Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ቃለ ዓዋዲ.pdf


  • word cloud

ቃለ ዓዋዲ.pdf
  • Extraction Summary

ጸሐፊና የልዩ ልዩ ክፍል ኃሳፊዎች አባላት ይሆና በዓመት እንድ ጊዜ የሚሰበሰብ የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤና በሀገረ ስብከት ደረጃ የጠቅላላ ሰበካ ጉባኤ ውሳኔዎች ለወረዳ ቤተ ክህነት ተመዝግቦ ከቀረበለት መረጃ በተጨ ልዩ የትምህርትና የሥራ ተቋማት እንዲሁም በመሳሰሉት ድር የሚገኙትን ካህናት መምህራን ሰባክያንና ምእመናን ከነቤ እየመዘገበ የሀገረ ስብከቱን ስታቲስቲካዊ መረጃዎች የበጀት የሥራ ክንውንና የፋይናንስ ሪፖርት ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጫ ሁነ ምዕራፍ ሰባት ስለ መንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳና አመሠራረትና አቋም አመሠራረት ሽ ሀነ በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክር የእያንዳንዱ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆች።

  • Cosine Similarity

ረጥ የሚችሉና የሰበካውን ሀብትና አገልግሉት የሚያስፋፉና የሚቆጣጠሩ ከእያንዳንዱ መንበረ ጵጵስና ሀገረ ሰብከት መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ የተወከሉ ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የሚገኙበት የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈ ዋ ጉባኤ የሀገር አቀፍ አጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን ጉባኤ ነው የሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ማለት በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በወረዳ በሀገረ ስብከት በአጠቃላይ በመንበረ ፓትርያርክ በየደረጃው በተቋቋሙትና በሚቋቋሙት ሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት በየራሳቸው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚመረጥና ለየራሳቸው ሰበካ መንፈሳዊ ኣስተ ዳደር አገልግሉት የተሠየመ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነው ሟ የሰበካ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ማለት ሀ የገዳም መምህር አበምኔት ለ የደብር አለቃ ሐ ለገጠር ቤተ ክርስቲያን ዋና ኃላፊ ሆኖ የተሠየመ ቄሰ ገበዝ ወይም መሪጌታ ማለት ነው ሥራ አስኪያጅ ማለት ሀ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ለነ የሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ማለት ነው ሦ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ማለት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አለኪ ያጅ ነው ምዕራፍ ሁስት በየደረጃው የተቋቋሙትና የሚቋቋሙት የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት የወል ድንጋጌዎች አንቀጽ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤቲ ክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ መቋቋም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ሥር ከመንበረ ፓትርያርክ እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ድረስ የሰበካ መን ፈሳዊ ጉባኤ በዚህ ቃለ ዓዋዲ መሠረት ተቋቁሟል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ባለበት ቦታና እንደ ዚሁም የቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት በሚገኝበት ሁሉ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲቋቋም ይህ ቃለ ዓዋዲ ያስገድዳል የታወቁና ታላላቅ የአንድነት የመቁነን ገዳማት ቅዱስ ሲኖዶስ በሚያወ ጣው የገዳማት አስተዳደር ደንብና መመሪያ የሚተዳደሩ ስለሆነ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲያቋቁሙ አይገደዱም ሆኖም እንደ አካባቢውና እንደ አስፈላጊነቱ እየታየ ሊያቋቁሙ ይችላሉ የተቀራረቡ አብያተ ክርስቲያናት ከተስማሙ በአንድ ሰበካ ጉባኤ ሊደራጁ ይችላሉ ዝ ከአንድ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ጀምሮ ከወረዳ አስከ መንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ድረስ በየደ ረጃው የተቋቋመውና የሚቋቋመው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር እና መሠረት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጣት ሕጋዊ መብትና ግዴታ በቤተ ክርስ ቲያኒቱ ስም ይሠራበታል የየሀገረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስና ዋና ከተማ እንደ እንድ ወረዳ ስለሚቆ ጠር የራሱ የሆነ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ያቋቁማል አንቀጽ ጅነ ነጩ ሦ። መሠረት በአንድነት በመደራጀት የአንድ አጥቢያ ቤተ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ይመሠርታሉ ለ በዚህ አኳኋን የተመሠረተው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዓሪ ጊዜ የሚሰበሰብ የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ካህናትና በአንድነት የሚገኙበት ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ይኖረዋል ሐ የሰበካው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ በዚህ ቃለ ዓዋዲ በምዕ አንቀጽ እና የተዘረዘሩትን ዓላማና ተግባር እንዲችል በወር ሁለት ጊዜ እየተሰበሰበ የተጣለበትን ሥራ የሚያከናውን አንድ የአስተዳደር ጉባኤ ወይም የሥራ ኮሚቴ ይመርጣል መበዚህ ቃለ ዓዋዲ ደንብ መሠረት በእጥቢያ ቤተ ክርስ መንፈሳዊ ጉባኤ ያልታወቀና ያልታቀፈ በሀገረ ስብከ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ያልተፈቀደ ምንም ዓይነት የምእመናን የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች ማኅበር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም መቋቋም አይችልም አቋም በአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ሥር ሀ የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ ሊቀ መንበር የሆነበት አንድ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ መሳው የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ምእመናን ጠቅላላ ስብሰባ ለ የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ ሊቀ መንበር የሆነበት አንድ የሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ሥራ ኣስፈጻሚ ኮሚቴ ወይም የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳደር ጉባኤ ሐ የሰበካው መንፈሳዊ ጉባኤ ጽሕፈት ቤት የቤተ ክርስቲያኑ ጽሕፈት ቤት መንየሰበካው ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች የቤተ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች ናቸው አንቀጽ ስለ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤና ያሥራ አፈጻጸም በሰበካው ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ወይም ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካ ላት አማካይነት ለአጥቢያው ካህናትና ምእመናን ትምህርትና ቅስቀሳ ከተ ደረገ በኋላ አጠቃላይ ጥሪ ተደርጐ ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል በቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ ሊቀ መንበርነት የጠቅሳላ መንፈሳዊ ጉባኤው አባላት የቤተ ክርስቲያንን ሕግና ሥርዓት በመከተል እርስ በእርሳቸው በመፈቃቀርና በመቻቿል ሥራውን ሁሉ በስምምነት በሰላምና በፀጥታ ይፈጽማሉ ያስፈጽማሉ ድምፅ የሚሰጥባቸው ጉዳዮችንም በድምዕ ብልጫ ይወስናሉ ሽ ድምፅ የመስጠት መብት ያላቸው አባላሳት ሀ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ይማኖት የታወቁና በሰበካው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ለ በሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የተመዘገቡና መታወቂያ ካርድ ያሳቸው ሐ ለቤተ ክርስቲያን የሚገባውን አስተዋጽኦ የከፈሉ መዕድሜያቸው ከ ዓመት በላይ የሆኑ ምእመናንና ምእመናት ብቻ ናቸው የሰበካውን የምርጫ ሥነ ሥርዓት የሚያስፈጽም ከሰበካው ቤተ ክርስቲያን አልዩ ልዩ ቀበሌዎች ወይም ሠፈሮች የተውጣጡ ካህናት ምእመናንና የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች የሚገኙበት ክአምስት ያላነሱ ከአሥራ ነሜ ነ። ለ መክሰስና መከሰስ ሐ ልሥራው በሚያስፈልገው መጠን የሚንቀሳቀስና የ ንብረት በውል ማከራየትና መከራየት መሥጦታዎችን መቀበልና የገቢ ምንጭ የሚገኝበትን የልማት ሥራ ማቋቋም ሠ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም ሰልማት ሥራ ገንዘብ መበደር ይችላል ከዚህ በላይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በቋሚ ንብረቶችና ግምታቸው ከፍኛ በሆኑ በማናቸውም ጉዳዮች ላይ ውል መዋዋል በአስፈለገ ጊዜ አ ገፈ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ፈቃድና መመራየ እየተቀበለ ይሠራል ስለ ቤተ ክርስቷፏያኒቱ ሀብትና ንብረት አያያዝ እንዲሁም ስለውል አፈ ም ዝርዝር ጉዳይ ከበላይ አካል በሚወጣ ደንብና መመሪያ ይወሰናል በዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሰው መሠረት የሰበካው ምእመናን የሚከፍሉትን የአስተ ዋጽኦ ገንዘብ ልክ ያስታውቃል ገቢ መሆኑንም ይቆጣጠራል ል ከሰበካው ቤተ ክርስቲያን ጠቅላላ ገቢ ውስጥ ብዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላላ አስተዳደር ለትምህርትና ስብከተ ወንጌል ኔ ለልማትና በጐ አድራጎት እንደዚሁም በየሰበካው ለሚክናወኑት የኅብረት ሥራ እቅዶችና ለልዩ ልዩ አካልግሎት የሚያስፈልገውን የገንዘብ አስተዋጽኦ ሃያ ከመቶ ለመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት በወቅቱ ገቢ እንዲሆን ያደርጋል በማዕከል ደረጃ ተፈቅዶ አዲስ ሕንፃ ቤተ ክርስቲ ያን ት ምህርት ቤት ክሊኒክና የመሳሰሉት በሚሠሩበት ጊዜም ቢሆን ከግለሰብ ከልዩልዩ ድርጅቶችና ከበጐ አድራጊዎች በርዳታ ከሚገኘውበስትቀር ክልማትም ሆነ ከማኖቸውም ገቢ ላይ ሃያ ከመት እንዲከፈል ያደርጋ ጅ ማናቸውንም የቤተ ክርስቲያኑን ገቢ ገንዘብ በሰበካው በተ ክርስቲያን ስም ባንክ ያስቀምጣል በዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ ዛ የተጠቀሰው እንደተጠበቆቐ ሇኖ የቤተ ክርስቲያኑን ዓመታዊ የገንዘብድልድል በጀት መርምሮ የሰከካው ካህናትና ምእመኖን ጠቅላላ መንልሳዊ ጉባኤ አውቆት ከጥስማማበት በኋሳ እንዲፈቀድ ደረጃውን ጠብቆ ለመንበረ ጵጵስና ህጎረ ስብከት ኗ መንፈሳዊ ትባኤጽቤት እንዲቕርብ ያደርጋል የመንበረጵጵስና መንፈሳዊ ዓባኤም የቀረበውን በጀት መርምሮ ሲስማማበትኖ በጀቱን አጽድቆ መልሶ ሲልክለት በተግባር እንዲውል ያደርጋል ከቤተ ክርስቲያኑ ጽሃቤት በተወሰነው ጊዜየሚቀርበውን የሥራመግ ለጫኖ የሰበካው ተቆጣ የሚያቀርበውን የሒሳብ ምርመራ ውጤት ሰምቾ ውሣኔያሳልፋልነ አ ቹቐህሄበ የሰበክው ቁጥጥር ክፍል ሒሳቡን ለመመርመርና ለመቆጣጠር ከአቅሙ በላይ መሆኑ ሲታወቅ ከሀገረ ስብከቱ ከዚያም በላይ ሆኖ ሲጉኝ ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ተቆጣጣሪ እንዲላክለት በመበየቐቅ ያስመረምር ይችላል ቾ የቤት ክርስቲያኑን ሰበካ ማን ጉባኤ በሰበካው» ውስጥ ሕንፃ ለመሥራት አስፈላጊ በሆነ ጊዚ ለታቀደ ከሀባረ ስብከቱ ፈቃድ በማግኘትናመመሪያ በመቂበል የሕንፃ ኮሚቴ ያቋቁማል የዚህን ኮሚቴ ኣባላትም በጠቅላላው ጉባአ ርጣል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተጠቀሰው ሴላ ለሕንፃው ሖ ስብከቱ ፈቃድ የተለየ የባንክ ሒሳብ ቁጥር በቤተ ክርስቲያኑ እንዲከፈት ያደርጋል ከባንክ ገንዘብ ወጪ በሚደረግበትዜ ሀ መደበኛው የሰበካ ጉባኤ ወጪ ሒሳብ ከሆነ በቤተ አስተዳዳሪና በሰበካው ምሊቀ መንበር በሁለቱ ጣምራ ለ የሕንፃው ሥራ ወጪ ከሆነ በአስተዳዳሪውና በሕንፃ አ ዋኖሊቀ መንበር ወይም የኮሚቴው ዋና ሊቀ መንበር በኮሚቴው ምሊቀ መንበር ጣምራ ፊርማ በወጪ ላይ እየተፈረመ ገንዘቡ እንዲወጣና በሪራ ላይ ያደርጋል የዚህን ቃለ ዓዋዲ መሠረታዊ ሐሳብ ሳይለቅ ለሰበካው ቤተ የሚያስፈልገውን የውስጥ መተዳደሪያ ደንብና መመሪያ አንዲ የሥራ እቅድ አዘጋጅቶ የአጥቢያው ካህናትና ምእመናን ጠቅ አውቆት ሲስማማበት እንዲፈቀድ ብወረዳው ቤተ ክህነት በኩሪ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ እንዲቀርብ ያደርጋል በተፈቀደው የውስጥ መተዳደሪያ ደንብና መመሪያ እንዲሁም መሠረት ለልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች ዝርዝር የሥራ መርሐ ግ ያዘጋጃል አፈጻጸሙንም ይቆጣጠራል ዮይ በአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ውስጥ የተቋቋሙት የሥራ የሚወሰኑትን ልዩ ልዩ ጉዳዮች እየመረመረ ያጸድቃል ያሻ ይሽራል በአጥቢያው ቤተ ክርስቲያንየሚገ ኙት አባላት በግላቸው በሚ ጥፋት አስተዳደር ነክ የሆነውን አይቶና መርምሮ ውሳኔ ይሰጣ ዲሲፒሊን ነክ የሆኑትን ጉዳዮች ግንበሕግና በሥነ ሥርዓት እንዲታይ ያደርጋል በሕግና ሥነ ሥርዓት ኮሚቴ የተወሰነውን የማየትሥልጣን ከመንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ኣባላት መካከል ለወረዳው ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ኣንድ ካህንአንድ ምእመንና አንድ የሰንበት ወጣት መርጦ ይልካል ከአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ሰበካ አስተዳደር ጉባኤሥራ ኣስ ኮሚቴ መካከል ለወረዳው አስተዳደር ጉባኤ አባል እንዲሆኑ ጣቸውና በሌላም ምክንያት የአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን አስ ጉባኤ አባላት ቁዋር ከአምስት ያነሰእንደሆነ ከአስተዳዳሪው በምትካቸው በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለክተው ወ ሌሎች ተመሳሳይ አባላትን ይተካል በዚህ ቃለ ዓዋዲ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሠረት በ ኔ ጭባ ወር በሚደረገው ስብሰባና የሰበካ ኣስተዳደር ጉባኤው የሥራጊዜውን ከመፈጸሙ ክአንድ ወር በፊት ስለአከናወኖቸው ሥራዎችና የገንዘብ ወጪዎች በማስመልከት ሪፖርት ለጠቅሳላ ጉባኤው ያቀርባል የአጥቢያ ቤተ ከርስቲያን መንፈሳዊ ኣስተዳደር ጉባኤ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ተጠሪነቱ አጥቢያው ካህናትና ምሕመናንጠቅላላ ጉባኤ ይሆናል ፃ አንቀጽ የሰበካው ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ሊቀ መንበር ሥልጣንና ተግባር በዚህ ቃለ ዓዋዲ በእንቀጽ እና የተመለከተመን ዓላማና ተግባር ስመፈጸም አስተዳዳሪውሲቀ መንበሩ የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል ሦ ሀ ተ ሎ የ የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ የሰበካው ቤተ ክርስቲያን ዋዋ ሥራ አስፈ ጻሚ ሥራ አስኪያጅ በመሆን በዚህቃለ ዓዋዲኖ ይህንቃለ ዓዋዲ ተከ ትሎ በሚወጣው የውስጥ ደንብመሠረችት ስለ ሰበካው ካህናትና ምእመናን ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤና ስለ ኣስተዳደሩ ጉባኤ የሥራ አፈጻጸም ብጠቅ ሳላው በሰበካውቤተ ክርስቲያንላለው አስተዳደር ኃላፊና ተጠሪ ነው ስለ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች አስተዳደር ከቅዱስ ሲኖዶስ በወጣውና በሚወጣው ደንብ መሠረት የሰበካውን ቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ይመራል ። ቐጀ ይፍ ቀዬ ሠ ሸቀ ወ» የጉባኦ ድ የወረዳው ቤተ ክህነት ጸሐፊ ወይም እሱ በሌለ ጊዜ በሀገረ ሱሰ ከለ ካህን የጉባኤው አ አንቀጽ ወድ የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ አሰተዳደር ጉባኤ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሥልጣንና ተግባ በዚህ ቃለ ዓዋዲ በምዕራፍ ሁለት አንቀጽ ድ እና ዓላማና ተግባር ሌላ በተጨማሪ የወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ አስተ የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል በወረዳው ውስጥ የሚገኙት የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ሰበካ ጉባኤ ያት የቆሙበትን ዓላማ ከግቡ አንዲያደርሱ ተግባራቸውንም ኣንዲያከናወ ያደርጋል ይቆጣጠራል ከየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚደርሱትን ልዩ ልዩ ጉዳዮችና መግለጫዎች መርምሮ አስፈላጊውንና ተገቢውን ተግባር ይፈጽማል ከየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶቤተ ክርስ ቲያን ጠቅላላ ኣስተዳደርና ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚከፈለውን ሃያ ከመቶ የገንዘብ አስተዋጽኦ ተቆጣጥሮ በወቅቱ ለሀገረ ስብከቱ ገቢ እንዲ ሆን ያደርጋል በወረዳው ውስጥ ለጋራ የቤተ ክርስቲያን አ ልግሎት ጥቅም የሚውሉ የኅብረት ሥራ እቅዶችንና የሰበካውን አገልግሎት መርሐግብር አዘጋጅቶ ለጠቅላላ ጉባኤ ያቀርባል ለተፈቀደው የኅብረት ሥራ እቀድ ማስፈጸሚያና ለልዩ ልዩ አገልግሎት ማከናወኛ ከእያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የተወሰነውን የገንዘብ መዋጮ በወረዳው ቤተ ክህነት ኃላፊነት በሕጋዊ ደረሰኝ እንዲሰበሰብ ያደርጋል እቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ ከሚመለከታቸው ጋር በአግባቡ ተባብሮ ይሠራል ከበላይ የሚተላለፉትን መመሪያዎችና ትእዛዞች ይፈጽማል ያስፈጽማል ነጩ ነጫ ጅነ ጐኩኋ ጂ ለወረዳው ሰበካ አስተዳደር የሥራ መመሪያና የውስጥ ደንብ ከቃለ ዓዋ ዲው ጋር በማይቃረን ሁኔታ ተዘጋጅቶ በአንቀጽ ቋድ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ክታየ በኋላ ያለፈውን የሥራ ክንውን የወደፊቱን ሥራ አቅድ የበጀት ድልድልና እንዲሁም የሰበካውን አባላትና አገልጋዮች ሁኔታ መግለጫ ለወረዳው ጠቅላላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አቅርቦ ከታየና ስምም ነት ከተደረገበት በኋላ ለሀገረ ስብከቱ ጽቤት አንዲተሳለፍ ያደርጋል ከየአጥቢያው የሚቀርብለትን የውስጥ መተደደሪያ ደንብ መመሪያና እቅድ ከዚህ ቃለ ዓዋዲና ከበላይ ከሚተላለፉት ድንጋጌዎች ጋር የማይቃ ረን መሆኑን መርምሮ ሲያረጋግጥ በወረዳው ሊቀ ካህናት በኩል ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ዳጳጳስ አቅርቦ እንዲጸድቅ ያደርጋል ከሰበካው መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ አባላት መካከል ለሀገረ ስብከቱ ጠቅላላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚወከሉ ከወረዳው ቤተ ክህነት ሊቀ ካህናት ወይም ወኪል ሌላ አንድ ካህን አንድ ምእመንና አንድ ወጣት ይመርጣል ለወረዳው ጠቅላላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከተወከሉት መካከል ስሀገረ ስብክቱ ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ በመመረጣቸውና በሌሳም ምክንያት የወረዳው ሰበካ መንፈሳዊ ኣስተዳደር ጉባኤ አባላት ቁጥር ከአምስት ያነሰ እንደሆነ በምትካቸው በዚህ ቃለ ዓዋዲ በምዕራፍ ሦስት በአንቀጽ በንዑስ አንቀጽ በተገለጸው መሠረት ይፈጽማል የወረዳው ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ ተጠሪነቱ ለወረዳው ጠቅሳላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ይሆናል የተመራጮች አባላት የኣገልግሎት ዘመን በዚህ ቃለ ዓዋዲ በንዑስ አንቀጽ በተገለጸው መሠረት ይሆናል አንቀጽ ጠ በወረዳው ክልል ውስጥ ለሚገኙት ገዳማት አድባራትና የገበ ክርስቲያናት እንዲሁም በየደረጃው ለተቋቋሙት ሰበካ መንፈ ትባኤያት የሥራ አመራርና ከፍተኛ የአስተዳደር ኃላፊነት ያ መሥረያ ቤት ነው ተጠሪነቱ ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የሆነ የወረዳ ቤተ ክህነት አስኪያጅ ይኖራል ይ የዚህን ቃለ ዓዋዲና ከሀገረ ስብከቱ የሚተላለፉትን ደንብና ሪ ዩሚፈጸምለትና የሚያስፈጽምለት አንድ የአስተዳደር ጉባኤና የሥራ ክፍሎችይኖሩታል አንቀጽ ወ የወረዳ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና በዚህ ቃለ ዓዋዲ በምዕራፍ ሁለት በአንቀጽ እና ዓላማና ተግባ እየፈጸመና እያስፈጸመ በተጨማሪ የወረዳው ሥራ አስኪያጅ የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል የወረዳውቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ የወረዳው ጠቅሳላ ሰበ። ዓዋዲውን የሚያጠናክር ትምህርት እንዲሰጥ ያደርኃል ጠባ ነ ነ ዛን ኡነ ሽ ጐ በወረዳው የሚገኙትን የቤተ ክህነት ሠራተኞችንና ሌሎችንም ፈቃደኞችን በማስተባበር በአጥቢያው ቤተ ክርስቲያንሰበካ ጉባኤ አስተዳደርና ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች ውስጥ እንዲሳተፉ ያደርጋል ለወረዳው ቤት ክህነት የሚያስፈልጉትን ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች ከሀገረ ስብከቱ መመሪያ እየተቀበለ ያቋቁማል ያደራጃል ለየሰበካው ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውሉትን የገንዘብና ንብረት ገቢና ወጪ ካርኒዎችንና ሞዴሎችን ሌሎችም አስፈላጊ እትሞችን ከህገረ ስብክት ጽቤት ጋር በመነጋገር በወቅቱ ያቀርባል ያከፋፍላል ማናቸውም የሰበካ አስተዳደርና የልዩ ልዩ ክፍሎች ሥራ በዚህ ቃለ ዓዋዲ መሠረት መካሄዱን ይቁቄጣጠራል በወረዳው ሰበካ ጉባኤ ውስጥ የሚገኙትን የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ እስተዳደር ጉባኤሥራ አስፈጻሚ ኮሚቲ አባላትና የሌሎችንም ኃላፊዎች ምርጫ እንዲጸድቅ ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ ዳጓጳስ ያቀርባል ከየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ተዘጋጅቶ የሚቀርብለትንም የውስጥ ደንብመመሪያና እቅድ ለወረዳው ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ አቅርቦ ካስጠና በኋሳ እንዲጸድቅ ለሀገረ ስብከቱ ያስተላልፋል ሲጸድቅም እንዲሠራበት ያደርጋል በየጊዜው የዕለትና የዘወትር መርሐ ግብር በማዘጋጀት በየሰበካው እየተዘ ዋወረ ወንጌልን በመስበክና በማሰበክ ምእመናንን በማንቃትና በማትጋት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እንዲደራጅና እንዲጠናከር ያደርጋል በየጊዜው ከየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ለሀገረ ስብከቱ የሚከፈለው የገንዘብ አስተዋጽኦ በወቅቱ መሰብሰቡንና ገቢ መሆኑን ይከታተላል ከየአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ተመዝግቦ ከቀረበለት መረጃ በተጨማሪ በልዩ ልዩ የትምህርትና የሥራ ትቋማት እንዲሁም በመሳሰሉት ድርጅቶች ሁሉ የሚገኙትን ካህናት መምህራን ሰባክያንና ምእመናን ከነቤተሰቦ ቻቸው እየመዘገበ የወረዳውን ስታቲስቲካዊ መረጃዎች የበጀት ዓመቱን የሥራ ክንውንና የፋይናንስ ሪፖርት ለሀገረ ስብከቱ በወቅቱ ያቀርባል ምዕራፍ ስድስት ስለ መንበረ ጵጵስናሀገረ ስብከት መንፈሳዊ ጉባኤ አንቀጽ ዉደ ኑኳ የመንበረ ጵጵስኖ ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ ጉባኤ አመሠራረትና አቋም አመሠራረት ሀነ በሀገረ ስብከት ሥር የሚገኙት በወረዳ ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤሥራ ኣስፈጻሚ ኮሚቴ የተመረጡ ከካህናት እንድ ከምእመናን ኣንድ ከሰንበት ትቤት ወ ከወረዳው ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ጋር እራት እንዲሁም ከሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ዋና የየክፍል ኃላፊዎች በአንድነት ተሰብስበው የመንበረ ስብከት ጠቅላላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ይመሠርታ ስ በዚህ አኳኋን የተመሠረተው የመንበረ ጵጵስና ጠቅላላ ሰበክ መንፈሳዊ ጉባኤ በዓመት አንድ ጊ አንድ ጠቅላላ ጉባኤ ይኖረዋል ሐ ይህ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ጠቅላላ ሰበካ መ ሥልጣኑንና ተግባሩን የሚያስፈጽምለት በየሦስት ወ የሚሰበሰብ የእስተዳደር ጉባኤ ወይም የሥራ አስ ይመርጣል አቋም በመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ሥር ሀ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ሊቀ መንበር የሆነበት ስብከት ጠቅሳሳላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የሀገረ ስ የቤተ ክርስቲያን ስብሰባ ስ የሀገረ ስብከት መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤ የሥ ኮሚቴ እኖ የሀገረ ስብከቱ ቤተ ክህነት አስተዳደር ሐ የሰበካው ጉባኤ ጽቤት የሀገረ ስብከቱ ጽቤትን መየሰበካው ጉባኤ የሥራ ክፍሎች የሀገረ ስብከቱ ቤተ ክፍሎች ናቸው አንቀጽ ወጩ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ጠቅላላ መንፈሳዊ ገ የሀገረ ስብከቴ ሊቀ ጳዲስ ሠሠሠሠሠ የጉባኤው ሊቀ ጳጳሱ በሌለበት ጊዜ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ የጉ ዘ ኤነ የሀገረ ስብከቱ ጽቤት ዋ ክከፊና የክፍል ኃላፊዎች የጉ የወረዳዎች ብተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ሓ የቱ በሀገረ ስብከቱ ውስጥ ከሚገኙት ወረዳ ሰበካ መንፈሳውያን የተወከሉ ካህናት የጉ በሀገረ ስብከቱ ውስጥ ት ወረዳ ሰበካ መንፈሳውያን ገ ። ሠሠሠ» የቱ ሊቀ ጳጳሱ የጉባኤው ሲቀ መንበር በሚሆንበት ጊዜ የሀገረ ካህናት ሥራ አስኪያጅኝነ ሠሠ ራፉ ንአ የጉባኤው ኢን ነ ሎቫ ዙ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ሊቀ መንበር በሚሆንበት ጊዜ የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐይ ዓዱ የጉባኤው አባልና ጸሕፊ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ጠቅሳላ መንፈሳዊ ጉባኤ ሥልጣንና ተግባር በዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ እና የተመስከተውን ዓላማና ተግባር እየፈጸመና እያስፈጸመ በተጨማሪ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል ነው ነ ከቅዱስ ሲኖዶስ በየጊዜው የሚወጣውን ሕግና የዚህን ቃለ ዓዋዲ መሠረ ታዊ ሐሳብ ሳይስቅ ለሀገረ ስብከቱ መንፈሳዊ ጉባኤ የተዘጋጀውን የውስጥ መተዳደሪያ ደንብና የሥራ መመሪያ እንዲሁም ከአስተዳደር ጉባኤ የሚቀ ርቡለትን ልዬ ልዩ የሥራ እቅዶች አይቶ ከውሳኔ ሐሳብ ጋር ለሊቀ ጳጳሱ እንዲቀርብ ያደርጋል በመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤሥራ አስፈ ጳሚ ኮሚቴ ተቀናብሮ የቀረበውን የየአጥቢያውንና የየወረዳውን በጠቅላ ላው የክፍሉን ሀገረ ስብከት ያለፈውን የሥራ ክንውን የወይፊቱን የሥራ ዕቅድ የየሰበካውን ካህናትና ምኣመናን ሁኔታ የገንዘብና ንብረት መግ ለጫ እየመረመረ በመነጋገሪያው ኣርእስትአጀንዳ መሥረት በየአንዳንዱ ጉዳይ ላይ ውሳኒ ይሰጣል የቤታ ክርስቲያንን የሥራ እንቅስቃሴ ለማጠናከር የመንፈሳዊ ትቤቶ ችን የወንጌል መልእክተኞችን የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያትን የልማት ሥራዎችን የበጐ ኣድራጐትና የማኅበራዊ አገልግሎቶችን በሀገረ ስብከቱ ውስጥ እንዲቋቋሙና እንዲስፋፉ ያደርጋል በሀገረ ስብከት ደረጃ ለሚከናወኑት የሥራ እቅዶችና ልዩልዩ አገልግ ሎቾች የሚያስፈልገውን የገንዘብ መዋጮ ልክ ይወስናል መሰብሰቡንና በሥራ ላይ መዋሉንም ያረጋግጣል ከየአጥቢያው አብያተ ክርስቲያናት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላላ አስተዳደርና ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሚከፈለውን ሃያ ከመቶ የገንዘብ አስተዋጽኦ በወቅቱ ገቢ መሆኑን ይቆጣ ጠራል በዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ ቋይ ለተመለከቱት የአስተዳደር ጉባኤ አባላት የሚስማሙትን ከአራት የማያንሱ ከስምንት የማይበልጡ ካህናት ምእመናንንና የሰንበት ትቤትን ወጣቶች ተወካይ በድምጽ ብልጫ ይመርጣል የሀገረ ስብከት ጠቅላላ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ተጠሪነቱ ለመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት ይሆናል ጐ እጉ ሎጓ አንቀጽ የመንበረ ጵጵስና ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ አስተዳ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ላዲ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ የጉባኤው በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ እና ከተመለክቱት የካህና መናቅ ተወካዮች መካከል ዕድሜው ከዉ ያሳነሰ ከድ ዓምት ብቁ ችሎታ ያለው በዚህ ጉባኤ የተመረጠ ካህን ጠይም ምእ ኤው ቁ አ ወ ይእ ው። ጵጵስናው ሰበካ ኣስተዳደር ጉባኤ ተመርጠ የካህናት የምእመናንና የሰንበት ትቤት ወጣቶች በመንበረ ፓትርያርኩ ውስጥ ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ጋር እንዲሁም ከጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያና የድርጅት ኃላፊዎች ጋር በአንድነት ተሰብስበው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን ይመሠርታሉ ለ በዚህ አኳኋን የተመሠረተው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዓመት አሃድ ጊዜ የሚሰበሰብ አንድ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ይኖረዋል ይህም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እጠቃላይ ስብሰባ ይሆናል ሐ ይኸው የመንበረ ፓትርያርክ ኣጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ሥልጣኑንና ተግባሩን የሚያስፈጽምለት በየአራት ወር አንድ ጊዜ የሚሰበሰብ የአስተዳደር ጉባኤ ወይም የሥራ አስፈጻሚ ኮሚተ ይመርጣል ጄ አቋም ሀ ፓትርያርኩ ርአሰ መንበር የሆነበት አንድ የመንበረ ፓትርያርክ እጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤየቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ ስብሰባ ለ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ሊቀ መንበር የሆነበት አንድ የአስተዳደር ጉባኤሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እና የጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባኤ ሐ የአጠቃላይ ሰበካ አስተዳደር ጽቤት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽቤት መነየአጠቃላይ ሰበካ አስተዳደር የሥራ ክፍሎች የጠቅላይ ቤተ ክህነት መምሪያዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች ናቸው አንቀጽ ሣማ የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ አባላት ጡያ ደካው ውው ሙሙሙ የጉባኤው ርእሰ መንበር የጉባኤው ምሊቀ መንበር ቱ ከፍተኛ ሥልጣን ሳይ የተመደቡት የጐባኤው ኣባላት ኤው አባልና ጸሐፊ ፓትርያርኩ ጠቅላይ ሥራ አ በየሀገረ ስብከቱና በቤተ ክር ሊቃነ ጳጳሳት ሠሠሠ። አንቀጽ ማህ የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤሥራ አስፈጻማ ኮሚቴ አባላት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ጠቅላይ ሥራ እስኪያጅ የጉባኤው ሊቀ መንበር የጠቅላይ ቤተ ክህነት ምሥራ አስኪያጅ የጉባኤው እ ይነ እ ን ተ አዕ እንደኛ ምሊቀ መንበር በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ከቱት የካህናትና የምእመናን ተወካዮች መካከል ዕድሜው ከቋ ያላነሰ ከድ ዓመት ያልበ ለጠ ብቁ ችሎታ ያለው በዚህ ጉባኤ የተመረጠ ካህን ወይም ምእመን እህ ዓደ ይህ ን ን ይ ን ይተን የጉባኤው ሁለተኛ ምሊቀ መንበር ቁጥ ያላነሱ ከአራት ያልበለጡ በአጠቃላይ ጉባኤው ተመርጠው የተወከሉ ካህናት የጉባኤው አኣባላት ህ ነ ከአንድ የወጣት ተወካይ ጋር ቁጥራቸው ከሁለት ያላነሱ ከአራት ያልበለጡ በአጠቃላይ ጉባኤው ተመርጠው የተወከሉ ምእምናን የጉባኤው ኣባላት ዞ የጉባኤው አባል ጸሐፊ የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር ጉባኤሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሥልጣንና ተግባር በዚህ ቃለ ዓዋዲ በአንቀጽ እና የተዘረዘሩትን የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ዓላማና ተግባር እየፈጸመና በሥራ መተርጐሙን እየተቆጣጠረ በተጨማሪ የሚከተለው ሥልጣንና ተግባር ይኖረዋል በቅዱስ ሲኖዶስ የሚወጣውን ደንብና መመሪያ እንዲሁም በመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የሚተላለፈውን ውሳኔና መግለጫ ለየሀገረ ስብከቱና ለሚመለከታቸው ሁሉ በወቅቱ እንዲደር ሳቸው ያደርጋል ተግባራዊ መሆኑንም ይከታተተላል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሠሩት ከፍተኛ እቅዶችና ለልዩ ልዩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎት የተወሰነውን የገንዘብ መዋጮ በደንቡ መሠረት በትክክል መያዙንና መጠበቁን ይከታተላል ከየአጥቢያው አብያተ ክርስቲያናት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተ ክርስቲያን ጠቅላላ አስተዳደርና ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሚከሪ የገንዘብ አስተዋጽኦ ተቆጣጥሮ በየጊዜው ገቢ መሆኑንና አለቻ ያረጋግጣል የአጠቃላዩ ሰበካ አስተዳደር ገንዘብ አያያዝና የንብረት ኣጠባ ቃለ ዓዋዲ ከአንቀጽ እስከ በተደነገገው መሠረት ወ ይከታተላል በሒሳብ አጣሪም ያስመረምራል የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የመትዳደሪያ ደንብና የሥራ መመሪ ዚሁም ሊሻሻል የሚገባውን የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት ሕ ልዩ ድንጋጌዎች እያጠና ለአጠቃላዩ ጉባኤ ያቀርባል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚከናወኑት የቤተ ክርስቲያን ዓይነተኛ ማለት ስለ ስብከተ ወንጌል ስለ መንፈሳዊ ትምህሀርት ስለ አል ዐብ ኳ ። አንቀጽ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ በሀገር ውስጥና በውጭ ለሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋ ክርስቲያን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከት ለገዳማትና አድባ ሁም በየደረጃው ለተቋቋሙት ሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት ዳደር ማዕከልና ርእስ ለቤተ ክህነት ሥራ አመራርና ለመንሪ አገልግሎት ሁሉ የበሳይ ኃላፊና ባለሙሉ ሥልጣን መሥሪያ የቅዱስ ሲኖዶስ ሕግና ደንብ የቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔና መ ሁም የቃለ ዓዋዲው ድንጋጌ ሁሉ ተግባራዊ የሚሆነው በጽቤ በሚገኙት መምሪያዎችና ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች አማካይነት ከየሀገረ ስብከቱ የሚቀርቡትን የአስተዳደርና የፍትሕ መንፈሳ እየተቀበለ የሚወስን አንድ የአስተዳደር ጉባኤ አለው ነጣ ነ አንቀጽ ዛ የፓትርያርክ ሥልጣንና ተግባር ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ለመላዋ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የበላይ ጠባቂ ለአንድነትዋና ለአስተዳደርዋ ከፍተኛ ኃላፊና ባለሙሉ ሥልጣን በመሆኑ የቅዱስ ሲኖዶስንና የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን በርእሰ መንበርነት ይመራል ፓትርያርኩ የሁሉም መንፈሳዊ አባትና መሪ እንደ መሆኑ መጠን በየደ ረጃው ለሚገኙት የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት መሪዎች እንዲሁም ለካህ ናትና ለምእመናን መመሪያ ትምህርትና ቡራኬ ይሰጣል በመጀመሪያ ደረጃም ሆነ በይግባኝ የሚቀርቡት ጉዳዮች በጠቅላይ ቤተ ክህነት ወይም በቋሚ ሲኖዶስ ወይም በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ እንዲታዩና ውሳኔ እንዲያገኙ ያደርጋል ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ሃይማኖትን የሚያፋልሱና ሌሎችም የቤተ ክርስ ቲያን ዓበይት ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለመላው የቅዱስ ሲኖዶስ አባሳትሊቃነ ጳጳሳት አስፈላጊም ከሆነ ለመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈ ሳዊ ጉባኤ አባላት አስቸኳይ ጥሪ የማድረግ መብትና ኃላፊነት ኣለው ከጥንት ጀምሮ ያለው የአኃት ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት መንፈሳዊና ማኅበራዊ ግንኙነት በበለጠ እንዲስፋፋና እንዲጠ ናከር ያደርጋል ጭነ ነጫ አንቀጽ ዛቦ የጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ሥልጣንና ተግባር ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ለመላዋ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሥራ አመራር የገንዘብና ንብረት ኣስተዳደር የበላይ ኃላፊ በጠቅላላው የቤተ ክህነት ዋና ባለሥልጣን ነው ጠቅላይ ሥራ አስከያጁ የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤን በምሊቀ መንበርነት የጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባኤንና የአጠቃላዩን ሰበካ መንፈሳዊ አስትዳደር ጉባኤን በዋና ሊቀ መንበርነት ይመራል የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ የቆመለትን ዓላማና ተግባር ለመፈጸምና ልዩ ልዩ የክፍል ሥራዎችንም ለማሟላት የጠቅላይ ቤተ ክህነት መምሪያዎች ስለ ስብከተ ወንጌል ስለቋሚ መንፈሳዊ ትቤትና ስለ ሰንበት ትቤት መስ ፋፋትና መጠናከር ስለ ሰበካ ጉባኤ አስተዳደርና ስለ ካህናት አገልግሎት ነ ነ መሻሻል ስለ ሥነ ጽሑፍ ዝግጅትና ስርጭት ስለ ቅርሶችና ስለ ንዋየ ቅድሳት አጠባበቅ የሥራ መመሪያ ይሰጣል እያንዳንዱ የ ኃላፊም የተመደበበትን የሥራ ድርሻ በትክክል እያከናወነ ወ ይከታተላል ይቆጣጠራል በመጀመሪያ ደረጃም ሆነ በይግባኝ የሚቀርቡትን ጉዳዮች በቃ ርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባኤ እንዲታዩኖእን ያደርጋል ከዚህ ጉባኤ ሥልጣን በላይ የሆነውን ጉዳይ ለቋሚ ወይም ለቅዱስ ሲኖዶስያቀርባል በየጊዜው ከየሰበካው ቤተ ክርስቲያን ለጠቅላሳው አገልግሎት ትብሎ የሚከፈለው የገንዘብ ኣስተዋጽኦ ተጠቃልሎ መሰብሰቡ ለኛው ቦታ በወቅቱ ዢ መሆኑን ይከታተላል ማናቸውም ዓይነት ወጪ በሚደረግበት ጊዜ ለመንበረ ፓትር ቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተፈቀደው በጀት መሠረት መ እንደዚሁም የሒሳቡ አያያዝና የንብረቱ አጠባበቅ በዚህ ቃለ አንቀጽ እና በተዘረዘረው ወሠረት መፈጸሩ ይቆጣጠራል በበጀት የተመደበውን ማንኛውንም የቤተ ክርስቲያሂቱን ገንዘ በፊርማው ያንቀሳቅሳል በየዓመቱና አስፈሳጊ ሆኖ በሚገኝበት በሕጋዊ ኦዲተር እንዲመረመር ያደርጋል በውጭ ሀገር የሚገኙትን አህጉረ ስብከትና አብያተ ክርስቲያ ሂደታቸውን ይከታተላል ይቆጣጠራል የየዓመቱን የሥራ ፍሬና የወደፊቱንም ዕቅድ የሚያስረዳ ሪፖ በየዓመቱ በጥቅምት ወር ለሚደረገው አጠቃሳይ ሰበካ መንፈሳ ያቀርባል አጠቃላይ ጉባኤው የመከረበትና ያሳለፈው የውሳኔ ለቅዱስ ሲኖዶስ ቀርቦ ሲጸድቅ በሥራ ሳይ እንዲውል ያደርጋ ሎ ሎዛ ነቱ አንቀጽ ዛፀ ስለ ጠቅላይ ቤት ክህነት ምሥራ አስኪደ ምሥራ አስኪያጁ ሀዝ ከጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በመመሪያ ተለይተው ተግባራት ያከናውናል ለ ጠቅሳይ ሥራ አስኪያጁ በማይኖርበት ዒዜ ተክቶት ያደ ምሥራ አስኪያጁ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሥራ ኣስኪያጁ ይሆና ምዕራፍ ስምንት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች አንቀጽ ዛይ የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት የአመራር ሥነ ሥርዓትና ተጨማሪ የስብሰባ ጊዜ ሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት አመራር ሥነ ሥርዓት በየደረጃው የሚገኙት የሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤያት የአመራር ሥነ ሥርዓት ቀጥሎ እንደተመለከተው ይሆናል ሀ በማናቸውም ደረጃ የሚገኝ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከአባሎቹ ከሦስቱ ሁለት እጅ ከተገኙ ጉባኤው እንደ ሞላ ተቆጥሮ ሥራውን ሊቀጥል ይችላል ለ ለጉባኤው የቀረቡት ጉዳዮች የሚወሰኑት በዕለቱ በተገኙት አባሎች ድምጽ ብልጫ ሲሆን ድምፁ እኩል በእኩል በሚሆንበት ጊዜ ሊቀ መንበሩ ያለበት ወገን ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል ሐ በእያንዳንዱ ስብሰባ ሳይ የተወሰነው ጉዳይ በቃለ ጉባኤ ተዘጋጅቶ በዕለቱ ስብሰባ ላይ የተገኙ አባላት በሙሉ ይፈርሙበታል መየሰበካውን መንፈሳዊ ጉባኤ ውሳኔ የመፈጸምኖ የማስፈጸም ኃሳፊነት የጉባኤው ሊቀ መንበር ነው ተጨማሪ የስብሰባ ጊዜ በዚህ ቃለ ዓዋዲ በምዕራፍ ሦስት በአንቀጽ ጂ በንዑስ አንቀጽ በፊደል ለ እና ሐ በምዕራፍ አምስት አንቀጽ ቋወ ንዑስ አንቀጽ በምዕራፍ ስድስት ኣንቀጽ ቋ ንዑስ አንቀጽ በፊደል ለ እና ሐ በምዕራፍ ሰባት አንቀጽ ዳ ንዑስ አንቀጽ በፊደል ለ እና ሐ ከተገለጸው መደበኛ የስብሰባ ጊዜ በተጨማሪ በየደረጃው የሚገኙት ሰበካ መንፈሳውያን ጉባኤት አስቸኳይ ጉዳይ ሲገጥማቸውና ኣስፈላጊ የሆነ ምክንያት ሲኖራቸው ወይም ከጉባኤው ኣባላት መካከል ከግማሽ በላይ የሆኑት ስብሰባ እንዲደረግ ሲጠይቁ በየሊቃነ መናብርቶቻቸው ጥሪ በማናቸውም ጊዜ ስብሰባ ሊያደርጉ ይችላሉ አንቀጽ ፃፄ ስለ ሰበካው ቤተ ክርስቲያን ልዩ ልዩ ገበ በቅዱሳት መጻሕፍት በኦሪት ዘሌዋውያን ምፅራፍ እስከ ቋደ በኦሪት ዘዳግም ምፅራፍ ከቁጥር አስከ ዘጉልሞ ምፅራፍ ከቁጥር እስክ ነህምያ ምዕ ሜል ምዕ ማቴዎስ ምዕራፍ ቁጥር ደ ሥራ ምፅራፍ ቁጥር ቋ ኛ ቆሮንቶስ ምዕሄ ከቁጥ እንደተደነገገው ማንኛውም ምእመን ከሚያገኘው ከማናቸው ንብረቱ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አገልግሎትና ለቤተ አገልጋዮች ካህናት በጠቅላላው ለመንፈሳዊና ማኅበራዊ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact