Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሎፅቋሎ ሎሎ ድ ሑሎኡ መ መመ ሠ መመመ አመመ ወ ወሪ ወ ወ መ። አሁን ግን ይህን መጽሐላ እንድጸዛ ምክንያት የሆነኝ ወልደ አብ በመሰኮቱ ወልደ ማርያም አይደለም ብለው አባቶቻችን ከልክለውናል ነገር ግን አምላክነቱን ለይለቅ ሰው ሆኗልና ሙታንን አነሣ ማቴ ከንዲህ ግን ስላልን እንደ ካቶሊውያን ይህ የመለኮት ሥራ ነው ብለን ከፋፍለን የምንተወው ነገር የለም የሥጋ ገንብ ለቃል የቃልም ገንዘብ ለሥጋ ሆነ እንላለን እንጅ። ቢባሉ መልሰ የላቸውም ዶያዩዶ ወደ ሊዴ። ዴፇ መጣ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ላይ የግራኝን ያክል ጉዳት ያደረሰ ጠላት ይኖራል ብየ አላስብም ምክንያቱም ሴሎቹ ቁሳዊ ነገሮችን አጥፍተውብናል እንጅ ሰው ለላጠፉብንም ግራኝ አሕመድ ግን ሰው ነው ያጠፋብን የግራኝን መነሣት ተስትሉ የሀገራቸን ነገሥታት በሃይማኖት ከማይመስሏቸው የፖር ጋል መንግሥት የጦር እርዳታ ጠይቀዋል በፖርቹዝ መንግሥት ድጋፍ ምንም እንኳን ጥያቄውን ያቀረቡት ለጹ ልብነ ድንግል ቢሆኑም አሳቸው ከሞቴ ከሁለት ዓመት በኋላ ቢሆንም በለጴ ገላውዴዎስ ዘመነ መንግሥት ግራና ሰሜን ጎንደር ውስጥ ደንቀዝ ላይ በተደረገ ጦርነት ል መነሣቱ አልቀረም ይህን ተከትሎ ካቶሊካውያን ለዚህ ውለታችን በኢትዮጵያ ምድር ሃይማኖታችን ይሰበክልን ጳጳሱ ከእስክንድርያ መንበረ ማርፃቀስ ሳይሆን ስሮምያ መንበረ ጴጥሮስ ይምጣልን ብለዋል ንጉሥ አጹ ገላውዴዎስ ሲቃውንቱን ጠርተው ዝክሪ ዳውሲ የተባሉ የደብረ ጽሙና ገዳም መነኮሳትን ስፈ ጉባኤ አድርገው በተካሄደ ጉባሌ ከካቶሏካውያን ጋር ተከራክረው ሃይማኖታቸው ስሃይማኖታቸን ስስተምህሯቸው ከትምህርታችን ሳይገጥም ቢቀር ለዚህ ተልእኮ የመጡ ሚስዮናውያንን ከሀገራችን ወጥተው እንዲሄዱ ፈርደውባቸዋል የበበከዊየ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከገላውዴዎስ በኋላ አምስ በአጹ ሱስንዮስ ጊዜ እንደገና አገረ ስልፎንሱ ሜንዴዝ መናጥ ስብከታቸውን ከቤተ መንግኦ ግአዝን አጥንተው ዊ ዛይማናት አድርገው ቢቀበሉ ሮም ለንጉዕ ሙሉ ት የጦር ሰራዊት ድጋፍም እንደ ምታ አንደ አባቶቻቸው እንደነ አጺ ገላውዴ ሳይሉ አጥማቂነት በ ዓም ንጉሁ ቤተ ቻቸውን ይዘው ተጠመቴ ካቶሊክ ብሔራዊ ዛይጣማት እንዲሆንም አዋጅ ን ኢትዮጵያ በቅዱስ ዲዮስ ተነጭታ በደሴት ተግዛ ሰማእትነት የ ስ በኩል ያወገዘችውን ጽሕሟን ን ጉባኤ ከለባት ኬልቄዶንገ ሎ ነው የኢትዮጵያ ሊቃውንትና ምእመናን ቁጣቸው ተቀስቅሶ በአንድ ቀን ጠሂ ስምንት ሽሕ የሚጠጉ ጎንደርና የጎጃም ምዕመናን በሰይፍ እስከ መታረድ ደርሰዋል እነ ሮም አላዳጆች ሳሉ ኢትዮጵያ ግን ክርስትናን ተቀብላ አጋንንትን በመስቀሉ ኃጢአትን በወንጌሉ ታሳድድ ነበር ሴላው ገና የሐዋርያትን የሰማዕታትን ደም ሲያፈስ አባቶቻችን ግን ልባቸውን ሰእግዚአብሔር ያፈሱ ነበር አባ ጊዮርጊስ ከጋስጫ ወበሀገርነስ ኢትዮጵያ ኢያንሶሰዋ እግረ ሐዋርያት ወኪተገብራ መንክራተ እግዚአብሔር ዲቤፃ አላ አምነቶ በዜና ወተወክፈቶ በድምጽ ን በኢትዮጵያ የሐዋርያት እግሮች አልተመላለሱም ድንቃድንቅ ተዓም በውስጧ አልተደረነ ዜና ተዓምራቱን ድምጸ ስብከቱን ከሩቅ ሰምታ ተቀበለችው እንጅ ብለው እንደ ጢሮስ እንደ ሲዶና ያልደነዘዘች እንደ ቅፍርናሆም ለክርስቶስ ና በበፀ ነቪከ በበበበፎ ንፈስ ቅዱስ ይ ን ኣከበ በነድረት ነው።
ፃ ግረግ ውስጥ ዘቅጦ በክህደት እግዚአብሔርን በማጠን ቡ የነበሩ ቅዱሳን የናኅ ኢትዮጵያ ሀገራችን ዓለም በጣዖት አምልኮ ሪ ጨለማ ተውቦ በነበረበት ሰዓት ከሕገ ልቡና ጾምር ለእውነተኛው አምላክ መሥዋዕትና ቁርባንን ያቀር ቤተ ሰቦች ሀገር ናት አምልኮተ እግዚአብሔር ከሕገ ልቡና ወደ ሕግ መጽሐፋዊ ሲመለስ ሊቀ ነቢያት ሙሴሕግን የተቀበለውና የእግዚአብሔር ቃል ለሰው ልጆች የሚገለጥበት የክብሩ ዙፋን የሆነው የቃል ኪዳነን ታቦት የተቀበለው ያንጊዜ ምድያም ተብላ ትጠራ በነበረችው ሥናራ ምን አልባትም ዛሬ ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ተናገረው ገላ የዐረብ ክፍለ ምድርበሆነችጡ ሀገር ነው ይህችውም የኢትዮጵያ ክፍል እንደነበረች ከመጻሕፍት በአንድ ህበ ዘኑ የእስራኤል ኃይልና ረ ይወጣ ነበር በበ ዛህቪከ ጠበበወ በታላቁ ቤተ መቅደስ አምልኮ ለመፈጸም ካልሆነ ለሌላ የተጓዘገሃበተ አንዳ ጊዜ አይገኝም ነገ ሥራ ከዚህ የተነሣ ሀገራችን ለቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም አብነ ሆና መጠቀስ የቻለችው በሃይማኖቷ እንጅ በሌላ በምንም መመዘኛ አንዳልሆሃ ግልጥ ነው አሞ ከቤተ መንግሥት ጀምሮ ሃይማናተ የሚሜሰበክባ የንጉሥ ካህንና ሐዋርያ ያላት ታሪካዋተ ቅድስት ምድር ናት ሀገራተን በዚህ ሁሉ ሃይማኖታዊ ጉዞዋ አንዳንድ ጥቃቅን ችግሮች የገጠሟተ ቢሆንም እውነተኛ ሃይማኖት እንደ ወርቅ ካልተፈተነ አይጠራም አንደ አጣን በእሳተ ካልተጠበሰ ከሩቅ አይሸትምና ነው እንጅ ለከፋ ጉዳት የሚዳርግ አልነበረም በተለይም አባቶቻን ሀገርና ሃይማኖት አይለወጥም ብለው በሚያደርጉተ ተጋድሎ የዮዲትን እሳት የግራኝን ጦር የደርቡሾችን ሰይናዓ አልፋ ረሀብና ጥሙ መቀነቷን ሳይፈታው ቤተ ክርስቲያናችን ለታሪክ ነጋሪ ኃዘን አንደ ጸናባት ሴት በእሳት የተጠበሱ አብያተ መቃድሳቶቿን ያሰፈችበትን መከራ ትውልድ እንዲያውቅ አስቀምጣ ለአብነት ያክል የጎንደር አብያተ ክርስቲያናትን በጎጃም የመርጡለ ማርያምን ፍርስራሽ መመልከቱ በቂ ነው አሷ ግን መከራዋን በመንግሥተ ሰማያት ተስፋ እአየረሳች ሁል ጊዜ አዲስ የሆነ አገልግሎቷን ሳታቋርጥ እስካሁን ትኖራለች ከደረሱባት ጉዳቶች በጣም ታሪክ የማይረሳቸው ብዙ ቢሆኑም ካቶሊካውያን ያደረሱባት ደግሞ አስካሁንም የዘለቀ ችግር በመሆነ ከሁሉም ይለያል ባዕድ ሐዋርያ ሳይመጣ በራሷ ልጅ በጃንደረባው ሐዋርያነት በሕገ ኦሪት ላይ ሕገ ወንጌልን አንድ አድርጋ ግዝረትን በጥምቀት ፍጹም አድርጋ የተቀበለችው ሀገራችን ከሌሎቹ ወንጌል ካልተሰበከላቸው የአረብ ሀገራት በበፀ ነቪከ በበበበፎ ን የትኩረት አቅጣጫ አንደ ሆነት ግልጸ ባይሆንልንም ከአጺ ሚሜስየናውያ እየመጠጡ ቀጥታ ክርስቶስ አንደ አካል ሁለት ባሕርይ ቻችን ኢትዮጵያዊ መልኩን ነብር ሊለውጡ ባበይችሉላቸው ከዚህ ቅዱስ ከበረ የጸጋ ልቻ ን ለሁለት ኢትዮጵያውያን መታት ብቤተ ክርስቲያቱ ይልቅ ለም ገላውዴዎስ ምሮ ብዙ ማድረጋቸው አልቀረም በ የሚለውን ካቶሊካዊ ትምህርት አባተ ዝንጉርጉርነቱን ሊለውጥ አይገባውምና በተለየ ኢየሱስ ክርስቶስ በቅብዓተ መንፈስ ሦስት ልደት የሚሉ የስሕተት ትምሕርቶች አስተምረው በመፄዳቸው ከአራት መቶ ላላነሱ ዓ ላይ የጭቃ እሾህ ሆነው እያስቸገሩ ይገኛሉ አትዮጴንእከንጉሥ አስከ ላላስ ከለራዊት እስከ መኳንንት ሰላም እየነው ዘመናትን አሳልፈዋል ቀደም ሲል በአብዛኞቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እነዚህ ክፉ ትምሕርቶች ሲታዩ የነበሩ ቢሆንም አሁን አሁን በተላይ በጎንደርና በሸዋ እየጠፉ የሄዱ ይመስላሉ ጎጃም ውስጥ ባሉ አንዳንድ አካባቢዎችግን አሁንም አለን የሚሉ ህህ ክፉ ትምሕርት አራማጆች መኖራቸው እየተረጋገጠ ነው ከዚህ በፊት በወሬ ደረጃ እንጅ በተረጋገጠ ማስረጃ የተደዝፈ አልነበረም። እንደ ሌሎቹ እንኳን የራሱ የሆነ ጎጆ ሳይኖረው በእኛ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየተሹሰከለከ እየኖረ በተዋሕዶ ከበረ ማለት ኑፋቄ ነው ብሎ ጻፈ ወል አብ ገጽ እና በተዋሕዶ ከበረ ወልድ ቅብዕ የሚሉ አሉ እነዚህም ቃል ከሥጋ ሥጋ ከቃል ጋር በተዋሐደ ጊዜ ከበረ እንጅ ቅብዓተ መንፈስ ቅዱስን አይሻም ተዋሕዶው በቃው ብለው ተነሥተዋል እንዲህም ማለት ከሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ መሰየት ነውና ክሕደት ነው ብለውናል በአርግጥ በተዋሕዶ ከበረ ማለታችን እውነት ነው ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ይለዩታል መባላችን ግን ውሸት ነው ምክንያቱም በተዋሕዶ ከበረ ማለት እኮ ቃል ከሥጋ ጋር በተዋሐደ ጊዜ በቃል ህልውና ያሉ የአብ ልብነት የመንፈስ ቅዱስ ሕይወትነት ለሥጋ ተሰጠው ማለታችን አንደ ሆነ አያውቁም እንዴ። ግን እኔ ምን አገባኝ አነሱ ይተዋወቃሉ አሱን ልተወውና ተዓቅቦ በተዋሕዶ ውስጥ ሚጠት ውላጤ ቱሳሔ ትድምርት ፍልጠት እነዚህን የመሳሰሉት ሁሉ አንዳይመጡ ጠባብቃል እንጅ አያገናዝብም የሚያገናዘብ ተዋሕዶ ነው የሚያገናዝብ ቅብዓተ መንፈስ ቅዱስ ነው ለማለት ሲጎትት ተዋሕዶን አጠፋው ጅ በተዋሕዶ ሦስቱም አከበሩት ማለት ሦስቱም ሰው ሆኑ ያሰኛል ል ፅንሱን የነገራት መላክ መንፈስ ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ ነኃይለ ልዑል ይጹልለኪ እንዳላት ብናምንም መወለድን ለወልደ ብቻ ሰጥቶ ገራትም ጨምረን እናምናለን የሦስቱም አካላት ወደ እመቤታችን ት ግን ለልብሰተ ሥጋ አልነበረም የወልድ ሰው መሆን በሦስቱም ንደሆነ ለማጠየቅ ነው እንጅ ስለዚህም ልዑለ ባሕርይ ወልድ ፃለታችን ነው ማክበር የሦስቱም ፈቃድ ቢሆንም የሥጋ ክብር ድሆ ድ በተዋሕዶ ተፈጽሟል ማለት ነው በበፀ ህሄቪከ የገበበ ደኅንነታቸውን ሲጠይቋቸው በጎ አደሩ ጃንሆይ ቢሏቸው «ካለፈው ብሶኛል ከሚመጣው ይሻለኛል አሉ ይባላል። ያስታረትሁ መሰሉት የጠ እዝዴት ሸው ራ ማነ ቃ ቅድመ ዓለም በመለኮቱ የወሰደው አብ ነው ዛሬም በሰውነቱ በቅብዓተ መንፈስ ቅዱስ የወለደው አብ ነውወሳዲው ተወሳዲው ስላልተለወጠ አንድ ልደት እንጅ ሁለት ልደት አይባልም ለዚህም ምሳሌ ያስረዳል እንዴት ያስረዳል ቢሱእነሆ ዛሬ ሰው አዲስ ሸማ ያ ዘሄጠት ከ ዳግመኛ አውጥቶ ቢለብሰው አንዱን ሸግ በበፀ ህሄቪከ የገበበ መጽሐፍ የማያንስ የጥቅስ ኝዙ የበዛ እንደ ክፉ ሴት ነዝናዛ የሆነ መጽሐፍ ሽሽ ያስነየኳይ እርባታ እገፈ ማጎሪቁ ያከል ፊሀን ክለራሁ ከኔ የተሻሉ መም ን ያሏት ቤተ ክርስቲያን ውስፕ እንዳለሁ ስለማምን ሌሉቹ ነገር አንደ ሚጽፉ ተስፋ አደርጋለሁ ይህ ካልሆነ ግን በቀጣይ በሰፊ እ ፊ መጽሐፍ በእያንዳንዱየመጽሐፉ ገቋ ላሉ ከህደቶች በቂ ምላሽ የምሰጣችሁ መሆኔን ላስገነዝብ አወዳለሁ ፃን ዐታ ቃያ ም ዘዲ ስምሀኮነ መላክ የጣጀጆኤ ተባህውምዮ ይ የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢ በምዕጎጃም ሀገረ ስዊት የአራቱ ጉባኤያት ምስክር መምህርና በበፀ ህሄቪከ የገበበ ማለትም የአብን ለአብ እንጅ ሰወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሳንለጥ የወልደንም ለወልድ አንጅ ሰለከብ ሰመንፈስ ቅዱስ ላነሰጥ የመንፈስ ቅዱስንም ለመንፈስ ቅዱስ እንጾ ሰአብና ለወልድ ሳንሰጥ በየራሳቸው አንጠራለን ማለት ነው የነካል ስምን ያፋለስን እንደሆነ የአካል ግብርም አብሮ ይፋለስብናልአንድ ሊቅም ኢይፈልስ ስመ አብ እምከዊነ ስመ አብ ገበ ከዊነ ስመ ወልድ ወመገፈስ ቅዱስ ወኢይፈልስ ስመ ወልድ እምከዊነ ስመወልድ ኀበ ከዊነ ስመ አብ ወመንፈስ ቅዱስ ወኢይፈልስ ስመ መንፈስ ቅዱስ እምከዊነ ስመ መንፈስ ትዱስ ጎበ ከዊነ ስመ አብ ዐዐልድ የአብ ስም የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስም ወደ መሆን የወልድም የስብ የመንፊስ ቅዱስ ወደ መሆን የመንፈስ ቅዱስም የአብ የወልድ ወደ መሆን አይለወጥም ሃይ አቢ ዘባስልዮስ ሲል ፃይማኖቱን በገለጠበት ድርሳኑ ተናግሯል ለላወም የሃገራችን ለቅ ስመ አብ ብከ ወስመ ወልድ ለሊከ ወስመ መንፈስ ቅዱስ ሕልው ውስቴትከ የአብ ስም በአባትነት ገንዘብህ ነው ወልድየሚለውም ያንተ ስም ነው ስመ መንፈስ ቅዱስም በሕልውናህ አሉ ቡዱስ ያሬደ በማለት ሌሎችን በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ብሉ ሲያጠምቅ የኖረው ዮሐንስ ሊጠመቅ ለመጣው ክርስቶስ ያቀረበለትን ጥያቄ እንዲህ ይገልጠዋል በዚህ የዮሐንስ ጥያቄም ውስጥ የምንረዳው ሦስቱ አካላት የሚጠሩባቸው አስማት ያሏቸው መሆኑን ነው እርሱም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ነወ ቦ በሽ ለ። በበፀ ህሄቪከ የገበበ ዝ። በአርሱ ዘንድ ግን አለ አብ ወልድን ሳይወልድ መንፈስ ቅዱስን ሳያሠርጽ የነበረበት ገዜ የሌለው ሲሆን ወለድና በበፀ ነቪከ በበበበፎ እንደተጻፈ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ተብሎ ተጠምቆ ከእግዚአብሔር በጸጋ መወለድን ያገኛል ማቴ ዮሐ ውኃው ወደ ማየ ገቦነት የሚለወጥበት ሕጻኑም ከባርነት ወደ ልጅነት የሚያድግበት ልዩ የሦስትነት ስም ነው ይህ ስም አፋችንን መናገር ሲጀምር የንግግር መሳሪያዎቻችን ሲከናወኑልን የቃል ትምህርት ማጥናት የምንጀምረው ሃይማኖታችንን በሚገልጠው ስመ ሥላሴ ነው እንጅ አንዳንድ ከቤተ ከርስቲያን የራቁ በምሥጢር ያልተራቀቁ ሰዎች እንደ ሚሉት ቤተ ክርስቲያን ልጆቿን ትምህርት የምታስጀምረው ከብሉይ ከሐዲስ የተውጣጣ የምታምነውን ሃይማኖት የሚገልጥ የቃል ትምሀርት በማስጠናት ነው እንጅ በሌላ አይደለም። » በብ በአርጾናው ወራት የወሰደውን አንድያ ልጃን ለመሥዋዕት ነ እንዲያቀርብ እግዚአብሔር አብርዛሃምን ጠየቀው ታላቅ እና ፈታኝ ጥያቄ በበፀ ህሄቪከ የገበበ በበፀ ህሄቪከ የገበበ ። ከ ቀዱስ ይመጽዕ ላእሌኪ ወኃይለ ልዑል ይጹልለኪ መንፈስ እግዚአብሔር ብርሃን ምልቱ ስድቆራጎ ጨፅግ ከትን ሎማ ጋይወኑ በዘለዓለጣሩ ብሎ መንፈስ ቅዱስን ኃይለ ልዑል ብሎ እግዚአብሔር አብን ወዳንኝ ሰም ላክ ጴጥ ሼር ያወጣ ዘንራ ቃሉን ዛጎ ይመጣሉ ብሎ ባልተናገረም ነበር ናችን መስሰቱም ፈቃድ እንር ወበጽድጎስ ርጳይ በብርሃንህ ከክ ሃርላይ ጣነ ተፈጸመ ለመግለጥ ነው አ ይህንንም ይዘው ሊቃውንቱ አስመ በተ ጽድጎም ምህረህ እ ችጋይሬ እናይ ዘራ ን በፊቃዱ ወበሥምረተ አቡሁ ወመንፈስ ቅዱስ መጽአ ወአድኅነነ በእርሱ ዮ የረሪሬ ጸ የ መ ባበደሳቸን ፈቃድ በአባቱም ፈቃድ በመንፈስ ቅዱስም ፈቃድ ሰው ሆኖ አዳነን የራ ዚለብሌር እ ማመርነቡ «በፈቃደ አቡሁ ወረደ ኀበ ማርያም የፍዌ በለ ን ቁ በዕቀቱር ለ ም ውን ሕይወቱ ብሩሀ ሊያደርግ ከር መሆኑን እግዚከብሔር ተወልደ በአባቱ ፈቃድ ወረደ በማሕፀነ ፈነክጥቹ ገዳ መገሰጥ ምአ በዜ ሆነ በመላለዘፉ ከ ሃይግና ከደረ ማኅተመ ድንግልናዋሳይለወጥ ተወለደ ብለዋልውዲማርትዳ ዲየ ስ ማያ ፈግ የጳዚአብለ ዘሃድ ለሃይማናኑ »ሮ ታል ነው ሩ ዕው ያሆሃዘታ ሄ ጥን ሃፈጥር በቀፅማሂ አምላክ ሰው የሆነው እለቱ እሑድ ቀኑ ዛያ ከዘጠኝ ወርሁ ወር « መጋቢት ሰዓቱ ሦስት ሰዓት ነበር የቁጥሩ ሊቃውንት እንደሚናገሩ የዓለማችን ጥንተ ተፈጥሮም በዚህ እለትና ቀን እንደነበረ ይታመናፅ በኋላም የዓለማችን ፍጻሜ የሚሆነው በተመሳሳይ እለት ነው ንዴ ዴዴ ዴዴጨሙጉሙሙቅ»ጉ የ መ መመ ጋ በበፀ ነቪከ በበበበፎ ሩ ው ያጋግያኦ መፇሮ በሥውር እስከ ልደተ ክርስቶስ ድረስ እግዚአብሔር ከስው ልጆች የተሠወረ ነበረ ሰው የመሆ ኑን ነገር ስናነሣ ሰው የሆነበት መንገሩ ድ አለስደና ብሥራተ መሳክ ን አሰቀድሞ ጌታ ወደ ዓለም መጣ ሙሽሪ ሁሉ አስቀድሞ ፈጄ ሸማግሴ መላክ የተለመደ ጉዳሪ ነ ዞን የሚያጥጭ ው ባርሌል እንደ ሸማግሌ ሆኖ ሙሺ ዘፍ ቅዱስ ሪት ባሕርየ አዳምን ለመሸራ ኑ ው ለአ ቃል አጨለቶ ። ረ ስበክህኙ ሉጣኺ በሔፌ ትጊ አ » ቅፃባስ ው» ዕቁቂ ለወሐ ፅን እ ተ ር ከሌ ም ረመ ሥሜ ሥፉ ካሁ መዉሥዋኤ» ጸታ ጻ ኩዛውወ በበፀ ነቪከ በበበበፎ ቢጠይቋቸው መልስ የላቸውም የእኛ ግን ስባቶቻችን ሐዋርሶት ለ ያስተማሯት የፀናች የቀናች ሃይማኖታችን ይች ናት ፁኑ ቅድስት ወንጌልም ዮሐንስ መጥምቅ የሰጠውን ምስክርነኑ ሰማዕቱ ከመ ዝንቱ ውእቱ ወልዱ ለሰአግዚአብሔር የእግዚአብሒር የባሕርአ ልጁ እንደሆነ እኔ ምስክሩ ነኝ ዮሐ ማለቱን ተናገራለቾአ ይሀ የዮሐንስን ምስክርነት በተረጎመበት ድርሳኑ ቅዱስ ቂርሉስ ወንህነኒ ዝ ይእቬ ከመ አማኑኤል አሀዱ ወኢናበውሆሙ ይንብቡ ግፉ ሰአለ ይከፍልዎ ሰክርስቶስ ኀበ ክልኤቱ ዛሬም እኛ አማኑኤል አንድ አካለ አጌሩ ባሕርይ እንደሆነ አንናገራለን አንዱን ክርስቶስን ዐወደ ሁለት አካል በጠ ሁለት ባሕርይ የሚከፍሉትን ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ ብለው እንዲና አባለገናሻወም ዘይ አቢ ም ብሏል ስለዚህ እኛም እዝ አዛኝ ወልድ ዋሕድ በተዋሕዶ ከበረ ብሰን በአንድ አካል በአንድ ባሕርይ አሱም አምላክነቱ ሰው መሆኑን ሰው መሆኑም አምሳክነቱን ሳይለውጥበነ አምላክ ወሰብእ ሲባል ይናራል አፈ ወርቅ አሁንም በሌላ አንፁ ዘወለድኪዮ ሰስማኑኤል ዘዐቀበ ማኅተመ ድንግልናኪ አምድ ልደቱ ከወለድሽው በኋላ ማኅተመ ድንግልናሽ አንዳይለወጥ አድርጎ የጠበቀሽ አማኑኤልን የወለድሽ አመቤቴ ማርያም ብሎ ያሰመለወጥ የና ድንግልናዋን ያመሰግናል ሃይ አበ ም ስለዚህ አሷን ደንገል ወእም ማለት ለሚችል ሰው አሱን አምላክ ወሰብአ ማለት አይቸግረውም ማሰት ነው መጦሲጎን የተባለ ሊቅም ኢተወሰጠ ሕሳዌ መሰኮት ኀበ ሕላዌ ትስብእት ወሕላዌ ትስብእት ኀበ ሕላዌ ቃል ዳእሙ ክልኤቱ ሕላዌያት ይሔልው በበሕላዌሆሙ ባሕርየ መሰኮት ባሕርዩን ለቆ ዐሂ ሰውነት ባሕርየ ትስብእትም ባሕርዩን ሰቆ አምላክ ዐወደ መሆን ስልተመሰሰም ሁለቱም ባሕርያቸውን ሳይለቁ አንድ ሆነው ይናራሉ አገጅ ብሏል ሃይ አቤ ም ዐበከመ ኢያፍለሰ ሥጋ ሯ ውክ ፍ ኣመቱ ሕላዌሁ ለትስብአተ መሰኮትም የሥ አሳጠፋበትም በማለት ዮሐንስ አፈ ወርቅም ከንኦት ይሰጥልናል ቅዱስ ቂር ር ሎስም ኢፈለሰ መለኮት ለከዊነ ትስብእት ወኢ ትስብእት ሰከ አመሰኮትመሰኮት ሰው ወደ መሆን አልተለወጠም ከ ዜ ቁ ወዱ ዋዊእ ስልተለወጠም ብሉናል ሰምዓት ር ተ ሴኔ ር ጋን ባሕርይ ሥጋም መሰኮት አፈ በረከት ቅዱስ አላለውምና ማቴ ቅዱስ ቄርሎስ የኤፌሶኑን ጉባኤ ሪር ለይ ሁለት ጥያቄዎችን ስንስቶለታል ለብ በደመና ሆኖ ኖ ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ብሎታል ኃ አንጅ ። ቃል ይመድመሪያ ገዥ ነጩር ሲዋሐድ ተገዥ ሆነ ሊቀባ እገደገና የባኤርይ አምላክ ህ እሚለውሚጠተ ይባላል ሥጋ ግን ቀድሞ ተገዥ ነበር ተለውጦ ገዥ ሆነ የሚለው ውላ ይጣላል ሚጠትና ውላጤ ደግሞ በምሥጢረ ሥጋዊ ወስጥ የሊሉ አዳቶቻችን ያላስተማሩን እንዲያውም ያወገዲቸው ትምህርቶች መሆነቸውን በምሥጢረ ተዋሕዶ ላይ ስላየን እዚህ ላይ መድገም አያስፈልገንም ወል የሐንስ ዘመን የነበሩት መምህራቸው አካለ ክርስቶስ ይላላል እነዚህ ደግሞ ከመጀመሪያው ዜ የሚለውን ቅምህርት ይነቅፉታል አስመ ተዋሕዶ እእተታ ለምንታና የሚለውን የቄርሎስን ትምርት ከጠቀሉ በኀላ በተዋሕዶ ሁለትነት ጠ መጨ ጻበበበበጻበዱጸጻየጠጠጩመጠጩመመዳዳዳዳ በበፀ ነቪከ በበበበፎ አንድነት ቢገኝም ቃል ሥጋን አከበረ አይሉም የክብር መገኛው ቅብዓ መንፈስ ቅዱስ ነው ባዮች ናቸው ማለትም አብ በመንፈስ ቅዱስ ቅብዓትነት አከበረው ይላሉሥጋም በተዋሕዶ ሰይሆን መንፈስ ቅዱስን ከአብ ተቀብሉ የባሕርይ አምሳክ የባሕርይ ልጅ ሆነ ብለዋል ወልአብ ገጽ አዚህ ላይ ሁለት ጽንፎች መኖራቸውን ከተለያዩ ጸሐፊዎች እንረዳለን ገው የአለቃ ኪዳነ ወልድ ከፍሌ ሲሆን ተቀብዐ አንቀጹ ለቃል ነው ብለው ያምናሉ ስለዚህም ቃል መንፈስ ቅዱስን በመቀባቴ መሲህሀ በኩር ነቢይ ሐዋርያ በኩረ ምእመናን ሆነ ይላሉ ኪዉክ ገጽ ብክ እና ይሄን ክህደት ተመልከቱትማ አርዮስስ ከዚህ ሌላ ምን ብሏል። እና አዔ ቴዎድሮስ በሠ ጊዜ ከደብረ ዳሞ ገም አስጠርተው እንዳጦቧቸው ይናገራሱ በዚያው በገዳሙ ሳሉ ካሳ መሳፍንቱን ሁሉ ድል አደሱ ሲጠጡ ገና ከመንገሣቸው በፊት ጳጳሱ ስቡነ ሰላማ ይሀን ሰይና እካ ስካሣ ይሁንህ » አያለ የአግዚአብሔር መላክሲሰጣቸው በራእይ ያዩ የት ወነት ነውማለዳ ጳጳሱ ከበዓታቸው አጠገብ ላሰ መነኮስ ያቸውን ነግረውት ሲጨርሱ የደጃች ካሳ መልእክት ወደ እሳቸው ደረሰ ተው ወሰዷቸው ይላሉ ደረስጌ ወስደው ዳግማዊ ቴዎድርስ ሶጵያ ብለው አነገሷቸውምንጭ ትዝታ ዘአለቃ ለማ ጳጳስ ከሮምቤተ ክርስቲያን ለማስመጣት እአና ሃሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለመገንጠል አንዳንድ ሚንስቴር ተፈቅዶ እንዲፀድቅላቸው ል ምንጭ አዲስ ዘመን ጋዜጣ የ ላ ዛሬም በሀገራችን የቅብዓት ቤተ ኒኖሩ እንደሚችሉ አንዳንድ ካበ ቅዱሳን ቆጋ ኪዳ ግ በበፀ ነቪከ በበበበፎ ያያል ብሏል ለፈ ወርቅ በማለት የኑ ሳይ እንደተናገረው ጳድ ፕዕ ለዕሃምጠፇዋል ወልአብ ገጽ የላለዉ መ እንዳህ ከሆነ ኣብ አክባሪ ወሊ ዕባሪ መጋፈሰ ቀዱስ ክብር መሆኑ ነቤ ማለት ነጡ አድርጎ በአብበመንፈስ ቅዱስ በቃልነት ሕልው ነው መንፈስ ቅዱስም ለራሱ እበ ካኒ ሕይወትስትንፋክ ሆና በአብና በወልድ ቢነ ሃባ ወመንፈሰ ቅዱስ ቅብዕ የሚለ ዘዜኑ አርን ፍኑ ስው ጽድ ለእይገኝም በምሥጢረ ራሥ በእስትንፋስነት ነው እናም ቤተ ላሴ ይህ የማይ ምሕርተ ሃይማና ክርስ ወልድ ዋሕድ በተዋሕፈ ከበረ ብላ ስታስተምረን አካላዊ ቃ በማኅፀነ ማርያም ባደረ ጊዜ በሕልውና ገንዘቦቹ የሆኑ ልብነት አና እስትንፋስነት ለሥጋም ገንዘብ ውታል ብላ ነጡ ሃቀብፃ በሥርዓፉ ቀሰጩጉ ወለሏሁ ወለቴ ሃ በቅብዓተ ደ ቅዱስ ከበረ ባዮች ግን የመንፈስ ትዱስን በሥጋ ሥርዓ »ብርን የተቀበለ እንደሆነ እን ሕይወትነት በአብ ሰጭነ ተቀበለ ብለው ያስተምራሉ እንዲህ ከሆነ ያረም አእር እንደሆን እናውቃለን የመንፈስ ቅዱሰን ጎ እስትንፋስነት በአብ ሰጭነት ከተቀበለ የአብን ዳይብራለሁ ረ ወጋሄዊ ተናገረው ቃለ ልብነት ምን ጊዜ ገንዘብ አደረገ ቢሏቸው መልስ የላቸውም በዚያውም ላይ ይመሰነሪሰ ዩሐ ሆ ዕይ አፀ ሰምዓት ም ቃል ብን ልብነት ክርስ ቅዱስን እስትንፋስነት ገንዘብ በህልውና ይገናዘባቸዋል ስንል መቼም መ ኃንቀጽ ቀዱሰ ቀርታሰ ኃሰመ ርሰቶሰ ዲጳተቀብዓ በአን ዕፈሁ ባዒዓ ውኔፋ ወ ዝ ሥጳጣነ መለኮቶ ኑ ነው ምንጊዜ ተለይቶ ነው አብ ስ ቅዱስን ሳይለቅ ስጡ ቢሆን ከቃል ድርጓል እንጅ ለዚህም መሻ ኑርዘ ላልጸበረም አቱ ላሱ ሪሱ አዘባሪ ነው አን ዐባኣርይ ረ ዝ ከራ ሦት ላዘለበሔር ነአ መንፈስ ቅዱስ ፈጠረ ሉቱ መቅደሰ አምድንግል ወለሊሁ የአምር ን ኢ ር ጋ መጋ ያደርፇለ ከመ ሉቴ ውእቱ ሥወጋሂ ወመንፈስ ቅዱስሂ ወይደሉ በእንቲአሁ ልደት ፀግንሳታ ፈፁ ባዲ ወታቀባሏ ወሷሁ ቀብእ ለንን ዳንድ በቀብሩ ር መዛሰ ቀዱስ ሬ ለ። ማለትም የቃል የሆነው የባሕርይ አምላክነት ለሥጋ ተነገረለት የዮ ን የሆነው ሞት ረሀብ ስደት ለመለኮት ተነገረለት ማለታችን ነው ሠኦ ሠዳህ ስንናገር መለኮት በሥጋ ሞተ ማለታችን አንጀ ዘኢደ ለሥጋ እንደማንቀጥል የታወቀ ነው ምክንያቱም አሠ ለሥጋ አይስማማምና ለዚህም ነው ቅዱስ ቂርሉስ ወአልቦ በውስተ ዝ ግብር ምክንያት ይትበሀል ከመ ውአቱ ነሥአ አምነ መፈስ ቅዱስ ወፈድፋደሰ ሥርዓተ ትስብእቱ ይመርሀነ ኀበ ዝንቱ ጥዩ ኢነሥስ መንፈሰ ቅዱሰ በሕላዌሁ አላ ውአቱ ነሥአ ለነ እመ ሕያው አስመ ዓዲሁ ርሑቅ አምነነ መንፈስ ቅዱስ ለ ይባል ዘንድ በዚህ ሥራ ውስጥ ምክንያት ጉ ምሥጢር ይሃ ፈጽሞ ያስረዳናል በባሕርዩ ች ለመስጠት ገንዘብ አደረገ ኩኡ ካጽ ይ አበ ም ወልድ ዋሕድ ጋር በተዋሐ የአብን ልብነት የመንፈስ ቅዱስን ን ነው ሀዐለባዊተ ወዳእሙ ዱ ህላዌ ወአሀዱ ኛ አባቶቻችን በትምህርታቸው አውግዘውታል በቤተ ክርስቲያን ከእግዚአብሔር ያልሆነውን ሁሉ አውግዞ መለየት የ ተግባር ነው ጥንት በዓለመ መላእክት የተደረገውን የመለያየት ታሪክ የመዘበው ወንገላዊ ዮሐንስ ዐጸበብእዎ ለውአቱ አርዌ ጣሊ ወመሳእክቲሁ ያን ዘንዶ ሚካኤልና ሰራዊቱ ተጣሉት ራእ ይላለ የማይመለስ ከሐዲን እንዲህ ፊት ነሥቶ ከቤተ እግዚአብሔር ማስወጣኑ እንዲህ የተጀመረ ሲሆን ወደ እኛም ስንመጣ በዓለም አብያተ ክርስቲናሩኑ ከታወቀው ከኒቅያ ጉባኤ ጀምሮ ውጉዝ ከመ አርዮስ እየተባለ ውግዚኑ ይተላለፋል አርዮስን ሲያወግዙት አባቶቻችን አርዮስ ውጉዝ በሰሟ ወበምድር ተብሏል ከእርሱ በኋላ ግን ውግዘት በስሙ ሆነ መናፍቃን በሕይወተ ሥጋ እያሉ ከሆነራሳቸው ቀርበው ተከራክረው ሲረቱ ይወገዛሉ ከሞቱ በኋላ ከሆነ ደግሞ ትምሕርታቸው ታይቶ ይወገዛል ለምሳሊ አርጌንስ በሕይወት እያለ አልተወገዘም ነበር ከሞተ በኋላ ነው እንጅ ይህንንም የቅብዓት አስተምሕሮ አገሌን ይመስላለን ብለን ዘውግ ካላወጣንለት በስተቀር አባት ባናበጅለትም ትምሕርቱን ግን አባቶቻችን በትምሕርታቸው አውግዘውታል ቅዱስ ቄርሎስ እመቦ ዘይብሉ ለአሀዱ ኢየሱስ ክርስቶስ ይሴባሕ አምሀበ መንፈስ ከመይግበር ኃይለ ነኪረ በረድኤቱ ወይነሥዕ ኃይለ ወምግባረ አምኔሁ በአውጽኦ መናፍስት ርኩሳን ወይፌጽም መንክራተ መሰኮት ዘእጓለ አመሕያው ወኢይብል ከመ ዚአሁ ውእቱ መንፈስ ወለሊሁ ይገብር ኃይለ ዘመሰኮት ውጉዝ ለይኩን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእርሱ አጋዥነት ኃይልን ያደርግ ዘንድ በመንፈስ ቅዱስ ከበረ የሚል ሰው ቢኖርርኩሳን አጋንንትን በማውጣትም ጊዜ ኃይልን ከመንፈስ ቅዱስ ይቀበላል ር በበ ዛህቪከ ጠበበወ ው ሲደርስ ሰአገልግሉት ይዘጋጃሉ ዘፀ ይህ ከገልግሎት አይሰማሩም ነበር ወስዶ ቅዱስ ቴርሱስም ሲተረጉመቡ ዐተሰዖየ ዐ ምስሌነ ከመ ሰብ በከጦ ዳዩት ነቢዕ ዝይቤ አፍታርከ ጽደቀ ወዐመፃ ላዕከበእንተዝ ተብቁክ ለ ተ ፍስሐ ዘእምኩሉሙ እሊሲአከ እለ እሙንቱ እርይ ስለተዋሐደ ክርስቶስ ተባለ ሰው መሆንን ዐድህ በላህ ስለዚህ እግዚከብሔር አምላክ በነፍስ በሥጋ በተለየ ደስ በሚያሰኝ በመገፊስ ቅዱስ አዋሰፈህ ብሉ ረ ይላል። ያልን እንደሆነ ነገሩ እንደዚያ አይደለምና ማስተዋል ይገባል ው በሌላ ወንጌል ላይጌታችን ሲያስተምር ዘኢተወልደ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ ዮሐ ይላል መወለኗ ከመንፈስ ቅዱስ ብቻ ነውን በበፀ ነቪከ በበበበፎ ንፈስ ቅዱስ አከበረው ሲሉ በአካል ነው በጸጋ ሸም ከመ እንዳይሉ ይህ ለሐዋርያትም በጽርኃጽዮን ዘሎ ምን በክው በዚያውስ ላይ መች በጺጋ ሕይ ብ በአካል ነው እንዳይሉ መንፈስ ጄ ያሰኝባቸዋል እጨጌ በትረ ጊዮርጊስ ጎንደር ላይ ከ በንዱ መናፍቁን ኤዎስጣቴዎስን አንዬ ወት እሚኖር ቅዱስም መጋ ደረጉ ተባኤያት ጥያቄ ጠይቀውት አከበረገሲሱት መንፈስ ቅዱስ ይ ን ኣከበ በነድረት ነው። ይገርማል አስፈላጊም እንኳ ነው ከተባለ የሥርዓት መጻሕፍቶችን ተከትሉ ማጠናከሪያ ልናደርገው እንችል ይሆናል እንጀ በሥርዓት መጻሕፍት የሌለውን ይ ከተገኘ ግን ሊታረም ይገባዋል እንጅ ልንጠቅስው አይገባም እላለሁ በበፀ ህሄቪከ የገበበ ቶቻችን እንዳስተማሩን ከመዝ ነአም ርዓተ ትስብእት ወለሊሁ ውእቱ ዘይቀ መ ሥርዓት ክብርን የተቀበለ እንደሆነ እዲህ ያከበረም እርሱ እንደሆነ እናውቃለን ብኡ አኔ ራሴን አከብራለሁ ብሎ ወንጌላና በሮ ቅዱስ ሐርስ ይመሰነራለ ዮሕ በሌላም አንተ ቅዱስ ተቀብዓ በእንተ መፍቅድ ዘቦቱ አላ ልጣነ መለኮት አንክ ስብእ ሮኣቱ እሱ ራሉ እግዚአብሔር አምላክ ነገሩን ግልጥ ያደርገዋል ይህን ንሳት ለሊሁ ቀባኢኪ ወተቀባኪ መንፈስ ቅዱካ ከበረ በበፀ ህሄቪከ የገበበ።