Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዓባይና የቀድሞ ኢትዮጵያ የግብፅ ገዥነት በኢትዮጵያ ሳይ ቱትሞሲስ ያኛ ራምሲስ ኛና የመኔፕታህ የነጋሚነት የሐረግዘርፍ ዲናስቲ ፀነኛ ነው ። ከዚያ ኛው የሐረግ ዘርፍ እንነ ርሱ የቴብ ዘር የሆነው ከገዛ በኋላ ኛው የታኒትና የቴብ ድብልቅ ዘር ነው ። ክንግሥተ ሳባ እስክ ባዚን ያሉት የነገሥታት ዝርዝር። በነብያ በተለይ በናፓታና በመርዌ መንግሥት ታሪክ ። » ሁም በዘ ቀጥር የተመለከትነውን እብራልዮስ ፒያንኪ የሚ ታልከሃርማን » ባለውን የነገሠበትን ዘመን ይህ ዝርዝር ዓመት ከክ ሄሪኑታርካሜን » ርስቶስ ልደት በፊት ሲያደርገው የዚህን ንጉሥ ታሪክ ባግካክሬን » ሐሕውልቱንም የፓፒሩሱንም የብራናውንም ጽሑፍ በቅርብ ሄርሳቴፍ » እየመረመሩ የጻፉት እነማሪዬት እነሩዢ የቀሩትም ሁሉ ። አክሃራታን ሬዝነርና ሌፕሲውስ በጀከየሐውልቱና ናሰታሴን » ከየብራናው ጽሑፍ መርምረው ከካስህታ ጀምረው የሚስ ለ ዐጅ ጄፐበርሏ ነሃ ር ጡት ዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው ነው ። ሉምን ታሪክ የመረመሩት ሊቃውንት ሁሉ አረጋግጠዋል። ክነርሱም አብዛኞቹ በፊት ኛ በቴብና ርናቅ በናፓታ ለሚገኘው ለአሞን መቅደስ የቀ ከፒያንኪ ኛ በፊት የነበሩት ነገሥታት ። ይሁን እንጂንግ ወለደ ነው። ትርጓሜው ካህኑ ንጉሥ ወይም የአ ኛው የሚገዙበት ዘመን ነው። እሪታዊ አለመ ሆኑ ግን። የታቋቀ ነው። አስተርከክ አሜን ማለትም ስመ የአሞን አገልጋይ ወይም ወዳጅ ማለት ነው ።ይኸ ንንም የናፓታንና የመርዌን የአከሱምን ታሪክ ከማጥናቴ ከአሥር ዓመት በፊት እኔ ራሴ አምን ነበር። ያንዳንዶቹ ስም አስተር ካሚን አርድ አሚን አሚን እስሮ አርከእሚን ሲል የአ ሞን « እሚን» ቤተ መቅደስ አገልጋይነታቸውንና የዚህ ጣዖት ፍቅረኛ መሆናቸውን ለመግለጽ ነው ።
በዚያን ጊዜ ከ ሺ እስከ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ድረስ የአክሱም ድምፅ ገና አልተሰማም ምናልባት መኖሩእንኳን ባይካድ እንደኋለ ኛው ዘመን ዕውቅ አልሆነም ። ከነርሱ በኋላ የተነሣው ቱትሞሲስ ኛየሚባለው ጸሺጅሺ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት መካከል የነገሠው ፈርዖን ከነርሱ በበለጠ በያስበትጦርእየላከ የኢትዮጵያን ኑብያን አገር አስያዘ ። በዚሁ ታሪክ በእ ስራኤል ጊዜ የእስራኤል አምላክ በነቢያቱ አማካይነት ለመ ሳፍንቱ ለነሶምሶን ለነጌዴዎን ለነገሥታቱ ለነሳኦል ለነ ዳዊት ፍልስጥኤምንና አሞንን ሞአብንና አማሌቅን በእጅህ አሳልፌ ሰጥቻቸዋለሁ ውጋቸው ፍጃቸው እንደሚ ለው እንደዚሁ ከዚህ በፊት ስሙን ያነሣነው አሞን የሚ ባለው መቅደሱ በካርናቅ ቴብ የሚገኘው የግብፃውያን አምላክ ልጄ ወዳጄ ለሚላቸው ለነቱትሞሲስ ለነራምሴስ የምሥራቅን አገር የኑብያን ምድር ሰጥቼሃለሁና ውጋቸው እያለ የተናገራቸውና እነርሱ የመለሱት የምስጋና ቃል የሚያቀርቡለት ስለትና መሥዋዕት ሁሉ አብሮ ተገኘ። በካርናቅ ቤተ መቅደስ ግድ ግዳ ላይ ተገኝቶ የተተረጐመው ታሪኩ በምሥራቅ አገር አሶራውያንን ፊንቃውያንንም በደቡብ በኩል የኑብያን አገር ማስገበሩ እንደዚሁም የርሱ እኅት የምትሆን ሐታሱ ሐሸ ፕሱዊት የምትባለው የሥልጣን ተካፋዩ ሆና ለብቻዋ ጦር አዘጋጅታ ንት የሚባለውን አገር ወግታ የከበረ ልዩ ልዩ እንጨትዕጣን ሽቱ እንዳስመጣች ታወቀ ። ነገር ግድግዳ ላይ ቱትሞሲስ ሾኛ ራሜን ኬፔር ደጉ አምላክ ግንእንደዘመኑ ልማድ እንድ ንጉሥ ለውጊያ ወደ ሌላው የሁለቱ እገር የደቡብና የሰሜን የኩሽና የግብፅ ንጉሥ አገር ለመሔድ ሲያስብ ስአምላኩተገቢየሆነውን መሥዋ ለዘስዓስም የሚኖረው በጦር ያስገበራቸው አገሮች ተብሎ ዕት በቤተ መቅደሱ ውስጥ ወይም ውጭ ሲያቀርብና የሟ የ ኣገሮች ስም በዝርዝር ተጽፎ ይገኛል ። ይኸን በመሰለ ወሰን በሌለው ሥልጣንና ጌትነትራም ሲስ ዳግማዊ በኋለኛው ዘመን ታላቁ ራምሲስ ተብሎ የተ ሰየመው ከክርስቶስ ልደት በፊት ከሺ እስከ ሺ ዓመት ከዚህ ከፍና ዝቅ የሚያደርጉት ግብ ፃውያንን የኑብያ ኢትዮጵያውያንን ሊቢያን የከነኀንንና የሶ ርያን የሜሶፖታሚያን ኬታ ሒቲቲ ታውሩ አገሮች ዓመት ገዝቶ በተወለደ በጅ ዓመቱ ሞተ። ኛ ሙሴ ያደገበትና የንጉሥ ልጅ የተባለበት መጽ ሐፍ ቅዱስ ፈርዖን ብሎ በጠቅላላው ያለፈው የግብፅ ንጉሥ ደንበኛ የመጠሪያ ስሙ ራምሲስ የፀሐይ ልጅ ። ብ እርሱም የገዛበት ዘመን እንደኤውሮፓ ቀጥር ከሺ እስክ ሺ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ድረስ ነው። ከንግሥተ ሳባ እስከ ባዚን ያሉት የነገሥታት ዝርዝር « ስማቸውና ከክርስቶስ ስማቸውና ከክርስቶስ ቀጥራቸው የነገሠስትዘመን ልደት በፊት ቀጥራቸው የነገሠበት ዘመን ልደት በፊት » ዓመት ዳኒዳድ ዓመት መብ » ጫ አሞይ መሐሲ ፀ ሻባካ ሳባካ ሳባቆንን » ኒኮትሪስ ዘንደኬ ንግሥት ኛ ሻሳታካ » ኖልኪ ታሃርቅ ቲሂራቅ ቲርሃቅ » ሉዛይኑ ታኑታሜን ጅ ኔ ባዚን ን አትለርላ » ዞ ሴንካሜኔስኬን » በፊተኞቹ ዝርዝር ላይ እንደ ተመለከትነው በዚህ አንላሜን » ሄ በእሁኑም ከንግሥተ ሳባ ምሮ በባዚን በሚጨርስው ዝ አንትለክ የነገሥታት ዝርዝር ላይ በስማቸውና በገዙበት ዘመንልክ ማልኔኬን » በነበሩበት ጊዜ እምነት ሊጣልበት አይቻልም ። » ሁም በዘ ቀጥር የተመለከትነውን እብራልዮስ ፒያንኪ የሚ ታልከሃርማን » ባለውን የነገሠበትን ዘመን ይህ ዝርዝር ዓመት ከክ ሄሪኑታርካሜን » ርስቶስ ልደት በፊት ሲያደርገው የዚህን ንጉሥ ታሪክ ባግካክሬን » ሐሕውልቱንም የፓፒሩሱንም የብራናውንም ጽሑፍ በቅርብ ሄርሳቴፍ » እየመረመሩ የጻፉት እነማሪዬት እነሩዢ የቀሩትም ሁሉ ። እርሱም በዚህ ዓይነት ከግብፅ ንጉሥና ከኢ ሥተሳባና ቀዳማዊ ምኒልክ የነበሩበት ጊዜ ሺ ዓመት ትዮጵያው ካሀን በመወለዱ ሁለቱን አገሮች ደርቦ እንደገዛ ክከርስቶስ ልደት በፊት በግብፅ አገር ኛው የታኒትና ይተረካል ። የገዛበት ዘመን መቅደስ የሚሠራበት መንግሥቱን በገናንነት የሚያስተዳድ ዓመት የነበረበት ዘመን ሺመቶ ዓመት ከከርስቶስ ርበት ዘመን ነው። እርሱም ዓመት ገዝቶ ክሞተ በኋላ በርሱምትክ አውስዮ ነገሠ እርሱም በዝርዝሩ ላይ በኛ ቀጥር የሚታየው ነው በሙ ሴራህ ኛ አስተርክ አሜን ኛ ስመ መንግሥቱ ወረደ ፀሐይ ነውይላሉይህ ንጉሥ ዜራክ ወይም ሴራህ ኛ ወደ ፓለስቲን አገር ዘምቶ የተሸነፈ ጊዜ ብዙ ኢትዮጵያው ያን አልቀው ነበርና የነርሱን ደም ለመበቀል ወደ ፓለሰ ቲን ሄዶ ክዮራም ከአስራኤል ንጉሥ ጋር ተዋግቶአገ ሩን አጠፋፍቶ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷልይላሉ ። አንዳንድ ጊዜ ፒያንኪ ሜይ አሙን ፍቁሩ ለአሞን» ይባላል ። ፒያንኪ ሱን መንግሥት በሰላም በሚመራበት ጊዜ በኛ በጐን መንግሥታችን ጊዜ እንደደረሰው ግብፆቹ ባገራቸው ተሰብስበው በአንድ ፈርዖን መገዛት እንኳን አ ፒያ ኪ ኢት ፍ ነበብ ዘሩ በዚህ ጊዜ ባንድ ዘመን ውስጥ ከደልታ ከሳይስ ከየአውሪ ጃው ብዙ መሳፍንት ፈርዖንነት ለመያዝ እየተነሠ በርሳቸው ይዋጉ ነበር ። በዚሁ ጽሑፍ በመጀመሪያው መሥመር ላይ እንደዚህ ቱዱ ከል ጀም ይላል «ዘለዓለም ሕያው የሆነው ፒያንኪ ሜሪአሚን የታሕ ታይና የላዕላይ ግብፅ ንጉሥ በነገሠ በኔኛው ዓመት ኢትዮጵያን ከግብፅ ከመካከለኛው ምሥራቅና ከዓረብ አገሮች ጋር የሚያሳይ በ ያልተሠራ ለክአዘጋጀ። ታፍኔቅት የፕታህ የታሕታይ ግብፅ ዋነኛ አምላክ ካህን የኔት ባገሩ በሳይስ የምትከበር ሴት አምላክ ነቢይ የታሕታይ ግብፅ ከተሞች እገረ ገዢ የምዕራብ አገር ትልቁ ሹም የሚባለው ብዙ ነገሥታትና መሳፍንት ከነዚ ሁም ውስጥ በጣም የታወቀውን ነምሩድን ጨምሮ ይጠብ ቃቸው ነበርና ከደበብ የፒያንኪ ጦር መድረሱን ስማ። ደ እንደዚሁም በዚህ ሰሞን ፔፋባስት የሚባስው የሄራቅ ሌዎፖሊስ ንጉሥ ገጸ በረከቱን ይዞ ወደ ፒያንኪ መጣ በፊቱም በቀሪበ ጊዜ እንደዚህ አለ ሆሩስ ሆይ ክብር ላንተ ይገባል ። አሁን ግን ዘለዓለም እንደዚህ የሚል መልስ ላኩ «የአምላክ ጥላ በራስህ ስለ የሚኖረው የሁለቱም አገር ንጉሥ የአሞን ልጅ ፒያንኪ መጥቷል ማለትን በምተው ፍርሃት ይዚቸው የከተማዋን ቅጥር ዘጋግተው ተቀምጠዋል ። ይኸ ሁሉ ሆኖ የምሥራቁም የምዕራቡም የስሜኑም የደቡብም አገር ከተገዛለት በኋላ የታሕታይ ግብፅ ሁለት ነገሥታት የላዕላይ ግብፅ ሁለት ነገሥታት ክራቱም ከዚህ ገ በፊት የነበሩት ግራና ቀኝ የሁለት እባብ ምልከት ያሰ በትን ዘውዳቸውን እንደደፉ ለግርማዊነቱ መንፈስ ለመ ር ስገድ ግርማ ሞገሱን ለማየት ወደፒያንኪ መጡ። ዓመት አንደሌሎቹም ዓመት ከገ ሩን ኢትዮጵያን ኑብያን እየወጉ ያስገበሩትን የኃያላኑ ፈርዖኖች የነቱትሞሲስን የነራምሲስን ኛውን አገር ታላ ቂቱን ግብፅን ፒያንኪ የኢትዮጵያው ንጉሥ ስለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ ዓይነት አስገብሮ ወደ ኢትዮጵያ ጨመራት ። ዓመት ግብፅን ከመውረሩ በፊት ዓመት በድምሩ ፀ እንደ ግማሾቹ ዓመት ያህል ከ አስክ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ድረስ ገዝቶ ሞተ ወዲህ በነብያና በግብፅ ግዛት ሻባቃ ነገሠ ። ፒያንኪን የመሰለ ንጉሥ ወደ ግብፅ ከመሔዱበፊትና ተመልሶዕም አሥር ዓመት ኢትዮጵያንና ግብፅን በገዛበት ጊዜ የሠራው ። ፒያንኪ ክግብፅ ዋና ከተማ ከመምሬፊስ ማቸቹ ወዲህ ዓመት እንደ ግማሾቹ ግብፅን ከመውረሩ ። በፊት በናፓታ አንዳንድ ጊዜ ላዕላይ ግብፅን በመደረብ ዓመት በድምሩ ቋ ዓመት ያህል ከ እስከ ዓመት ድረስ ከክርስቶስ ልደት በፊት ገዝቶ ሞተ። ፒያንኪን የመሰሰ ንጉሥ ወደ ግብፅ ከመዝመቱ ስፊት ከግብፅም ተመልሶ አሥር ዓመት በገዛበት ዘመን የሥራው ዝርዝር ታሪኩ በጽሑፍ ሰሳልተገኘ በዚሀ መጽ ሐፍ የቀረውን ታሪኩን ለማግባት አልቻልንም ።