Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቃለ ተዋስኦ.PDF


  • word cloud

ቃለ ተዋስኦ.PDF
  • Extraction Summary

ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን በምንቀበልበት ከተቀበልን በኋላ ባሉት ጊዜያትስ መፈጸም የማይገባን ምንድን ነው። በዚህ ቦታ የሚኖሩ ቅዱሳን ሰዎች በዘመናቸው መልካም ሥራን በማድረግ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው እግዚአብሔርም እርሱን ከሞት ሰወረው ንስሓ ለሚገቡ ሰዎች አብነት ሆነ ሚራክ በተሰወረ ጊዜም ከሰው ልጆች ያወቀ የለም እርሱም በብሔረ ሕያዋን የሚኖሩ በብሉይ ኪዳን እንደነ ነቢዩ ሄኖክና ነቢዩ ኤልያስ ያሉት ናቸው በሐዲስ ኪዳንም በወንጌሉ የተነገረላቸውና ከእነርሱም በኋላ ብዙ ቅዱሳን እንዳሉ መጻሕፍት ያስረዱናል ከዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት መካከል ወንጌ ላዊው ቅዱስ ዮሐንስ ደግሞ ስለ ራሱኹ ጴጥሮስም ዘወር ብሎ ኢየሱስ ይወደው የነበረውን ደቀ መዝሙር ሲከተለው አየ እርሱ ደግሞ በእራት ጊዜ በደረቱ ተጠግቶ ጌታ ሆይ አሳልፎ የሚሰጥህ ማን ነው።

  • Cosine Similarity

ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን መቼ መቀበል አለብን ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙን ለመቀበል የሚያስፈልገው ዝግጅት ምንድን ነው። አንድ ሰው ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ለመቀበል ማድረግ ያለበትን ቅድመ ዝግጅት ለመቀበል በቀረበ ጊዜ መፈጸም የሚገባውን ሥርዓት ከተቀበለ በኋላ ከምን መጠበቅ እንዳለበት የተለያዩ ሰዎች የተለያየ ነገርን ይናገራሉ በዚህም ሳቢያ ብዙ ጊዜ የልማዱን ከሥር ዓቱ ለይተን ለማወቅና ለመፈጸም እንቸገራለን ትክክለኛውን ብታሳውቀን። ሮምሮሞሙሑመቋቆ ቃዕ ሦፇዎፇሖፅያ ዘክ ዘወትር እንድንሻው ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን በሚበላና በሚጠጣ ሰጥቶናል ዮሐልፀ ስለዚም ምእመናን ዘወትር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ የተለየ ሕይወት ሊኖረን አይገባም ይሁን እንጂ በተለያዩ ዘመናት በተከሰቱ ማኅበራዊ ችግሮች በቤተ ክርስቲያን ላይ በተነ የተለያዩ ፈተናዎች ምእመናን ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ ለረጅም ዘመናት ርቀው በመቆየ ታቸው የተነሣ እንዲሁም አንዳንዶች ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ያከበርሁ መስሷቸው የግል ኣስተሳሰባቸውን እንደ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት በማስተላለፋቸው ምእመናን በማይገባ ፍርሃት ተውጠው ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ ርቀው ቆይተዋል ብዙዎቹ ያለ ሥጋ ወደሙ ሥርየተ ኃጢአት እንዲሁም የዘላለም ሕይወት እንደ ማይገኝ በማመን ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ቢቀበሉም የተለያዩ ትምህርቶችን በመስማታቸውና ባለማወቅ ቅድመ ቁርባን ጊዜ ቁርባንና ድኅረ ቁርባን ማድረግ የሚገባቸውን ዝግጅት በተመለከተ የተዘበራረቀ ነገር ሲያደርጉና በተለያዩ ጥያቄዎችን ሲያነሠሥ ይሰማል በጥያቄው እንደተመለከትነው ቅዳሴ ጠበልን በተመለከተ ከምንነቱ ጀምሮ እስከ አገልግሎቱ ድረስ ያለው ግንዛቤ ልዩ ልዩ ነው ስለዚህ በዚህ እትማችን ጥያቄዎቹን በማንሣት ብዙም ወደ ዝርዝር መግባት ሳያስፈልግ ከቤተ ክርስቲያን የሥርዓት መጻሕፍት አንጻር ትክክለ ኛውንና መሠረታዊ የኾነውን ትምህርት ብቻ ይዘን ቀርበናል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቀዳማዊ ቆሮንቶስ መልእክቱ ሳይገባው ይህን እንጀራ የበላ ወይም የጌታን ጽዋ የጠጣ ሁሉ የጌታ ሥጋና ደም ዕዳ አለበት ሰው ግን ራሱን ይፈትን እንዲሁም ከእንጀራው ይብሳ ከጽዋውም ደጠጣ ሳይገባው የሚበሳና የጠጣ የጌታን ሥጋ ስለማይለድ ፊ ፍርድ ይበላልና ይጠጣልምና ጨያጨ ጨኤጨኡር ር ኣኀዓባዓዓገገሠሠገኀኀኀጭቹ በማለት እንዴት ወደ ቅዱስ ቁርባን መቅረብ እንዳለብን ተናግሯል ስለዚህ ወደ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ የሚቀርቡ አስቀድመው ራሳቸውን በንስሓ ሊፈትኑ ይገባል ከኃጢአት ሳይነጽ ከበደል ሳይርቁ መቀበሉ ታላቅ ፍዳን ያመጣል ሐዋርያው እንዘ ኢይደልዎ ሳይገባው በማለት የተናገረው ኃይለ ቃል ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን መቀበል የሚገባቸውና የማይገባቸው ሰዎች መኖራቸውን ይጠቁመናል ስለዚህም ወደ ቅዱስ ሥጋውና ወደ ክቡር ደሙ ቀርበው መቀበል የሚገባቸው እነማን ናቸው ቢሉ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን የሚፈጽሙ ቀሳውስትና ደዴያቆናት በጥምቀት ልጅነትን ገንዘብ ያደረጉ ምእመናን በንስሓ ሕይወት ተወስነው ያሉ ቀኖናቸውን ሳይፈጽሙ ለሞት የሚያበቃ ደዌ የታመሙ ምስጢራተ ቤተ ክርስቲያን የሚፈጽ ሙላቸው ምእመናንና ምእመናት ሁሉ ናቸው አንድም ኅብስቱ ተለውጦ ደመ መለኮት መሆኑን የዘላለም ሕይወት እንደሚሰጣቸው ደዌ ሥጋን ደዌ ነፍስን እንደሚያርቅላቸው አምነው የቀረቡ ምእመናን ሊቀበሉ ይገባል አንድም ወደ ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ የሚቀርቡት አስቀድመው ሥጋወደሙን ለምን እንደሚቀበሉ ምን ብለው እንደሚቀበሉ እና እንዴት መቀበል እንዳለባቸው የተረዱ ናቸው የሥጋወደሙ ክብርና ሕይወትነት ሳይገባቸው የሚቀበሉ አስቀድመው ራሳቸውን መፈተን እንዲሁም የሥጋወደሙን ክብርና ሕይወትነት መረዳት ይኖርባቸዋል ቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ የማይገባቸው እነማን ናቸው ቢሉ ኢአማንያን ፅ ጨጮቹ ቃዕ ቐሥኦቶ ያ በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ተወግዘው የተለዩ ሰዎች ንስሓ ያልገቡ ሰዎች የቅዳሴ ጸሎት ሲጀመር ያልነበሩ ሰዎች ሕልመ ሌሊት ዝንየት ያገኛቸው ወንዶችና በወር ግዳጅ በወር አበባ ላይ ያሉ ሴቶች ናቸው ርኩስ መንፈስ ቢያድርበትም ሰው የማይሳደብ ከጣለው በኋላ የማያስላግገው አረፋ የማያስደፍቀው የማያስተፋው በበዓል ሥጋውን ደሙን ሊያቀብሉት ይገባል ጸ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን መቼ መቀበል አለብን። ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን መቀበላችን ለመፈራረጃና ለመወቃቀሻ ሳይሆን ለሥጋችን መጠገኛ ለነፍሳችን መዳኛ ይሆን ዘንድ በአትሕቶ ርእስ በምክረ ካህን በፈቃደ ካህን ራሳችንን አንጽተን መቅረብ አለብን ንጽሕና ሁለት ወገን ነው አንደኛው በሃይማኖት መቅረብ ማለትም ሥጋውን ደሙን በመቀበል ስርየተ ኃጢኣት አገኛለሁ የልቡናዬ ተምኔት ይፈጸምልኛል በማለት በፍጹም እምነት መቅረብ ሲሆን ሁለተኛው ወገን ከእግዚአብሔር የሚሰጥ ጸጋ የወዲያኛውን ዓለም የሚያዩበት ድንቅ ምስጢርን የሚረዱበት ሀብት ነው ሥጋወደሙ እንደ ምድራዊ ኅብስት ሙጮቹ ቃዕ ፇሖፅያ ብላሽ ሳይሆን እሳተ መለኮት በመሆኑ በድፍረት ለሚቀርብ ጽኑዕ ከሳሽ እውነተኛ ፈራጅ ነው ፍርዱ ሁለት ወገን ነው አንደኛው ለዐመፀኞች የዐመፃቸውን ዋጋ የሚያሰጥ ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ ለየዋሃን በቸርነቱ ብዛት በደልን ይቅር ብሎ በነጻ የሚያሰናብት ነው ቅዱስ ሥጋው ክቡር ደሙም ስሙን ለሚሜክዱ ለዐመፀኖች የሚያቃጥል እሳት ፈቃዱን ለሚሜያደርጉ መንፈሳቸውን ላቀኑ ሰዎች ደግሞ የሚያድን እሳት በደልን ይቅር ባይ ሀብተ ፈውስን የሚሰጥ መድኃኒት ነው ስለዚህም ወደ ሥጋወደሙ ስንቀርብ በፈታሒቱ አንጻር መሐሪነቱን በመሐሪነቱ አንጻር ፈታሒነቱን ተረድተን መቅረብ አለብን አለበዚያ በድኅነት ፈንታ መቅሰፍት በበረከት ፈንታ ገሃነመ እሳት ይደርስብናል ወደ ቅዱስ ሥጋው ክቡር ደሙ ስንቀርብ ቅድመ ቁርባን ጊዜ ቁርባንና ድኅረ ቁርባን ልንፈጽመው የሚገባውን ሥርዓት ማወቅ ተገቢ በመሆኑ በሦስት ንዑሳን አርእስት ከፍለን እንመለከታለን ቆድመ ቋቁርያዎ ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን ከምንቀበልበት ሰዓት አስቀድሞ ባሉት ዐሥራ ስምንት ሰዓታት ልንፈጽመው የሚገ ባውን ሥርዓት ያሳያል በቅድመ ቁርባን የሚፈጸሙ ሥርዓቶች ሯ ዕሩጓቤጨ ሥጋ መፅያጳኋፅያሳ ቀዳስያንና ሥጋውን ደሙን የሚቀበሉ ምእመናን በጋብቻ ተወስነው የሚኖሩ ከሆነ ሥጋ ወደሙን ከመቀበላቸው ሦስት ቀናት አስቀድሞ ከሩካቤ ሥጋ መከልከል አለባቸው ጋብቻ ክቡር መኝታውም ንጽሕ ዕብ እንዳለ በሕግ የሆነ ሩካቤ ኃጢአት ሆኖ አይደለም ካህኑ አቀባዩ ክርስ ቶስን መስለው ምእመኑም ተቀባዩም ሐዋርያትን መስሎ የሚቀርብ በመሆኑ ነው አንድም በመሠረቱ ግብሩ የሥጋ እንደመሆኑ መጠን ስለሚቀበሉት ምስጢር ክብር መንፈሳዊ ጥንቃቄ ለማድረግ ነው ቅቋፍ ጨክይረወሸሪ ይ ለ » መታደጋ የሚያቀብሉና የሚቀበሉ ሰዎች ከንስሓ አባታቸው ጋር መመካከርና የንስሓ አባታቸውን ፈቃድ ማግኘት አለባቸው የበደሌትን ሳይክሱ የወሰዱትን ሳይመልሱ ከቂም ከበቀል ሳይነጹ ክፉ ኅሊናን ሳያርቁ ወደ ሥጋወደሙ መቅረብ አይገባቸውም ሒሕ ሐሥራሪ ምፖታ ሪዩሄታታ መዳም ጌታ በምሴተ ሐሙስ በሦስት ሰዓት በአይሁድ ጭፍሮች ተይዞ እስከ ዓርብ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ ለፀሥራ ስምንት ሰዓታት የተመገቡት ከሆዳቸው ጠፍቶ ለአፋቸው ምረት ለሆዳቸው ባዶነት እስኪሰማቸው እንዲጸሙ ቤተ ክርስቲያን ታስተምራለች ይሁን እንጂ አንዳንድ ሰዎች ከቅንነት አንጻር ይህን ያህል ሰዓት መቆየት ባለመቻላቸው ሥጋወደሙን ለመቀ በል ቤተ ክርስቲያን መጥተው ሲታመሙ እና ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ይታያል እንዲህ ዓይነቱን ችግር ለማቃለል ከንስሓ አባታቸው ጋር በቅድሚያ ሊማከሩበት ይገባል ሌጥሮስ በሁለተኛው ቀሌምንጦስ በጓኛው አንቀጽ ጠንቅቆ ሳይጾም ማንም ማን ሥጋ ወደሙን አይቀበል ከወንዶችም ከሴቶችም ወገን ምንም ምን የቀመሰ ሰው ቢኖር ከቀመሰ በኋላ ሥጋውን ደሙን ቢቀበል ተደፋፍሮ ይህንን ቢያደርግ ለዘለዓለም ከምእመናን በውግዘት ይለይ። ከጸ ጠበል በተለያዩ ቅዱሳት መካናት በተአምራት የሚፈልቅ ወይም በጸሎት ታላቅ ሀብት ፈውስ የሚያድን የተቀደሰ ውኃ ማለት ነው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጠበልን በሦስት ዓይነት መልክ እናገኛለን ይኸውም ማየ ጸሎት በጸሎት የተቀደሰ ውኃ ሲሆን ካህናት በቤታችን የሚረጩት ካህናትና ምእመናን ጸሎት ካደረሱ በኋላ እፍ በማለት የሚያከብሩት የጠበል ዓይነት ነው በግብሩ በፊታችን በቤታችን በመረጨቱ ማየ ምንዛኀኅ የሚረጭ ውኃ ተብሎ ይጠራል በገዳማትና በአድባራት አጸድና ሰበካ በቅዱሳን ስም የሚፈልቅ ጠበል የቅዳሴ ጠበል በጸሎተ ቅዳሴ የከበረ ከሌሎች ጠበላት ሁሉ የተለየ ጠበል ነው ጥያቄያችን ስለ ቅዳሴ ጠበል በመሆኑ ሥጋወደሙን ከመቀበል ጋር በቅዳሴ ጠበል ዙሪያ የቀረቡልንን ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሁ እናቀርባለን የቅዳሴ ጠበል አገልግሎት ሥጋውን ደሙን ለተቀበሉ ምእ መናን በአፋቸው ተጣብቆ ቀርቶ ወደውጭ እንዳይነጥብ ለማድረግ ነው ስለዚህም የተቀበሉ ሰዎች ቅዳሴ ጠበል እንዲጠጡ ይታደላ ቸዋል በተጨማሪም በተለያየ ምክንያት ሥጋውን ደሙን መቀበል ያልተቻላቸው ሰዎች ቢኖሩ ሌሎች ሲቀበሉ እያዩ ብቻ እንዳይ መለሱ ንስሓ ገብተው ቀኖናቸውን ጨርሰው ሥጋወደሙን እስኪቀበሉ ድረስ ተስፋ እንዳይቆርጡ ቅዳሴ ጠበሉን እየጠጡ ከደዌ ሥጋ እየተፈወሱ እንዲቆዩ ለሥጋ ወደሙ መቅድም እንዲሆናቸው የቅዳሴ ጠበል እንዲጠጡ ይፈቀድሳላሳቸዋል የቅዳሴ ጠበል ጥቅምን በሦስት ወገን ከፍለን ማየት ው ቃፅ ቻሥለ ያ ሥጋውን ደሙን ለተቀበሉ በደዌ ለተያዙ ሰዎች ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ሳላልበቁ ነገር ግን በጸሎተ ቅዳሴው ተሳታፊ ለነበሩት ሁሉ የሚጠቅም ነው ይሁን እንጂ ሁሉም ቅዳሴ ጠበል የሚጠጡበት ዓላማና የሚያገኙት ጥቅም የተለያየ ነው የቅዳሴ ጠበል ክብር አንዳንድ ሰዎች የቅዳሴ ጠበልን ከማየ ገቦ ጋር አንድ አድርገው ሲናገሩ ሌሎች ደግሞ የቅዳሴ ጠበል ክብር ከማየ ገቦ ጋር አንድ እንደሆነ ይናገራሌ በመሠረቱ ሁለቱም ኣስተሳሰቦች ፈጽሞ የተሳሳቱ ናቸው ምክንያቱም ማየ ገቦ በዕለተ ዓርብ ሌንጊኖስ የተባለው ሐራዊ የጌታን ቀኝ ጐን በጦር ሲወጋው በለ ፊደል ቅርጽ ከደም ጋር የወረደ ውኃ ነው ማየ ገቦ ማለትም የጐን ውኃ ማለት ነው በቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነት ማየ ገቦ ልጅነት የምናገኝበት መዝገበ ውሉድ የተባለች አማናዊት ጥምቀት አንዲት ናት አትከለስም አትደገምም የቅዳሴ ጠበል ማየ ገቦ አይባልም የምንለው የልጅነት ጸጋ ስለማያሰጠን ነው የቅዳሴ ጠበል ማየ ገቦ ቢሆንማ ለሕፃናት ሀብት ውልድና ስመ ክርስትና ለመስጠት መጽሐፈ ክርስትና መድገሙ ሥርዓተ ቅዳሴ አድርሶ ሥርዓተ ጥምቀት መፈጸሙ ባላስፈለገ ነበር ነገር ግን የቅዳሴ ጠበልና ማየ ገቦ ሁለት የተለያዩ ነገሮች በመሆና ቸው ቤተ ክርስቲያን የተለያዩ ስያሜዎችን ሰጥታ በተለያየ ጊዜና ቦታ እንዲሰጡ ሥርዓት ሠርታለች ስለዚህም የቅዳሴ ጠበልና ማየ ገቦ አንድ ናቸው በማለት መናገሩ ፈጽሞ የተሳሳተ በመሆኑ ጨዊሬ ብመ ኤጨ ርር መ ሽ የቅዳሴ ጠበል ክብር ከማየ ገቦ ጋር አንድ ነው በማለት የሚናገሩ ሰዎች የአሳባቸው መረጃ አድርገው የሚያቀርቡትን እንመልከት የልጅነት ሀብት የምናገኝበት ጥምቀት ለመፈጸም አጥማቂው ካህን መስተብቀቆ ዕዕ የምልጃ ጸሎት ሥርዓተ ቅዳሴ መጽሐፈ ክርስትና ካደረሰ በኋላ በገንዳው ያለውን ውኃ በስመ ሥላሴ በባረከው ጊዜ ውኃው ወደማየ ገቦነት ይለወጣል ውኃው ወደማየ ገቦነት የተለወጠው ካህኑ አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ በማለት ባደረገው ቡራኬ ነው የቅዳሴ ጠበልም በቤተ መቅደስ የሚቀመጥ ሲሆን ካህኑ በጸሎተ ቅዳሴው መጀመሪያ አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ስለሚል ጠበሉ በጸሎቱ አማካኝነት ከማየ ገቦ ጋር ይተካከላል ይላሉ በእርግጥም ለጥምቀት የቀረበው ውኃ አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱውእቱ መንፈስ ቅዱስ በሚለው ጸሎት ወደ ማየ ገቦነት እንደሚለወጥ ቅዱሳት መጻሕፍት ያስረዳሉ ነገር ግን በጸሎተ ቅዳሴው ላይ አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ሲባል የቅዳሴ ጠበሉን እንደ ማየ ገቦ ይሆናል የሚለው አነጋገር በመጽሐፍ የተደገፈ ሳይሆን ሊሆን ይችላል የሚል የየዋሀን አስተሳሰብ ነው በእርግጥ ጠበሉ በቤተ መቅደስ ተቀምጦ ጸሎተ ቅዳሴ ሲደርስበት ማየ ፈውስ ማየ መቁረር ወደመሆን ይለወጣል ይህን ደግሞ ማየ ገቦ ልንለው አንችልም በሚደርሰው ጸሎትም ሆነ በአገልግሎት ቅዳሴ ጠበል ማየ መቁርር እና ማየ ገቦ ለየቅል ናቸው በሌላ መልኩ ሁኔታውን ሰፋ አድርገን ስንመለከት ደግሞ በየዓመቱ ጥር ዐሥራ አንድ ኢኒቀን የጥምቀት በዓል ሲከበር ሠዐሙፖሥምቅውዱ ቃዕ ሃፇፇፆሖፆፅያ ብ። ጠ በዓሉን በማስመልከት ባለን አቅም እርድ የምናርደው የደስታ የምሥራች መግለጫ ነው ደስታችንን የምንገልጸው ደግሞ ጌታችን ከተነሣ በኋላ ነው የንሣኤያችን የምሥራች የተሰበከልን በጌታችን ትንሣኤ ምክንያት ነውና ስለዚህ ተንሥአ እሙታን ከሙታን ተለይቶ ተነሣ ተብሎ አዋጅ ሳይታወጅ መታረድ የለበትም በቀዳም ስዑር ማረድ አዋጅ ሳይታወጅ ከማረዳችንም በላይ የትንሣኤን በዓል አላከበርንም እንደማለት ነው የጌታችን ትንሣኤ የምሥራች እስከሚነገርበት ሰዓት ድረስ ስመ ሥላሴ አይጠራም ታዲያ በቅዳሜ ምሽት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ሳይባል በመስቀል ሳይባረክ ማረድ በዘመነ ኦሪት እንደታረደ እንደተሠዋ ነው የሚቆጠረው ምክን ያቱም ክርስቶስ ተንሥኣ እሙታን አልተባለምና እንደ ሊቃውንቱ አገላለጽ ሌሊት ከቅዳሴ መድስ በየቤታችን ልንመገበው የሚገባ ከጥሉላት ምግቦች ርቀን ከመቆየታችን አንጻር ጤንነታችንን የማይጐዳ ማር ተልባ በወተት በእርጐ ተደርጐ ነው የሚበላው እርድ መፈጸም ያለበት ጠዋት ወይም ደግሞ ወተንሥአ እሙታን በተባለበት ከሌሊቱ ሰዓት በኋላ ነው ያኔ መስቀል ይዞራልና አንዳንድ ሰዎች ሲናገሩ ቅዳም ስዑር ጾም መሆኑን አምናለሁ ነገር ግን ከምሽቱ ሰዓት ከዋዜማው ጀምሮ ወደሚቀጥለው ቀን እሑድ ስለሚቆጠር ማረድ ይቻላል ይላሌሉ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ለዚህ ሲመልሱ ፍትሐ ነገሥቱ በአንቀጸ ጸም ላይ ክብርት በምትሆን በዐርባ ጾም በመጀመሪያው ሱባኤ እስከ ሰዓት ከቅድስት ጀምሮ እስከ ኒቆዲሞስ አርብ እስከ ሰዓት በሰሙነ ሕማማት እስከ ሰዓት ከሌሊቱ አንድ ሰዓት ጨምሮ ቃዕ ሃዋሥለያ ወይም እስከ ጸአተ ኮከብ ኮከብ በሰማይ መልቶ እስኪታይ ጹመ ይላል ቅዱሳት መጻሕፍትም ለጸም ማድሳት እንዳለብን ይመክሩናል ከምሽቱ ሰዓት ጀምሮ ወደሚቀጥለው ቀን ወደማግሥቱ ነው የሚቆጠረው የሚባለው ለምስጋና ሲሆን ነው ለምሳሌ በዋዜማ ምስጋና ለነገ የበዓሉ መዳረሻ መግለጫ እንዲሆን ማለት ነው ጾም ግን ወዲያውኑ በተግባር በድርጊት የሚፈጸም ነው ወደማግሥቱ ይቆጠራል አንልም ምክንያቱም ጸም ተግባር ነውና በተጨማሪም ቅዱሳት መጻሕፍት የሚያዝዙን የሚቻላችሁ ከሆነ ከዚህ አብልጣችሁ ጹጽሙ ነው የሚሉን ይልቁንም የጸማ ችንን ጊዜ ከዕለት ወደ ዕለት ከፍ እያደረግን ልንሄድ ይገባናል እንጂ በየምክንያቱ ከነበርንበት ልንቀንስ አይገባም የሰው ልጅ በረከት ሥርየተ ኃጢአት ድኅነት የዘላለም ሕይወት ለማግኘት ራሱን ለሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መገዛት ማስገዛት ካልቻለ ከፈጣሪው ጋር አንድነት አይኖረውም ፈቃደ ነፍስን ለመፈጸም የምታበረታታ ደገኛ ሕግ ደግሞ ዶም ናት በአጠቃላይ በቅዳም ስዑር ማረድ የጸም ክፍል በሆነው ሰዓት ከማረዳችን በተጨማሪ የትንሣኤን ምሥራች አይሰብክም ምክንያቱም ጌታችን እስኪነሣ ድረስ በሐዘን ነው ያለነው እንደ ሥርዐቱ ከሆነ ሲታረድ ካህኑ ቢላዋውን ይባርክለታል አራጁ ያርዳል ኢየሱስ ክርስቶስ ሙስና መቃብር አጥፍቶ ተነሥቷልና ክርስቶስ ተንሥኣ እሙታን ተብሎ አዋጅ ተነግሯልና ስለሆነም በቅዳም ስዑር ምሽት ማረድ በልማድ የመጣ እንጂ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት አይደለም ሙ ሙጮቹ ጠያ ቶቅሥሶ ያ ክፍል ካልእ በእንተ ቅዱሳት መጻሕፍት ልጸ ተኣምረ ማርያም ታሪዶ ምጩ ይያሠ ሃዲማኒዕሪ በቤተ ክርስቲያናችን ከሚታወቁተ ቅዱሳት መጻሕፍት አንዱ ተኣምረ ማርያም ነው ተኣምረ ማርያም በቤተ ክርስቲያናችን የንባብና የጸሎት ሥርዓት ውስጥ ሁነኛ ቦታ ካላቸው መጻሕፍት ዘህ « መካከል አንዱሲሆን ከሰዓታት ከቅዳሴ በኋላና በልዩ ልዩ የጉባኤ ጸሎቶች ጊዜ ይነበባል በሌላ በኩል በቤተ ክርስቲያናችን ተአምራትን ብቻ በማካተታቸው የተኣምር መጻሕፍት የሚባሉት ሁለት መጻሕፍት ብቻ ሲሆኑ እነርሱም ተአምረ ማርያ ምና ተኣምረ ኢየሱስ ናቸው የሌሎቹ ቅዱሳን ተኣምራት በየገድላቸው ተካትቶ ወይም ለብቻ ቦታ ተሰጥቶት ይገኛል ተኣምረ ማርያምን በተመለከተ ሊነሣ የሚገባው ሌላው ነጥብ በብራና ከተጻፉት በተለይ በማይክሮ ፊልም ከተቀረፁት የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት መካከል ከመዝሙረ ዳዊት ቀጥሎ በብዛት ሁለተኛውን ቁጥር የያዘ መሆኑ ነው ይህም በቤተ ክርስ ቲያን ጸሎት መጽሐፉ ያለውን ቦታ ያመለክታል የተኣምረ ማርያምን አስፈላጊነት ልህከከርቪቨ እና ተኣማኒነት ለዘህዐቬሄ ለመቀበልና ለመተንተን እንዲቻል ተኣምር የሚለውን ቃል ጽንሰ አሳብ መተንተንና ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት አንጻር መመልከቱ የግድ ይላል ስለሆነም ከሁሉ አስቀድመን ይህን እንመለከታለን ቃዕ ሃዋሥ ለያ በ ያራያሦላምሮ ምድ ሺው ይህን ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ ሊቃውንት ሰፋ ያለ ትንታኔ ሰጥተዋል ተኣምራት በነገሮች አካላዊም ሆነ ኅሊናዊ ሥርዓት የሚፈጠሩ ክስተቶች ወይም ሁነቶች ሲሆኑ እነርሱም ለሰው ድኅነት የሚረዱ ሁኔታዎች ናቸው እነዚህ ነገሮች በተለመደው የተፈጥሮ ሕግና ሥርዓት መሠረት ሊተነተኑ ወይም ሊነገሩ አይችሉም ሁሉም የእግዚአብሔር ሥራዎች ናቸውና ፎበርሃርፀሀል ዕ ዕሸከዘ ሀሃቨዕከ ጸበዐ ኮየኋርቨር ተኣምር የተፈጥሮን ሕግ ባልጠበቀ ሁኔታ ወይም ከተለ መደው ነገር ውጭ የሚከሰት ሁኔታ ነው ይህም የእግዚአብሔር ወይም የሌሳ ከዚህ ዓለም ውጭ የሆነ ኃይል ውጤት ነው ስለዚህም የመልእክቱ ወይም የመልእክተኛው ምንጭ መለኩታዊ ኃይል ነው ፎፅይቨርቨበከአ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌም ተአምር የሚለውን ቃል ሲገልጡ ድንቅ ምልክት እንደ ነቢያት እንደ ሐዋርያት በእግዚአብሔር ኃይል በክርስቶስ ስም ካልሆነ በቀር ማንም ሰው ሊሠራው የማይችል ልዩ ድንቅ ጉድ ብርቅ የኾነ አምላካዊ ሥራ ብለዋል መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ ገጽ ፀ አንድን ክስተት ተኣምር ነው የሚያሰኙት የሚከተሉት ሦስት መሠረታዊ ነጥቦች ናቸው የመጀመሪያ የሚፈጠረው ክስተት ከተለመደው የተፈጥሮ ሕግና ሥርዓት ውጭ መሆኑ ሲሆን ሁለተ ኛው ደግሞ ክስተቱ የሚፈጸመው ከመለኩት በሚሆን ኃይል መሆኑ ነው ሦስተኛው ለሰው ልጅ ድኅነት ሲባል የሚፈጸም መሆኑ ነው ተቴጥ ተ ሙ ሙሬ ። ዕቃ ዎሥ ሀ በቃል ተአምራት በቃል ይፈጸማሉ ለምሳሌ ወደ ቤቴል የተላከው ነቢይ እነሆ እግዚአብሔር የተናገረው ምልክት ይህ ነው መሠዊያው ይሰነጠቃል በላዩም ያለው አመድ ይፈሳል ብሎ በተናገረው ቃል መሠዊያው ተሰንጥቋል አመዱም ፈሰሷል ጳነገ ዙጃ ነቢዩ ኤልያስም ለሠራተኛዋ መበለት በምድር ላይ እግዚአብሔር ዝናም እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ ዱቄት ከማድጋ አይጨርስም ዘይቱም ከማሰሮው አይጐድልም በማለት በተናገረው መሠረት በኤልያስ እጅ እንደተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ዱቄት ከማድጋው አልተጨረሰም ዘይቱም ከማሰሮው አልጐደለም ጳነጊ በሐዋርያት ሥራም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቃሉ ትእዛዝ አጋንንትን አውጥቷል የሐዋ ስልማና በተባለው ከተማ ጠንቋዩን ኤልማስን የጌታ እጅ በአንተ ላይ ናት ዕውርም ትሆናለህ እስከ ጊዜውም ፀሐይን አታይም ባለው ቃል ያን ጊዜ ጭጋግና ጨለማ ወደቀበት በእጁም የሚመራውን እየዞረ ፈለገ የሐዋጀድ ለ በልዩ ልዩ መሣሪያዎች እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ በማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዳስተማረ ቁሮጃ የተኣምራት መገለጫ መሣሪያዎች ምድራዊ ኃይል የሌላቸው ናቸው በትረ ሙሴ ጸጺፀ የዮርዳኖስ ውኃ ለምጻሙ ንዕማንን መፈወሱ ነገድ የኢያሪኮ ውኃ በማሰሮ ጨው መጣፈጡ ይነገ የመጻጉዕ በቤተ ሳይዳ ጠበል መዳን ዮሐይደ የቅዱስ ጴጥሮስ ጥላ ድውያንን መፈወስ የሐዋድጹ የቅዱስ ጳውሎስ ልብስ አጋንንትን ማስለቀቅ የሐዋ የሚ ጠቀሱ ናቸው ሓ የቅዱሳን ሰውነት የሱነማዊቷ ልጅ በሞተ ጊዜ ኤልሳዕ ወደ ሠገነቱ ወጥቶ ረ በሩን ከሁለቱ በኋላ ዘጋ ወደ ዕ ሃፇቐጦያ ያብኸ እግዚአብሔርም ጸለየ መጥቶም በሕፃኑ ላይ ተኛ አፉንም በአፉ ዐይኑንም በዐይኑ እጁንም በእጁ አድርጐ ተጋደመበት የሕፃኑም ገላ ሞቀ በዚህ መልኩ ሰባት ጊዜ አድርጐ ሕፃኑን ከሞት አሥነ ሥቶታል ነገፀወወ ኤልሳዕ ከሞተ በኋሳ ዐፅሙ ሙት አስነሥቷል ነገ መ ያለ ምክንያት እግዚአብሔር ለሕዝቡ መግለጥ የሚፈ ልጭን ድንቅ ሥራ ያለ ምንም መሣሪያ የሚገልጥበት ጊዜም አለ ለምሳሌ የጥፋት ውኃ የሰዶምና ገሞራ መቃጠል በዮርዳኖስ የቅድስት ሥላሴ መገለጥ በደብረ ታቦር የብርሃነ መለኩቱ ለሐዋርያት መገለጥ ማቴ ወዘተ ይጠቀሳሉ ደፊሪይዕ ታለምራ ምጋ ይፈዳማራፇ ሀ ለፈተና እግዚአብሔር ለእርሱ ያለንን ፍቅርና በእርሱ ያለንን የሃይማኖት ጽናት ለማወቅ ተኣምራትን ያደርጋል የማራ ውኃ በተኣምራት በጣፈጠ ጊዜ በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገሳቸው በዚያም ፈተናቸው ይሳል ዘጸ መና ከሰማይ ከመውረዱ በፊትም በሕጌ ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እኔ እንድፈትናችሁ እነሆ ከሰማይ እንጀራ አዘንብላችኋለሁ ተብሏል ዘጸጄ ለ እምነትን ለማጽናት መስፍኑ ጌዲዎን ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት ሲጠራ እግዚአብሔር ጥሪውንና ተልእኮውን በተአምራት እንዲያጸናለት ጠይቋል የጠሉና የጸምሩ ታሪክ የተፈጸመው በዚያ ምክንያት ነው ሳሙቋጁጣ ንጉሥ ሕዝቅያስ እግዚአብሔር እንደሚፈውሰው ነቢዩ ኢሳይያስ ሲነግረው ምልክት ጠይቆ ነበር በዚህም መሠረት ጥላውን በአካዝ የጥላ ስፋራ ሰዓት ላይ በወረደበት ታተተኩኮተተ ብፐር ር ያ ን መንገድ ዐሥር ደረጃ ወደ ኋላ መለሰው ነገል ሐ ለሽልማት ለቅጣት የጻድቁ ሰው የሄኖክ ከነሕይወቱ መሰወር ተኣምር ነው ይህም ለመልካም ሕይወቱ ዋጋ የተሰጠው ነው ዘፍ ባልዋ የሞተባት ሴት ኤልሳዕን በተማፀነችው ጊዜ ቤትዋን በዘይት የሞላበትን ተኣምር የፈጸመው እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት በመሆንዋ የተደረገላት ቸርነት ነው ነገ ፀ የንጉሠ ሕዝቅያስ መፈወስ የጸሎቱ ምላሽ ነው ነገ የሠለስቱ ደቂቅ ከዕቶነ እሳት መዳን የእምነታቸው ውጤት ነው ዳንያ በሌላ በኩል ደግሞ አብዮድና ናዳብ ያልተገባቸውን የክህነት ሥራ በመሥራታቸው ከእግዚአብሔር ፊት እሳት ወጥቶ በላቸው ዘሌ የዳታንና አቤሮን ከነሕይወታቸው አፏን በከፈተች ምድር መዋጥ ያልተገባቸውን በማድረጋቸው ቅጣታ ነው ዘ ቋዉደፀ ንጉሥ ዖዝያን ያልተገባውን ዕጣን በማጠኑ በለምጽ ተመታ ዜና የአሦር ንጉሥ በሰማርያ ያኖራቸው አሕዛብ እግዚአብሔርን አይፈሩትም ነበር ስለዚህም አንበሶችን መ የእግዚአብሔር ቸርነት መገለጫ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ያለውን ፍቅር ቸርነትና መግቦት ልዩ ልዩ ተኣምራትን በመሥራት ይገልጣል ለዚህም የሣራ መውለድ ፍ የሐና መውለድ ሳሙ የኢያሪኩ መራራ ውኃ መጣፈጥ ነገ የማኑሔና ሚስቱ ልጅ ማግኘት መሏሷየደ የኤልሳቤጥ መውለድ ሉሌቃይ እንደ አስረጅ ሊጠቀሱ ይችላሉ ሠ ለምስክርነት በማያምኑ ዘንድ የእግዚአብሔር ክብር እንዲታወቅ ተአምራት ይደረጋል ነቢዩ ኢልያስ ከበኣል ነቢያት ሙ ቃዕ ሃፇዋሖያ በ ጋር በተከራከረ ጊዜ አንተ በእሥራኤል ላይ አምሳክ እንደሆንክ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንኩ ይህንም ሁሉ በቃልህ እንዳደረግሁ ዛሬ ይገለጥ በማለት እንደተናገረው እግዚአብሔር ከሃሊነቱ ሁሉን ቻይነቱ የቅዱሳኑም ክብር እንዲገለጥ ተኣምራትን ያደርጋል ነገሥት ወ ኣሕዛብ እግዚአብሔርን እንዲፈሩ ዘጸድ መስፍነ እስራኤል ኢያሱ የዮርዳኖስን ወንዝ የመክፈሉን ምክንያት ሲገልጥ የእግዚአብሔር እጅ ጠንካራ እንደሆነች የምድር አሕዛብ ሁሉ እንዲያውቁ አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ለዘላለሙ እንድትፈሩ ነው ብሏል ኢያሖቆ የሙሴ አማት ዮቶር እግዚአብሔር በግብፅ ያደረገውን ተኣምር በሰማ ጊዜ እግዚአብሔር ከአማልክት ሁሉ እንዲበልጥ አሁን ዐወቅሁ ብሏል ዘጸቿ ሶርያዊው ንዕማንም ከለምጹ በተፈወሰ ጊዜ እነሆ ከእስራኤል ዘንድ በቀር በምድር ሁሉ አምሳክ እንደሌለ ዐወቅሁ ብሏል ነገድ ረ የእግዚአበሔር ሰዎች ክብር እንዲገለጥ እግዚአብሔር የልጆቹን ክብር በተኣምራት ይገልጣል አሮንና ማርያም ሙሴን በተቃወሙት ጊዜ ማርያም በለምጽ ተመታች ዘቱ ይህም የሙሴ ክብር እንዲገለጥ ነው የኤልያስ መንፈስ በኤልሳዕ ላይ ማረፉ ይታወቅ ዘንድ የዮርዳኖስ ወንዝ በነቢዩ ኤልሳዕ መጐናጸፊያ ለነቢዩ ኤልሳዕ ተከፈለለት ነገፀ እግዚአብሔር አሮንን በክህነት መምረጡን ይበልጥ የገለጠው ያለ አፈርና ያለ ውኃ የአሮንን በትር በማለምለምና በማፍራት ነው ዘጉ በቅዱሳን ሐዋርያት እጅ ተኣምራት በመደረጋቸው ሕዝቡ እነርሱን ያከብሯቸው ነበር የሐዋደ ተኣምራትና ቅዱሳን እንዲሁም በቱኣምረ ማርያም መጽሐፍ ውስጥ ያሉ ታሪኮችንና ብ በተመለከተ ጮቹጨ ያዕ ፇቐቻሥለ ፈ ያረደይራ ፉዳላምራቶትና ቀፉጎፇ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል ዮሐ በማለት በሰጣቸው ቃል ኪዳን መሠረት የእግዚአብሔር ሰዎች የሆኑት ቅዱሳን የሚፈጸመው ተኣምር ሦስት ነገሮችን መሠረት ያደረገ ነው የመጀመሪያው የእግዚአብሔርን መግቦት ቸርነት መልእክት ቅጣት ወዘተ መግለጥ ነው ሁለተኛው ደግሞ የቅዱሱን ክብር ቃል ኪዳን ጸጋ መግለጥ ሲሆን የመጨረሻውም የምእመናንን ወይም የሕዝቡን ልመና መፈጸም እምነትን ማጽናት ወይም ዋጋ መክፈል ነው ቅዱሳን ሐዋርያትን ወደ ዓለም ሲልካቸው ስብከታቸውን በተኣምራት እንደሚጸናላቸው ቃል ገብቶላቸዋል ማር ሐዋርያው ናትናኤል በተጠራ ጊዜ ከበለስ በታች አየሁህ ስላልኩህ አመንክን እውነት እውነት እላችኋለሁ ሰማይ ሲከፈት የእግዚአብሔር መላእክት በሰው ልጅ ላይ ሲወጣና ሲወርድ ታያላችሁ ብሎታል ዮሐፅዛ በዚህም መሠረት ድውይ ፈውሰዋል ሙት አሥነ ሥተዋል ኅብስት አበርክተዋል እነ ቅዱስ እስጢፋኖስ ምስጢር ሥላሴን አይተዋል የሐዋፁ እነ ቅዱስ ጳውሎስ እስከ ሦስተኛው ሰማይ ተነጥቀዋል ቆሮ እነ ታፆሎጐስ ዮሐንስ ሰባቱ ሰማያትን አይተዋል ራእየ ዮሐንስ ከእነርሱም በኋላ የተነሥመ ቅዱሳን ተኣምራት እያደረጉና እያዩ ኖረዋል ፓፒያስ የተባለው በሁለተኛው መክዘ የነበረው ሐዋርያዊ አባት በእርሱ ዘመን የሞተ ሰው በጸሎት ሲነሣ ማየቱን ቃዕ ፇዎሥፅሶ ያ ጽፏል ዮስጦስ የተባለው ክርስቲያን የሚገድል መርዝ በልቶ እንዴት ሳይሞት እንደዳነም ጽፎልናል ፎህሀ ርቫበሃ ኮሀ በሁለተኛው መክዘ የነበረው የሰሜን አፍሪካ ሊቅ ጠርጡለስ የክርስሰቲያን ቤተሰብ ልጅ የሆነች አንዲት ወጣት ዐውቃለሁ በአበባነቷ ጊዜ በሰላም ዐረፈች ወደ መቃብርም ከማስገባታቸው በፊት ካህኑ ጸሎት ማድረግ ጀመረ ልክ ጸሎቱን ሲጀምር እጆቿን ከታሰሩበት አውጥታ በጸሎት ስልት ዘረጋላቸው ልክ ጸሎቱ ሲጠናቀቅም ወደ ቦታቸው ተመለሱ በእኛም ሰዎች ዘንድ ሌላም የታወቀ ታሪክ አለ ከተቀበረ ብዙ ዘመን የሆነው ዐፅም ሌላ ዐፅም በመጣ ጊዜ ዘመነ ሰማዕታት በመሆኑ ለክርስቲያኖች የመቀበሪያ ቦታ ጥበት ነበር ማንም ሳይነካው በፈቃዱ ከቦታው ፈቀቅ ብሎ መላውን አስከሬን አስቀብሯል ዚህሀልበ ደራፊደ ዖዳምረ ማርዖም መጽኃፍ ታሪያና ምጋጮቻ እንደ ፕሮፌሰር ሥርግው ሀብለ ሥላሴ ተኣምረ ማርያም በመጽሐፍ መልክ የተዘጋጀው በአውሮፓ ሆኖ ከዚያም ወደ ሶርያ ኢየሩሳሌምና ግብፅ ደረሰ በዐረብኛ ተተረጐመ ከዚያም በኛው መክዘ ወደ ግእዝ ተመለሰ ለመጀመሪያ ጊዜ በግእዝ ተአምረ ማርያምን ያስተረጐሙት ዐፄ ዳዊት ናቸው ከግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ተወሰዶ በማይክሮ ፊልም የተቀረጸው ተኣምረ ማርያም እንደሚገልጠው «ዐፄ ዳዊት ደዮጀጽሯ ዓም በ ዓም ተኣምረ ማርያምን ከዐረብኛ ወደ ግእዝ አስተረጐሙት በዚያ ትርጉም ላይ የእመቤታችንን ስም በወርቅ ቀለም እያደረጉ አስፈጽመው አንድ ቅጅ ለግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ሰጡ ኦ ታቁ ተ ዎሥዕ ፈ ። ሱባዔ በሰዋስወ ትርጉሙ ሰባት ማለት ነው ሱባዔ በመንፈሳዊ አተረጓጎም አንድ ሰው ከዚህ ቀን እስከዚህ ቀን በጸሎት ከፈጣሪዬ እገናኛለሁ ብሎ የሚያቅደው መንፈሳዊ ዕቅድ ነው ሰባት ቁጥር በእስራኤላውያን ዘንድ በሥራም በቃልም የሚገለጥ ፍጹም ቁጥር ነው ለምሳሌ ፈጣሬ ዓለማት እግዚአብሔር በሰባተኛው ቀን ሥነ ፍጥረትን ከመፍጠር ማረፉ ለጸሎት የሚተጉ ምእመናን በቀን ለሰባት ጊዜ ማመስገናቸው የሰባት ቁጠርን ፍጹምነት ያመለክታል ዘፍቭ መዝፀ ከዚህ አንፃር አንድ ሰው ለሰባት ቀናት ቢጾም አንድ ሱባዔ ጸመ ይባላል ለዐሥራ አራት ቀን ቢጸም ሁለት ሱባዔ ጾመ እያለ እየጨመረ ይሄዳል ደደደ መቼ ተጀመረ ሱባዔ የተጀመረው ከውድቀት በኋላ በመጀመሪያው ሰው በአዳም ነው ቅዱሳን መላእክት አዳምን ጸሎት መጸለይን እንዳስ ተማሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንት ይናገራሉለ መሳእክት ለአዳም ሱባኤያትን አስተምረውት ነበር ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ አዳም ጥፋቱን አምኖ ከባሕር ውስጥ ሱባዔ በመግባቱና በመጸለዩ እግዚአብሔር በማይታበል ቃሉ ከአምስት ቀን ተኩል በኋላ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ ሲል ቃል ኪዳን ገብቶለታልመጽሐፈ ቀሌምንጦስ አንቀጽ አራት ሙ ጨቹ ቃሪ ጐፍሥጳ ያ ሯን ደደደ ራያዔ ቋም የሰው ልጅ ኃጢአት በሚስማማው የሥጋ ሰውነቱ ዘወት ፈጣሪውን ይበድላል በፈጸመው በደል ኅሊናው ይወቅሰዋል ይጸጸታል በመጀመሪያ ደፍሮ በሠራው ኃጢአት በኋላ ይደነግጣል ይህ በማንኛውም ሰብአዊ ፍጥረት ኅሊና ውስጥ የሚፈራረ ክስተት ነው በዚህ ጊዜ የፈጣሪውን ይቅርታ ለማግኘት ያስባልይ ይተክዛል በውስጡ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛ ነገር ግን በብልቶቼ ባለ በኃጢአት ሕግ የሚማርከኝ ሌላ ሕ አያለሁ እኔ ምንኛ ጐስቋላ ሰው ነኝ። ለዚህ ሞት ከተሰጠ ሰውነ ማን ያድነኛል እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ሮሜ ሰው በደፋርነቱ የኃያሉን አምሳክ ትእዛዝ ተላልፎ ት ዓለም ሲያስጨንቀው ሸክሙን የሚያቃልልበትና የማያስወግድበ መንፈሳዊ ጥበብ ከቸሩ ፈጣሪ ተሰጥቶታል ይኸውም በጥቂ ድካመ ሥጋ ያልተወሰነ ጸጋ እግዚአብሔር የሚያገኝበት ሥርዓ ሱባዔ ነው ከጥንት እስከ ዛሬ አንድ ሰው በትካዜ ዓለም መንፈ ሲታወክ የነፍስና የሥጋ ጸጥታውን ለመመለስና ለማስከበር መጸም መጸለይ ግድ ይሆንበታል በዚህ ጊዜ አመክሮ ሱባዔ ይገባል ደይደይ ዳዝጨረፖ ሐመግሪያፇ ሰው ሱባዔ ከሚገባበት መሠረታዊ ጉዳዮች አንዱ እግዚ ብሔርን ለመማጸን ነው ማንኛውም ሰው ሱባዔ ሲገባ በቁር ወደ ፈጣሪው የሚያቀርበው ተማሕጽኖ ሊኖረው ይገባል ምን የምንጠይቀው የምንማጸነው ነገር ሳይኖር ሱባዔ ብንገባ የምናገኘ መልስ አይኖርም ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታና ዝግጅት ሱባ ታዯታ ተ ብ ቃዕ ሃፇፇሥፅ ያ በ የሚገቡ ሰዎች ከሱባዔ በኋላ ምን እንደ ተመለሰሳቸው የሚያውቁት ነገር ስለማይኖር ሱባዔ በመግባታቸው የሚያገኙት ነገር የለም ስለዚህ ሱባዔ ከመግባታችን በፊት ሱባዔ የምገባው ለምንድን ነው። ከላይ ታሪካቸው የሰፈረው የገዳም አገልጋዮች ለአገልግሎት በተላኩበት አገር አንዱ ድቀት አግኘቶት በዝሙት ሲወድቅ ጓደኛውን እንደ እርሱ በማጽናናት ወደ ገዳም በመመለስ ኣንድነት ኾነው ሱባዔ ይገባሉ አንድ ሱባዔ ሰባት ቀን እንደ ጨረሱ ከእግዚአ ብሔር ዘንድ ኃጢአት ሳይሠራ ለአንተ ብሎ ሱባዔ ስለገባው ወንድምህ ስል ይቅር ብዬሃለሁ የሚል ፈጣን መልስ አግኝቷል ስለዚህ ሱባዔ በግል ሕይወትም ሆነ በጓደኛችን ሐይወት ዙሪያ ስንገባ ፈጣን ወይም የዘገየ መልስ ሊሰጠን ስለሚችል በትዕግሥት መጠባበቅ ይኖርብናል ያደራ ያዖቀፉጎ ረዕታ ሐመጎተታጾፍ ቅዱሳን አባቶችና ቅዱሳት እናቶች የተጋደሉትን ተጋድሎ በማዘከር ቃል ኪዳን በተሰጣቸው ገዳማትና አድባራት የሚገባ ሱባዔ የቅዱሳኑን በረከት ተካፋይ ያደርጋል ቅዱሳን በሚጋደሉበት ቦታ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ ስም እሰጣ ቸዋለሁ ኢሳ በማለት እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ስለገ ባላቸው ሱባዔ በመግባት በረከታቸውን መሳተፍ ይቻሳል በጸመ ነቢያት የነቢያትን በረከት ለመሳተፍ በጾመ ሐዋርያት የሐዋርያትን በረከት ለመሳተፍ በጾመ ፍልሰታ የእመቤታችንን በረከት ለመሳተፍ ሱባዔ መግባት የነበረና ወደፊትም የሚኖር የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ነው ዛሬ ይህን ሥርዓት በመከተል የተለያዩ ቅዱሳንና በረከት ለመቀበል ለመሳተፍ የቅዱሳን ዐፅም ካረፈበት ገዳም በጾም በጸሎት በጉልበትም ገዳማትን በማገልገል የቅዱሳንን በረከት ደጅ የሚጠኑ ምእመናንና መናንያን እጅግ በርካታ ናቸው ይኸውም በመጽሐፈ ነገሥት ካልዕ በምዕራፍ እንደ ተመለ ከተው ነቢዩ ኤልሳዕ በ ኤልያስን በማገልገል የኤልያስ ቃያ ሃፇቐፇሥለያ ጋ በህ በረከት በእጥፉ በኤልሳዕ ሳይ አድሮበታል ይህን አብነት በማድረግ በየገዳማቱ በትሕርምት የሚኖሩ መናንያንን ያገለገሉበትን ገዳም አባት በረከት በእጥፍ እየተቀበሉ ለሌሎችም የሚያቀብሉ አባቶች በየገደማቱ አሉ ይህ በእንዲህ እንዳለ ሆኖ በስመ ገዳማዉያን የምእመናንን ገንዘብ የሚዘርፉና የእውነተኛ መነኮሳትንና መናን ያንን የተቀደሰ ሕይወት የሚያጐድፉ መኖራቸውን መገንዘብ ያስፈልጋል ድደደ ዖታፅሪወሪ ምዕጢዉረ ዲፖሳ በዘመነ ብሉይ እግዚአብሔር ለአንዳንድ ነገሥታት ራእይ በማሳየት ምስጢሩን ግን ይሰውርባቸው ነበር ለምሳሌ የግብፁን ፈርዖን የባቢሎኑን ናቡከደነፆርንና ብልጣሶርን መጥቀስ ይችላል ዘፍፀ ዳንብሀ ዳንጅ እነዚህ ነገሥታት በግል ሕይወ ታቸውም ሆነ በመላው ዓለም ወደ ፊት ሊፈጸም የሚችል ራእይ ቢያዩም ቅሉ ራእዩን በትክክል ተረድተው እንዲህ ይሆናል የማለት ብቃት አልነበራቸውም ስለዚህ በዘመናቸው ይኖሩ የነበሩትን ነቢያት ሱባዔ ገብተው የሕልማቸውን ትርጉም እንዲነግሩአቸው ይማፀኑ ነበር ነቢያትም ሱባኤ በመግባት ነገሥታቱ ያዩትን የምስጢረ ሥጋዌ ነገርና የመንግሥታቸውን አወዳደቅ ገልጸው ይናገሩ ነበር ዳንቿ እንዲሁም ቅዱሳን በየራሳቸው ያዩት ራእይ ምስጢር ሲከ ደንባቸው የራእዩ ምስጢርና ትርጉም እንዲገለጥላቸው ሱባዔ ይገባሌ እግዚአብሔርም በንጽሕና ሆነው የገቡትን ሱባዔ ተመልክቶ ምስጢር ይገልጥላቸዋል ለምሳሌ ነቢዩ ዕዝራ የመጻሕፍትን ምስጢር እንዲገልጥለት ሱባዔ ቢገባ የጠፉትን የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ዳግም መልሶ ለመጻፍ ችሷል መዝቿል ምሥለ ያ ሯ በዘመነ ሐዲስ በሰፊው የሚወሳው ቅዱሳን ሐዋርያት ከነሐሴ የገቡት ሱባዔ ነው ይህ ሱባዔ ተሰውሮ የነበረውን የቅድስት ድንግል ማርያምን ትንሣኤ ተረድተው በረከቷን ለመሳተፈ አብቅቷቸዋል እመቤታችን ያረፈችው ጥር ቀን ሐዋርያት ሊቀብሯት ወደ ጌቴሴማኔ ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ በታተኗቸው በዚህ ጊዜ ቅዱሳን መላእክት የእመቤታችንን ሥጋዋን ወስደው በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር አኑረውታል ተኣምረ ማርያም ስንክሳር ነሐሴ ቀዝ በዚህ ጊዜ እነርሱ ተደናግጠው ስለ ተበታተኑ የእመቤታችን የዕረፍቷ ያስጨንቃቸው ነበር ቅዱስ ዮሐንስ በተመስጦ እየሄደ ሥጋዋን ያጥን ነበር ለሐዋርያት ይህን ይነግራቸዋል ለዮሐንስ ተገልጣ ሰእኛ ሳትገለጥ ብለው በነሐሴ ሱባዔ ገቡ ሁለተኛው ሱባዔ ሲፈጸም በኛው ቀን ነሐሴ ቀን ተነሥታ ዐርጋለች ተኣምረ ማርያም ስንክሳር ነሐሴ ቀን። እንግዲህ ለቅዱሳን ሐዋርያት የእመቤታችን የዕረፍትና የዕርገት ምስጢር የተገለጠሳቸው በሱባዔ ነው ይህን መሠረት በማድረግ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችንን የዕርገቷን በረከት ለማግኘት ትጸጾማለች በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ይህን የሱባዔ ወቅት ሕፃናትም ሳይቀሩ ይሳተፉታል ይደኗ ራያ ሺሮቢያት እግዚአብሔር ለአዳም የገባውን ቃል ኪዳን መሠረት በማድረግ ቀደምት ነቢያት በተነሠበት ዘመን ቅደም ተከተል ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆንና ዳግም መጮምጣት ትንቢት ተናግረዋል ሙ ጨሙሬ ቃፅያ ሃፇዋቐዋሥሖፅያ ሱባዔም ቆጥረዋል ኢሳጄ መዝጓህ ዘካኳር ዘኳፅ የአንዱ ነቢይ ትንቢታዊ ንግግርና ሱባዔ በአነጋገርና በአቆጣጠር ከሌላኛው ነቢይ ጋር ይለያያል ምክንያቱም እግዚአብሔር ትንቢቱን ሲያናግር ምሳሌውን ሲያስመስል ጐዳናው ለየቅል በመሆኑ ነው ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጐዳና ለአባቶ ቻችን ለነቢያት ተናገረ እንዲል ዕብ የአቆጣጠር ስልታቸውና የሱባዔ መንገዳቸው ቢለያይም ዓላማና ግባቸው ግን አንድ ነው ደደደ ታ ዳዳም አዳም ትንቢት በመናገርና ሱባዔ በመቁጠር የመጀመሪ ያውን ሥፍራ ይይዛል ምክንያቱም በገነት ሰባት ዓመት ከአንድ ወር ከዓሥራ ሰባት ቀን በተድላና በደስታ ከኖረ በኋሳ ሕግ በማፍረሱና የፈጣሪውን ቃል በመጣሱ ያለምንም ትካዜና ጉስቁልና ከሚኖርበት ዔደን ገነት ተባሯል ዘፍያፀ እርሱም ፈጣሪው እንዲታረቀው በዐይነ ምሕረት እንዲጐበኘው ቅዝቃዜው ሰውነት ከሚቆራርጥ ባሕር ውስጥ በመቆም ለሠላሳ አምስት ቀን አምስት ሱባዔ ሱባዔ ገብቷል በባሕርዩ የሰውን ልጅ እንግልት የማይወድ ቸሩ ፈጣሪ የአዳምን ፈጽሞ መጸጸት ተመልክቶ በኀሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለዕለት እትወለድ እምወለተ ወለትከ ወእድኅክ ውስተ መርህብከ ወእቤዝወከ በመስቀልየ ወበሞትየበአምስት ቀን ተኩል ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ ብሎ ተስፋውን ሰጠው አዳም የተሰጠውን ተስፋ ይዞ በዓለመ ሥጋ ለዘጠኝ መቶ ሠላሳ ዓመት ከኖረ በኋላ መከራና ችግር ከበዛበት ዓለም በሞት ተለይቷል በወንጀል ተከሶ በወኅኒ የተፈረደበት ሰው ከእስር የሚፈታ በትን ዕለት በማውጣት ንቆ ዓመታቱን እንደሚሜቆጥር ጨ ሓ ጨጨ ጨጨጨ ር ርዴፍሦጭ አዳምም ቢለይም በሲኦል የነፍስ ቅጣት ካለበት ሥፍራ ይኖር ስለነበር የተሰጠውን ተስፋ በማሰብ ሱባዔውን እየቆጠረ የተናገረውን የማያስቀር የማያደርገውን የማይናገር ጌታ እነሆ አድንሃለሁ ብሎ የገባልኝ ዘመን ተፈጸመ ሰዓቱ አሁን ነው እያለ ሲያወጣ ሲያወርድ ቸሩ አምላክ ሰው ኾኖ ሥጋ ለብሶ በአካለ ነፍስ ወደ ሲኦል ወርዶ ተንሥኡ ለጸሎት ለጸሎት ተነመሠ ሰላም ለኩልክሙ ሰላም ለእናንተ ይሁን በማለት አዳምን ከነልጅ ልጆቹ ነጻ አውጥ ቶታል አዳምን በመከተል ልጆቹም አበው ቅዱሳን ነቢያት ሱባዔ በመግባት የተስፋን ዘመን በመቁጠር በመልካም ግብር ተከትለ ውታል በዚህም መሠረት በርካታ ነቢያት በተለያየ ስልት ሱባኤ ቆጥረዋል እኛም ሱባዔ ከቆጠሩ ነቢያት የተወሰኑትን በዚህ ጽሑፍ እንደሚከተለው እናቀርባለን ይደሪ ራያፀ ሪኖ» ጻድቁ ሄኖክ የያሬድ ልጅ ሲሆን በትውልድ ከአዳም ሰባተኛ ነው እርሱም በሕይወቱ እግዚአብሔርን ደስ ለማሰኘት ቤት ንብረቱን በተው በሱባዔና በትሕርምት እግዚአብሔርን አገል ግሏል ፍጹም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረገ ሰው በመሆኑ በብሉይ ኪዳንም ሆነ በሐዲስ ኪዳን መልካም ግብሩ ተመስክሮለታል ሄኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሐር ጋር አደረገ ዘፍ ይህም በመሆኑ እግዚአብሔር የሱባዔውን ዋጋ ቅዱስ መንፈሱን በረድኤት ስለ አሳደረበት ትንቢት ተናግሯል ሱባዔ ቆጥሯል በሰማይ ተሰውሮ ሳለ ስለ ቅዱሳን መላእክት ስለ መሲሕ ኢየሱስ ከርስቶስ ስለ ፀሐይና ጨረቃ አመላለስ ዑደት የሚተርክ በስሙ የተሰየመውን መጽሐፍ ጽፏልዘፍድ ይሁዳቁ ሔናክ ሀ ዴቅምተ ዕ ዋሥጓዓ ያ ሱባዔ ሄኖክ የሚባለው ነቢዩ ሄኖክ በመስፈርት የቆጠረው ሱባዔ ነው መስፈርቱ ማባዣ ቁጥሩ ሲሆን ሲበዛ በውጤቱ ዓመት ይሆናል ኣ ስናባዛው ዐ ይሆናል ይኸውም ሐሳብ የሚያስረዳው ስለ ክርስቶስ ምጽአት ነው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ አሁን የደረስንበት ዘመን ይሆናል ይህን ለማረጋገጥ በ ዓመት ላይ ዓመትን መደመር ነው በዚህን ጊዜ ከላይ ያስቀመጥነውን ዓመት ይሰጠናል በነቢዩ ሔኖክ አቆጣጠር መሠረት ምጽአተ ክርስቶስ በ ይሆናል ከላይ ሄኖክ የቀመረውን ቁጥር ይዘን ከ ዓመት ላይ አሁን ያለንበትን ዘመን ሀ ስንቀንስ ፀ ዓመት እናገኛለን ስለዚህ በሄኖክ ሱባዔ መሠረት ምጽአተ ክርስቶስ ሊሆን ፀ ዓመት ይቀራል ደደሯ ራያዔ ፎፉ ነቢዩ ዳዊት ከእስራኤል ነገሥታት ሁሉ ታሳቅና ተወዳጅ ንጉሥ ነበር ዘመነ መንግሥቱ ከክርስቶስ ልደት በፊት እንደ ነበር ይታመናል ነቢዩ ዳዊት ልበ አምላክ እንደ መሆኑ ትንቢት ተናግሯል ሱባዔ ቆጥሯል ይኸውም ቀመረ ዳዊት በመባል ይታወቃል እስመ ዐሠርቱ ምእት ዓመት በቅድሜከ ከመ ዕለት እንተ ትማልም ኃለፈት ሺሕ ዓመት በፊትህ እንዳለፈች እንደ ትላንት ቀን መዝ የሚለውን መምህራን ሲቆጥሩት ዓመት ይሆናል ይኸውም በጌታ ዘንድ ዓመት እንደ አንድ ቀን እንደ ሆነ ነቢዩ ዳዊት ተናግሯል ይህም ለዳዊት ሱባዔ መቁጠራያ መሥፈሪያ ሆኖ አገልግሏል ኗ ዓመት ይሆናል ይህም ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ በ ዓመት ክርስቶስ ዳግም እንደሚመጣ ቅቆ ነው ጋሙ ቃታ ድሮዕ ያ ሯን ደደያጁሯ ታያ ዳጴል ነቢዩ ዳንኤል ምድቡ ከዐበይት ነቢያት ነው እስራኤል ወደ ባቢሎን ሲማረኩ ወደ ባቢሎን አብሮ ወርዷል እርሱም ስለ ክርስቶስ መምጣት ትንቢት ተናግሯል ሱባዔም ቆጥሯል ሰብአ ሰንበታተ አድሞሙ ለሕዝብከ ሰባ ሰንበት ወገኖችህን ቅጠራቸው ይኸውም ክርስቶስ ከፀ ዓመት በኋላ ሰው መሆኑን የሚያመለክት ትንቢት ነው እንዲሁም እስከ ክርስቶስ ንጉሥ ትትሐነፅ መቅደስ ወእምዝ ትትመዘበር እስከ ንጉሥ ክርስቶስ ንጉሥ ድረስ መቅደስ ትታነፃለችበኋላም ትፈርሳለች ሲል ተናግሯል የአቆጣጠር ስልቱም በዓመት ሲሆን ይኸውም ሰባቱን ዓመት አንድ እያሉ መቁጠር ነው ይኸውም ሱባዔ ሰንበት ይባላል ዳንኤል ሱባዔ ከቆጠረበትና ትንቢት ከተናገረበት ጀምሮ ክርስቶስ እስከ ሚወለድ ይሆናል መስፈርቱ ማባዣው ሰባት ስለሆነ ጸ ስናባዛው ፀ እናገኛለን ይኸውም ነቢዩ ሱባዔ ከቆጠረና ትንቢት ከተናገረ ከ ዓመት በኋላ የክርስቶስን መወለድ ያመለክታል በአጠቃላይ ከላይ የተመለከትናቸው ቅዱሳን ነቢያት አካሄ ዳቸውን ከእግዚአብሐር ጋር በማድረግ ሱባዔ ገብተው በትሕርምት በመኖራቸው ድንቅ የሆነውን የክርስቶስን ልደትና ዳግም ምጽአት ለመተንበይ ችለዋል ሱባዔ መግባት የራቀን ለማቅረብየረቀቀን ለማጉላት ብቃትን ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚያስገኝ መንፈሳዊ ጥበብ መሆኑን መገንዘብ ተገቢ ነው ሙሙ ዱድ ሙ ሙጮቹ ቃዕ ፇፇፆሥሶዕያ ሆሠበበዚ የሱባዔ ዓይነቶች ደረደፊ ያፇል ራባፄ ሃሆ ታየዔ የግል ሱባዔ አንድ ሰው ብቻውን ሆኖ በቤትና በአመቺ ቦታ የሚይዘው ማንም ሰው ሳያየው በግሉ የጸሎት በኣቱን ዘግቶ በሰቂለ ኅሊና ሆኖ ፈጣሪው ብቻ እንዲያየውእንዲሰማው በኅቡዕ የሚፈጽመው ሱባዔ ነው ማቴጽቭፊ በዚህ ዓይነት መልክ አንድ ሰው ሱባዔ ሲገባ ዘጋ ይባሳል ዝግ ሱባዔ የያዘ ሰው የሚያስፈልገውን ነገር ይዞ ወደ በኣቱ ከተከተተ በኋላ ሱባዔው እስኪፈጸም ድረስ ከሰው አይገናኝም መዝጁ ድደደ ያማጋዕሪረ ራያ የማኅበር ሱባዔ የሚባለው ካህናት ምእመናን ወንዶችና ሴቶች ሽማግሌዎችና ወጣቶች በአንድ ሆነው በቤተ ክርስቲያንና አመቺ በሆኑ ቦታዎች ሁሉ ተሰብስበው የሚገቡት ሱባዔ ነው በብሉይ ኪዳን የነበሩ ምእመናን ወደ እግዚአብሔር በመሄድ ይጸልዩ ነበር ፅኛሳሙደፀ መዝ ሉቃቿሀ በሐዲስ ኪዳንም የሐዋርያት ተከታዮች የኾኑ መነኮሳት ካህናትና ምእመናን በገዳማት በአድባራት የሰንበት ትቤት ተማሪዎች የጽዋ ማኅበርተኞች ስለ ማኅበራቸው ጥንካሬና ከማኅበርተኞቹ መካከል አንዱ ችግር ሲገጥመው የማኅበር ሱባዔ ይያዛል ደረደ ያሪምሯ ታና የዐዋጅ ሱባዔ በአገር ላይ ድንገተኛ አደጋ አባር ቸነፈርና ጦርነት ሲነሣ እንዲሁም ለማኅበረ ምእመናን አስጊ የሆነ መቅሰፍት ሲከሰት እግዚአብሔር ን ቁጣውን በትዕግሥት ሙ ሙቹሬ ። እንዲነሣሠ የሚያስችል ፋና ወጊ የሆነ ድል አግኝተው አገራችንን ለቅኝ ግዛት ያሰበውን ፋሽስት ጣልያንን ማሸነፋቸው በከፍተኛ ስሜት የምናስታውሰው ነው ተ ዲቶዱ ኣ ዕ ሃፇቐፇኃፆሃያ ደደደ ፍድመ ቻ ሱባዔ መግባት የሚፈልግ ምእመን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይኖርበታል ያለምንም ዝግጅት ሱባዔ መግባት ለፈተና ያጋልጣል ቅድመ ሱባዔ ሱባዔ በመግባት አስቀድሞ ጊዜ ሱባዔ በሱባዔ ጊዜና ድኅረ ሱባዔ ከሱባዔ በኋላ ዝግጅት አስፈላጊ ነው ደደሯ ቆድመ ራና ታፃናዔ ዕመፇናት ለዕዎድም በመጀመሪያ ሱባዔ የምንገባበትን ምክንያት ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል አንድ ሰው ሱባዔ የሚገባበትን ዓላማ ለይቶ ካስቀመጠ ከሱባዔ በኋላ የሚጠበቀውን ነገር ማግኘት አለማግኘቱን ይረዳል ይህ ሳይሆን ሱባዔ ቢገባ ከሱባዔው በኋላ የጠየቀው ነገር ስለሌለ ትርጉም ያጣል ስለዚህ ሱባዔ ከመግባታችን በፊት ለምን ሱባዔ ለመግባት እንዳሰብን ለይተን ማወቅ ይኖርብናል ሴባዔ ለመግባት የወሰንበትን ምክንያት ከለየን በኋላ ምክን ያታችንን ይዘን የንስሓ አባታችንን ማማከር ያስፈልጋል ምክንያቱም በምክረ ካህን መጓዝ መጀመር ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ከዚህ በሻገር በአባትነታቸውና በሕይወት ልምዳቸው ምን ማድረግ እንደ ሜገባን ምክር ለማግኘት እገዛ ያደርግልናል ቅድመ ሱባዔ ከንስሓ አባት ጋር መመካከር ተገቢ ይሆናል ለምሳሌ አንድ ሰው በሱባዔ ወቅት የተለያዩ ፈተናዎች ቢያጋጥሙት የተሰጠውን ለመቋቋም ይችላል እንዲሁም የንስሓ አባቱ በሱባዔ ወቅት በጸሎት እንዲያ ስቡት መማከሩ የራሱ የሆነ ድርሻ አለው ሱባዔ ለመግባት ስናስብ ለምን ያህል ቀናት መቆየት እንዳለብን መወሰን ያስፈልጋል ሱባዔ ከዚህ እስከዚህ እቆያለሁ ብለን ዕቅድ የምንይዝበት ነው ኔ አቅማችንና እንደ ችሎታችን ። ከዚህ ቀን እስከዚህ ብለን በመወሰን ሱባዔ መግባት ተገቢ ይሆናል ለምሳሌ ምንም ዓይነት ልምድ ሳይኖረው አንድ ሰው በዋሻ እዘጋለሁ ቢል ከጥቅሙ ጉዳቱ ሊያመዝን ይችላል ምክንያቱም በሱባዔ ወቅት ፈተና ስለሚበዛ የሚመጣበትን ፈተና መቋቋም ባለመ ቻል ሱባዔው ሊቋረጥ ይችላል ስለዚህ ቅድመ ሱባዔ ዐቅምንና ችሎታን አገናዝቦ መወሰን ተገቢ ነው ሌሳው ቅድመ ሱባዔ ለሱባዔ ተስማሚ የሆነ ወቅትና ቦታ መምረጥ ተገቢ ነው በቤተ ክርስቲያን በአብዛኛው ሱባዔ የሚገ ባው አጽዋማትን ተከትሎ ነው ስለዚህ ሱባዔ የምንገባበት ወቅት የጾም ወቅት መሆን አለመሆኑን መለየት ያስፈልጋል በአጽዋማት ወቅት የሚያዝ ሱባዔ ለተሐራሚ ጠቀሜታው እጅግ የጐላ ነው ምክንያቱም በአጽዋማት ወቅት ብዙ አባቶች ሱባዔ ስለሚይዙ ከአ ባቶች ጸሎት ጋር ልመናችንና ጸሎታችን ሊያርግ ይችላል ስለዚህ ወቅትን ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል እዚህ ላይ ከወርኃ አጽዋማት ውጭ ሱባዔ አይያዝም የሚል አቋም ለመያዝ አይደለም አንድ ሰው ፈተና ከአጋጠመው በማንኛውም ጊዜ ሱባዔ የምንይዝበትን ቦታ መምረጥ አለብን ለሱባዔ የምንመርጣቸው ቦታዎች ለፈተና የማያጋልጡ መሆናቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ይኸውም ሱባዔ ከተገባ በኋላ ኅሊናችን እንዳይበተን እገዛ ያደርግልናል ጫጫታና ግርግር የሚበዛበት ቦታ በሰቂለ ኅሊና ለመጸለይ አያመችም ስለዚህ ሱባዔ የምንይ ዝባቸው ቦታዎች ከከተማ ራቅ ያሉ ገዳማትና አድባራት ተመራጭ ናቸው ሙሙመተ ምፖሇ ፅ ሃፇቐቓሖቃያ ጉ። ገደቡን እንዳያልፍ የተሠራ ነው ለዚህም ጠቢቡ ሰሎሞን በመጽሐፈ መክብብ እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሠራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘለዓለምነትን ሰጠው ድራፅ እንዲል ስለዚህ የሰው ልጅ መንፈሳዊ ዕውቀትን በእግዚአብሔር ስጦታና ፈቃድ አገኘ እንጂ በራሱ ሥጋዊ ምርምር እስከ አሁን ያመጣው አዲስ ነገር ወደ ፊትም በራሱ ሊያመጣ የሚችለው እንደሌለ ከመንፈሳዊው ዓለም እንረዳለን በተጨማሪም የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት ሰውና ሥጋዊው ሰው እኩል የመንፈሳዊ ምርምር ችሎታ የላቸውም በሥጋዊ አሳብ ኾነው ስለ መንፈሳዊነትና መንፈሳውያን የሚሰጠውም አስተያየት የተሳሳተና ግምታዊ ሊሆን ይችላል ምክንያቱም የሥጋዊ አሳብ ብቃት መንፈሳዊውን ምስጢር ሊመዝን አይችልም ለመንፈሳዊ ሙ ቃዕ ፇዎፇሥቃለፅያ ሰው ምስጢርን የሚገልጥ መንፈስ ቅዱስ ነውና ቅዱስ ዮሐንስ በወንጌሉ እንደጻፈው ጌታችን ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል እርሱም ዓለም የማያውቀው ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውስጣችሁም ስለሜሆን እናንተ ታውቃላችሁ ሲል ተናግሯል ዮሐ ፀሜ እንዲሁም ሥጋዊ ሰው መንፈሳዊ ሰውን ሊመረምረው ኣይችልም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊው ሰው ግን በማንም አይመረመርም ቆሮኛ እንዳለ ይህም መንፈሳዊ ሰው ከጥበብ ባለቤት በተቀበለው መንፈሳዊ ስጦታ የተነሣ የዕውቀትና የጥበብ ባለቤት በመሆኑ ከሥጋዊ ሰው ጥበብ በላይ ነው በሥጋዊ ሰው የግምት ዐይን ሊመረመር አይችልም የመሰወር ብቃት ደረጃ ላይ የደረሱ ሰዎችም መንፈሳዊ ምርምርን በተገቢ መንገድ ያደረጉ ናቸው የብቃቱም መንገድ ያደረጉ ናቸው የብቃቱም መንገድ የተለያዩ ደረጃዎች አሉት በአንድ ጊዜ ወደ መሰወር ደረጃም አይደረስም ለምሳሌ በዓለማዊ ኑሮ የተለያዩ የብቃት ደረጃዎች ኣሉ የትምህርት የሀብት የኪነ ጥበብ ወዘተ የትምህርት ደረጃ ብቃት ብናይ ፊደል መቁጠር አንደኛ ደረጃ ሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ዲግሪውም በየዘርፉ ይደረ ስበታል እንዲሁም በክርስትና ሕይወትም ጉዳዬ ብሎ ለያዘው መንፈሳዊ ሰው የተለያዩ የብቃት ደረጃዎች አሉት እዚህ ላይ ግን ልናስተውለው የሚገባን የቅዱሳንን መሰወርና ብቃታቸውን ስናይ በቅዱሳት መጻሕፍት የተጠቀሱትን ዋቢ በማድረግ በዐቅማችን የተጠቀሱትን ዋቢ በማድረግ በዐቅማችን ለማስታወስ ያህል እንጂ በጥልቀት እናውቃለን በማለት የቅዱሳን ሰዎችን ሕይወት መርም ረን እንደርስበታለን ለማለት አይደለም ጨጮ ጨጨ ጨጨጨኤረሬርፎሸ በዚህም መሠረት እንደ ቅዱሳት መጻሕፍት ትምህርት አንድ ሰው ለመሰወር የተለያዩ የብቃት ደረጃዎች ላይ መድረስ አለበት ደረጃዎቹም ሊገኙ የሚችሉት ሃይማኖትን ከምግባር ጋር በማጽናት በጾጆም በጸሎትና በትሩፋት ማጌጥን ይጠይቃል የብቃት መዓርጋ ቱም በሦስት ዐበይት መዓርጋትና በዐሥር ንዑሳን ደረጃዎች ይከፈላሉ የመጀመሪያው ዐቢይ መዓርግ ኃ ሥጋ ይባላል በውስጡም ጽማዌ ልባዌና ጣዕመ ዝማሬን ያጠቃልላል ጽማዊ ከአንደበት ከሚወጣ ኃጢአት መቆጠብና ንግግር አለማብዛት ልባዊ ፍጹም መንፈሳዊና እውነት የሆነውን ነገር በማሚገባ ማስተዋል ጣዕመ ዝማሬ የእግዚአብሔርን ምስጢር በንቃትና በተመስጦ ኾኖ በዜማ ላህይ በማመስገን መትጋት ነው ሁለተኛው ዐበይት የብቃት መዓርግ ጋድኃ ፍዕ ነው ቅዱሳን ወደዚህ መዓርግ የሚደርሱት የመጀመሪያውን ሲያልፉ ነው በውስጡም አንብእ ኩነኔ ፍቅርና ሁሰትን ያጠቃልላል ንብእ ከመንፈሳዊ ተመሥጦ የተነሣ እንደ ምንጭ ሰን ውኃ ከቅዱሳን ዐይን እንባ የሚፈስበት ደረጃ ነው ፍቅር በቅዱሳኑ ዘንድ የሰው ልጆችን ዘር ሁሉ አኩል የመውደድ ደረጃ ነው ሁሰት በዚህ ደረጃ ቅዱሳኑ በቅርብም በሩቅም ማንኛውንም ክንውን በዐይነ ሥጋ ሳይሆን በዐይነ መንፈስ ማየት ነው ይህም የቅዱሳን መላእክትን እንቅስቃሴ ተልእኮ እስከ ማወቅ ያደርሳቸዋል ሦስተኛው ዐቢይ የብቃት መዓርግ ጽጋ ጳድፖና ነው ይህ የመጨረሻው የፍጹምነት ደረጃ ነው በውስጡም ንጻሬ መላእክት ተሰጥሞ ብርሃን ከዊነ አሳት ይገኙበታል ንጻሬ መሳእክት በዐይነ ሥጋ ቅዱሳት መላእክትን በያሉበት ዓለማት መመልከት ነው ተሰጥሞ ብርሃን ቆ ልዩ የባሕርዩ ብርሃን ሙጮቹወ ቃያ ሃፇፆዕያ መመሰጥ ሲሆን ከዊነ እሳት ደግሞ ቅዱሳን ሰዎች በእሳታዊነት ጸጋ ከነጽሮተ ሥሌስ ቅዱስ የሚደርሱበት ደረጃ ነው ከላይ እንዳየነው በአነዚህ የብቃት መዓርጋት ውስጥ ያሉ ቅዱሳን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ከሚሰጧቸው ጸጋዎች አንዱ መሰወር የመሰወር ጸጋውም የተለያዩ ሁኔታዎች አሉት እንደሚከተለው እንመለከተወለን ደይፊ ልይወታ ሥጋ ጎራ ሐይው መፅወረ ይህ የመሰወር ጸጋ በዓለመ ሥጋ መካከል ሳሉ አስፈላጊ ለሆነ ሁኔታ አብረው ካሌት ሰው ለጊዜውም ቢሆን አለመታየት ነው ይህን ዓይነት መሰወር በጾም በጸሎት ተወስነው በብህትውና ያሉ ቅዱሳን ከፈቃደ እግዚአብሔር ውጪ ሊያዩዋቸው የሚመጡትን ሰዎችና በክፉ የሚመጡባቸው ሰዎች እንዳያገጀቸው የተሰጣቸው የመሰወር ጸጋ ነው ይህንም እውነታ ለቅዱሳኑ ማድረግ እንደሚ ቻላቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ያስረዱናል ለዚህም አብነት የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በግእዙ ወዘንተ ብሂሎ እግዚእ ኢየሱስ ሖረ ወተኃብኦሙ ትርጉሙም ኢየሱስ ይህን ተናግሮ ሄደና ተሰወረባቸው ዮሐ ሉቃ ከላይ ያለውን ንባብ ስንመረምር ጌታችን ሲያስተምር በጊዜው በጉባኤው ላይ የተገኙት አይሁድ ትምህርቱን በመቃወም ሊገድሉት ፈልገው ሊይዙት ነበር ጌታችን ግን ራሱን አሳልፎ የሚሰጥበት ጊዜ ስላልደረሰ ከአጠገባቸው እያለ ተሰወረባቸው በአጠገባቸው አልፎ በመካከላቸው ሲሄድ ማየት እንዲሳናቸው አደረጋቸው ለቅዱሳኑም ይህን ጸጋ ሰጥቷቸዋል በእነርሱ አድሮባቸው ይኖራልና ይሰወራሉ ኳውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን ጨጨ ሬ ጨጨ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact