግራቸዋል ሰይጣን በዚህ መልኩ ምስኪን በሆነው አእምሮአቸው ፍጻሜ የሌለውን ሥቃይ ግዙፍ አድርጎ በማቅረብ አእምሮአቸውንና መላ የማሰብ ኃይላቸውን ይቆጣጠራል መላው የሰማይ ሰራዊት በዚህ ድፍረት የተሞላው የሰይጣን ሥራ በቅዱስ ቁጣ ተሞልቶ እንደነበር ተመልክቻለሁ የእግዚአብሔር መላእክት ኃያል እንደመሆናቸው አምላካዊው ትእዛዝ ቢሰጣቸው የጠላትን ኃይል በቀላሉ ማክሸፍ ሲችሉ ነገር ግን አንዲህ ያለው መጠነ ሰፊ ማታለያ በሰብዓዊው አእምሮ ላይ ይደርስ ዘንድ ለምን እንደተፈቀደ ጠየቅኩ ሰይጣን ሰብዓዊውን ፍጡር ለማጥፋት የማይምሰው ጉድጓድ የለም ይህን ጨጌ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሲስን ጂ እደት ቀደምት ጽሑፎች አስቀድሞ ያውቅ የነበረው አምዛክ ደካማው ሰው እንኳ እንዳይስጥ በመጠንቀቅ ቃሉን ግልጽና ሰብዓዊው ዘር ሊያስተውለው በሚችል መልኩ ጽፎ በመስጠት ዓላማውን ማሳወቁን ተመለከትኩ እግዚአብሔር ቃሉን ከሰጠ በኋላ በሰይጣን በመላእክቱ ወይም በወኪሎቹ አማካኝነት ጥፋት እንዳይደርስበት በጥንቃቄ ጠብቆ አቆየው ብዛት ያላቸው ሌሎች መጽሐፎች ሲጠፉ ነገር ግን አምላካዊው ቃል ህያው ሆኖ ይኖራል የሰይጣን ማታለያ መንገዶች እየጨመሩ በሚሄዱበት የምድር ታሪክ መዝጊያ ላይ እያንዳንዱ ሰው ከሰይጣን ሊሰነዘር የሚችለውን ማታለያና ተአምራት መለየት ይችል ዘንድ መጽሐፍ ቅዱስ በከፍተኛ ቅጂ ይባዛል የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂ አነስተኛ በነበረበት ዘመን በጊዜው የተማሩ ሰ ዎች አምላካዊውን ቃል ይበልጥ ግልጽ ያደረጉ እየመሰላቸው ነገር ግን ባህልን ማዕከል ባደረገው የግል አመለካከታቸው ተጽእኖ ሥር የዋለና ግራ የሚያጋባ አድርገው ቢለውጡትም እግዚአብሔር ለመጽሐፍ ቅዱስ የተለየ ጥበቃ አድርጎ እንደነበር ተመልክቻለሁ የእግዚአብሔር ቃል በአጠቃላይ ሲታይ ፍጹም ትስስር የተላበሰና አንዱ ክፍል ሌላውን ለመግለጽ የሚያስችል ዝምድና እንዳለው ተመልክቻለሁ የአግዚአብሔር ቃል የህይወትን መንገድ ይፋ አድርጎ ያቀረበልን ግልጽና ቀላል በሆነ መንገድ ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ይህን የተገለጸ የህይወት መንገድ እንድናስተውል የሚመራንን መንፈስ ቅዱስ ጭምር ሰጥቶናል በመሆኑም አውነትን የሚሹ እውነተኞች ሊስቱ አይገባም የእግዚአብሔር መላእክት ሰብዓዊውን ፈቃድ የመቆጣጠር ባህሪ እንደሌ ላቸው ተመልክቻለሁ። እኔ ከአንተና ከወንድሞችህ ከነቢያት እንዲሁም የዚህን መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁት ሁሉ ጋር አገልጋይ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ ሰባኪዎችም ሆኑ ሕዝቡ የራእይን መጽሐፍ ምስጢራዊና ከሌሎቹ ቅዱሳት መጻሕፍት ይልቅ አስፈላጊነቱ እምብዛም ያልሆነ አድርገው ተ መልክተውታል ነገር ግን ይህ መጽሐፍ በመጨረሻዎቹ ቀናት የሚኖሩትን የእግዚአብሔር ታማኞች የሚመራ የያዙትን እውነተኛ አቋም የሚያ ረጋግጥላቸውና ተግባራቸውን የሚያመላክታቸውእንደ ልዩ ጥቅም የተሰጠ መገለጥ መሆኑን ተመልክቼ ነበር የዊልያም ሚለር አእምሮ ወደ ትንቢቶቹ እንዲያነጣጥር በማድረግ እግዚአብሔር በራእይ መጽሐፍ ዙሪያ ታላቅ ብርሃን ሰጠው የዳንኤል ራእዮች መስተዋል ከቻሉ ሕዝቡ የዮሐንስን ራእይ በተሻለ መ ረዳት ይችላል ማለት ነው ነገር ግን እግዚአብሔር ትክክለኛው ጊዜ ሲደርስ እርሱ የመረጠውን አገልጋዩን በመንካት ግልጽ ሆኖ በተቀመጠና በመንፈስ ር ርከክ ከሃ በ የሴስገን ጂ ኋደት ቀደምት ጽሑፎች ትዱስ ኃይል ትንቢቶቹን በመክፈት የዳንኤልን የዮሐንስንና የሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ውህደት በመግለጽ ሕዝቡ ለሰው ልጅ ዳግም ምጽአት የሚዘጋጅበትን ቅዱስና አስፈሪ ማስጠንቀቂያዎችን አኣሳየው አርሱን በሰሙት ሰዎች አእምሮ ውስጥ ጥልቅና ጽኑ መነካት በመከሰቱ አገለልጋዮች ሕዝቡ ኃጢአተኞች እንዲሁም በክህደት ውስጥ የነበሩ ፊታቸውን ወደ ጌታ በመመለስ ለፍርዱ ቀን ዝግጅት ማድረግ ፈለጉ ልያም ሚለር የተሰጠውን ተዕእኮ ከግብ ያደርስ ዘንድ የእግዚአብሔር መሳእክት ከጎኑ ነበሩ ጽኑና ፍርሃት የማያውቀው ላመነበት ቀናኢ የነበ ረው ሚለር በክፋትና ቅዝቃዜ ተሞልቶ ለነገረው ምድር የተሰጠውን መልእክት በይፋ አስተጋባ ምንም እንኳ ሚለር በዓለምና ክርስቲያን ነን በሚሉ ሰዎች ተቃውሞ ቢደርስበት እንዲሁም ሰይጣንና መሳእክቱ ሥቃይ ቢያመጡበትም እርሱ ግን እንዲናገር ግብዣ በተደረገለት ቦታ ሁሉ ዘላለማዊውን ወንጌል ለሕዝቡ መስበኩን አላቋረጠም ነበር «እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርም ስጡት ምክንያቱም የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል» ኮዉጀዉመፀየው መበስከ መዉበከከት እግዚአብሔር በ ዓም እወች እንደሚያደርግ ተመልክቻለሁ ሕዝቡ እውነትን ለመከተል ወይም በተቃራኒው ለመቆም ውሳኔውን እንዲያደርግ በማነሳሳት ወደ ሚፈተኑበት ነጥብ ማምጣት የእርሱ ዕቅድ ነበር አገለጋዮች በትንቢታዊ ቀናቶቹ ዙሪያ የተደረሰው አቋም ትክክል መሆኑን አምነው ተቀብለው የነበረ ሲሆን ከመካከላቸው አንዳንዶቹ ክብራቸውን ደሞዛቸውንና ቤተ ክርስቲያናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ትተው መልአክቱን ለማሰራጨት ከስፍራ ወደ ስፍራ መዓዝ ጀመሩ ሰማያዊው መልእክት በእነዚህ ጥቂት አዳዲስ የክርስቶስ አገልጋዮች ልብ ውስጥ ቦታ ማግኘት ሊጀምር ሥራው ሰባኪ ባልሆኑ በብዙዎች ትከሻ ላይ አረፈ አንዳንዶች መልእክቱን ለማስተዋወቅ እርሻዎቻቸውን ሲተዉ ሌሌች ደግሞ ከንገድ ሥራዎቻቸውና ድርጅቶቻቸው ተጠርተው ነባበር በተጨማሪ አንዳንድ ባለሙያዎች ሙያቸውን ትተው ዝነኛ ባልሆነው የመጀመሪያውን መልአክ መልእክት የማሰራጨቱ ሥራ ላይ ተጠምደው ነበር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የመጀመሪያው መፅስክከ መፅከክት አገልጋዮች የነበሯቸውን የወገንተኝነት አመለካከቶችና ሜቶች በማስወገድ በየሱስ ምጽአት ዙሪያ ቃሉን ለማወጅ ህብረት ፈጠሩ መልእክቱ በተ ሰጠበት በማንኛውም ስፍራ የሰዎችን ልብ ይነካ ነበር ኃጢአተኞች ንስሐ ገቡ አነቡ ለኃጢአታቸው ይቅርታ ያገኙም ዘንድ ጸሰለዩ ታማኝነት የጎደለው ህይወት ይመሩ የነበሩ ከዚህ በኋላ ባለው ህይወታቸው ለመካስ ጽኑ ጉጉት አሳዩ ወላጆች የልጆቻቸው ጉዳይ አሳሰባቸው መልእክቱን የተ ቀበሉ የመልእክቱ ብርቱነትና ክብደት ስለተሰማቸው ልባቸው ወዳልተነካው ጓደኞቻቸውና ዘመዶቻቸው በማምራት ለሰው ልጅ ዳግም ምጽአት ይዘጋጁ ዘንድ አግባቧቸውአስጠነቀቋቸው እንዲህ ያለው ነፍስን የሚያጠራ ሥራ ሰዎች ለዓለማዊው ነገር የነበራቸውን ፍቅር አስወግደው ከዚያ ቀደም ተ ለማምደውት የማያውቁትን ቅድስናን እንዲለማመዱ መራቸው በዊልያም ሚለር የቀረቡትን መልእክቶች በሺህዎች የሚቆጠሩ ተ ቀበሏቸው የእግዚአብሔር አገልጋዮች መልእክቱን ለማዳረስ በኤልያስ መንፈስና ኃይል እያደጉ ሄዱ ብርቱ የሆነውን ይህን መልእክት የሰበኩ የየሱስን ጎዳና እንደጠረገው እንደ ዮሐንስሰዎች መልካም ፍሬ ያፈሩ ዘንድ በንስሐ ወደ እግዚአብሔር እንዲቀርቡ ያለበለዚያ ግን ምሳር የዛፎችን ስር ለመቁረጥ መዘጋጀቱን ለመናገር ተገፋፉ ምስክርነታቸው ቤተ ክርስቲያን በኃይል ተነሳስታ ወደ ሥራ እንድትገባ ተጽእኖ የሚያሳድርና እውነተኛውን ባህሪያችውን በትክክል እንዲያሳይ ሆኖ የተቀመረ ነበር ሰዎች ከሚመጣው ቁጣ እንዲያመልጡ የተሰጠው ይህ ብርቱ ማስጠንቀቂያ በተሰማ ጊዜ ከየአብያተ ክርስቲያናቱ ጋር ሕብረት የነበራቸው ብዙዎች ይህን ፈዋሽ መልእክት ተቀበሉ እነዚህ ሰዎች ከእግዚአብሔር ቤት መሰናከላቸውን በመመልከት አምርረው በማልቀስና ንስሐ በመግባት እራሳቸውን በእግዚአብሔር ፊት ታማኝ አድርገው አቆሙ የእግዚአብሔር መንፈስ በላያቸው ባረፈ ጊዜ «እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርም ስጡት ምክንያቱም የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል» እያሉ አብረው ያስተጋቡ ጀመር የክርስቶስን መምጫ ቀን ቁርጥ አድርጎ የሚያስቀምጠው መልእክት ከምስባክ ኾልፒት ላይ አገልጋዩ አንስቶ ቁልቁል ደፋሩ ኃጢአተኛ ድረስ በየአቅጣጫው ተቃውሞ ገጠመው የመምጫውን «ቀኑን ወይም ሰዓቱን» አታውቁም የተሰኘው ጥቅስ ከግብዙ አገልጋይ እስከ ከደፋሩ ፌዘኛ ሲነገር ይደመጥ ነበር ከእነዚህ ሰዎች ውስጥ አንዳቸውም ቢሆኑ ትንቢቶቹንና ምልክቶቹን ተከትለው ምጽአቱ በደጅ መሆኑን በማስተዋል የክርስቶስን መምጫ ቀን ቆርጠው ካስቀመጡት ወገኖች ሊማሩም ሆነ ሊታረሙ ፈቃደኞች የሆኑ አልነበሩም ክርስቶስን እንወደዋለን ይሉ የነበሩ አያሌ የመንጋ ጠባቂዎች ስለ ክርስቶስ ዳግም ምጽአት መልእክት በመሰጠቱ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የዜስን ዲጂ ኋደት ቀደምት ጽሑፎች ቃውሞ እንደሴላቸው ነገር ግን የእነርሱ ተቃውሞ በዚህ ቀን ይመለሳል ብሎ ቀኑን ወስኖ ማስቀመጡ ላይ መሆኑን ሲናገሩ ይደመጡ ነበር ሁሉን የሚያዩትና የሚመረምሩት አምላካዊው ዐይኖች ልቦቻቸውን ያነቡ ነበር እነዚህ ሰዎች የሱስን ወደ ልቦቻቸው አቅርበው አልወደዱትም በአርሱ ተ ለይቶ በተቀመጠው ትሁት ጎዳና ላይ እየተራመዱ ስላልነበር ክርስቲያናዊ ያልሆነው ህይወታቸው ፈተናውን ተቋቁሞ መቆም እንደማይችል ያውቁ ነበር እነዚህ የሐሰት እረኞች የእግዚአብሔር ሥራ በሚሠራበት ጎዳና ላይ ቆመው ነበር የሰዎችን ልብ ሊያሳምን በሚችል ኃይል የተነገረው አውነት ሕዝቡን ማነሳሳት በመቻሉ «እድን ዘንድ ምን ላድርግ። » በማለት እንደ እስር ቤት ጠባቂው መጠየቅ ጀመሩ ነገር ግን እረኞቹ በእውነትና በሕዝቡ መሃል በመግባት ሕዝቡ ከእውነት እንዲያፈነግጥ የሚያደርግ ለስላሳ መልእክት መስጠት ጀመሩ በዚህም ከሰይጣንና መላእክቱ ጋር አንድነት በመፍጠር ሰላም በሌለበት ሁናቴ «ሰላም ነው ሰላም ነው» እያሉ ጮኹ ነገር ግን የገዛ ምቾቶቻቸውን ይወዱ የነበሩና ከእግዚአብሔር ጋር በነበራቸው ርቀት ደስተኞች የነበሩ ከሥጋዊው ማንነታቸው መንቃት አይችሉም ነበር የእግዚአብሔር መላእክት በሁሉም ላይ ምልክት በማድረጋቸው ያልተ ቀደሱት አረኞች ልብስ በነፍሳት ደም ተበክሎ እንደ ነበር ተመልክቻለሁ ይህን የሚያድን መልእክት ለራሳቸው የማይቀበሉ አገልጋዮች ሊቀበሉ ይችሉ የነበሩትን ያሰናክሉ ነበር በመሆኑም የነፍሳቱ ደም በላያቸው ነው ሰባኪዎችና ሕዝቡ ይህን ከሰማይ የመጣ መልእክት ዊልያም ሚለርንና በሥራው ከእርሱ ጋር አንድ የሆኑትን ለመቃወም ግንባር ፈጠሩ የሚለርን ተጽእኖ ለመጉዳት በማሰብ የሐሰት ወሬዎች እንዲሶራጩ ተደረገ ሚለር ስለት ያለውን አውነት በማቅረብ የአድማጮቹን ልብ በመንካት አምላካዊው ድጋፍና ምሪት እንዳለው በይፋ ከተናገረ በኋላ ከፍተኛ ቁጣና ተ ቃውሞ ገጠመው የነበረበትን የስብሰባ ስፍራ ለቅቆ እንደወጣ ህይወቱን ለመቅጠፍ አድፍጠው ቢጠባበቁትም ነገር ግን የእርሱ ሥራ ገና ባለመጠናቀቁ የአግዚአብሔር መላእክት ይጠብቁት ዘንድ ተላኩ በቁጣ ከነደደውም ሕዝብ ታደጉት ለአምላካዊው ነገር እራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ መልእክቱን በደስታ ተ ቀበሉት እነዚህ ሰዎች መልእክቱ ከእግዚአብሔር መምጣቱንና በትክክለኛ ው ጊዜ መሰጠቱን አውቀው ነበር የዚህን ሰማያዊ መልእክት ውጤት በጥልቅ ፍላጎት ይመለከቱ የነበሩ መላእክት አብያተ ክርስቲያናቱ ለመቀበል ተቃውሞአቸውን ባሳዩ ጊዜ በሐዘኔታ ከየሱስ ጋር መክሩ የሱስ ከበ ከቤተ ክርስቲያናቱ በማዞር መላእክቱ ምስክርነቱን ያልተቃወሙትን ሩ ነፍሳት በታማኝነት ይመለከቷቸው ዘንድ አዘዛቸው በዚህን ወቅት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የመጀመሪያው መፅስሸከከ መስከክት ሌላ ብርሃን ሊያንጸባርቅላቸው በሂኢት ላይ ነበር ክርስቲያን ነን የሚሉ ሁሉ የአዳኛቸውን መገለጥ ለማየት እስከወደዱና በዚህ ምድር ላይ አንዳችም ከእርሱ ጋር ሊወዳደር የሚችል እንደሌለ ከተ ሰማቸው የዳግም ምጽአቱ ፍንጭ ከመጠን ያለፈ ደስታ በፈጠረላቸው ነበር ነገር ግን ስለ ጌታ ዳግም ምጽአት በሰሙ ጊዜ ያሳዩት ጥላቻ እርሱን አለመውደዳቸውን የሚገልጥ ነበር የእግዚአብሔር ሕዝቦች በታላቅ ተስፋ የጌታቸውን ምጽአት ይጠባበቁ እንደነበር ተመልክቻለሁ እግዚአብሔር ግን ሊፈትናቸው በማሰብ ይህን አደ ረገ የጌታን ምጽአት ይጠባበቁ የነበሩ ትንቢታዊ ጊዜያቶቹን ሲያሰሉ የሠሩትን ስህተት እግዚአብሔር በእጁ ሸፍኖት ስለነበር ስህተቱን አልደ ረሱበትም በተጨማሪ ይህን ተወስኖ የተቀመጠ የክርስቶስ ዳግም ምጽአት የሚቃወሙ የሥነ መለኮት ምሑራንም እንዲሁ ስህተቱን መመልከት ተ ስኗቸው ነበር ነገር ግን ያ ጌታ ይገለጥበታል የተባለው ዕለት እንደማንኛ ውም ቀን ሲያልፍ አዳኛቸውን በታላቅ ተስፋ ይጠባበቁ የነበሩ ሁሉ ከፍተኛ ኃዘንና ተስፋ መቁረጥ ሲደርስባቸው ነገር ግን መልእክቱን በፍርዛት በመያዝ የየሱስን መገለጥ ያልወደዱ በዳግም ምጽአቱ እውን አለመሆን ደስ ተሰኙ የእነርሱ እምነት በልባቸው ላይ አንዳችም ተጽእኖ ያላሳደረና ህይወታቸውን ያላጠራ ነበር ተስፋ የተደረገው ዕለት ያለ ክርስቶስ ዳግም ምጽአት ማለፉ የእነዚህን ልቦች ማንነት ለማሳየት በሚገባ የተቀመረ ነበር ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች የጌታቸውን መገለጥ በወደዱት ባዘኑትና ተስፋ በቆረጡት ላይ ለማፌዝና ለመሳለቅ ቀዳሚዎቹ ነበሩ በፈተና ሰዓት ወደ ኀ ላ የሚያፈገፍጉትን ለይቶ ለማስቀመጥ አምላካዊው ጥበብ በሕዝቡ ላይ ፈተና እንደሚያመጣ ተመልክቻለሁ አርሱን እንደ ነፍሳቸው በማፍቀር በሚፍለቀለቅ ደስታ ሊያዩት የናፈቁትን ሁሉ የሱስና መላው የሰማይ ሰራዊት በታላቅ ርኅራጌና ፍቅር ይመለከቷቸው ነበር ለፈተናው ጊዜ አጽንተው ያቆሟቸው ዘንድ መላእክት በላያቸው ይሰፉ ነበር ከሰማይ የተላከላቸውን ብርፃን ለመቀበል ቸል ብለው በነበሩ ላይ እግዚአብሔር በመቆጣቱ በጨለማ ውስጥ ተተዉ ነገር ግን ጌታቸው ለምን እንዳልመጣ ሊገባቸው ያልቻለ ታማኝና ተስፋ የቆረጡ ሕዝቦች በጽልመት ውስጥ ባለመተዋቸው ዳግመኛ ትንቢታዊውን ስሌት ለማጥናት ወደ መጽሐፍ ቅዱሶቻቸው አመሩ በዚህን ወቅት የጌታ እጅ ከቁጥሮቹ ሳላይ ተነስቶ ስለነበር ስህተቱ መስተዋል ቻለ ትንቢታዊ ጊዜያቶቹ ላይ መድረሳቸውና የትንቢታዊ ጊዜያቶቹ ማብቂያ ላይ መሆኑን ያመላከቱት ተመሳሳይ መረጃዎች ላይ ፍጻሜ እንደሚያየች አረጋግጠውላቸው ነበኪ ከእግዚአብሔር ቃል ላይ ያንጸባረቀው ብርሃን ርከክ ከሃ የኢስን ጂ ኃደት ቀደምት ጽሑፎች ይዘውት በነበረው አቋም ላይ ከማብራቱ መዘግየቱን ደረሱበትየሚዘገይ ቢመስልም ራእዩ ጠብቀው ስሌት የተሰላው አውነተኛዎቹን ተጠባባቂ ዎች ለማሳየት እንደመሆኑ ለክርስቶስ ዳግም ምጽአት ከነበራቸው ፍቅር አኳያ የራእዩን መዘግየት ማስተዋል ተሳናቸው አብዛኞቹ ላይ ደርሶ ከነበ ረው የከፋ ተስፋ መቁረጥ አኳያ ላይ ተስተውሎ የነበረው ዓይነት የእምነት ጣራ ላይ እንደማይደርሱ ተመልክቼ ነበር መልእክቱን የማይቀበሉ ወደፊት የሚሆነውን አስቀድመው እንደሚያውቁ በማሰብ የስህተት ትንቢት ያሉትን መልእክት ባለመቀበል በደ ረሱት ውሳኔ ደስ በመሰኘታቸው ሰይጣንና መላእክቱ በእነርሱ ላይ ድል አገኘ አነቪህ ከሰማያዊው መልእክት ውጪ እየኖሩ የነበሩ ሰዎች አግዚአብሔር እያቀረበላቸው የነበረውን መልእክት በመቃወም ከሰይጣንና መላእክቱ ጋር ግንባር ፈጥረው የአግዚአብሔርን ሕዝቦች ግራ እያጋቡ እንደነበር በውል አልተገነዘቡም የዚህ መልአክት አማኞች በቤተክርስቲያን ጭቆና ደርሶባቸው ነበር መልእክቱን የማይቀበሉ የልባቸውን ፈቃድ እንዳይፈጽሙ ፍርሃት ቢገታቸውም ነገር ግን የጊዜው ማለፍ እውነተኛውን ስሜታቸውን ገልጸት ነበር አማኞቹ ጌታቸውን በ ላይ የተጠባበቁበትን ምክንያት በማቅረብ ስህተቶቻቸውን ግልጽ አድርገው አስቀመጡ ይህን ተከትሎ ተቃዋሚዎቻ ቸው በቀረበላቸው ጠንካራ ማሳመኛ ነጥቦች ላይ አንዳችም ክርክር ማንሳት ቢሳናቸውም ነገር ግን በአማኞቹ ይቀርቡ የነበሩ ማናቸውም ዓይነት መረጃ ዎችም ሆነ ምስክርነቶች በቤተ ክርስቲያን እንዳይደመጡ ውሳኔ ላይ በመድ ረሳቸው ሌሎች እነዚህን ተጨባጭ መንስኤዎች መስማት አልቻሉም ነበር እግዚአብሔር የሰጣቸውን ብርሃን ለሌሎች ለመግለጽ የደፈሩ ከየቤተ ክርስቲያናቱ ቢታገዱም ነገር ግን የሱስ አብሯቸው ስለነበር በፊቱ ብርሃን ደስተኞች ነበሩ እነዚህ ሕዝቦች የሁለተኛውን መልአክ መልእክት ለመቀበል ተዘጋጅተው ነበር «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ኮሁብተኛውጡ መበስከ ሠበከከት አብያተ ክርስቲያናቱ የመጀመሪያውን መልአክ መልእክት ሰመቀበል እምቢተኝነታቸውን በገለጹ ጊዜ ሰማያዊውን ብርሃን በመቃወም እራሳቸውን ከአምላካዊው ድጋፍና ምሪት አገለሉ እነዚህ ሕዝቦች በገዛ ብርታታቸው በመታመን የመጀመሪያውን መልእክት በመቃወማቸው የሁለተኛውን መልአክ መልእክት መመልከት በማይችሉበት ሁናቴ ውስጥ እራሳቸውን ዘፈቁ ነገር ግን «ባቢሎን ወደቀች» የተሰኘውን መልእክት የተቀበሉና ጭቆና የደረሰባቸው የእግዚአብሔር ተወዳጆች ቤተ ክርስቲያንን ትተው ወጡ በሁለተኛው መልአክ መልእክት መገባደጃ አካባቢ በእግዚአብሔር ሕዝቦች ላይ ከሰማይ የተላከ ታላቅ ብርፃን አንጸባርቆ ተመሰከትኩ የብርነኑ ጨረር እንደ ጸሐይ ያንጸባርቅ ነበር ከዚያም «ሙሽራው እየመጣ ነው ወጥታችሁ ተቀበሉት የሚል የመላእክት ድምጽ ሰማሁ ይህ ለሁለተኛው መልአክ መልእክት ኃይል የሚሰጥ የእኩለ ሌሊቱ ጩኽኸት ነበር መላእክት ተስፋ ቆርጠው የነበሩትን ቅዱሳን ለማበረታታትና ከፊታቸው ለነበረው ታላቅ ሥራ ለማዘጋጀት ከሰማይ ተላኩ ከፍ ያለ ችሎታ የነበራቸው ይህን መልእክት ለመቀበል የመጀመሪያዎቹ አልነበሩም መላእክት ትሑታንና ለእምነታቸው ቀናኢ ወደ ነበሩት በመላአክ ጩኸቱን በኃይል ያስተጋቡ ዘንድ ኃይል ሰጧቸው «ሙሽራው እየመጣ ነው ወጥታችሁ ተቀበሉት በጩኸቱ ተሳታፊ የሆኑት በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ር ኃይል በመከናወኑ ጩኸቱን የሚሰመ ቅዱ ይህን መልእክት በመጀመሪያ የተቀበሉት በጣም መንፈሳውን ሰዎች ሲሆኑ «ሙሽራው እየመጣ ነውጡው ወጥታችሁ ተቀበሉትጌ ብለው ኸቱን ለማስተ ጋባት የመጨረሻዎቹ ነበሩ ማ የኮር ከሁለተኛው መልአክ መልአክት ቀደም ብሎ ንዳንዱ የምድሪቱ ክፍል በመሰጠቱ በጩኸቱ በሺህ የሚቆጠሩ ልቦች ቀለጦ። መልአክቱን ይጠባበቁ የነበሩ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሙሉ ለመሉ እስኪነሳሱ ድረስ ጩኸቱ ከከተማ ወደ ከተማ እንዲሁም ከመንደር ወደ መንደር ተሰራጨ መልእክቱ በብዙ ቤ ክርስቲያኖች እንዲሰጥ ሳን ሳያመነቱ ይቀላቀሉ ነበር ርከክ ከሃ ከከ የሌስን ጂ ኋደት ቀደምት ጽሑፎች ሕያው ምስክር የነበራቸው ብዙዎች የወደቁትን ቤተ ጡ በእኩለ ሌሊቱ ጩኸት አስደናቂ ሥራ ተ እያንዳንዱን ልብ የሚመረምርና አማኞች ሕያው እነዚህ ህዝቦች ባለመፈቀዱ ክርስቲያናት እየተዉ ወ ሠርቶአል መልእክቱ የ የሆነውን ተሞክሮ ለራሳቸው እንዲፈልጉ የሚመራ ነበር እያንዳንዱ ሰው እራሱን ችሎ ከመቆም ውጪ አንዱ በሌላው ላይ መመርኮ ዝ አንደማይችል ያውቁ ነበር ቅዱሳኑ ጾም ጸሎት እያደረጉ የጌታቸውን መገለጥ በጉጉት ይጠባበቁ ነበር ከፍተኛ አኃዝ የነበራቸው ህዝቦች በሰይጣን መንፈስ በመመራት ለመልእክቱ ያሳዩትን ተቃውሞ ተከትሎ አንዳንድ ኃጢአተኞች መጪውን ጊዜ በፍርሃት እንዲመለከቱ ሆነው ነበር የመልእክቱ ተቃዋሚዎች «ቀኑን ወይም ሰዓቱን ማንም አያውቀውም እያሉ በተደጋጋሚ በመናገር ያሾፉ ነበር ተቃዋሚዎች በሰይጣን መሰናከያ ላይ ተጣብቀው ይቀሩ ዘንድ ክፉ መላአክት ልቦቻቸውን በማደንደን እያንዳንዱን ከሰማይ የሚላክ ጨረር እንዲቃወሙ አደረጓቸው ክርስቶስን እንሻለን የሚሉ ብዙዎች በመልእክቱ ድርሻ አልነበራቸውም መልእክቱን በተቀበሉት ህይወት የተመለከቱት አምላካዊ ክብር ትህትና እና ጥልቅ እራስን አሳልፎ መስጠት አእንዲሁምተ ጨባጭነት ያላቸው መጠነ ሰፊ መረጃዎች እውነትን እንዲቀበሉ መንስዔ ቢሆኗቸውም ነገር ግን ባለመለወጣቸው ለጌታቸው ዳግም ምጽአት ዝግጁ አልነበሩም በቅዱሳኑ ላይ ቅድስና የተሞላው ብርቱነት አርፎባቸው ነበር በያሉበት በጸሎት ጸንቶ የመቆም መንፈስም ይስተዋልባቸው ነበር መልእክቱን የተ ቀበሉ ልቦች ከደኅንነት ምንጭ ከፍ ያለውን አቅርቦት ይቀበሉ ዘንድ መላእክት እነርሱን በመንካትና ዐይኖቻቸውን ከምድራዊው ነገር አንስተው ከፍ ያለውን ነገር እንዲመለከቱ በመርዳት ውጤቱን ጥልቅ በሆነ ፍላጎት ይከታተሉ ነበር የእግዚአብሔር ሕዝቦች በአምላካቸው ዘንድ ተቀባይነት አግኝተዋል የየሱስ አምሳል በእነርሱ በመንጸባረቁ ይህ ጌታቸው በደስታ ይመለከታቸው ነበር እነዚህ ወገኖች ሙሱ ለሙሉ በመለየትና መስዋዕ ትነት በመክፈል የማይሞተውን አካል ለብሰው ለመቀየር ተስፋ አድርገው ነበር ነገር ግን ያሰቡት ሳይሆን በመቅረቱ ከፍተኛ ኃዘንና ተስፋ መቁረጥ ደረሰባቸው ጌታ በዳግም ምጽአቱ ተገልጦ ያድነናል ብለው ተስፋ ያደረጉት ጊዜ በማለፉ አሁንም የሚገኙት በምድር ላይ ሆነ እነዚህ ሕዝቦች ለሰማይ እ የሆነ ፍቅር በማሳየት ጣፋጭ በሆነ ተስፋ የማይሞቱ ሆነው ንደሚለወጡ ተስፋ ቢያደርጉም ነገር ግን ተስፋቸው እውን አልሆነም ለጠ መልእክቱን ባልተቀበሉ በብዙዎች ላይ የነበረው ፍርፃት በአንድ ጊዜ ገድ ባለመቻሉ ወዲያውኑ ተስፋ በቆረጡት ላይ ድል ማግኘት አልቻሉም «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሁስተሻው መስስከ መስከከት ነበር ነገር ግን በእነርሱ ላይ አንዳችም ዓይነት አምላካዊ ቁጣ ሲወርድ ባለመስተዋሉ እነዚህ ሕዝቦች ተሰምቶአቸው ከነበረው ፍርፃት በማገገም ዳግመኛ በማሾፍ ተግባራቸው ገፉበት የእግዚአብሔር ሕዝቦች አሁንም ፈተኑ ዓለም ተሳለቀባቸው አፌዘባቸው የየሱስን ዳግም ምጽአት ያለአንዳች ጥርጣሬ የተቀበሉበመቃብር ያሉ ጻድቃን ሲነሱ በህይወት ያሉ ጻድቃን ሲቀየሩና አምላካዊውን መንግሥት ለዘላለም ሲወርሱ ለማየት በመመኘት በክርስቶስ የመቃብር ስፍራ ተገኝተው «ጌታዬን ወስደውታል የት እንዳኖሩትም አላውቅም እንዳሉት ደቀ መዛሙርት ዓይነት ስሜት ተሰምቷ ቸው ነበር የጻግም ምኩጡከቱ ተከታኮች ከኀገትስቻሴሲ ቭዬልሀ በአንድ ዓይነት አመራር ስር የነበሩ የሚመስሉ ብዛት ያላቸውን ስብስቦች ተመልክቼ ነበር አብዛኞቹ እነዚህ ሕዝቦች በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ይገኙ ነበር ዐይኖቻቸውን ወደ ምድር በማቀርቀራቸው በእነርሱና በየሱስ መፃል ግንኙነት ያለ አይመስልም ነገር ግን በእነዚህ የተለያዩ ስብስቦች መሃል በገጽታቸው ላይ ብርነን የሚስተዋልባቸውና ዐይኖቻቸውን ወዴ ሰማይ ያነሱ ወገኖች ተበትነው ይገኙ ነበር ከየሱስ የተላከ እንደ ጸሐይ ጮራ ያለ ብርፃን በላያቸው አርፎ ነበር ጉዳዩን በጥንቃቄ እመለከት ዘንድ መልአኩ አዘዘኝ መልአኩ ለእነዚያ በላያቸው የብርፃን ጮራ ይስተ ዋልባቸው ለነበሩት የተለየ ጥንቃቄ ሲያደርግ ግን በክፉ መላእክት ተከብበው እንደነበር ተመለከትኩ «እግዚአብሔርን ፍሩ ክብርም ስጡት ምክንያቱም የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል» እያለ መልአኩ ሲጮህ ሰማሁ በዚህን ጊዜ ይህን መልእክት በተቀበሉት ላይ በክብር የተሞላ ብርፃን አረፈ በጨለማ ውስጥ ይገኙ የነበሩ አንዳንዶች ብርፃኑን በመቀበል ደስ ቢሰኙም ሌሎች ግን መልእክቱ እነርሱን ለመበታተን እንደመጣ አድርገው በማሰብ ሰማያዊውን ብርዛፃን ላለመቀበል ልቦቻቸውን አደነደኑ በመሆኑም ብርሃኑ አልፎአቸው በመፄዱ በጨለማ ውስጥ ተተው ከየሱስ ብርሃን ተ ቀብለው የነበሩ በላያቸው ያንጸባርቅ በነበ አብልጠው ደስ በመሰኘት የከበረ ዋ ርከክ ከሃ ከከ የኪስን ጂ ጎደት ቀደምት ዙሑፎች ጮራ ፈክተው ነበር ከእነዚህ ወገኖች ይወጣ የነበረው ድምጽ «እግዚአብሔ ርን ፍሩ ክብርም ስጡት ምክንያቱም የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል» ከሚለው ከመልአኩ ጩኸት ጋር ሕብር ፈጥሮ ይደመጥ ነበር መልእክቱን አከፍ ባለ ድምጽ በሚያስተላልፉበት ወቅት በጨለማ ውስጥ የነበሩት ከፊትና ከኋላ ሆነው ያጨናንቋቸው እንደ ነበር ተመልክቻለሁ ቅዱስ ለሆነው ብርሃን ተ ገቢውን ዋጋ የሰጡ ብዙዎች ጠፍንጎአቸው የነበረውን አመራር በጣጥሰው ከመካከላቸው ተለይተው ወጡ በዚህ ወቅት በእነርሱ ክብር ያገኙ በሌሎች ቡድኖች የነበሩ ሰዎች ሰርገው ገቡ ከአንዳንዶቹ አንደበት አስደሳች ቃላት ሲደመጥ በሌሎች ላይ ቁጣ አዘል ገጽታ ይስተዋል ነበር እነዚህ ሰዎች «እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው በብርፃን ውስጥ እንመላለሳለን አውነትን ይዘናል» በማለት ያለማቋረጥ ሲናገሩ ይደመጡ ነበር የእነዚህን ሕዝቦች ማንነት ብጠይቅአገልጋዮች መሆናቸውን ብርሃኑን ተቃወመው የነበሩትን እንደሚመሩና ሌሎችም ይቀበሉ ዘንድ ፈቃደኞች አለመሆናቸው ተነገረኝ ለተሰጠው ብርሃን ከፍ ያለ ዋጋ በመስጠት የሱስ ዳግም ተገልጦ ወደ ራሱ ይወስዳቸው ዘንድ በጽኑ ምኞት ይጠባበቁ የነበሩትን ተመለከትኩ ሆኖም ወዲያውኑ ደመና በላያቸው አልፎ በመሄዱ ፊታቸው በኃዘን ተሞላ የዚህን ደመና ምንነት ብጠይቅ የኃናቸው መንስዔ መሆኑን እንድመለከት ተ ደረግኩ አዳኛቸው ይመጣል ብለው የተጠባበቁት ጊዜ አለፈፅ የሱስም ሳይገለጽ ቀረ የጌታን ምጽአት ሲጠባበቁ በነበሩት ላይ ኃዘንና መከፋት ሲደርስ አገልጋዮችና ቀደም ብዬ ተመልክቻቸው የነበሩ መልእክቱን በመቃወም ሲመሩ የነበሩ እንዲሁም ብርሃኑን የተቃወሙ ከፍ ያለ ድል በመቀዳጀት በደስታ ተሞሉ ሰይጣንና መላእክቱም ከበሩ ከዚያም ሌላው መልአክ «ባቢሎን ወደቀች። እርሱ የነበረበትን ስፍራ ስተው ነበር ደቀ መዛሙርቱ ወደ የሱስ መቃብር መጥተው አካሉን ባጡ ጊዜ የደ ረሰባቸውን ኃዘን እንድመለከት ተደርጌ ነበር ማርያም ጌታዬን ወስደውታል የት አእንዳኖሩትም አላውቅም» በማለት ተናገረች መላእክት የጌታን ትንሳኤ በመናገር ቀድሞአቸው ወደ ገሊላ አንደሚሄድ በስፍራው ለነበሩት ደቀ መዛሙርት አሳውቀዋቸው ነበር በተመሳሳይ የሱስ ምጽአቱን በመጠባበቅ አዝነው የነበሩትን ወገኖች በጥልቅ ርኅራቴ በመመልከት ይከተሉት ዘንድ የሚገኝበትን ስፍራ እንዲያመላክቷቸው መሳእክቱን እንደሳከ አይቻለሁ ይህ ምድር መቅደስ አለመሆኑን ነገር ግን አርሱ ለሕዝቡ ሥርየት ለማምጣትና ከአባቱ መንግሥቱን ለመቀበል ወደ ሰማያዊው ቅድስተ ቅዱሳን ከገባ በኋላ ለዘላለም ከእርሱ ጋር ይኖሩ ዘንድ ሊወስዳቸው ዳግም እንደሚገለጽ አሳያቸው በመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት ላይ የተስተዋለው ኃዘን በ የጌታቸውን ዳግም መገለጽ በተጠባበቁት የደረሰውን በሚገባ ይገልጻል ክርስቶስ በድል አድራጊነት የሩሳሌም ወደ ገባበት ጊዜ በራእይ ተወስጄ ነበር በወቅቱ በደስታ ተውጠው የነቦሩት ደቀ መዛሙርት ክርስቶስ መንግሥቱን በጊዜያዊነት ወስዶ ይነግሣል በሚል እምነት ንጉሣቸውን ከፍ ባለ ተስፋ ተከተሉት ከፊትና ከኋላ አጅቦት ይሄድ የነበረው ሕዘብ በጋለ ስሜኑ ውብ የሆኑትን የዘንባባ ዝንጣፊዎች እየቆረጡ ልብሶቻቸውን ያወለቁና በመንገድ ላይ እያነጠፉ ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የጻዳገም ምጽስቱ ተከታዮች ከንቅስቃሴ ማብራሪያ የሚመጣ የተባርከ ነው ሆሣዕና በአርያም» እያሉ ይጮኹ ነበር በሕዝቡ ዘንድ የተስተዋለው ከፍተኛ ደስታ ፈሪሳውያኑን ስለረበሻቸው የሱስ ይገስጻቸው ዘንድ ቢመኙም እርሱ ግን እነርሱ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ» በማለት መለሰላቸው በዘካ ላይ የተሰጠው ትንቢት ፍጻሜ ሊያገኝ ይገባ የነበረ ቢሆንም ደቀ መዛሙርቱ ግን በመራራ ኃዘን ውስጥ ወድቀው ነበር ከዚህ በኋላ በነበሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የሱስን ወደ ቀራኒዮ በመከተል በጨካኙ መስቀል ላይ ሲደማና ሥቃይ ሲቀበል እንዲመለከቱት ሆኑ ነገር ግን ከሞት ተነስቶ አዝነው ለነበሩት ደቀ መዛሙርት ከታያቸው በኋላ ተስፋቸው ለመለመ ዳግመኛም አገኙት ጌታ በ ዳግም ይገለጻል ብለው በማመን ሲጠባበቁ የነበሩ አማኞች ኃዘን ከመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት ጋር እኩል እንዳልነበር ተመልክቻ ለሁ የመጀመሪያውና የሁለተኛው መልአክ መልእክት ትንቢቶች ፍጻሜ አግኝተዋል መልእክቶቹ በትክክለኛው ጊዜ እንዲሰጡ በማድረግ እግዚአብሔር በእነዚህ ሕዝቦቹ በኩል ክንውን እንዲያገኝ ያቀደውን ሥራ ወደ ፍጻሜ አምጥቶአል ሲባ ማቤዚያ በምድር ላይ ገቢራዊ እየሆነ ባለው ሥራ ዙሪያ መላው ሰማይ የነበ ረውን ፍላጎት እንድመለከት ተደርጌ ነበር የምድር ሕዝቦች ለዳግም ምጽአቱ እንዲዘጋጁ ያስጠነቅቃቸው ዘንድ የሱስ ኃያል የሆነውን መልአክ ወደ ምድር ልኮ ነበር መልአኩ ትእዛዙን ተቀብሎ ከየሱስ ዘንድ ሲወጣ ብሩህና በግርማ የተሞላ ብርሃን በፊቱ ፄደ የዚህ መልአክ ተልፅኮ ምድርን በክብሩ ማብራትና ሰውን ከሚመጣው የእግዚአብሔር ቁጣ ማስጠንቀቅ እንደሆነ ተነግሮኝ ነበር ብዙዎች ብርዛኑን ተቀብለው የነበረ ሲሆን ከመካከላቸው በአንዳንዶቹ ጽናት በሌሎቹ ደግሞ ደስታና መመሰጥ ይታይ ነበር ብርፃኑን የተቀበሉ ሁሉ ፊቶቻቸውን ወደ ሰማይ በማዞር ክብርን ለእግዚአብሔር ሰጡ ምንም እንኳ ብርፃኑ በሁሉም ላይ በማብራቱ ጥቂቶች ብርፃኑን ተከትለው ቢመጡም ነገር ግን ከልባቸው አልተቀበሉትም ነበር ብዙዎች ታላቅ የመከራ ስሜት ተሰምቶአቸው ነበር አገልጋዮችና ሕዝቡ ከክፉው ጋር ግንባር በመፍጠር በኃያሉ መልአክ የበራውን ብርሃን ለመቀበል አሻፈረኝ ቢሉም ኀገር ግን መልእክቱን የተቀበሉ ሁሉ እራሳቸውን ከዓለም በማግለል አርስ በርሳቸው ቅርበት ፈጠሩ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የጴስገ ጂ ኃደት ቀደምት ጽሑፎች ሰይጣንና መላእክቱ የሰዎች አእምሮ ከዚህ ብርዛን እንዲያፈነግጥ በመመኘት በከባድ ሥራ ተጠምደው ነበር ይህን ብርፃን የተቃወሙ ቡድኖች በጽልመት ውስጥ ተተዉ የመጣላቸው መልእክት ሥረ መሰረቱ ከሰማይ መሆኑን አምነው የተቀበሉት የእግዚአብሔር ሕዝቦች እያጎለበቱ ያለውን ባህሪ መልአኩ በጥልቅ ፍላጎት በመመልከት ይመዘግብ እንደነበር አይቻለሆ የሱስን እንወደዋለን ይሉ የነበሩ ብዙዎች ፊታቸውን በፌዝና በጥላቻ ከሰማያዊው መልእክት በማዞራቸው መልአኩ በመዝገቡ ላይ አሳፋሪ ማስታወሻ ያዘባቸው የሱስ ተከታዮቹ ነን በሚሉ በቸልታ መታየቱን ተ ከትሎ መላው ሰማይ በቅዱስ ቁጣ ተሞላ ጌታቸውን በተጠባበቁት ሰዓት ማየት ባለመቻላቸው በኃዘን የተሞሉትን ታማኞች ተመልክቻለሁ ወደፊት የሚሆነውን በመሸሸግ ሕዝቡ ውሳኔ ላይ ሊደርስ ወደ በሚችልበት ነጥብ ማምጣት አምላካዊው ዓላማ ነበር ክርስቶስ በዚህ ጊዜ ይመጣል ተብሎ ባይሰበክ ኖሮ አምላካዊው ሥራ ከታመለት ግብ መድረስ ባልቻለ ነበር ሰዎች ወደፊት እውን ከሚሆነው ከፍርድና ከፍርድ ምርመራ ጋር ቁርኝት ከነበራቸው ታላላቅ ክስተቶች እንዲርቁ በማድረግ ሰይጣን ብዙዎችን እያሳተ ነበር ጊዜው እያለፈ በፄደ ቁጥር የመልአኩን መልእክት ያልተቀበሉ ሕዝቦች መልእክቱን ከናቁት ጋር ህብረት ፈጥረው በኃዘን ውስጥ በነበሩት ላይ መሳለቅ ጀመሩ መላእክት የክርስቶስ ተከታዮች ነን ይሉ የነበሩን ሕዝቦች ሁናቴ በአጽንኦት ይከታተሉ ነበር ክርስቶስ ይመጣል ተብሎ ተቆርጦ የነበ ረው ጊዜ ማሰለፍ የእነዚህን ሕዝቦች እውነተኛ ማንነት ለማረጋገጥ በማስቻሉ ብዙዎች ተመዝነው ቀለው ተገኙ እነርሱ አፋቸውን ሞልተው ክርስቲያን ነን ቢሉም ነገር ግን በእያንዳንዱ እርምጃ ክርስቶስን ከመከተል ተሰናክለው ነበር ሰይጣን እነዚህን ሕዝቦች በወጥመዱ ውስጥ በማስገባቱ ከብሮ ነበር አብላጫው ሕዝብ ቀጥተኛውን ጎዳና እንዲስት በማድረጉ እነዚህ ሰዎች በሌ ላ አቅጣጫ ወደ ሰማይ ለመግባት እየሞከሩ ነበር መላእክት ንጹህና ቅዱስ የሆኑት ሕዝቦች ዓለምን ከሚወዱ ግብዝ ኃጢአተኞች ጋር በጽዮን ተ ቀላቅለው ተመልክተው ነበር አመጸኞቹ ቅዱሳኑን እያውኩ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን መላእክት እውነተኞቹን የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ይጠብቁ ነበር የሱስን ለማየት ልባቸው በማያባራ ምኞች ይቃጠል የነበረ ሕዝቦች ስለ ዳግም ምጽአቱ እንዳይናገሩ በነዚሁ የሱስን እንከተላለን በሚሉ ሰዎች ተ ከልክለው ነበር መላእክት ይህን ትፅይንት በመመልከት የጌታቸውን መገለጥ ለወደዱት ትሩፋን ድጋፋቸውን ሰጧቸው ሌላ ኃያል መላእክ ወደ ምድር እንዲወርድ ተላክከ የሱስ በእጁ ላይ ጽሑፍ ያስቀመጠለት ይህ መልአክ ወደ ምድር ሲወርድ «ባቢሎን ወደቀች «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ሲሳ ማብራሪያ ወደቀች» በማለት ጮኸ ከዚያነ። ለማንጻትና ለእስራኤል ልዩ ስርየት ለማምጣት ወደ ገባበት ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ይመሩ ዘንድ ላካቸው የሱስ ባለበት ስፍራ ላይ የሚያገኙት ሁሉ ሊሠራ ያለውን ሥራ እንደሚያስተውሉ ለመላእክቱ ነግሮአቸው ነበር የሱስ በቅድስተ ቅዱሳን ቆይታው ለየሩሳሌም ባሏ አንደሚሆን ተመልክቻ ለሁ በቅድስተ ቅዱሳን የሚሠራው ሥራ ፍጻሜ ካገኘ በኋላ በንጉሣዊ ኃይሉ በምድር በመገለጥ በትዕግሥት ሲጠባበቁት የነበሩትን የከበሩ ልጆቹ ወደ አርሱ ይወስዳቸዋል ትንቢታዊ ጊዜያቶቹን ተከትሎ በ ላይ በሰማይ ምን አንደተክሰተ እንድመለከት ተደርጌ ነበር የሱስ በቅዱሱ ክፍል የነበረውን አገልግሎት ፈጽሞ የዚህን ክፍል በር እንደዘጋ የምጽአቱን መልእክት ሰምተው በተ ቃወሙት ላይ ታላቅ ጽልመት በማጥላቱ የሱስ ከእይታቸው ተሰወረ በዚያን ጊዜ የሱስ የከበረውን ልብሰ ተክኅኖ ለብሶ ነበር በዘርፋፋው መጎናጸፊያው ዙሪያ ደወልና የሮማን ፍሬ ነበር የደረት መታጠቂያው ቁልቁል ከትከሻዎቹ ተንርጎ ወርዶ የነበረ ሲሆን በሚንቀሳቀስ ጊዜ ይህ እንደ ፅንቁ የሚያብረቀርቅ መታጠቂያ በላዩ ላይ የተጻፈ ወይም የተቀረጸ የሚመስለውን ስም እያጎላ ያሳይ ነበር በአናቱ ላይ ዘውድ የሚመስል ነገር ይታያል የሱስ ሙሉውን ልብሰ ተክህኖ ለብሶና በመላእክት ታጅቦ በእሳት ሰረገላ ወደ ሁለተኛው መጋረጃ አልፎ ገባ የሰማያዊውን መቅደስ ሁለቱን ክፍሎች እንደመለከት ተደርጌ ነበር መጋረጃው ወይም በሩ ተከፍቶ ስለነበር እንድገባ ፈቃድ አገኘሁ በመጀመሪ ያው ክፍል መቅረዙን ከሰባት መብራቶች ጋር የሕብስቱን ማስቀመጫ ጠ እዛ የዕጣን መሰዊያ እንዲሁም ጥና ተመለከትኩ በዚህ ክፍል የነበሩት ቁሶች በሙሉ ከንጹህ ወርቅ የተሠሩ ያህል ወደ ስፍራው ያንጸባር የገባውን ምስል ገ ቃሉ ሁለቱን ክፍሎች የለየው መጋረጃ ቀለምም ሆነ የተሠራበት የተለየና የሚያምር ዘርፍ ያለው ከመሆኑ በተጨማሪ በላዩ ላይ አከቱን የሚወክል ከወርቅ የተቀረጹ ምስሎች የርም መ ሁለተኛው ክፍል ስመለከት ታቦቱን ሠራ ይመስል ነበር በታቦቱ አናት ዙሪ ጡ ነቢ ሥራ ይስተዋል ነበር በታቦቱ ላይ አሥሩን ያ ዘውዶችን የሚወክል ትእዛዛት የያዙ ገበታዎች ክንፁ ርየት መክደኛው ዳርና ዳር ላይ ሁ ቻቿ ለት ተወዳጅ ኪሩቢ ቻቸውን ወደ ላይ በመዘርጋት ተነካክተ ል ሁለቱንም ው በሥርየት መክደኛጡ ፊት «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ቪተ መቅደሱ ከቀመው የሱስ አናት በላይ ሆነው ይታያሉ እርስ በርሳቸው ትይዩ በመሆን ፊታቸውን ቁልቁል ወደ ሥርየት መክደኛው ማድረጋቸው አምላካዊውን ሕግ በብርቱ ፍላጎት የሚመለከቱትን የመላእክት ሠራዊት ይወክላል በኪሩቤል መካከል ከወርቅ የተሠራ ጥና የነበረ ሲሆን በእምነት የሚቀርበው የቅዱሳኑ ጸሎት ወደ የሱስ ሲመጣና እርሱ ደግሞ በአባቱ ፊት ይዞት ሲቀርብ በጣም የሚያምሩ ቀለማት ያሉት የሚመስል ግሩም መዓዛ ያለው ደመና ከዕጣኑ ላይ ይነሳ ነበር የሱስ ቆሞበት ከነበረው ከታቦቱ በፊት ከፍ ብሎ በሚገኘውስፍራ ላይ ልመለከተው ያልተቻለኝ በከፍተኛ ክብር የተሞላ የእግዚአብሔር ዙፋን ያለበትን የሚመስል ብርሃነን ነበር ዕጣኑ ወደ አብ ሲወጣ ድንቅ የሆነ ክብር ከዙፋኑ ወደ የሱስ ይመጣ ነበር ይህ ወደ የሱስ የመጣው ክብር ከእርሱ ላይ በመነሳት ጸሎታቸው እንደ መልካም የዕጣን መዓዛ ወደ መጣው ላይ ይፈስ ነበር በየሱስ ላይ የተትረፈረፈ ብርፃን በማ ረፍ የሥርየት መክደኛውን በመሸፈን እንደ ሰንሰለት የተያያዘ ክብር ቤተ ቅደሱን ሞላው ይህን በእጅጉ ያንጸባርቅ የነበረ ብርሃን ትክ ብዬ መመልከት አልቻልኩም ነበር እንዲህ ያለውን ክስተት ቋንቋ ሊገልጸው አይችልም ባየሁት ነገር በእጅጉ በመደነቅ ከዚያ ንጉሣዊና ባለ ግርማ ትዕይንት ላይ ዐይኖቼን አነሳሁ እንዲሁም ሁለት ክፍል የነበረውን ምድራዊ መቅደስ ተመልክቼ ነበር ይህ ከሰማያዊው ጋር ተመሳሳይነት ያለው መቅደስ የሰማያዊው ምሳሌ መሆኑ ተነግርኝ ነበር በምድራዊው መቅደስ የመጀመሪያው ክፍል የነበረው ቁሳቁስ ከሰማያዊው የመጀመሪያ ክፍል ጋር ተመሳሳይ ነበር መጋረጃው ተ ገልጦ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ ያሉትን ነገሮች ስመለከት እነርሱም እንዲሁ ከሰማያዊው ጋር ተመሳሳይ ነበሩ ቄሱ በሁለቱም ምድራዊ ክፍሎች አገልግሎት ይሰጥ ነበር አገልጋዩ በመጀመሪያው ክፍል ላይ በየዕለቱ አገልግሎት ይሰጥ የነበረ ሲሆን ነገር ግን በላዩ ተላልፎ የነበረውን ኃጢአት ለማንጻት ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ይገባ የነበረው በዓመት አንድ ጊዜ ነበር የሱስ በሁለቱም ሰማያዊ መቅደስ ክፍሎች ያገለግል እንደነበር ተመልክቻ ለሁ ቀሳውስቱ ለኃጢአት ሥርየት የሚውለውን የእንስሳ ደም ይዘው ወደ ምድራዊው መቅደስ ይገቡ ነበር ነገር ግን ክርስቶስ ወደ ሰማያዊው መቅደስ የገባው መስዋዕት የሆነውን የራሱን ደም ይዞ ነው እነዚህ ምድራዊዎቹ ቀሳውስት ከአገልግሉት በሞት ስለሚለዩ አገልግሎታቸው እስከ መጨረሻው ቀጣይነት አልነበረውም የየሱስ ካኅንነት ግን ዘላለማዊ ነው የእስራኤል ልጆች በምድራዊው ቤተ መቅደስ አገልግሎት ይቀርቡ በነበሩ መስዋዕቶችና ስጦታዎች አማካኝነት የሚመጣውን አዳኝ እንዲጠባበቁ ሆነው ነበር ለአከአምላካዊው ጥበብ ምስጋና ይግባውና የሱስ በሰማያዊው ህዕዚርጨ ርክከበ ከሃ በርኸ የእስገ ጂ ጊደት ቀደምት ጽሑፎች መቅደስ አየሠራ ወለው ሥራ በመመልክት አናስተውለው ዘንድ አነሆ አያንዳንዱ ተግባር በዝርዝር ተሰጠን የሱስ በቀራኒዮ መስቀል ላይ በሞተ ጊዜ «ተፈጸመ» ብሎ ሲጮኽ የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ ወደ ታች ለሁለት ተቀደደ ይህ የሆነበት ምክንያተ የምድራዊው ቤተ መቅደስ አገልግሉት ለዘላለም ማብቃቱን ለማሳየትና እግዚአብሔር ከዚህ በኋኃላ ቀሳውስቱን በምድራዊው ቤተ መቅደስ አገልግሎታቸው እንደማይገናኛቸው ለመግለጽ ነበር በዚያን ወቅት በራሱ በየሱስ አማካኝነት በሰማያዊው ቤተ መቅደስ የሚቀርበው ደሙ ፈሰሰ ቄሱ ምድራዊውን መቅደስ ለማንጻት በዓመት አንድ ጊዜ ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ እንደሚገባ ሁሉ የሱስም በዳን ምዕ መሰረት በ ቀናት መጨረሻ ላይ ቤተ መቅደሱን በማንጻት በእርሱ አማላጅነት ተጠቃሚ ለሚሆኑት ሁሉ የመጨረሻውን ሥርየት ለማምጣት ወደ ሰማያዊው ቅድስተ ቅዱሳን ገባ የሦስተኛው መበስከ መበከከት የሱስ በቅዱሱ ክፍል ይሰጥ የነበረው አገልግሎት ፍጻሜ አግኝቶ ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ክፍል በማለፍ የእግዚአብሔርን ሕግ ከያዘው ታቦት ፊት በመቆም ለዓለም ሦስተኛውን መልእክት የያዘ ሌላ ኃያል መልአክ ላከ መልእክቱ በእጁ የተሰጠው መልአክ በታላቅ ኃይልና ክብር ወደ ምድር በመውረድ ከዚህ ቀደም ለሰው ልጅ ያልተሰጠውን አስፈሪ ማስጠንቀቂያ አወ መልእክቱ የእግዚአብሔር ልጆች ከፊታቸው ላለው የፈተናና የሥቃይ ጊዜ እራሳቸውን እንዲጠብቁ ለማሳየት ታቅዶ የተሰጠ ነበር መልአኩ እንዲህ አለኝ ከአውሬውና ከአውሬው ምስል ጋር ውጊያ ይገጥማሉ የእነርሱ ብቸኛ የዘላለማዊ ህይወት ተስፋ በጽናት መቆም ብቻ ነው ምንም እንኳ ህይወታቸው አደጋ ላይ ቢሆንም እውነትን አጥብቀው መያዝ ይኖርባቸዋል ሦስተኛው መልአክ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁና ለየሱስም ታማኝ ሆነው በትዕግሥት የሚጸኑ ቅዱሳን የሚታወቁት በዚህ ነው» በማለት መልእክቱን ደመደመ መልአኩ እነዚህን ቃላት ደግሞ በሚናገር ጊዜ ወደ ሰማያዊው መቅደስ ያመላክት ነበር ይህን መልአክት የተቀበሉ ሰዎች አእምሮ ገና በምህረት ውስጥ ላሉትና አምላካዊውን ሕግ ባለማወቅ ለጣሱት የመጨረሻውን የማማለድ ሥራ ለመሥራት በቅድስተ ቅዱሳኑ ክፍል በታቦቱ ፊት ወደ ቆመው የሱስ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሦስተናው መፅስክ መፅከክት አነጣጠረ ይህ ሥርየት እውን የሆነው በመቃብር አንቀላፍተው ለሚገኙት ጸድቃንም ሆነ በህይወት ላሉት ነው ሥርየቱ በክርስቶስ አምነው በእግዚአብሔር ትእዛዛት ላይ ብርሃን ባለመቀበላቸው ባለማወቅ የተላለፉትን ሁሉ ያጠቃልላል የሱስ የቅድስተ ቅዱሳኑን በር ከከፈተ በኋላ የሰንበት ትአዛዝ በመታየቱ እስራኤላውያኑ ጥንት የእግዚአብሔርን ሕጎች በመጠበቁ ዙሪያ እንደተፈተኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ሕዝቦችም ተፈተኑ ሦስተኛው መልአክ የሰማያዊውን የቅድስተ ቅዱሳን ክፍል ጎዳና በኃዘን ውስጥ ለነበሩት ወገኖች ሲያመላክታቸው አይቻለሁ እነዚህ ህዝቦች በእምነት ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ ክፍል ሲገቡ የሱስን ማግኘት በመቻላቸው ዳግም በተስፋና በደስታ ታደሱ ከየሱስ ዳግም ምጽአት እወጃ እስከ ማለፍ ድረስ የነበራቸውን ተ ሞክሮና ያለፉበትን ጎዳና ወደ ኋላ ዞር ብለው ሲቃኙ ተመለከትኩ ቀደም ብሎ አዝነውበት የነበረው ነገር አሁን ተብራርቶ ስለቀረበላቸው እንደገና በደስታና በእርግጠኝነት ታደሱ ሦስተኛው መልእአክባለፈው ጊዜ ላይ በአሁኑና በወደፊቱ ላይ በማብራቱ በእርግጥም እግዚአብሔር በምስጢራዊው ጣልቃ ገብነት እንደመራቸው አወቁ ትሩፋኑ የሱስን ተከትለው ወደ ቅድስተ ቅዱሳኑ በመግባት ታቦቱንና የሥርየት መክደኛውን በመመልከት በእነዚህ ነገሮች ክብር ተሞልተው እንደነበር ተመልክቻለሁ ከዚያም የሱስ የታቦቱን ሽፋን ሲያነሳው አስርቱ ትእዛዛት በላያቸው የተጻፈባቸው የድንጋይ ጽላቶች ታዩ ህያው የነበሩትን ትእዛዛት ከመጀመሪያ አንስተው እየተመለከቱ አራተኛው ላይ ሲደርሱ ከሌ ሎቹ ዘጠኝ ይልቅ በዚህኛው ትእዛዝ ላይ ብርሃነን አንጸባርቆበትና ዙሪያው በክብር ተሞልቶ አዩ እነዚህ ህዝቦች ስለ ሰንበት ማብቃት ወይም ወደ ሳምንቱ መጀመሪያ ቀን መቀየር የሚያሳይ አንዳችም ነገር አልተመለከቱም ነበር ትአዛዛቱ እግዚአብሔር በተራራው ላይ በከባድ ደመና ነጎድጓድና መብረቅ ታጅቦ በድምጽ የተናገራቸውና በድንጋይ ገበታ ላይ በገዛ ጣቱ የጻፋቸው ናቸው የሰንበትን ቀን ቅዱስ አድርገህ አክብር ስድስት ቀን ትሠራለህ ሥራህን ሁሉ አከናውን ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር ለአምላክህ ሰንበት ነው» ትሩፋኑ ለአስርቱ ትእዛዛት የተሰጠውን አጽንኦት ሲመለከቱ በእጅጉ በመደነቅ ትእዛዛቱ ከያህዌ አጠገብ በመሆን በአምላካዊው ቅድስና ጸባሮቸ። ሁሉንም በተለያዩ አቅጣጫዎች ያስት ነበር ሰይጣን የተለያዩ አእምሮዎችን ለማሳት የሚጠቀምባቸው ልዩ ልዩ ማታለያ ዘዴዎች አሉት አንዳንዶች አንደኛውን የማታለያ ዘዴ በታላቅ ፍርሐት ይመለከቱና ሌላውን ለመቀበል ግን ዝግጁ ይሆናሉ ሰይጣን አንዳንዶችን ከሙታን መንፈስ ጋር መገናኘትን ስፕሪችዋሊዝምን ተገን በማድረግ ያታልላቸዋል እንዲሁም እንደ ብርፃን መልአክ ሆኖ በመምጣትም ሆነ በሐሰተኛ የተሐድሶ አራማጆች አማካኝነት በምድሪቱ ላይ ተጽእኖውን ያዛምታል ቤተ ክርስቲያኖች በእነዚህ ነገሮች አብልጠው ደስ በመሰኘት ሥራው የሌላ መንፈስ ውጤት ሆኖ ሳለ እነርሱ ግን እግዚአብሔር በአስደናቂ መልኩ በመካከላቸው እየሠራ እንደሆነ አድርገው ያስባሉ ነገር ግን ደስታው ይከስምና ዓለምንም ሆነ ቤተ ክርስቲያንን ከቀድሞው የላቀ የከፋ ሁናቴ ውስጥ ትቶ ይሄዳል እግዚአብሔር ስሙን ብቻ በተሸከሙ አድቬንቲስቶችና በወደቁት አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ታማኝ ልጆች እንዳሉት ተመልክቻለሁ መቅሰፍቶቹ ከመውረዳቸው አስቀድሞ በእነዚህ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ያሉ አገልጋዮችም ሆኑ ህዝቦች ጥሪው ሲደርሳቸው እውነትን በደስታ ይቀበላሉ ይህን የሚያውቀው ሰይጣን ከታላቁ የሦስተኛው መልአክ ጩኸት አስቀድሞ በእነዚህ ኃይማኖታዊ አካላት መዛል የደስታ ስሜትን በመፍጠር እግዚአብሔ ር ከእነርሱ ጋር እንደሆነ እንዲያስቡ ያደርጋልዜ ነገር ግን ከብርፃኑ አንጸባራቂነት የተነሳ ታማኝ የሆኑ ሁሉ የወደቁትን አብያተ ክርስቲያናት ትተው በመውጣት አቋማቸውን ከትሩፋኑ ጋር ያጸናሉ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ከኘልቹቸሲዝም የስህተት አስተምህሮ አካል የሆነው የመነጠቅ ምንነት ተገልጾልኝ ነበር ሰይጣን በየሱስ ያንቀላፉ ዘመዶቻችንንም ሆነ ጓደኞቻችንን አካላዊ አቋምም ሆነ ገጽታ አስመስሎ የማቅረብ ኃይል እንዳለው ተመልክቻለሁ እነዚህ ወዳጆቻችን በህይወት በነበሩ ጊዜ በተደጋጋሚ ይናገሯቸው የነበሩ ቃላቶችን በራሳቸው ዓይነት የድምጽ ቃና እንደሚናገሩ አድርጎ ያቀርባል ይህን ሁሉ የሚያደርገው ዓለምን ለማሳትና ወጥመዱ ውስጥ ለመክተት ነው ቅዱሳን በወቅታዊው እውነት ዙሪያ መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት ያደረገ ጥንቃቄ የተሞላው ማስተዋል ሊኖራቸው እንደሚገባ ተመልክቻለሁ ዲያብሎሳዊው መናፍስት ተወዳጅ ዘመዶቻቸውን ወይም ጓደኞቻቸውን በመምሰል ከፊታቸው በመገለጽ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያልተጻፉ አስተምህሮ ዎችን ሊነግሯቸው ስለሚችሉ ሙታን የሚገኙበትን ሁናቴ ማስተዋላቸው የግድ ይሆናል ድጋፍ ያገኙ ዘንድ በተቻላቸው ኃይል በመሥራት ለተናገሩት ማረጋገጫ ተአምራት ያደርጋሉ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሙታን አንዳችም እንደማያውቁ በማስተዋልና የሞቱትን መስለው የሚታዩት ዲያብሎሳዊ መናፍስት መሆናቸውን በማወቅ እነዚህን መናፍስት ለመቋቋም የሚያስችላቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት በመጨበጥ ዝግጅት ሊያደርጉ ይገባል አመክኖዎቻችን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንደመሆናቸው የተስፋችንን መሰ ረት በሚገባ መርምረን ልናውቅ ይገባል ይህ የስህተት አስተምህሮ ወደፊት እየተስፋፋ ስለሚሄድ ፊት ለፊት የምንጋፈጥበት ጊዜ ይመጣል በመሆኑም ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እስካላደረግን ድረስ በወጥመዱ ውስጥ በመውደቅ መታለል ሊደርስብን ይችላል ነገር ግን ከፊታችን ላለው አስቸጋሪ ሁናቴ በየግላችን ማድረግ የምንችለውን ካደረግን እግዚአብሔርም እንዲሁ በእርሱ በኩል ያለውን በመሥራት ኃያል ክንዱ ይጠብቀናል በቅርቡ ታማኝ ነፍሳትን ከሰይጣን የሐሰት ተአምራቶች ከብበው የሚጠብቁ በክብር የተሞሉ መላእክትን ይልካል ይህ የሐሰት አስተምህሮ ምን ያህል በፍጥነት እየተሰራጨ እንደነበርተ መልቻለሁ በፊቴ በመብረቅ ፍጥነት የሚበሩ ባቡሮችን ተመልክቼ ነበር መልአኩ በአንክሮ እንድመሰከት ስላዘዘኝ ዐይኖቼን በባቡሩ ላይ ተከልኳቸው መሳው ዓለም በባቡሩ ተሳፍር የሚሄድ ይመስል ነበር ተሳፋሪዎቹ በሙሉሱ ጥሩ ቁመናና ክብር ያለው የሚመስለውን መሪ በአክብሮት ይመለከቱ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሼሰገ ጂ ጎደት ቀደምት ጽሑፎች እንዴነበር መልአኩ አሳየኝ ባየሁት ነገር ግራ በመጋባት ይህ ሰው ማን እንደሆነ መልአኩን ጠየቅኩት እርሱም ሲመልስልኝ «ይህ በብርሃን መልአክ አምሳያ የሚሠራው ሰይጣን ነው መላውን ዓለም በግዞቱ ስር አውሏል በህዝቡ ላይ ኩነኔ ሊያመጣ የሚችል ጠንካራ ማታለያ በመቅረቡ ሐሰትን እንዲያምኑ ሆነዋል በሥልጣን ተዋረዱ ከሰይጣን በመቀጠል የሚገኘው ወኪሉ መሐንዲስ ሲሆኑ ሌሎቹም ወኪሎች በተለያዩ ኃላፊነቶች ይሠራሉ እርሱ በፈለጋቸው ጊዜ ሰዎችን ወደ ዘላለማዊ ጥፋት ለመምራት በመብረቅ ፍጥነት እየበረሩ ይሰማራሉ» በባቡሩ ሳይሳፈሩ የቀሩ እንዳሉ መልአኩን ጠየቅኩት እርሱም በተ ቃራኒ አቅጣጫ በጠባብ መንገድ ይጓዝ የነበረ አንድ አነስተኛ መንጋ አሳየኝ ሁሉም በእውነት ላይ ጥብቅ ህብረት ያላቸው ይመስላሉ ይህ አነስተኛ መንጋ በብዙ መከራና ውዝግብ መፃል ያለፈ በሚመስል መልኩ ሸክም ይታይበታል ጸሐይ ከጀርባቸው ወጥታ ገጽታቸው ላይ ጥላ አጥልቶ ወደ ድል የተቃረቡ አሸናፊዎች መስለው ይታያሉ ዓለም የሰይጣንን ወጥመድ ለይቶ የሚያውቅበት ዕድል በጌታ እንደተ ሰጠው ተመልክቼ ነበር በከበረውና በእርኩሱ መሃል አንዳችም ልዩነት እንደሌለ ተደርጎ መቀመጡ ብቻውን ለክርስቲያኖች እንደ በቂ መረጃ ነበር አሁን አካሉ በስብሶ ወደ ትቢያ የተቀየረውና በሺሁ ዓመት መጨረሻ በሁለተኛው ትንሳኤ የተዘጋጀለትን የሞት ዋጋ ሊቀበል የሚነሳው ቶማስ ፔይን በሰማይ እንደሚገኝና በዚያ እንደ ከበረ ተደርጎ በሰይጣን ቀርቦ ነበር ይህ ሰው በአንድ ስፍራ ላይ ሆኖ እያስተማረ እያለ በሌላም ቦታ እያስተማ ረ አድርጎ ያቀርበው የነበረው ሰይጣን በምድር ላይ የሚችለውን ያህል ተ ጠቅሞበት ሲያበቃ አሁን ደግሞ በሰማይ በእጅጉ ከብሮ እንደሚገኝ ያስ መስላል የቶማስ ፔይንን ህይወት ሞትና የስህተት አስተምህሮ በታላቅ ፍርሃት የተመለከቱ አንዳንዶች እግዚአብሔርንና ሕጎቹን ያዋረደውን በእጅጉ የከፋው የዚህን ሰው አስተምህሮ እንደተቀበሉ ሲናገሩ ይደመጣሉ የሐሰት ሁሉ አባት የሆነው ዲያብሎስ መላእክቱን ልኮ የሐዋርያቱን ገጽታ ተላብሰው እንዲናገሩ በማድረግ በምድር ላይ ሳሉ በመንፈስ ቅዱስ ተ መርተው የጻፏቸው መልእክቶች እርስ በርሳቸው እንደሚጋጩ አድርገው እንደሚያቀርቡ በማስመሰል ዓለምን የማሳወርና የማታለል ሥራ ይሠራል እነዚህ ሐሰት የሚናገሩ መላእክት ሐዋርያቱ የራሳቸውን አስተምህሮ የተበ ረዙና የተከለሱ ናቸው ብለው እንደሚናገሩ አድርገው ያቀርባሉ ሰይጣን በእግዚአብሔር ቃል ላይ ጥርጣሬ በመፍጠር የክርስትናን ስም የተ ሸከሙትንም ሆነ መላውን ዓለም ጥርጣሬ ውስጥ በመጣሉ ደስ ይሰኛል ቅዱሱ መጽሐፍ ሰይጣናዊውን ዕቅድ በቀጥታ የሚያከሽፍ በመሆኑ ሰዎች «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ስፕሪቹዋሲዝም የዚህን መልእክት ። ሰማይ ቤ ታችሁ ነው ቶማስ ፔይንን በሰማይ እስከኖረና በዚያ እስከ ከበረ ድረስ ሁሉም በዚያ ይሆናሉ ይህ አባባል ሁሉም ፈቃዳቸው እስከ ሆነ ድረስ ሰማይን ማየት እንደሚችሉ ያሳያል አሁን ሰይጣን ከወደቀበት ጊዜ አንስቶ እየሠራ ያለውን ሥራ እንደ ቶማስ ፔ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የአስገ ዲጺ ጊደይት ቀደምት ጽሑፎች መንገድ ላይ እያበራች ያለችውን ጸሐይ እያጠፋ ይገኛል መጽሐፍ ቅዱስ በመንፈስ ቅዱስ አነሳሽነት መጻፉን በማስተባበልና ከታሪክ መጽሐፍነት በዘለለ ፋይዳ እንደሌለው አድርጎ በማቅረብመንፈሳዊ መገለጥ ብሎ በሚጠራው አስተምህሮ እየተካው ይገኛል መንፈሳዊ መገለጦች ሙሉ በሙሉ ለእርሱ አገልግሎት የዋሉና በቁጥጥሩ ስር ያሉ በመሆናቸው ዓለምን አርሱ በፈለገው መንገድ ሊያሳምንባቸው ይችላል ሰይጣን በእርሱና ተከታዮቹ ላይ የሚፈርደውን መጽሐፍ ዳግመኛ ጥላ እንዲያጠላበት የሚያደርግ ሲሆን የሚፈልገውም ይህ እንዲሆን ነው የዓለም አዳኝ የሆነው ጌታ ከተራ ሰው የዘለለ ማንነተ እንዲኖረው ስለማይሻ የየሱስን መቃብር ይጠብቅ የነበረው የሮም ወታደር ቀሳውስቱና ሽማግሌዎቹ በአፉ ላይ ያስቀመጡለትን ሐሰት አንደነዛ ሁሉ በመንፈሳዊ መገለጥ የተታለሉ ምስኪኖችም ይህንኑ በመድገም ስለ አዳኛችን አንዳችም ተአምራዊ ውልደት ሞት እንዲሁም ትንሳኤ እንደሌለ ለማሳየት ይሞክራሉ የሱስ እንዳይታይ ከኋላቸው ከሸፈኑት በኋላ የዓለምን ትኩረት ወደ ራሳቸው በመሳብ የሚሠሯቸው ተአምራቶችና የሐሰት ድንቃድንቆች የሱስ ከሠራቸው ሥራዎች ሁሉ የላቁ እንደሆኑ ይለፍፋሉ ይህ ሲሆን በስሜት ውስጥ በመዘፈቅ በሰይጣን ወጥመድ ውስጥ የወደቀው ዓለም በደኅንነት ውስጥ እንዳለ ሆኖ ስለሚሰማው ሰባቱ መቅሰፍቶች እውኪወርዱ ድረስ አስፈሪውን ስህተት ለይቶ አይገነዘብም በጥቅም ወስገብገብ ሰይጣን በተለይ የክርስቶስን ዳግም መገለጽ በሚጠባበቁና የእግዚአብሔ ርን ትእዛዛት በሚጠብቁ ላይ መላእክቱ የተለያዩ ወጥመዶችን ተጠቅመው እንዲያስቷቸው አዝዞ ነበር ቤተ ክርስቲያኖች እያንቀላፉ መሆናቸውን ሰይጣን ለመላእክቱ ነግሯቸዋል በመሆኑም ኃይሉን በመጨመርና የሐሰት አስደናቂ ነገሮችን በመዝራት በቁጥጥሩ ሥር ሊያደርጋቸው ይችላል ሰይጣን እንዲህ ሲል ተናገረ «ነገር ግን ሰንበት ጠባቂዎችን እንጠላቸዋለን እነርሱ ያለማቋረጥ ከእኛ በተቃራኒ እየሠሩና የሚጠላውን አምላካዊ ትእዛዝ እየጠበቁ ምርኮዎቻችንን እየወሰዱብን ነው እንግዲህ ሂዱና የእርስትና የገንዘብ ባለቤት በማድረግ በእነዚህ ነገሮች እንዲሰክሩ አድርጓቸው ለእነዚህ ነገሮች ልዩ ፍቅር እንዲኖራቸው ካደረጋችሁ በእጃችን ውስጥ ልናስገባቸው «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ጥቅም መስገብገብ እንችላለን እነርሱን ሊያስደስታቸው የሚችሉትን ነገሮች ምንነት እራሳቸው ሊናዘዙ ይችላሉ እናንተ ብቻ ስለ የሱስ መንግሥት ወይም ስለ ምንጠላጡ የእውነት መስፋፋት በተቃራኒስለ ገንዘብ እንዲያስቡ አድርጓቸው ይህን ዓለም ይበልጥ ሊስብ በሚችል ብርፃዛን በፊታቸው ካቀረባችሁላቸው ሊወዱትና ጣኦት ሊያደርጉት ይችላሉ በመሆኑም ሁላችንም በቁጥጥራችን ስር ልናውላቸው የምንችልባቸውን መንገዶች ሁሉ በአእምሮአችን ልናደርግ ይገባናል የክርስቶስ ተከታዮች ወደ አገልግሎት የሚገቡባቸው መንገዶች በበዙ ቁጥር አብልጠው ምርኮዎቻችንን በመውሰድ በግዛታችን ላይ ጉዳት ያደርሳሉ በተለያዩ ስፍራዎች ጉባዔዎች ሲያደርጉ በዚያን ጊዜ አደጋ ላይ በመሆናችን እንቅስቃሴአቸውን በትጋት በመመልከት ከተቻለ ረብሻና ግርግር ልንፈጥር ይገባል እነርሱን አጥብቀን ስለምንጠላ እርስ በርሳቸው እንዳይዋደዱ መተነኳኮስ ተስፋ ማስቆረጥና አገልግሎታቸውን ተስፋ አስቆራጭ ማድረግ ይጠበቅብናል ከገንዘብ ጋር የተጎዳኙ ነገሮችን በተቻለ መጠን በመቆጣጠር አገልግሎታቸው የገንዘብ እጥረት ያለውና አስጨናቂ ማድረግ ከቻልን ወኔአቸውንና በውስጣቸው ያለውን የጋለ ፍላጎት ማኮላሸት እንችላለን በያንዳንዱ ግዛ ቸ ባህሪያቸውን የሚዘውር እንዲሆን ማድረግ እስከዋሉ ድረስ ደኅንነትና ጸጋ ከኋላ ይሸሸ ሊስባችው በሚችል በእያንዳንዱ ነገር ካጨና ይሆናሉ በተጨማሪ ያ የምንጠላው ተጽእኖአቸው ሌሎችን ወደ ሰማይ ለመምራት በሚያስችል መልኩ ሊለማመዱት አይችሉም ነገር ግን ይህን ለማድረግ ሙከራ የሚያደርጉ ካሉ በውስጣቸው ቂመኛ ባህሪ ማስቀመጥ ተ ገቢ ነው ሰይጣን ዕቅዱን በሚገባ እንዳወጣ ተመልክቻለሁ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ጉባዔዎችን ሲያካሂዱ ሰይጣንና መላእክቱ ሥራውን ለማሰናከል በዚያ ይገኛሉ እርሱ በእግዚአብሔር ህዝቦች ጭንቅላት ውስጥ ያለማቋረጥ ማጉረምረም እየነዛ ይገኛል ሰይጣን በወንድሞችና በእህቶች መፃል ክፉው ባህሪ እንዲጎለብት በማድረግ ያዋክባቸዋል ንፉግና ምቀኛ ለመሆን ምርጫቸው ከሆነ ሰይጣን ከጎናቸው በመቆም በተቻለው እየተቅበዘበዙበት ያለውን ኃጢአት ፍላጎት ያረካላቸዋል አምላካዊው ጸጋና የእውነት ብርፃን የምቀኝነትና እራስ ወዳድ ስሜታቸውን ሊያቀልጠጡ ቢችልም ነገር ግን በዚህ ኃጢአት ላይ ሙሉ ለሙሉ ድል ካላገኙና ከአዳኙ ተጽእኖ ውጪ ከሆኑ ሰይጣን እያንዳንዱን በጸጋ የተሞላ መርኅ ስለሚያመነምነጡ እነዚህ ሰ ዎች ከእነርሱ አብልጦ እንደሚፈለግ አድርገጡ ያስባሉ ይህን ተከትሎ በእነዚህ ነገሮች አገዛዝ ስር ጋሉ እንዲሁም ዙሪያቸውን ነቅናቸው በአርግጠኝነት የእኛ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የቤስን ዲ ኋደት ቀደምት ጽሑፎች ታካቾች በመሆን የሱስ ከሰይጣን ኃይልና ከተስፋቢስ ኃዘን ያድናቸው ዘንድ የከፈለውን ታላቅ መስዋዕት ይዘነጋሉ ማርያም እጅግ ውድ የሆነውን ሽቶ ሰብራ በየሱስ ላይ ባፈሰስች ጊዜ ይሁዳን ተጸናውቶት የነበረው እራስ ወዳድ ባህሪ እንዲያጉረመርም አደ ረገው ይሁዳ ድርጊቱን እንደ ታላቅ ብክነት በመቁጠር ሽቆው ተሸጦ ገንዘቡ ለድኾች ቢሰጥ የተሻለ እንደ ነበር ተናገረ ለድኾች ግድ ያልነበረው ይሁዳ ይህን ለየሱስ የተደረገ በጎነት እንደ ብክነት ቆጠረው ይሁዳ ጌታውን ለመሸጥ የተመናቸው ጥቂት ብሮች በቂ ሆኖ አገኛቸው እንደ ይሁዳ ጌታቸውን ለመሸጥ የሚጠባበቁ አንዳንዶች እንዳሉ ተመልክቻለሁ እነዚህ ሰዎች በስይጣን ቁጥጥር ስር ቢሆኑም እነርሱ ግን ይህን አይገነዘቡም እግዚአብሔር አነስተኛ መጠን ያለውን እንኳ ለጥቅም መስገብገብ ወይም እራስ ወዳድነት ይጸየፋል የቀረው ጊዜ አጭር መሆኑን የሚያውቀው ስይጣን ስዎች ይበልጥ ንፉግና ለጥቅም የሚስገበገቡ እንዲሆኑ ከመራቸው በኋላ በወጥመዱ ተሰናክለው ሲያገኛቸው ይከብርባቸዋል የእነዚህ ሰዎች ዐይኖች ተከፍተው ቢሆን ኖሮ እርሱ ያባቀረበላቸውን ፃሳብ በመቀበላቸው በደረሰባቸው መሰናከል ሰይጣን ባለ ድል በመሆን ሲሳለቅባቸው ማየት በቻሉ ነበር ሰይጣንና መላእክቱ ስግብግብና ለጥቅም ሟች የሆኑትን ሁሉ በመለየት ሰማይ ለመሄድ በዝግጅት ላይ ያሉ የክርስቶስ ተከታዮችነ መላእክት ፊት ወቀሳ ይሰነዝራሉ ሰይጣን የእነዚህን ሰዎች ህይወት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በግልጽ ከተገሰጸው ጋር በማስተያየት እነዚህ ክርስቶስን የሚከተሉና ቃሉን የሚጠብቁ ናቸው። ኣጨኤ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ ታሳቁ ጩኸት በሁለተኛው መልአክ በመሰጠቱ አሁን ከ አንስቶ በቤተ ክርስቲያን የፋ ከሰተውን ብልሹ አሠራር በማከል በድጋሚ ተቀርቦአል ይህ መልአክ ታላቁንና የመጨረሻውን የሦስተኛውን መልአክ መልእክት ለመደገፍ የመጣው በትክክለኛወ ጊዜ ነው በዚህን ወቅት የእግዚአብሔር ሕዝቦች በቅርቡ እውን በሚሆነው ፈተና ላይ ለመቆም ተዘጋጅተው ነበር በእነዚህ ህዝቦች ላይ ታላቅ ብርፃን ሲወርድና የሦስተኛውን መልአክ መልእክት ያለ ፍርሃት ለማወጅ ኅብረት ሲፈጥሩ ተመለከትኩ ይህን ኃያል መልአክ ለመርዳት ሌሉች መላእክት ከሰማይ ተሳከኩ ከዚያም በየስራው የሚሰሙ የሚመስሉ ድምጾችን አደመጥኩ «ሕዝቤ ሆይ በኃጢአቷ እንዳትተባበሩ ከመቅሰፍቷም እንዳትካፈሉ ከእርሷ ውጡ ኃጢአትዋ እስከ ሰማይ ድረስ ተከምሮአልና እግዚአብሔርም ዐመጻዋን አስታውሶአል» ይህ መልእክት ላይ ለሁለተኛው መልአክ መልእት በተጨማሪነት የዕኩለ ሌሊቱ ጩኸት ከመሰጠቱ በተመሳሳይ ለሦስተኛው መልአክ መልእክት ታክሉ የተሰጠ ነው በትዕግሥት ይጠባበቁ በነበሩት ቅዱሳን ላይ አምላካዊው ክብር አርፎ ነበር ቅዱሳኑ የባቢሎንን ውድቀት በማወጅ የአግዚአብሔር ሕዝቦች በባቢሉን ላይ ከሚወርደው አስፈሪ ኩነኔ ይተርፉ ዘንድ ከውስጧ እንዲወጡ ያለ አንዳች ፍርዛት ይህን የመጨረሻውን ጽኑ ማስጠንቀቂያ ሰጡ በዳግም ምጽአቱ ተጠባባቂዎች ላይ አብርቶ በየስፍራው በመሰራጨቱ በየአብያተ ክርስቲያናቱ ብርን የነበራቸው የሦስተኛውን መልአክ መልእክት ያልሰሙና ያልተቃወሙ ጥሪውን በመታዘዝ የወደቀችውን ቤተ ክርስቲያን እየተዉ ጠጡ እነዚህ መልእክቶች ከተሰጡበት ጊዜ አንስቶ ብዙዎች ተጠያቂ ሲሆኑበት ብርሃን በላያቸው ሲያንጸባርቅና ህይወት ወይም ሞት የሚመርጡበትን ዕድል ሲያገኙበት ኖ ረዋል አንዳንዶች ህይወትን በመምረጥ ጌታቸውን ከሚጠባበቁና የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ከሚጠብቁ ጋር አቋማቸውን አንድ አድርገዋል በሦስተኛው መልአክት ሁሉም በመፈተንመልእክቱ የከበሩት ነፍሳት ከየኃይማኖታዊ ተቋማቱ ተጠርተው እንዲወጡ በማድረግ የታለመለትን ሥራ መሥራት ነበረበት አምላካዊው ኃይል የእግዚአብሔርን ሥራ መሥራት እንዳለባቸው የተሰማቸውን ታማኞቹን ወደፊት በመግፋት ብርቱ ጉልበት ሲሆናቸው ነገር ግን አማኝ ያልሆኑት ዘመዶቻቸውና ጓደኞቻቸው በእነርሱ ላይ አጉል ተጽእኖ በማሳረፍ ሥራጠ ላይ መሰናክል እንዳይሆኑ የሚያደርግ ፍርፃት ገብቷቸው ነበር የመጨረሻው ጥሬ ምስኪን የነበሩትን ኃይማኖተኛ ባሮችንም ጭምር የሚያካትት ነበር እነዚህ ወገኖች ስለ ነጻነታቸው የሚያወሱ ልብ መሳጭ መዝጮርችን በደስታ መንፈክ ያቬሙ ነበር የነበረው ብርፃን «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሴስገ ጂ ጎጾደት ቁደምት ጽሴፎች ጌቶቻቸው ፍርዛፃሃትና መደመም ስለያዛቸው ሁናቴውን በጸጥታ ከመከታተል ውጪ አፋቸውን ከፍተው ሊያስቆሟቸው አልቻሉም ነበር አማኞችን ምልክቶችና ድንቃድንቆች ይከተሏቸው ስለ ነበር ታላላቅ ተአምራቶች ተደ ረጉ የታመሙም ተፈወሱ አግዚአብሔር በሥራው ውስጥ ስለነበር እያንዳንዱ የእርሱ ቅዱስ ሊመጣበት የሚችለውን ነገር ባለመፍራት በመንፈስ ቅዱስ የተነካውን ህሊናውን ተከትሎ ሁሉንም የአግዚአብሔር ትአዛዛት ከሚጠብቁ ወገኖች ጋር ህብረት በመፍጠር በአንድነት የሦስተኛውን መልአክ መልእክት አስተጋቡ ይህ መልእክት ከአኩለ ሌሊቱ ጩኸት በላቀ በኃይልና በብርታት አንደሚዘጋ ተመልክቼ ነበር የእግዚአብሔር አገልጋዮች ከላይ በወረደ በኃይል ተሞልተው ፊታቸው አብርቶና ተቀድሰው ሰማያዊውን መልአክት ለማወጅ ተንቀሳቀሱ ተ በታትነው የነበሩ የከበሩ ነፍሳት ለጥሪው ከየነበሩባቸው ኃይማኖታዊ ተ ቋማት ምላሽ በመስጠት ሰዶም ሊጠፋ ሲል ሉጥ በፍጥነት ለቅቆ አንደወጣ ሁሉ እነዚህም ወገኖች ከወደቁት አብያተ ክርስቲያናት አየተጣደፉ ይወጡ ነበር የአግዚአብሔር ሕዝቦች በላያቸው ተትረፍርፎ ያረፈው ግሩም ክብር እንዲበረታቱ በማድረግ የፈተናውን ሰዓት እንዲያልፉ አዘጋጅቶአቸው ነበር በየስፍራው አንዲህ የሚል የብዙ ህዝብ ድምጽ ሰማሁ የአግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁና ለየሱስም ታማኝ ሆነው በትዕግሥት የሚጸኑ ቅዱሳን የሚታወቁት በዚህ ነው» የሦስተኛው ዘጻቧከከ መጠበከሽስከት መዘጋት የሦስተኛው መልአክ መልእክት ወደ ተዘጋበት የመጨረሻ ጊዜ እንድመለከት ተደርጌ ነበር የአግዚአብሔር ኃይል በህዝቦቹ ላይ አርፎ ስለ ነበር ሥራቸውን አገባድደውና ከፊታቸው ላለው የፈተና ሰዓት ተዘጋጅተው ነበር እነዚህ ህዝቦች ከጌታ ፊት የሚወርደውን የሚያረሰርስ የኋለኛ ዝናብ ተቀብለዋልሕያው የሆነው ምስክርነታቸውም ታድሶአል የመጨ ረሻውና ታላቁ ማስጠንቀቂያ በየስፍራው በማስተጋባቱ መልእክቱን የማይቀበሉ የምድር ነዋሪዎችን በመበጥበጥ በቁጣ እንዲገነፍሉ አድርጎአል መላእክት በፍጥነት ወደ ሰማይ ሲወጡና ሲወርዱ ተመለከትኩ አነስተኛ የቀለም ማስቀመጫ በጎኑ የያዘ አንድ መልአክ ከምድር ወደ የሱስ ተመልሶ በመምጣት ቅዱሳን ተቆጥረውና ታትመው ማብቃቱንና «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የሦስተናው መስስከ መፅከከት መዘጋት ሥራው ፍጻሜ ማግኘቱን ሪፖርት አደረገ ከዚያም አስርቱን ትእዛዛት በያዘው ከታቦቱ ፊት ያገለግል የነበረው የሱስ ጥናውን ወደታች ሲጠ ረውር ተመለከትኩ የሱስ እጆቹን ጠደ ላይ ብድግ ካደረገ በኋላ ድምኡን ከፍ አድርጎ «ተፈጸመ» በማለት ጮኸ የሱስ «ዐመጸኛው በአመጹ ይቀጥል ርኩሱም ይርከስ ጻድቁም ይጽደቅ ቅዱሱም ይቀደስ» የተሰኘ ውን ጽኑ ቃል ሲያስተጋባ መላው የመላአክት ሰራዊት በአናቶቻቸው ላይ የደፉትን ዘውድ አያጠለቁ አስቀመጡ አያንዳንዱ ጉዳይ በህይወት ወይም በሞት ተወስኖ አብቅቶአል የሱስ በቤተ መቅደስ እያገለገለ በነበረበት ወቅት በመጀመሪያ በመቃብር ላሉ ጻድቃን በመቀጠል ደግሞ በህይወት ላሉት ጻድቃን ፍርድ እየተሰጠ ነበር ክርስቶስ ለህዝቡ ሥርየት በማምጣትና ኃጢአታቸውን በመሰረዝ መንግሥቱን ተቀብሏል የመንግሥቱ ወራሾች ተዘጋጅተዋል የበጉ ሠርግ ፍጻሜ አግኝቶአል ከሰማይ በታች ያሉ መንግሥታት ልዕልና ሥልጣንና ታላቅነት ለየሱስና ለደኅንነት ወራሾች ተሰጡ የሱስ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ሆኖ ሊነግሥ ነበር የሱስ ከቅድስተ ቅዱሳኑ ሲወጣ በመጎናጸፊያው ግርጌ ላይ የሚያንቃጭሉትን የደወል ድምጸች ሰማሁ ከዚያም ይህን ስፍራ ለቅቆ ሲወጣ በጽልመት የተዋጠ ደመና የምድርን ነዋሪዎች ሸፈነ በዚህን ወቅት በበደለኛውና በሰብዓዊው ፍጡር ኃጢአት ቅር በተሰኘው አግዚአብሔር መሃል የሚያማልድ አልነበረም የሱስ በእግዚአብሔርና በበደለኛው ለው መሃል ቆሞ በነበረበት ወቅት በህዝቡ መዛል እራስን የመግዛት ሁናቴ ነበር ነገር ግን እርሱ ከህዝቡና ከአብ መዛል ሲወጣ ይህ አራስን የመግዛት ክህሎት በመወሰዱ ሰይጣን በጨረሻ ንስሐ ባልገቡት ላይ ሙሉ ለሙሉ ሥልጣን ኖረው የሱስ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ በነበረበት ጠቅት መቅሰፍቶቹ መውረድ አይችሉም ነበር ነገር ግን በዚያ የነበረው ሥራው ፍጻሜ ካገኘና የማማለድ ሥራው ከተደመደመ በኋላ የእግዚብሔርን ቁጣ ከመውረድ የሚያግደው አንዳችም መንስኤ አልነበረም በመሆነም በደኅንነት ላይ የተሳለቁ መከላከያ ዐልባ ኃጢአተኛችን አናት በቁጣ እየነደለ ወረደ የየሱስ የማማለድ ሥራ በተዘጋበት በዚያ አስፈሪ ወቅት ቅዱሳን ያለ አንዳች አማላጅ በቅዱሱ እግዚአብሔር ዐይኖች ጥበቃ ብቻ ይመላለሱ ነበር እያንዳንዱ ጉዳይ ተወስኖናእያንዳንዱ ፅንቁ ተቆጥሮ አብቅቶ ነበር የሱስ ከታቀደው አጠር ላሉ ጊዜያት በሰማያዊው መቅደስ የውጪያው ክፍል በመዘግየት እርሱ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ አያለ በኑዛዜ የቀረቡት ኃጢአቶች በሙሉ የተነሳሒዎቹን ቅጣት መቀበል በሚገባውና የኃጢአት ጠንሳሽ በሆነው ሰይጣን ላይ ተላከኩ «ርክክ ከሃ ርቤኽፐ የኪስገ ዲ ነቦት ቀደምት ጽሑፎች ከዚያም የሱስ ልብሰ ተክኅኖውን በማውለቅ ንጉሣዊ መጎናጸፊያውን ለብሶ አየሁት በአናቱ ላይ አንዱ በሌላው ላይ የተደራረበ አያሌ ዘውዶች ነበሩ የሱስ በመላአክት ሰራዊት ተከብቦ ሰማይን ለቅቆ ወጣ በዚህን ወቅት መቅሰፍቶቹ በምድር ነዋሪዎች ላይ ይወርዱ ነበር አንዳንዶች እግዚአብሔ ርን ሲያወግዙና ሲራገሙ ሌሎች ግን ፈጥነው ወደ አግዚአብሔር ህዝቦች በመሄድ ከአምላካዊው ፍርድ እንዴት ማምለጥ አንዳለባቸው ይነግራቸው ዘንድ ልመናቸውን ያቀርቡ ነበር ሆናም ቀዱሳኑ አንዳችም ሊያደርጉላቸው የሚችሉት ነገር አልነበረም ለኃጢአተኞች የመጨረሻው ዕንባ ፍስሶአል የመጨረሻው በህመም የተሞላ ጸሉት ተጸልዮአል የመጨረሻው ሸክም ተ ራግፎአል እንዲሁም የመጨረሻውጦ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶአል ከዚህ በኋላ ለእነርሱ ጥሪ የሚያቀርብ በምህረት የተሞላ ድምጽ የለም ቅዱሳንና መላው ሰማይ ለእነርሱ ደኅንነት ከፍተኛ ፍላጎት በነበራቸው ወቅት እነርሱ ግን ለራሳቸው ደንታ አልነበራቸውም ህይወትና ሞት በፊታቸው ቀርቦ ነበር ብዙዎች ህይወትን ቢመኙም ነገር ግን ለማግኘት አንዳችም ጥረት አላደረጉም ህይወትን ባለመምረጣቸው አሁን ለበደለኛው ሥርየት የሚሆን ደም ልመናውን የሚያቀርብላቸው ርኅሩኅ አዳኝም ሆነ «ኃጢአተኛውን ለጥቂት ጊዜ ታደጉ» ብሎ የሚጮኽ ድምጽ የለም መላው ሰማይ «ተ ፈጸመ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact