Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

መዝገበ ታሪክ 1 እና 2 (የ365 ቀን).pdf


  • word cloud

መዝገበ ታሪክ 1 እና 2 (የ365 ቀን).pdf
  • Extraction Summary

መመከከከከከከከከከጠመጠጡ መታ ጄፏ ሥያፖ ሥ የመጀመሪያ እትም ጥቅምት ዓም ሁለተኛ እትም መጋቢት ዓም ሦስተኛ እትም ሚያዝያ ዓም አዲስ አበባ መዝገበ ታሪክ ። ብሎ ጅራፉን ቢቃጣበት ሸሽቶ ሂደ ለካስ ሰው ሁሉ አውቆብኛል ብሎ ካንድ ዋሻ ገብቶ በዚያው ሞተ መላእክተጽልመት ነፍሱን እጅ አድርገው ሊያስፈርዱ ከጌታ ፊት ቀረቡ እመቤታችን መሐር ሊተ ወልድየ ዛተ ነፍሰ ማርልኝ አለችው ሰባስምንት ነፍስ ያጠፋ ፈጣሪውን የካደ ውሻ ይማራልን » አላት ኦ ወልድየ ይትሔሰውኑ ቃልከ ቃልህ ይታበላልን በሰሜ የተጠማ አጠጥቶ የለምን አለችው እንኪያስ ይመዘን አለ ሚዛኑ ፍትሐ ጽድቅ ነው ቢመዘን ሰባስምንቱ ነፍሳት የሚመዝኑ ቢሆን እመቤታችን በጥርኝ ውኃ ጥላዋን ጣል አድርጋበት ያች ጥርኝ ውኃ መዝናለች መላእክተ ጽልመት እሷ ሳለች ምን እናገኛለን እያሉ አፍረው ተመለሱ ያችንም ነፍስ መላእክተብርሃን በዕልልታ ገነት አግብተዋታል ከክርስቲያን ወገን የሆነ አግኝቶ ያጣ አንድ ሰው ከብሬ በቆየሁበት ተዋርጄ አልኖርም ብሎ ጓዙን ጠቅልሎ ሲሄድ ሰይጣን ከመንገድ ቆይቶ ያዘነ መስሎ ደንጊያውን በምትሐት ወርቅ አስመስሰሉ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን ጻድቃን ሰማዕታት መላእክትን ካድልኝና ይህን እሰጥሀለሁ አለው ካደለት ተቀብሎት ዞር ሲል ቆየኝ ምእመናን የሚመኩባት ድንግል ማርያምንም የአምላክ እናት አይደለችም ብለህ ካድልኝ አለው እሷንስ አልክድም አለው በደንጊያው ቀጥቅጦ ገደለው ዘየካቲት መ ሥኡፍጻጸ ገሻቫ ሙዘዘቻዘጠብዣው ባጻ መ መ ።

  • Cosine Similarity

ሀገረ ስብከቱ አልጥህ ነው ቅዱስ ጴጥሮስ አብሮት ሂዶ አብረው ሲያስተምሩ በርበር የሚባሉ አረማውያን ተመቅኝተው ይብሏቸው ብለው አራዊት ለቀቁባቸው ወደጌታ ቢያመለክቱ አንድ ገጸ ከልብ ተነሥቶ አራዋቱን ፈቻጅቶላቸዋል በዚህ ምክንያት ብዙዎች አምነዋል እሱም በሚያስተምር ጊዜ ብዙ ተአምራት አድርጓል አንድ ቀንም በነግህ ወይን ተክሉ ዕለቱን ለመስዋዕት አድርሷል አትክልተኛ መባሉ ቅሉ ስለዚህ ነው ከዚህ በኋላ ንጉሥ አግረጳ ጣዖት ካላመለክ ብሎ በዘህ ምክንያት ተጣልቶ በርጡብ ኣጉዛ አስጠቅልሉ ከባሕር አስጥሉት በሰማዕትነት አርፋፏል ሥጋውን ምእመናን ከዳርቻው አግኝተው ቀብረውታል ምስጋና ይድረስህ ቸር ፈጣሪያችን ትባርከናለህ ጠብቀህ በጤና ዓመታትን ባርከህ የምትሰጠን አምላክ እንዲያድለን እድሜና ጤናን የምትመግበን ኃጥእ ጻድቅ ሳትል እንጽና እንደኢዮብ በትእግሥት ሆነን በምሕረትህ እንጂ በኛ ጽድቅም አይደል ትእግሥት ናትና ጸ ክብራችን እንደኛማ ቢሆን እንደበደላችን ጌታ ስንማጸን በቅዱስ ሰምህ በጸናብን ነበር መቅሠፍት በላያችን ከሥቃይ ታደገን መልአኩን ልከህ ዳሩ ግን ምሕረትህ የበዛ ነውና ያዘጋጀኽኸውን ለምሕረት ሥራህ ማቴ ሮሜ መስከረም ምትረተ ርእሱ ለዮሐንስ መጥምቅ ዮሐንስ ማለት ፍሥሓ ወሐሴት ማለት ነው ልጅ አጥተው ሲያዝኑ የነበሩ አባት እናቱ እሱን በመውለዳቸው ደስ ብሏቸዋልና የተወለደው በብስራተ ገብርኤል ነው ሉቃ ሁለት ዓመት ከመንፈቅ ሲሆነው ሄሮድስ በጌታ ምክንያት እልፍ ከአራት ሺህ የቤተልሔም ሕጻናትን ሲያስፈጅ እናቱ ዘመሰከረም ኤልሳቤጥ ዋፋት ዚፋት ወደማባል በረሀ ይዛው ሸሸታ እመቤታችን ከስደት እስክትመለስ ድረሰ እናቱ ስታሳድገው ቆይ እሷ ካረፈች በኋላ ቶራ የምትባል እንሰሳ ገዳም እጠባችው አደገ ኋላም ጸጉረ ገመል ለብሶ የበረሀ ማርና አንቦጣ እየተመገበ ኖሯል እንዲህ እያለ ዘመን ሲመላው ትለ ዓዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑኣ ፍኖቶ ለእግዚአብሔር ኢሳ ተብሎ በኢሳይያስ ወአንተኒ ሕጻን ነቢየ ልዑል ትሰመይ እስመ ተሐውር ቅድመ እግዚአብሔር ከመትጺህ ፍናኖተ ተብሎ በአባቱ በዘካርያስ እንደተነገረ ከጌታ መንፈቅ ያህል ቀድሞ ወጥቶ ነሥሑ እሰመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት እያለ ማሰተመር ጀመረ ጌታንም ሲያጠምቅ አንድነት ሦስትነት ተገልጾለት ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጢአተ ዓለም ብሉ አምላክ ወልደ አምላክነቱን መሰክሯል ዮሐ በዘመኑ የነበረው ንጉሥ ሄሮድስ ወንድሙ ፊልጸስ ሞቶ ሚስቱ ሄሮድያዳን እሱ አግብቷት ነበር ሄዶ ኦ ሄሮድስ ኢይከውነከ ታውስብብእሲተ እሁከ ፊልጳስ ብሎ ገመጸው አሥሮ ግዞት አወረደው ዕለተ ልደቱን ሲያከብር ወዘፈነት ሎቱ ወለተ ሄሮድያዳ ወአሥመረቶ ለሄሮድስ ወለእለ ይረፍቁ ምስሌሁ ይላል የሄድያዳ ልጅ ዘፍና አስደሰተችው እስከመንግሥቱ እኩሌታ ድረስ የወደደችውን ሊሰጣት ቃል ገባላት ሄዳ ከእናቷ ተማክራ መጥታ ሀበኒ ይእዜ በጻሕል ርእሶ ለዮሐንስ የዮሐንስን ራስ አስቆርጠህ ስጠኝ ኣለችው አስቆርጦ በወጨት አድርጎ ሰጣት ወስዳ ለእናቷ ሰጠች እናቷ ጥልፍ እየጠለፈች ነበርሽ ንጉሥን ሳታፍሪ ስትዘልፊ የነበርሽ አንደበት ዛሬ ተዘጋሽ እያለች በመሥሪያዋ ምላሱን ሰትጠቀጥቅታፁ ራሱ ክንፍ አውጥታ ሄሮድስን የወንድምህን ሚስት ልታገባ አይገባህም ብላ ሶስት ጊዜ በራሱ ላይ ዞራ ወጥታ ሂዳለች ሄሮድያዳን ምድር ውጥታለች ብላቴናይቱም እንደእብድ ሆና ስትዘልፈው ሄሮድስ አስገድሏታል ሥጋውን ደቀመዛሙርቱ ቀብረውታል ራሱም ጌታ በደብረ ዘይት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ሳለ ሄዳ ሰገደችለት መዝገበ ታሪክ ዒዐዐቂኡሑ»ሑሙሑሖፊሖሑጮጌሑጮቅንጐሄሠንዐፏሊ። ደሆ ዛ የማ ሰጥ ነጡና ሰማዊዋ ክብር ከእምነት ሰወጠጡ ምሥር አፋልሰህ ከጉባዔ ቆሞ በገሥጻቸው ጨጨጨ ዘመስከረም ማቴ ማቴ ፅብ ቦ ደ ረዕ ሙሴ ማለት ኢጋለ ማይ ማለት ነው ትውልዱ ከነገደ ሌዊ ነው አባቱ እንበረም እናቱ ዩካብጽ ይባላሉ የተወለደው በምድረ ግብጽ ነው እስራኤል ሙሴ እስኪወለድ ለሰባት ወር ያህል ወንድ ወንድ ልጆቻቸውን በፈርዖን ታዝዘው ከባሕር ሲጥሉ ኖረዋል ኩፋ ሙሴም በተወለደ ጊዜ ለዝንቱ ሕጻን ይከድኖ ሞገሰ እምንዕሱ እንዲል በፊቱ ብርሃን ተስሎበት ነበርና ዐቀብተ መወልዳት ፎሓ ሲፓራ ለዝሰ ዘፈጠሮ ይቅትሉ ይህንንስ የፈጠረው ይግ ደለው ብለው ተውት እናቱ ሶስት ወር ሸሽጋው ከዚህ በኋላ እንዳያገኙብኝ ብላ በደንገል ሣጥን አድርጋ በድንጋገ ባሕር አሰቀመጠችው ሌሊት ሌሊት እየ ሄደች ታጠባዋለች ቀን ቀን እሀቱ ማርያም ትጠብቀዋለች በሰባተኛው ቀን ተርሙት ወለተ ፈርዖን ልትተጣጠብ ደንገጡሮቿን አሰከትላ ብትሄድ ድምጹን ሰምታ ሣጥኑን አሰመጥታ ከፍታ አወጣችው እማይ ዘአውጻእክዎ ስትል ሙሴ ብላዋለች እኅቱ ማርያም ቁማ ታይ ነበርና አጥብታ የምታሳድግልኝ ባገኝልብሷን ቀለቧን እየሰጠሁ አኖራት ነበር ሰትል ሰምታ ቀርባ ላምጣልሽ አለቻት አምጪልኝ አለቻት ሄዳ እናቷን ይዛ መጣች አጥብተሽ አሳድጊልኝ ብላ ሰጥታት ልብሷን ቂለቧን እየሰጠቻት አሳድጋዋለች ዘጸ ኩፋ ዕብ ባደገ ጉዜ ተርሙት ልጄ ነው ብላ ከቤተ መንግሥት አስገባችው እሱ ግን የፈርዖን የልጅ ልጅ ተብሉ በተድላ ከመኖር ይልቅ ከእሰራኤል ጋር መከራ መቀበልን መርጦ ፈርዖን አያትህ ተርሙት እናትህ ሲሉት አይደለሁም ይል ነበረ በተአምኖ ልሃሂቆ ሙሴ ክሕደ ከመ አይበልዎ ወልደወለተፈርዖን እንዲል ዕብ አርባ ዓመት ሲሆነው ወደ መሰክ ወጣ አንድ ግብጻዊ ዕ ብራዊውን ሉሌ ሲበድለው አይቶ ለዕብራዊው ተበቅሉ ግብዳዊውን ገድሉ ከአሸዋ ቀበረው ሁለተኛ ቢወጣ ሁለቱ ዕብራውያን እርስ በእርሳቸው ሲጣሉ አይቶ እናንተማ ወንድማማቾች ናችሁ ምን መዝገበ ታሪክ ያጣላችኋል አላቸው አንዳ አንተን በእኛ ላይ ፈራጅ ያረገህ ማነው ወይስ እንደግብጻዊው ባሪያ ልትገድለን ነው አለው ለካስ ተሰምቶብኛል ብሉ ወደ ምድያም ሸሽቶ ሰፓራ ወለተዮቶርን አግብቶ ተቀመጠ አንድ ቀን በኮሬብ በግ ሲጠብቅ በደብረ ሲና ሐመልማል ከነበልባል ነበልባለ ከሐመልማል ተዋሕዶ ሐመልማሉ ነበልባሉን ሳያጠፉው ነበልባሉ ሐመልማሉን ሳያቃጥለው አይቶ በጎቼን ከፈረለ ግንብ ዘግቶባቸው ሊረዳ ቀረበሐሙሴ ሙሴ ፍታሕ ቶታነ አሣዕነከ እስመ ዘትከይዳ ምድር ቅድስት ይእቲ የቆምህባት ምድር ቅድስት ናትና ጫማህን አውልቅ አለው ከቤተ ክርስቲያን በጫማ መግባት እንደማይገባ ለማጠየቅ ነው ደብረ ሲና የቤተ ክርስቲያን ምሣሌ ናትና ርእየ ርኢኩ ሕማሞሙ ለሕዝብየ ወሰማዕኩ ገዐሮሙ ወወረድኩ ከመ አድኅኖሙ ዘዳ ሐዋ ብሎ ነግሮ ገባሬ ተአምር በትሩን አሲዞ ወደ ግብጽ ልኮት ፈርዖንን በዘጠኝ መቅሠፍተ በአሥረኛ ሞት በክር በአሥራ አንደኛ ስጥመት አጥፍቶ እስራኤልን ኤርትራን ከፍሉ አሻግሯቸዋል ዘዳ ፋ ከዚህ በኋላ አሮንና ሖርን ከተማ ጠባቂ አድርጎ ኢያሱን አስከትሎ ወደ ደብረ ሲና ሄዶ ቀን ቃል ለቃል ሲነጋገረው ቀን እየነገረ ሲያጽፈው አርባ ቀን ያህል ቢቆይ እስራኤል አሮንን ግብር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሜነ ወይጸብዑ ፀረነ ጣዖት ሥራልን አሉት ቁጡዓን ናቸውና ይጣሉኛል ብሉ ፈርቶ ወርቅ ብራቸውን ሰብሰቦ አሠራላቸው በማግሥቱ ሲሰግዱለት ሲሰውለት ጌታ ሙሴን እስራኤል ወገኖችህ በደሉኝ ኅድገኒ አጥስዮመሙ በመዓትየ ሀ እሰይመከ ውስተሕዝብ ክቡድ እነሱን ላጥፋቸው አንተን ግን በጽኑ ሕዝብ ላይ እሾምሀለሁ አለው ሕዝብህንስ ከምታጠፋ እኔን ወደ መሬትነቴ መልሰን ብሉ ማለደ እንከሰ አፍጥን ወሪደ ወወሪደከ ኩንን ሕዝበ እንኪያስ ወርደህ ቅጣ ብሉ የኪዳኑን ጽላት ሰጥቶት ይዞ ሲመለስ ከእግረ ደብር ሲደርስ ሁካታ ድንፋታ ሰምቶ ምንት ዘእስምእ ድምጸ ጸባዓዒት እለይት ሂየሉ ለጸብዕ የምሰማው የሰልፈኛ ድምጽ ምንድር ነሁ አለ ኢያሱ ነገሩን አውቆታልና ያልረባ ጣዖት አቁመው ይሰግዱለታል ሲል ያልረባ ጉሸ ዘመስከረም ጠድ ጠጥተው ይዘፍናሉ እንጅ የአርበኛ የሰልፈኛ ዮምጽ አይደለም አለው መቃ ከዚየ ሲደርስ እስራኤል ጣዖት አቁመው ሲሰግዱለት አይቶ ደነገጠ ጽላቱ ከእጁ ወድቆ ጣዖቱን ሰብሮ ተሰበረ ወርቁን አሰፈጭቶፋ በወራጅ ውኃ አስበጥብጦ ሕዝቡን አጠጣቸው ፍቅረ ጣዖት ያደረበት ለምጽ ተቀሰመበት ይህን ምልክት አድርጎ በሏቸው ብሎ ቪሺህውን አስፈጅቲቸዋል ስለጽላቱም ቢያመለክት የቀደመውን ኣሰመሰለህ አምጣ ብሉት ይዞ ቀርቦ ቃሉ በግብር አምላካዊ ተገኝቷል ዘዳ ም መቃ ሙሴ ከተጠራበት ጊዜ ጀምሮ ጌታ ጊዜ ቃል ለቃል ተነጋግሮታል ከባለሟልነቱም የተነሣ አንድ ቀን ክብርህን ላያ እወዳለሁ አለ ፊቴን አይቶ አንድ ሰዓት እንኳ በሕይወት መቆየት የሚቻለው የለም አለው ካላየኹህማ ባለሟልነ። ንጉሥ ከዙፋኑ ወርዶ ሕዝቡም ማቀ ለብሰው አመድ ነስንሰው አዘነ አለቀሱ ሕጻናት ከጡት ከብቶት ከሣር ተከልክለዋል ዮናስ ይህን አይቶ እንግዲህማ ሊምራቸው ነው እኔም ሐሳዊ ነቢይ ልባል ነው ብሉ እያዘነ ከከተማ ወጥቶ ዳስ ሥርቶ ተቀመጠ እንቅልፍ እንቅልፍ አለው ተኝቶ ቢነጦቻ ከራስጌው ቅል በቅላ ከዋዕየፀሐይ ስትከላከለው አየ ደስ አለው ሁለተኛ ተንቶ ቢነሣ ጠውልጋ ደርቃ አገኘ አዘነ ጌታ አንተ ላልተከልካት ውኃ ላላጠጣሀተ ቅል እንዲህ ስታዝን እኔስ በዝናም አብቅዬ በፀሐይ አብሰዬ ለምመግባቸው ሕዝቤ አላዝንምን አለው ተጸጽቷል በዚያም ላይ ፈቃዱን ለመፈጸም ሐሳዊ ነቢይ እንዳይሉት በሶሰተኛው ቀን እሳት ከሰማይ ወርዶ ከና ከፍ ያሉትን ዕፀው ጫና ጫፋቸውን በልቲል ተን ዮና ከዚህም በኋላ ወደሀገሩ ተመልሶ በማስተማሩ ጸንቶ ኑሮ በዘህ ፅ ለት አርፈል መፅኃያሪም ዕጽጵሃዕ ቋዶሪዕዕ መፖምዎ አባቱ ዘካርያስ እናቱ ኤልሳቤጥ ይባላሉ ልጅ አጥተው ብዙ ዘመን ሲያዝኑ ኖረዋል አንድ ቀን ዘካርያስ ቤተመቅደስ ገብቶ ሲያጥን ሊቀመላእክት ቅዱስ ገብርኤል በየማነ ምሥዋዕ ቆፃ ታየው ፍርሀት ፍርሀት አለው ኢትፍራህ ዘካርያስ እስመተሰምዐ ጸሉትከ ቅድመ እግዚአብሔር ጸሉትህ ተሰምቶልሀልና አትፍራ ማስትህ ኤልሳቤጥ ወንድ ልጅ ትወልድልሀለች ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለዞሀ ገና በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይመላበታል የወይን በዮኞም አይጠጣም በጌታም ፊት ታላቅ ይሆናል አለው አሁንማ እነም ልምጮላጫ ሙቀት ተለይቶኛል ማሜስቴም ልማያ አንስት አልፎባታል ይህ የምትለው እንደ ምን ይሆንልኛል አለፁ አነ ሁእቱ ገቭርአል ጨ በክ ዘመ ሰከሬሯ ዘአእቀውም ቅድመ እግዚአብሔር እኑ በእሣዘአብሔር ፊት የምቆመፁ ገብርኤል ነኝ ይህ የነገርኩህን አላመንክምና እስኪከፈጸም ድረስ ድላ ትሆናለህ ብሉት ዐረገ እንዳለውም በዘህ ዕለት ዮሐንስ ተፀንሳል እስኪወለድና ግዝረትን እስኪፈጽም ድረሩስ ሁና ሆኖ ቆይዢቲል ሉታ ያመፅዕያሪም ዕ ንቆረ ሶ መሪ ቋድ የተዘሩ አዝርዕት በቅለው የተተከሉ አትክልት ጸድቀው አኣብበቡ አፍርተው የሜታዩበት የጽጌ የልምላሜ ጊዜ ነውና አሥሠርጎኮ ለሰማይ በከዋክብት ወለምድርኒ በስነጽጌያት ግብረ እደዊከ አዳም እግዚአ እያልን ጌታን የምናመሰግንበት ጊዜ ነው የእመቤታችንን ሰደት የምናስብበት ጊዜ ነው ጌታ በተወለደ ጊዜ ቤተልሔም በእሳት ተቀጽራ አጋንንት ለማየት ሄደው አቅቷቸው ላለቃቸው ነግረውት እሱም በኪሩቤል አምሳል አራት ተሸካሚዎች አዘጋጅቷልና ተሸክመው ቢወሰዱት መሳእክት በሐጸእሳት እየነደፉ አላስቀርብ አሉት የነን ሥልጣን ያንተን መንግሥት የሚነጥቅ ንጉሥ ተወልጳልና ልብስ ቀለብ አሰጣለሁና ዓመት ዓመት ከመንፈቅ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ሕፃናት ሰብስቡልኝ ብለህ ፍጃቸው ከነርሱ አንዱ ይሆናል ብሎ ሳከበት በዚህ ጊዜ መልአኩ ዮሴፍን ተንሥእ ንሣእ ሕፃነ ወእሞ ወጉየይ ሠሰተብሔረግብጽ ብሉት ወጥተው ሂሄደዋል በተጨማሪም ይህስ እንደምን ነው። እሕቴ እኔስ እንደጉም ተኖ ከሚጠፋ ተድላ ሥጋ ልገባ አልሻም አንቺ ግን እንደወደድሸ ኑሪ ብሏት በመንፈቀ ሌሊት ወጥቶ ሂደ ስታለቅስ አድራ ጣት ሊያዩአቸው ለመጡት ነገረቻቸው ንጉሥ ነውና ወዲያው ልጄን ፈልጋችሁ አምጡ ብሉ ወታደሮቹን ሰደደ እሱ ግን ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቶት የዓመቱን ጐዳና በአንድ ቀን ተጉዞ አርማንያ ገብቷል እኒያም እየፈለጉ ሲሂዱ አርማንያ በእመቤታችን ስም ከታነጸች ቤተክርሰቲያን ደርሰው ከስንቃቸው ለነዳያን ሲመጸውቱ ለርሱም ሰጡት አውቋቸዋልና በአባቴ ባሮች ለመመጽሀት ያበቃኽኝ አምላከ ተመስገን ኣለ እነሱ ግን ስላላህቁት አልፈውት ሄዱ የመጸወቱትንም መልሶ መጽውቶታል እሕል የሚቀምሰው በዕለተሰንበት ብቻ ነበር እንዲህ እያለ ዓመት ቀቦየ እመቤታችን ገበዙን እንደወደደኝ ወድጀዋለሁ እንዳከበረኝ አክብሬዋለሁና ያን ሰው አትተውብኝ አለችሁ ቢሄድ ካለችው ቦታ ቆሞ ሲጸልይ አገኘው እመቤቴ እንዲህ ብላ አዛኛለችና ገብተህ ሥጋውን ደሙን ተቀበል አለሁ የእመቤቴን ፈቃድ መግሠስ እንደምን ይቻለኛል ብሉ ገብቶ ተቀብሉ ካ ሳየሀ የተነጸፈ የተጉጐዘጉዘ ቤት ዋለ አደረ ኋላ ግን ዋጋዩ በውዳሴ ከንቱ ጩ ዘጥቅምት ሊቀርብኝ አይደለምን ከማያውቁኝ ሀገር ሄጄ እኖራለሁ ብሉ ወጥቶ ሲሄድ ከአባት ከእናቱ ቤት ደረሥ ፈቃደእግዚአብሔር በቢሆን ነቤ ብሉ ከደጃቸው ወድቆ ዓመት ኖረ አባት እናቱ አሳወቁትም ይልቁንም ብላቴኖቹ ሰውነቱ ከገድል ጽናት የተነሳ በቁስል ነዶ ነበርና ጠልተው ተጸይፈውት እንዲሂድላቸው ሽንት ይሸነበት እጣቢ ይደፉበት ነበር ከልብሰ የአምር እግዚኡ እንዲል ውሾች ግን ጌታቸውን አውቀው ቁስሉን ይልሱለት ነበር በማያውቀው ሀገር በማየያውታቃቸቤ ሰዎች እጅ ከተሠቃየው በእናት በአባቱ ደጅ በአባትበእናቱ ብላቴኖች የተሥሖቃየው ሥቃይ በለጠ ጌዜዕረፍቱ ሲደርስ ጌታ በተስፋህ ያመነውን በቃል ኪዳንህ የተማፀነውን ሁሉ ምሬልሀለሁ ብሉ ተስፋውን ነገረው እሱም ገዜ ፅ ረፍቱን አውቆት ታሪኩን በክርታስ ጽፎ በእጁ እንደያዘ በዚህ ዕለት ዐርፏል ሊቀጳጳሱ ቅዳሴ ገብቶ ሳለ መላእክት በቃሊአቅርንት ነፍሱን ሲያሳርጉ ሰምቶ ፍርሀት ፍርሀት አኣለው ቅዳሴውን ጨርሶ ወደጌታ ቢያመለክት የታዘዘ መልአክ መጥቶ የብእሴእግዚአብሔር ገብረክርስቶስ ነፍሱን ስናሳርግ ነው ብሉ አመላከተው ካህናቱን ምእመናኑን አስከትሉ ቢሄድ ክርታሱን እንደያዘ ዐርፎ አገኘው ለጊዜው አይለቅለትም እግዚኦታ በእንተማርያም አድርሶ ለቀቀለት ቢያነበው የንጉሥ ልጅ ሆኖ ተገኘ ያለቅሱ ደረታቸውን ይደቁ ጀመር ሕዝቡ በረከት እናገኛለን ብለው ሥጋውን ቢዳስሱት አንዳንድ ደዌ ያለባቸው ተፈውሰዋል ከዚህ በኋላ ድውያኑ ሕሙማኑ ሁሉ ይረባረቡበት ጀመር የማይተውት ቢሆን ወርቅ ብር አፈሰሱላቸው ይህንማ ገበሬም ይሰጠናል ብለው የማይመለሱላቸው ሆነ ተው ቸው ድውያኑ ሕሙማኑ ሁሉ ዳስሰውት ከዳኑ ከተፈወሱ በኋሳ ወሰደው በአንጻረ መቅደስ ቀብረውጋል ጻድቃን አረጋዊ ወገብረ ክርስቶስ ሰማያዊ ርስቱን ጌታ አወረሳቸሠ ታቦቱ እሙንቱ ለመንፈስ ቅዱስ በቀኙ እንዲቆሙም ዳግም አደላቸው የአምላክን ልዕልና ገለፁት ለሰው ዓለምን ሊያሳልፍ ሲመጣ በግርማው በሠጣቸው ጸጋ ድጡይ ፈውሰጦ በፊቱ ሰባት እጅ ከፀሐይ አብርተው ከምድኔሯሄዋመንግሥት የሰማዩን መርጠው ሰዎች ቅዱሳንን እናክብር በሀና ሥጋዌውን ተድላ ዓለምንም ንቀው በጸሎት በምልጃ ይጠቅመሠናልና ስላገለገሉት በትሕርም ፀንተው ባዝነን እንዳንቀር በኃጢአት ጐዳና ኢዮ ማቴ ያዕ መዝገበ ታሪክ ራ ሥ። ጥቅምት ዕረዓቱ ለዩኤል ነቢይ ኢዩኤል ማለት አምላክ እግዚአብሔር ማለት ነው ትውልዱ ከነገደ ሮቤል ነው አባቱ ባቱኤል ይባላል ባቱኤል ማለት ቅዱስ እግዚአብሔር ማለት ነው ቁጥሩ ከ ደቂቀነቢያት ነው ወይከውን እምድኀረዝ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር እሰውጥ እምነመንፈስየ ዲበኩሉ ዘሥጋ ዐይቴነብዩ ደቀቅክሙ ወአዋልዲክመ ወወራዙቲክሙ ራእየ ይሬእዩ ወሊቃውንቲክሙ ሕልመ የሐልሙ ወላዕ ሊአግብርትየ ወአእማትየ እሰውጥ እምነ መንፈስየ ይእተ አማረ ወይትኔብዩ ሲል ስለ ርደተመንፈስ ቅዱስ ወእሁብ ትእምርተ በሰማይ በላዕሉ ወመንክረ በምድር በታሕቱ ደመ ወእሳተ ወጢሰ ፀሐይኒ ይጸልም ወወርሕ ደመ ይከውን ዘእንበለሊ ትብዳሕ ዕለተእግዚአብሔር ሲል ነገረ ስቅለቱን ነገረምጽአቱን አስቀድሞ ተናግሯል ጥቅምት ዕረፍቱ ለሉቃስ ወንጌላዊ ሉቃስ ማለት መበሰር ማለት ነሁ ብስራተመልአክን ጽፋልና አንድም ዐቃቤሥራይ ማለት ነው ዐያቤ ሥራይ ዘሥጋ ሳለ ጌታ ዐቃቤ ሥራይ ዘነፍስ ትሆናለህ ብሉ ጠርቶታልና ቆላ ቁጥሩ ከ አርድእት ነው እመቤታችንን በጣም ይሠፀዳት ነበረ ከመውደዱም የተነሣ ስዕ ሏን ስሉ እየሸጠ የዕለት ጉርሱን የዓመት ልብሱን ብቻ እያስቀረ ለላውን በሰሟ ይመጸውተሀሠ ነበር ሲሰልም ሥጋ የለበሰች ከፊቲም ወዝ የሚንጸፈጸዓ አስመሰሉ ይስል ነበር ወይእቲ ስእል ትመሰል ልብሰተሥጋ ወያንጸፋጽናዓ ሐፍ እምኔሃ እንዲል መቅድም ዘጥቅምት ሐዋርያት ዓለምን ዕጻ በዕጻ ሰዛፈሉ ለዮሐንሰ ጽርዕ ደርሳው ሲሄድ አብሮት ሄደ ከሀገረስብክከቱ መቄዶንያን ከፍለ አሰተምር ብሉ ሰጠው እኒያን አስተምሮ አሳምኖ ወንጌል ካልደረሰበት ለማዳረስ ሊሄድ ሰነሣ ታኦፈላ መስፍነእስክዘንድርያ የያስተማርከንን እንዳንዘነጋ ጽፈህ ስጠኝ አለው ወንጌሉን በልሳነዮናኒ ጽርዕ ጽፎሮ ሰጥቶታል ዘመኑ ጌፐታ ካረገ ኛው ሲፈጸም ኛው ሲጀመር ተላውዴዎሰ ቄሣር በነገሠ በኛው ዓመት ነው ኋላም ግብረሐዋርያትን ጽፎ ልኮለታል ከዚህ በኋላ ጴጥሮሰንም ቢሉ ጳውሎሰን ተከተሎ ሮም ሄደ ሲያስተምር ሮማውያን ከአምልኮጣዖት ወደ አምልኮ እግዚአብሔር ተመለሱ ካህናተጣዖቱ ንጉሥ ኔሮንን ሉቃስ የሚባል ዕብራዊ መሠርይ እንዲህ አድርጎ ሕዝቡን ወሰደው ኣሉት ጠርቶ አንተ መሠርይ ሃይማኖትህን ክደህ ለጣዖት ስገድ አለው ኣኮ መሠርይ ኣላ ሐዋርያሁ ለእግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ እንጅ መሠርይ ኣይደለሁም አለው እየጻፈ እየሳለ የሚያስትበት እጁን ቁረጡት አለ ቆረጡት የአምላኬን አዳኝነት ታየዋለህ ብሉ ተቆርጦ የወደቀ እጁን በግራ እጅ አንስቶ ከቦታው ቢመልሰው አሠረ ምትረት እንኳ አልተገኘበትም ብዙዎች አመነ በአምላኩ ለዝንቱ ብእሲ አመን እያሉ ኣንገታቸውን ለሰለት ሰውነታቸውን ለእሳት እየሰጡ በሰማዕትነት ሞተዋል እሱንም በሰይፍ አስመትቶ በአጐዛ አስጠቅልሎሉ ከባሕር ኣሰጣለው ምእመናን አግኝተው ቀብረውታል በሕይወት ከምትቆይ ዓለምን መሰለህ አንተ የሳልክልን የድንግል ሰዕል መመዘአያችን ሆነች ሞገሰና ኃይል አጋንንትን ሁሉ የምትበቀል እኛም እንድናገኝ ጸጋና ክብርን እንደ ቅዱስ ሉቃስ እንደአባታችን ለለወንጌሉ ክብር ሞትን የመረጥህ የጌታ ባለሟል ሉቃስ ብፁህ ነክሀ ከመልአኩ ብሰራት ጀምረህ ዜናውን ብትነግረን ደስ አለን ትንሣኤኡ ዕርገቱን ተቆርጣ ስትወድቅ እጅህ ደሰ ብሏቸው ድንግልን አክብረን እንጥራ ሰሟን አሕዛብ ሲመኩ በአማልክቶቻቸው እሙ ለአዶናይ እመቤታችን ተጥለሀት ብትድን አፍረት ተሰማቸው የሕነታችን ምንጭ መሆናን አምነን ጥቅምት ዕረፍቱ ለአባ ይምአታ ዘእምተሰዓቱ ቅዱሳን ጥቅምት ዕረፍቱ ለአባ ቡላ አቢብ አባታቸው አብርሃም ቡላ ማለት ፍሬሃይማኖት ማለት ነው እናታቸው ሐሪክ ልጅ አጥተው ሲያዝኑ ከለያልይ በአንዱ መልአኩ የበሰለ ፍራ ሲሰጣቸው አይተው ጸንሰዋቸዋልና በተወለዱም ጊዜ መዝገበ ታሪክ ሥሥ ኣማ የከሌከሌከከበበ ና ከዳጃቸው ታላቅ ዛዛ በቅሉ ለእግዚአብሔር የሚል ጽሑፍ ይህን እያደነቁ ዓመት ያህል ለሊቀጳጳሳቱ ተገልጻ ከያደጃቸ በቅጠሉቹም ላይ ቡላ ገብሩ በሮማይስጥ ቋንቋ ተጽፎ ተገኝቷል ሳያስጠምቋቸው ቢቆዩ እመቤታችን ይህን ምልክት ታገኛለህ ሕፃኑን ተቀብለህ አጥምቀው ስሙንም ቡላ በለው አለችው ተተብሉ አጥምቋቸዋል ሰጠመቁም አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብለዐ አመስሰግነዋል አባት እናታቸው ገና በልጅነታቸው ሞተዋል በአሥር ዓመታቸው ሃይማኖታችሁን ካዱ ለጣዖት ስገዱ የሚል ዐላዊ ንጉሥ ተነሣ ሄደው ዘለፉት ሕፃን ነው ልራራለት ሳይል በችንካር አስቸንክሮ ገደላቸው ቅዱስ ሜካኤል በዘንጉ ነክቶ አስነሣቸው ከሌላው ዐላዊ ሄደው መሰከሩ ሕዳር ቀን በሰይፍ አስመትቷቸዋል ቅዱስ ሚካኤል አንሥቶ ከበረሀ ወስዶ ልብሰምንኩስና አልብሷቸው ቆብ ደፍቶላቸው ሄዳል አባ ቡላ በእድሜ ትንሽ ቢሆኑም ቅሉ መንፈስ ቅዱስ ከኃጢአት ውጽእ ለተጋድሉ ጽኑዕ አድርጓቸዋልና ከእድሜ ባለጸጋዎች በላይ በጸም ጸሎት ተወስነው በትሕርምት ናሪ ሆነዋል ሥጋቸውን ለማድከም ሰውነታቸውን ሲገርፉ ፊታቸውን ሲነጩ ይኖሩ ነበር የጌታም ሕማሙን ሞቱን እያሰቡ ከዛፍ ላይ ራሳቸውን ይወረውሩ ነበር አንድ ጊዜ ጸንቶባቸው በወደቁበት ሞቱ ጌታ አራቱን ባሕርያተሥጋ ሦስቱን ግብራተነፍስ አስማምቶ አስነሥቶ እምይእዜሰ ኢይኩን ስምከ ቡላ አላ ይኩን አቢብ እስመአበ ብዙኃን ትከውን ከእንግዲህ የብዙኃን አባት ትሆናለህና ስምህ አቢብ ይሁን ብሏቸዋል አቢብ ማለት አቢብዙኃን ማለት ነው ከዚህ በኋላ የጌታን ሕማሙን ሞቱን እያሰቡ ዘመን እሕል ውኃ ሳይቀምሱ ዓመት ከመንፈቅ በራሳቸው ቆመው ሲያዝኑ ሲያለቅሱ ኖረዋል በመጨረሻም ከዛፍ ወድቀው በጦር ተወግተው ሞቱ እመቤታችን መላእክትን አስከትላ መጥታ ሰላም ለከ ኦ ፍቁርየ አቢብ አለቻቸው በድናቸው ተነሥቶ ሰላም ለኪ ኦ ንግሥተሰማያት ወምድር ብሉ እጅ ነሥቲል ጌታም ከሞት አስነስቶ በተሰፋህ ያመነውን በቃልኪዳንህ የተማፀነውን ሁሉ እስከ በ ትውልድ ድረስ ዘጥቅ ጦዘኀዳር ምራልሀለሁ ብሉ ነፍሳቸውን ከሥጋቸው ለይቶ በተለ አቅርንት አሳርጓታል እንደአቡቀለምሲሰ በመሳ ዕፅድሜጡ ኛም እንደ አቢብ እንደአባችን ጌታ ሰለእኛ ሲል የታገሠሥጡን መክራና ሥቃይ ሁሌ እያሰብን በእምነት ብንፈጽም ትሩፋት ገድልን ክብርን ያድለናል በእውነት ጌታችን ማቴ ሕጥ ጴሕጥ አበብ የጽድት ሰጡ በአለ አእምሮ የጌ ሕማሙን ሞቱን ተዘክሮ ደሙን አፈሰሰ ከዛፍ ተጠርጡሮ ልፁ በአምላኩ ፍቅር ቅጥል ብሉ አሮ ሥታይ ግርፋቱም እየታሰበጡ ነባ ነበረ እስኪፈዝ ናላጡ ኅዳር ነአኩቶ ለአብ አባዮሐኒ ኅዳር ቁስቋም በመስከረም እንደተገለፀው እመቤታችን ጌታን ከሄሮድስ ሰይፍ ለማዳን ረሀቡን ጽሙን ታግሣ ዓመት ከመንፈቅ በሰደት ቆይታለች ራእ ሄሮድስ ከክፋቱ የማይመለስ ቢሆን መልኣኩ ሰይፈ መዓቱን መዞ ታይቶት ተልቶ ቆስሉ ሞቷል ከዚህ በኋላ ዮሴፍን የሕጻኑን ነፍስ የፈለገው ሰው ሞቷልና ንሣእ ሕጻነ ወእሞ ወሑር ውስተምድረእሰራኤል ብሎት ከምድረግብጽ ወጥተው በረሀ በረሀውን ተጉዘው በዚህ ዕለት ደብረቁስቋም ገብተዋል ማቴ ኅዳር በዓሉ ለቅዱስ ጊዮርጊሰ በዚህ ዕለት በዓል መሠራቱ ሰለ ሁለት ነገር ነው መጀመሪያ በሕይወተሥጋ ሳለ ንጉሥ ዱድያኖስ በረሀብ ይሙት ብሉ የምትልሰው የምትቀምሰው ከሌላት መበለት ቤት አስገብቶ ከምሶሶው ቢያሳሰረው ምሶሰውን አለምልሞ ቤቷን በበረከት መልቶ ልቻጆዋም ዕውረ ዓይን ጽቡሰእግር ነበረ ፈውሶላታል ሁለተኛው ቅዳሴቤቱ የተከበረበት ፅለት ነው የተሠራውም በአባት በእናቱ ቦታ ላይ ነው ሥጋውንም ብላቴኖቹ ወደዚያ አፍልሰውት ሕሙማንን ሲፈውሰ ሙታንን ሲያነሣ ኖር ነበርዲዮቅልጥያኖስ ሰይጣናዊ ቅንዓት አድሮበት አውህዮሰን አጥፋ በሰብሐተመሳእክት መዝገበ ታሪክ አ የኑ ብሎ ላከው ቢሄድ ምእመናን ለሰዕሉ መብራት አብርተው ሲሳለሙት አገኘ። ዘዝ ኤጴስቆጳሳቱ በውግዘት ንጉሠ በአዋጅ ከለዩት በኋላ ብዙ ድርሳናት ደርሰዋል ብዙ ተግሣጻት ጽፈዋል ጸሉተሃይማኖትን እስከ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ ድረስ ለምእመናን ግሩም ቅዳሴን ለካህናት ሕንፃ መነኮሳትን ለመነኮሳት ጽፈዋል የአርዮስስ ፍጻሜው እንያምን ነሁ በሉ ሊቃውንቱ በውግዘት ንጉ በአዋጅ ከለዩት በኋላ ተግዞ ሰኖር አመንኩኝ ተመለሰኩን አለ ካመንክ ከተመለስክስሰ ንስሓ ገብተህ ሥጋውን ደሙን ተቀብለህ እንይህ አሉት ከቤተክርስቲያን ገብቶ ሳለ ካህኑ አሐዱ አብ ቅዱስ ሰል በአማን አብ ቅዱስ አለ አሐዱ ወልድ ቅዱስ ሲል አይ አለማወቅ ፍጡሩን ከፈጣሪ ማስተካከል አለ ተሰማው እንደፍየል እየተቅበዘበዘ ወጥቶ ሊናዳ አረፍ ካለበት ንዋየውስጡ ተዘርግፎ ሞቷል ይህም የሆነ በአትናቴዎስ ዘመን በአትናቴዎስ ኀዘን ነው ኅዳር ዕረፍታ ለቅድስት ሐና ሐና ማለት ጸጋ ወሀብት ማለት ነው ትውልዲ ከነገያሌዌ ሲሆን አባቷ ማጣት ይባላል ልጅ አጥታ ስታዝን ትኖር ነበር ኋላ ግን ጌታ ኀዘኗን አይቶ ጸሉቷን ሰምቶ በብስራተመልአክ እምቤታችንን ወልዳለች ከወለደቻት በኋላ ተሐድሶ አካል አግኝታ ብሌት ሳያገኛት ድካም ሳይሰማት ኖራ በዚህ ዐለት አርፋለች በዓሉ ለቅዱስ ሚካኤል ሊቀመላእክት በዚህ ዕለት የሚከበረው እስራኤልን ከምድረግብጽ እየመራ ግውጣቱን በማዘከር ነው ይህስ እንደምን ነው ቢሉ አብርሃም ይስሐቅን ይወልዳል ይሰሐቅ ያዕቆብን ይሀልዳል ያዕቆብ ይሁዳንና አሥራ አንድ ወንድሞቹን ወልጳል አሥራ አንደኛው ዮሴፍ ነው ፀንድሞቹ ጸልተው ተመቅኝተው ለእስማኤላውያን በ ብር ሸጡት እኒያም ግብጽ ወስደዐ ለፈርዖን ቢትወደድ ለሏጥራፍ በ ብር ጡት ዓመት በአገልግሉት ዓመት በግዞት ይቆያል መተርጉመሕልም ነበር ፈርዖን ሕልም አልሞ ትርጓሜው ጠፍቶት ላለ ዝኖውን ከጠጅ ቤቱ ሰምቶ ከግዞት አስጠርቶ ተርጉምልኝ አለው ተረጐሙመለት አፈንጉሥ አድርጎ ሾሞታል የሰበ ዘህዳር ከሰባት ዓመት በኋላ በምድር ላይ ጽኑ ረሀብ ሆነ ወንድሞቹ እህል ለመሸመት ወደግብጽ መጡ መጀመሪያ አይነግራቸውም በሁለተኛው አነ ውእቱ ዮሴፍ ዘሜጥክሙኑ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነነ ሄዳችሁ አባቴን አምጡልኝ አላቸው ያዕቆብ አውሬ በላው ብለውት ሲያዝን ይኖር ነበርና ልጅህ በበብሔረ ባዕድ ከብሮ ይኖራል ሲሉት ከሞት እንደተነሣለት ቆጥሮት ልጆቹንና የልጅ ልጆቹን አሰከትሉ ሰባ ራሱን ሆኖ ግብጽ ወርዶ በምድረ ጌሰም ተቀምጣል ከብዙ ዘመናት በኋላ የዮሴፍን ዝና ያልሰማ ፈርዖን ነገሠ እስራኤል ከእኛ ይልቅ በዝተዋል ጠላት ቢነሳብን ተደርበው ያጠፋናል ብሉ አገዛዝ አጸናባቸው ፍርድ አጓደለባቸው እሰራኤል መከራ እየተቀበሉ ሲሠቃዩ ኖሩ የቆዩት ዘመን ነው ከዚህ በኋላ ምክንያት ይዞ ያድናቸዋል ራሄል የምትባል ዕብራዊት ባሏ ሮቤል ሞቶባት ደርበሽ እርገጭ ተብላ ጭቃ ስትረግጥ ምጥ ያዛት ጥቂት ልረፍ አለች ግብጻዊው ርገጭ ብሉ አስገደዳት ሁለት ሕፃናት ከእግሯ ሥር ወደቁ የልጅ ደም ግንብ ያጠነክራለ ብሎ ከጭቃው ጋር አስረገጣቸው መብትና አቅም ቢኖራት ያን ጊዜ እሱንም ከጭቃው በቀላቀለችው ነበር ዳሩ ግን መብት የላት ምንንት ዓቅም የላት ሴት ራሷን ይዛ ታለቅስ ጀመር ኢሀሎኑ በዝ ሰማይ አምሳከእሰራኤል አዶናይ ብላ ዕንባዋን ወደ ሰማይ ነዛችው የእስራኤልን ዕንባ ሁሉ ይዛ ቅድመእግዚአብሔር ደረሰች ቃል ተሰምዐ በራማ ወሰቆቃው ወገዓር ራሄል እንዘ ትበኪ በእንተውሉዳ ወዐበየት ተናዝዞ ወነጊፈላህ እንዲል ኤረ ማቴ ቴታምለሙሴ በአምሳለ ሐመልማል ወነበልባል ተገልጸ ርእየ ርኢኩ ሕማሙ ለሕዝብየ ወሰማዕኩ ገዓሮሙ ወወረድኩ ከመአድኅኖሙ የሕዝቤን መከራ ፈጽሜ አይቼ ልቅሶአቸውንም ሰምቼ ላድናቸው ወረድሁ ወይእዜኒ ነዓ እፈኑከ ብሔረግብጽ አሁንም ና ወደ ግብ ልላክህ ሐዋ ፈርዖንን ፈንቃሙኣ ለሕዝብየ እሰራኤል ከመይጸመዱኒ በሐቅል እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤ እሰራኤልን ልቀቅ በለው አለው ሙሴም ጌታዬ እኔማ ድዳ ነኝ አከናውኖ የሚናገርልህን ላክ እንጅ አለ አሮን እጉከ ይኩንከ አፈ ለወንድምህ ለአሮን ንገረው እሱ ይንገርልህ አለው ያስ ይሁን ማን ላከኝ ልበል። ወሬዛ ቀይህ በሊህ ሰይና ይዞ በዚህ ጠላቶችህን ድል ትነሳለህ ደስ ብሉህ በተመለስክ ጊዜ ግን ጌታህ እግዚአብሔርን አስበው መዝገበ ታሪክ ብ ኋሔሱጮ ሲለው ታይቶት ነበርና አትፍራ ጌታ ጠላቶቻችንን አሳልፎ ይሰጠናል ብሎት አጽፍዒንቶት ዘመቱ መርቆሬዎስ ኃይል ተሰጥቶት ጠላቱን ድል ነሥቶ ሲመለስ መልአኩ ስለምን እግዚአብሔርን ዘነጋኸው አለው ወዲያው ንጉሠ ኃይል ለሠጡን ለረዱን ለአማልክቶቿ በዓል አድርጌአለሁና ፈጥነህ ና ብሉ ላከበት ሄዶ ሹመት ሽልማትህ ለአንተ ይሁን አንሰ አይክህዶ ለእግዚአብሔር አምላኪየእኔ ጌታዬን አልክድም ብሎ ልብሰምስዓናናውን አውልቆ ጣለለት በጅራፍ አስገረፈው ፈርቶ የማይመለስለት ቢሆን ሥቃዩ ይጽናበት ብሉ በብረት አልጋ አስተኝቶ ከሥሩ እሳት አስነደደበት ደሙ ቢንጠባጠብበት እሳቱ ጠፍቷል ከዚህ በኋላ ሕዝቡ ይወዱት ነበርና በርሱ ምክንያት ይጣሉኛል ብሎ አሥሮ ወደቂሳርያ ሰደደው በቂሳርያ በዚህ ዕለት አንገቱን በሰይፍ ቆርጠውት በሰማዕትነት ዐርፈል ከዕረፍቱም በኋላ ብዙ ተአምራት አድርጓል ከብዙውም አንዱ ይህ ነው ዑልያኖስ የሚባል ከሀዲ ንጉሥ በምእምናን ላይ መከራ አጸናባቸው አብያተክርስቲያናትን አቃጠለ መጻሕፍትን ቆነጸለ የቂሳርያው ሊቀጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ በዚህ አዝኖ አምላኩ ለቅዱስ መርቆሬዎስ እያለ ሲማጸን ይኖር ነበር ከለያልይ ባንዱ መስተጽዕ ነጸሊም ፈረስ እንዲለው በጥቁር ፈረስ ሆኖ ዑልያኖስን በጦር ወግቶ ሲገድለው ኣየ ሲነጋ እጅ ለመንሳት ወደስዕሉ ቢሄድ ብዙ ደም ፈስሶ አገኘ ቅዱሱ ለእግዚአብሔር በውኑ ዑልያኖስን ገደልከውን አለ ስዕሉ በአዎንታ አንገቱን ዘንበል አድርጎለታል ይህም ሊታወቅ ዛሬ በሀገራችን በምድረተጉለት በስመ ከታነጸ ቤተክርስቲያን ካህናት ደነነ ስዕል እያሉ ሲዘምሩ ስዕሉ ጉንበስ ቀና ሲል እንደሚታይ ይነገራል ክብሩን ጌትነቱን መርቆራዎስ ንቆ ዑልያኖስን ቀጣው በአምላኩ ፈቃድ ወደገነት ሄደ አንዲት ሰይፉን ታጥቆቀ ዛሬም ለሚጠሩት ለሚማፀኑት እንደፋሲካ በግ ሊጠብስ ሥጋውን ይደርስላቸዋል ሳይዘገይ በእውነት እሳቱን ቢያነደው ጨምሮ ዝፍቱን ይሀ ተቀብሎ ከአምላኩ ምሕረት ደሙ በረድ ሆኖ አጠፋወ ናሕሙን ሰማዕት መርቆሬዎስ ያደረገውን ምእመን ሁሉ እንደበግ በግፍ ሲታረድ ይህን ሕያው ታሪክ ሰምተን እንመን በእሳት ተቃጥሎ ሲሆን ትቢያ አመድ ጻጳድቃን ሰማዕታት አበው ቅዱሳን መጥቶ በፈረሱ ከገነት አፀድ በአፀደ ነፍስ ሆነው እንዲያማልዱን ኅዳር ተዝካሮመሙ ለሰማዕተናግራን የናግራን ሰዎች ጽኑዓነሃይማኖት ክርስቲያን ነበሩ ፌንሐስ አይሁዳዊ የሚባል የየመን ንጉሥ ዜናቸውን እየሰማ ሃይማኖታቸውን ዘህዳር ሊያየያስክዳቸው ወርቅ ብራቸውን ሊዘርፋቸው ሰመን ይኖር ነበርና ሠራዊቱን አስከትሉ ሄደ ሀገራችሁን ጉብኝቼ ሥርዓተ አምልኮታችሁን ተመልክቼ እንድመለስ በምታመልኩት አምላካችሁ እለምናችኋለሁ ብሉ ላከባቸው አለቃቸው ሂሩት ይባላል አይሆንም በሉት ኣለ ሕዝቡ ግን በአምላካችን ካመንማ ለምን አይሆንም እንለዋለን ይግባ እንጆጅ አሉ አምባቸውን ከፍተውለት ገባ ኀሩትን ከነመማክርቱ አሳስሮ ሕዝቡን ክርስቶስን ካዱ አላቸው ሐሰ ለነ ኢንገብር ዘንተ ወኢንክህዳ ለክርስቶስ አምላክነ አይሆንም አምላካችንን አንክድም ኣሉ ፈርተው ይክዳሉ ብሉ ኀቲሩትን ከነተከታዮቹ በሰይፍ አስመታው ኤጴስቆጸጳሱ አባ ጳውሉስ ዐርፎ ነበር አስከሬኑን በእሳት አቃጠለው የቅዱስ ጊሩት ሜስት ድማኅን ከሁለት ሴቶች ልጆቿ ጋር አስጠርቶ ካዱ አኣላቸው ሕፃናቱ አባታችንን የገደልከው አንሶህ አምላካችንን ካዱ ትለናለህን። አላቸሁ የእስ ክንድርያ ሊቀጳጳሳት ጴጥሮስ ነው አኣሉት ግደሉት ብሉ ጋላት የሚባል ጭፍራ ላከ መዝገበ ታሪክ ቄ መጨ ጨጨጨጩ አርዮስ ይህን ሰምቶ ኣዚላስና ከመምህሬ አስታርቁኝ አላቸወ ሂደፁ አባታችን ታረቅልን አሉት ተመለስኩ አለ አላቸው አዎን ተመልሻለሁ ብላል አሉት ከተመለሰማ ምን አግዶኝ ብሉ ቀን ቀጥሮ አሰናበታቸፁ በዚያች ሌሊት ጌታ በአምሳለሕፃን ሆና የተቀደደ ልብስ ለብሶ ራሱን ይዞ ሲያዝን ታየው ጌታ መሆኑን አውቆ ኦ እግዚእየ መኑ ሥጠጣ ለልብስከ ጌታዬ ልብስሀን ማን ቀደዳት አኣለው አርዮስ ቀያዳት ከባሕርይ አባቴ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቴ ከመንፈስ ትዱስ ለየኝ ወእምኔሁ ተዐቀብ የማይመለስ መናናዓቅ ነውና ከውግዘቱ እንዳትፈታ እወቅ አለው ከዚያም አያይዞ የሚደረገውን ሁሉ ነግሮታል እለእስክንድሮስን ተመልሻለሁና በ እስከምጽአት ድረስ የማሆነውን በቀጠራቸው ቀን ይዘውት ዐጡ አርዮስ አንድ እግሩ ከውስጥ አንድ እግሩ በአፍኣ ሆኖ ሳለ ውጉዝ አርዮስ በሰማይ ወበምድር ብሉ አወገዘው የኋሊት ተመልሶ ጠፍቷል እነአኪላስ ደንግጠው ቆመ ልጆቼ ለምን ደነገጣችሁ አላቸው እናስታርቃለን ብለን ጸብ ስናጸና ምነው አንደነግጥ አሉት የጌታን ፈቃድ መተላለፍ እችላለሁን እኔም የዕረፍት ጊዜዬ ቀርቧል ከኔ ቀጥሉ ልጄ አኪላስ ይሾማል በውዳሴ ዘንቱ ጠልፎት የባልንጀርነት ፍቅርም አገብሮት ከሹመቱ ይመልሰዋል እሱም አይጠቀምም በመንፈቁ ይቀሰፋል ከሱ ቀጥሉ ልጄ እለእስክንድሮስ ይሾማል በርሱ ዘመን ዐቢይ ጉባዔ ይደረጋል ኃፍረቱን ባደባባይ ይገልጽበታል ብሉ ጌታ የገለፀለትን ነግሯቸው ተመለሱ ከዚህ በኋላ ጋላት መጡ ምእመናን ይወዱታልና ጦር ሰብቀው ሸተል መዘው ቀን ባጃብ ሌት በዘብ ይጠብቁት መር በእኔ ምክንያት የክርስቲያን ደም በከንቱ ሊፈስ አይደለምን ብሉ ከቅዱስ ግርቆስ መቃብር ቤት ገብቶ ኦ እግዚኦ ረስያ ለዛቲ ደምየ ተፍጻዳሜተደመኩሉመ ሰማዕተአንጸኪያ ደሜን የአንጸኪያ ሰማዕፅትደም ግብቅያ አድርጋት እያለ ይጸልይ ጀመር እንዲህ ማለቱ ግን ከርሱ በኋላ ስለ ወንጌል ጦከራየሚቀበሉ ምእመናን ሰማዕት እንዳይሆኑ ፀይም እንዳይባሉ ተመቅኝቷቸው አይደለም እንግዲህ መከራ ቢጸናባቸው ይክዳሉ ብሉ አስቦላቸው ነጩ እንጂ እንደተቀበለውም ለማጠየቅ አሜን ይኩን ዘሀመዎወልከክ የሚል ድምጽ ከወደላይ ተሰምቲል ክብር ዘኀዳር ወዘታህ በዘህ ዕለት ምእመናን ተዳክመው ሳሉ አንገቱን አስመችቶ ሰጥቷቸው ሰያፊ ሰይፉን በመሰኮት አሾልኮ አሰገብቶ ቆርጦታጋል አስሐወ ሉሙ ፊኮጎሮ ቅድስተ ወመጠዎመ ዘሳዶ ክብርተ ለጋላት እንዳል ከዚ በፊት ለልማዱ የነግህ ተግባሩን ሰጨርሰ እዲን ይጸጃፋል ገብተው የማማር ሲማር የማሜማያሰፈርድ ሰየሰፈርድ ይውሌ ነበር በዚያች ፅለት ግን ድምጽ አጡ ከፍተው ቢገቡ ቸብቸቦው ተቆርጦ ለብቻው ወድቆ አገኙ ቢያገናኙት ወኢተረክበ አሠረምትረት ይላል ሰይናፍ እንዳልነካው ሆናል መንበሩን ከተሾመ ጀምሮ ከአንድ ቀን በቀር ተቀምጦበት አያውቅም ነበር ስለምን ቢሉ አንድ ቀን ሲያስተምር ጌታ ተቀምጦበት አይቶ ከጌታዬ ጋራ ተጋፍቼ እቀመጣለሁን ብሉ መንበሩን ለጌታ ለቆ ካጠገቡ ተራ መቀመጫ አድርጎ ምንጻፍ አንጽፎ ይቀመጥ ነበር ከዚህ መንበር ላይ አድርገው ገንዘው በዝማሬ በማኅሌት ቀብረውታል ሰማዕት ቅዱስ ጴጥሮስ በጸፍጹማን የሰይጣን አርበኛ ዲዮቅልጥያኖስን ለወንጌለ መንግሥት ምስክር ሊሆን አጥፍቶ አነገሠ ቆስጠንጢኖሰን አመቻችቶ ሰጠ ለሰይፍ አንገቱን መንፈሳዋ ንጉሥ በረምእመናን የምእመናን እልቀት እንዲያከትም በሱሞት ጠላት ሲያስጨንቀን ችግር ሲከብደን ጴጥሮስ ወደ አምላኩአተረበ ጸሉት ተግተን እንለምነው ኣምላካችንን ጌቴታም ልመናውን ሰምቶ ጸሉቱን ሕዝቡን እንደሙት ልጅ የማይተሠወውን መዝ ማቴ ዮሐ ው ዴዴቆ ሥሥ» መሼመመ ታኅሣስ ልደቱ ለኤልያስ ነቢይ በአጽርቅተእሳት ተጠቅልሉ በዚህ ፅለት ተወልጳል ታሪኩን ከጥር ተመልከት ለ ዕረፍቱ ለናቡቴ እስራኤላዊ ኢይዝራኤላዊ ነው በአክአብ ቤተመንግሥት አካባቢ መልካም አፀደወይን ነበረው አክአብ ይህን አፀደወይንህን ሰጠኝ ላንተ ሁለት እጅ ይከፈልሀል አለው ከአባት ከእናቴ ያገኘሁትን ይህን አፀደወይን ላንተ ብሰጥ መታሰቢያቸውን ማጥፋት ይሆብኛልና ሕያው እግዚአብሔርን አልሰጥህም አለው ተናዶ ከቤቱ ገባ ንግሥቲቱ ኤልዛቤል ምን ሆንክ አለችው ነገራት ይህን ለኔ ተወው ብላ መዝገበ ታሪክ ቂ ሓሓሙ በፌ አጽናናችው። ሰለው ይህን ሦሰት ጊዜ ተነጋግረው ተመልሳ ሰታርግ አይቷል ሐዋ ሰፊ መጋረጃ የእመቤታችን ባራቱ ማዕዘን መያዚ ባራቱ ማዕዘን ሰአሊ ለነ ቅድስት ለመባሏ ምሣሌ እንስሳ የምእመናነ እስራኤል አራዊት የምእመናነአሕዛብ አዕዋዓና የመምህራን ምሣሌ በመጋረጃ መያዛቸው እኒህ ሁሉ በእመቤታችን ምክንያት ለመዳናቸውና በአማላጅነቷ ተማጽነው ገነት መንግሥተሰማያት ለመግባታቸው ምሣሌ ነው ሰማይ ጠፈር የብርሃን ማኅደር ነው ጠፈር የእመቤታችን ብርሃን የጌታ ምሣሌ አንድም ጠፈር የእመቤታችን ብርሃን የክብሯ ምሣሌ ነው ብርሃን የማይደርስበት የለም እመቤታችንም ስሟ የማይጠራበት ክብሯ የማይነገርበት የለምና ኮከብ የጌታ ምሣሌ ነው ኮከብ ይሠርቅ እምያዕቆብ ወየአትት ኃጢአተ እምእሰራኤል እንዲል ዘ በዮሐንስሰም አነ ውእቱ ሥርው ዘእምዘመደ ዳዌት ኮከብብርሃን ጽባሐዊ ብሏል ራእ ጽብተራኦሪት የእመቤታችን ምሣሌ ቅዱኤና ፆና ጸዓዳ ከራድዮን ሰው ሲታመም ወስደው ከፊቱ ያስቀምጡታል የሚሞት ከሆነ ፊቱን ይምልስበታል የሚድን ከሆነ ግን ቀርቦ አፉን ከአፉ ገጥሞ እስትንፋሱን ይቀበለውና ይድናል ዖፍ ጸዓዳ የጌታ ሕሙሙ የአዳም ምሣሌ ቀርቦ እአሰትንፋሱን ተቀብሉ ማዳኑ ጌታ የአዳምን ባሕርይ ባሕርይ ኣድርጎ የተፈረደበትን መከራ እርሱ ተቀብሉ የማዳኑ ምሣሌ ነው ወርቅ የኔታ ምሣሌ ጽሩይ መሆኑ ጌታ ጽሩየ ባሕርይ ለመሆኑ የከበረ መሆኑ የዕ ብዩልዕልና ምሣሌ ነሁ ንጹሕ የሠርግ ቤት የእመቤታችን ምሣሌ ነው የሠርግ ቤት የተነጸፈ የተጉዘጐዘ እመቤታችን ከማኅፀን ጆምሮ በመንፈቅ ቅዱስ የተጠበቀች ለመሆኗ በሠርግ ቤት መርንዓዊና መዝገበ ታሪክ ፏ ጹሖሥሔ ሥሙ ጨጡሙ መዱ መርዓት አንድ መሆናቸው በአመቤታችን ትስብእትና መለኮት ለመጥሀዳቸዐ ምሣሌ ነፅፀ አንበሳ የጌታ ምሣለሌ ነሁ ዕዝራ አንበሳ ወጽአ እምገዳም ውእቱኬ ጠልድ ዋህድ ሰል ተናግሯል ዕዝ ደመናከደመና ዝናም ይገኛል ደመና የእመቤታችን ምሣሌ ወይወርድ እግዘእነ ውስተምድረግብጽ እንዚይጹዓን ዲበደመና ብሩህ እንዲል አሳ ዝናም የጌታ ምሣሌ እንተ በአማን ንጹሕ ዝናም እንዲለው ደመናም ብትባል የሐምሌ የነሐሴ እንጅ የግንቦት የሰኔ ደመና አይደለችም የግንቦት የሰኔ ከዞረ በኋላ ዝናም ሳያዘንም ይበተናል የሐምሌ የነሐሴ ግን ሳያዘንም አይበተንምና እንደደመናግብጽም ያይደለች እንደደመና ኤልያስ ናት የግብጽደመና እሳትና በረድ አዝንማል ደመናኤልያስ ግን ከውቅያኖስ ውኃ ጠልፋ ዝናም ዘንሞላቸው እስራኤል የዘሩት ዕለቱን ከፍሬ ደርሶላቸው ተመግበው አድረዋልና ቀስተደመና ኖኅ ከመርከብ ከወጣ በኋላ መስዋዕት ሲሰዋ ጌታ እሠይም ቀስትየ በውስተደመና ከመ ኢያማስና ለምድር ዳግመ በማየአይኅዳግመኛ ምድርን በንፍር ውኃ እንዳላጠፋት ዳመና በዞረ ጊዜ አራት ኅብር አድርጌ ቀርጩ አሳይሀለሁ ብሉታል ዘፍ ቀስተ ደመና የእመቤታችን ምሣሌ ቀስተደመና ማርያም ትእምርተ ከዳኑ ለኖኅ እንዳለ ደራሲ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል የእርቅ ምልክት ሆናለችና ርግብ ሠናይት የእመቤታችን ምሣሌ ርግብ የዋሂት ናት እመቤታችንም እንኳ ለሰው ለጽመሙዕ ከልብ የራራች ርኅርኅት ናትና ርግብ በኖኅ ጊዜ የጥፋት ውኃ ጐደለ ስትል የወይራ ቅጠል ይዛ ተገኝታለች እመቤታችንም የኃጢአት ሙላት ጉደለ መርገም ጠፋ ስትል ጌታን ፀንሳ ተገኝታለችና ርግብ የጌታ ምሳሌ በደብተራኦሪት በተይሐን አጸሊማንና ኩሳኩሳን አርጋብ መካከል ነጭ ርግብ ሲኖር ሌዋዊ አውታር ይቆርጥብኛል ብሉ መትቶ ዘታህሣስ ገድሉታል ጌታንም ጸሐፍት ፈሪሳውያን ጸልተሬኔ ሰቅለውታል መቅደስ የእመቤታችን ምሣሌ የጌታ ማደሪያ ናትና መና የጌታ ምሣሌ መናም ቢባል አበዊክሙሰ መና በልዑ በገዳም ወሞቱ እንዳለፁ ያለ ሕማምን ሞትን የሚያስከትል አይደለም ለሰው ሁሌ ሕይወትን የሚያድል ነው እንጅ አነ ውእቱ ኅብሰተሕይጠትፋ ዘወረደ እምሰማያት እንዲ ዮሐ በግፅ ጸዓዳ የጌታ ምሣሌ መጽአ ከመበግዕ ይጠባሕ እንዲል ኢሳ በግዕ ለይሰሐነ ቤዛ ሆኖ ተሰውቷል ዘፍ ጌታም ለዓለም ቤዛ ሁየ ተሰቅሏል ታህሳስ ዕረፍቱ ለሳሙኤል ዘደብረቀልሞን ሀገረሙላዱ ዳክሉብ ሳዕላይ ግብጽ ነው ኣባቱ ሲሳጎሳሰ ይባላል ካህን ነበር በገዳመአሰቄጥስ ያሉ መነኮሳትን ዜና ሰምቶ ወደዚያ ለመሄድ ከዘመዶቹ ተለይቶ ሲጓዝ መንገዱን አያውቀውምና ሲቸገር የታዘዘ መልአክ መጥቶ ወንድሜ ወዴት ትሄዳለህ ። አለው ሥራዬ ምድራዌ አድርጐን እንጆ በተፈጥሮዬስ ሰማያዊ ነኝ አሁንም ሂደህ ለአባ ሳሙኤል ንገርልኝ አለው ሄዶ ነገረው አባ ሳሙኤልም ሕዝቡን ሰብስቦ እግዚ ኦታ በእንተማርዖም አድርሶ ከስዕለማርያም ሥር ወድቆ እመቤታችንን ተማጸነ በቀኝ እጅህ ቀኝ ክንፉን በግራ እጅህ ግራ ክንፉን ይዘህ ተንሥእ በስመእግዚአብሔር ፈጣሪከ በለው አለችው ሄዳ በቀኝእጁ ቀኝ ክንፉን በግራ እጄ ግራ ክንፉን ይዞ በፈጣሪህ በእግዚአብሔር ስም ተነሥ ቢለው ተነሥቶ ሕዝቡን በረድኤት እንዳልለያችሁ ስሜን ከአባ ሳሙኤል አትለዩት ብሏቸው ዐርጓል እንዲህ ባላ ግብር ፀንቶ ኖሮ በዚህ ዕለት በሰላም አርል የበረከት እናት የተዋህዶን እምነት ሊውጣት ተነሥቶ የምንታዌ ትምክርት ምሥጢር ያልጠገቡ ልጆቿን ሲነጥቃት አንድ ዓይኑን ሰውቶ ሳመ ኤል ታደጋት እኛም ዜና ገድሉን ሰምተነው ተረዳን የአሕዛብን በደል ግብራችውን አይቶ በእምነት ስለእምነት ሠከራ ቢያገኘን ቀርቦ ገሠጻቸው ለአምላኩ ክብር ተንቶ ጆሮ ያልሰማውን ዓዶንም ያላየውን መቅደሱ ሲደፈር ከሚያይ አንገቅ ደፍቶ ሰማዊ ዋጋ ጌታ እንደሚሠጠን ማቴ ቆሮ ጴጥ እውነትን አስታውቆ ሞትን መሞት ሻቶ መልአክ ለግስታረቅ እስከመብቀት ደርሶ ጸጋ ክብር አገኘ መከራን ታግሥ ዘታህሣስ መመመ ጨመ መኣ ፎኡጭጭሎጭጭሙመመ መመመ ዲብ መመመ ታኅሣስ ዕረፍቱ ለአባ ሳሙኤል ዘዋልድባ ትውልዳቸው ከዘርዐጌዴዎን ገበዘአክሱም ነው አባታቸው እሰጢፋናስ እናታቸው አመተማርያም ይባላሉ ለመምህር ሰጥተዋቸው ሲማናሩ አድገው ኋላ ወላጆቻቸው ሲያርፉ ደብረ መንኩል ገብተው ሥርዓተምንኩሰና እያጠኑ ለትልቁ ለትንሹ እየታዘዙ ውኃ እየቀዱ እንጨት እየሰበሩ በትኀርምት ይናሩ ጀመር ውዳሴ ከንቱ ሲመጣባቸው ተለይተው በተባሕትዎ ለመኖር ሸተው ወጥተው ሲሄዱ ተከዚ ደረሱ ወንዙ ሞልቶ የማያሻግራቸው ቢሆን ውኃውን በትእምርተመሰቀል ባርከው በአንድ እጃቸው መጽሐፍ በአንድ እጃቸው መብራት እንደያዙ ገብተው መብራቱ ሳይጠፋ መጽሐፉም ሳይበላሸ ተሻግረውታል ዋልድባ ሲደርሱ ጌታ ንበር ዝየ እዚህ ተቀመጥ ኣላቸው ገዳም ገድመው ሥርዓተ ምንኩስና እያስተማሩ ተቀመጡ ውዳሴ ማርያም ቅዳሴ ማርያምን ከተከዚ ወዲህ መጡ እሳቸው ናቸው ይህንንም እየጸለዩ ሲሄዱ ክንድ ከሰንዝር ያህል መሬት ለቀው ይጋዩ ነበር አንድ ቀንም ይህን ደግመው ውኃውን ቢባርኩት ኅብሰተሕይወት ሆኖላቸው ከነደቀመዛ ሙርቶቻቸው ተመግበውታልሶበ አተቦ ለማዶ በቅዳሴከ እንዘ ይጴሊ ረስዮ ኅብስተ ጽጌ ሃይማኖት ሳሙኤል ዘሐቅለለ እንዳለ ደራሲ እመቤታችንም የፍቅር መግለጫ ነጭ ዕጣንና ዕንቁ ሰጥታፕፐዋለት ውዳሴዬን ከቅዳሴዬ አንድ አድርጎ የደገመውን አንተ ከገባህበት መካነሕዶወት አገባዋለሁ ብላ ተስፋም ሰጥታቸዋለች ጌዜ ዕረፍታቸውም ሲደርስ ጌታ በስብሐተአዕላና ተገልጾ በሰምህ የተማጸነውን በጎ የሠራውን ዜናገድልህን የጻፌያነበበ የተማረ ያስተማረውን እሰከ ትውልድ ድረስ ምሬልሀለሁ በዚህም ቦታ የሚሰበሰቡ ልጆችህን ከዕዳ ከፍዳ እሠውርልሀለሁ አላቸው እንኪያስ ቦታዋን ባርክልኝ ብለው እንደመሶብ እንደ መሶብ ክፍያ አንሥተው አስባርከዋት በዚህ ዕለት አርፈዋል የሚያየጡን ዓለም ለውጦ ባላየው በጽድቅ በትሩፋት ብርሃን በሆን ለዓለም ሳሙኤል በትኅርምት ሰላገለገለው ለርሱ ተገዙለት አናብሰተገም የሳማዩን ሠፀንግሥት አምላክ አወረሰውጦ አምላኩ በሰጠው ክቡር ል ከን ከሀገሩ ወጥቶ ተከዚን ሲሻገር ጻድቁ ሳሙኡል እንዲያማልደን ከሮጆ አልያዘም አልያም ወርቅና ብር ዘስመ እናስብ ችግረኛሠውን የርሱ ወርቁ ሰንቁ በገዳሙ ሲኖር በጻድቅ ሰም በጎ የሠራ በፍቀር የዮንግል ቅዳሴ ውጡዳሴዋ ነበር ያገኛቀልና የጻድቁን ክብር ሣ ማቴ ማር መዝገበ ታሪክ ጻዶ ዴኢጤጨ ጮጮ ሙጮመሙጨጨጨጩጨጨበጨፌር ታኀሣስ ፍልሰቱለአባ መቃርስ መ ከሰው ርቆ ንጽሕ ጠብቶቆ በበረዞ ይኖር ነበር ምግቡ ቆቅ ነው በየቀኑ አንድ አንድ ቆቅ እ ያዘለት ቀቅሉ ሰባርከሁ ጎጨን እየሆነለት ይመገበው ነበር አንሁ መነኩሴ ከቁስጥንጥንያ መጥቶ እሰ ካለበት በረሀ ሲገባ ሰየጠምዮ አይቶ ለሐሜት ቸኩሉ ጠያ ከተማ ተመልሶ ለሊቀጳጳሳቱ ነገረው ነገሩን አጥኑ ብሉ ዙለት ኣድርጎ ላካቸው እሱም ሠርክ ሰደርስ ሊያጠምድ ፀወጣ ሦስት ቆቅ ኣጠመደያደ ሊፈትነኝ ነውን ወይስ ሆዷ አልጠግብ ብላ ይሆን ኣለ ሀዲያ እኒያ መነኮሳት ካጠገቡ ደርሰሁፁ ሰላም ለከ ኦ አቡነ አሉት ጌታ ባወቀ ያደረገው ነው ብሉ ደስ አለው አብስሉ ድርሻቸውን ሰጣቸሁ እሱም ድርሻውን በልቶ መለስ ቢል አስቀምጠው ሲያዩት አያቸው ለምን ራታችሁን አልበላችሁም አላቸፀ እኛስ እንዲህ ያለውን እንድንበላ አልተፈቀደም አሉት እሱን ለመንቀፍ እንደሆነ አውቆ እፍ እፍ ቢላቸው በረው ሂሄደዋል በከንቴ አምተነዋል ብለው ከእግሩ ወድቀው ይቅርታ ጠይቀውታል ሲነጋ ወደ ከተማ ተመልሰው ያዩትን ለሊቀጳጳሳቱ ነገሩት እሱም እንዲህ ያለ ጻድቅ በዘመናችን ተገኝቷልና እጆ ነስተን እንምጣ ብሎ ከንጉሥ ላከበት ንጉሥ ሠራዊቱን ሊቀዳጳጳሳቱ ከዘናቴን አስከትለው ከበዓቱ ሲያርሱ የታዘዘ መልአክ መቃርሰን ወደ ብሔረ ሕያዋን ሲያሳርገው አዩ ባርከነ ኦ ቅዱሱ ለእግዚአብሔር ወንግረነ አሐተ ቃለ አባታችን ባርከን አንዲት ቃልም ጎገረን አሉት ካዘንሰ እምኢተምህረ ብዙ ስብሐተ እምኢመጽኦ ትዕቢት ሀትዝህርት ፀመነኮስኒ እምኢየ ብዝኔ ትዓርምተ እምኢመጽኦ ትምክህት ካህን ብዙ ባይማር ትዕቢት ኩራት ባልመጣበት መነኮሰም ትኅርምት አበዛለሁ ባይል ትምክሂት ባልመጣበት ነበር ብሉ ተናግሯቸውና ባርኳቸው ቦርጓል የበደለ ቢኖር የፈጸሠጩ ሰሕተት ምነው አሁን እኛሰ አሜትን ብንተሠወ እሱን መምከር እንጂ አይገባም ማሣት እንደመከረንም ሲያርግ በልዕልና ዘማያውቁት ነገር ጩንድምን ሠንተና አገልግሉታችን ይሁን በትሕትና ተግባሩን እንደአቀጅ ለሰጠ መለፈና መታበይ መኩራቱን እንተወጡና የላላ የኋላ ፀፀትን የተርናዓ ጉትዕዚት ለክርስቶሰ ጠላቱ ነውና ከመቃርስ ዜናገደቋያየነ ይህን ነጡ መዝ መታ ያፀበ ዘታህሣስ ከታኅሣስ ብርሃን ነቢያት ጌታን በብርሃን እየመሰሉ ሥጋዌውን ተናግረዋል ዳዊየት በርህ ሠረቀ ለጻድቃን ወለርቱዓነልብ ትፍሥሕት ብሏል መዝ ኢባሳይያስ እሬስየከ ብርሃነ ለአሕዛብ ብሏል ኢሳ እሱም ባለቤቱ አነ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም ሲል ብርሃንነቱን ነግሮናል ዮሐ ብርሃንም ቢባል እንደፀሐይ እንደ ጨረቃ ብርሃን ጠፈር ደፈር የሚከለክለው መዓልትና ሌሊት የሚፈራረቀው አይደለም የማይጠፋ የማይለወጥ አማናዊ ብርሃን ነው እንጂ ወአልቦ ጽልመት ውሰተ መክፈልታቲሁ እስመጳለ ብርሃን ውእቱ እንዲል ታኅሣስ ዕረፍቱ ለጌዴዎን መሰፍን ጌዴዎን ማለት ጽንዕ ማለት ነው ትውልዱ ምድፈፌርሰት ከገቡት ነገጊምናሴ ነው አባቱ ኢዮ አስ ይባላል በፆፍራ ይኖር ነበር ከጊዜያት ባንዱ ከምድያማውያን ለመደበቅ ማሽጎ ሰንዴ ሲወቃ የታዘዘ መልአክ መጥቶ ጌታ ባንተ አድሬ እስራኤልን ከምድያማውያን አድናለሁ ብሏልና ተነሥ ሂድ አለው እንኪያስ ቆየኝ መስዋዕት ልሰዋ ብሉ ላሙን አርዶአወራርደ ደንጊያውን ጸፍጽፎ እንጨቱን ረብርቦ አቀረበው መልአኩ በዘንጉ ቢነካው ተቃጥሉለታል ሁለተኛ ቆየኝ ፀምር ልዘርጋ ፀምር ጠል ይውረድበት ዳርና ዳሩ ጠል አይውረድበት አለ ይሁንልህ አለው ዳግመኛ ፀምር ይቡስ ይሁን ዳሩና ዳሩ ጠል ይውረድበት አለ ይሁንልህ አለው ሁሉም ሆኖለታል ይህን ይዞ ወደወገኖቹ መልእክት ልኮ ሺህ ሰው ሰበሰበ ጌታ በዝተዋልና በኃይላችን ድል ነሳን እንዳይሉ የፈራ ይመለስ አለው ቢያውጅ ሺው ተመለሱ አሁንም ውኃ ሲጠጡ ተንበርክኮ የጠጣውን መልሰ አለው ተንበርክከው የጠጡትን አስመልሶ በእጃቸው ጨልፈው የጠጡት ውን ብቻ አስከትሉ ሄዶ ከደጋ ሰፈረ ምድያማውያን ቆላ ሰፈሩ ሌሊት ፈራንን አስከትሉ ሄዶ ሲሰልል በ አለቃው ሰፈር ሁለት ሰዎች ነቅተው አንዱ የገብስ ቂጣ ከተራራ ወርዳ እሳት ሆና ከተማችንን ስታቃጥለው አየሁ ሲለው ሁለተኛውም ገብስ የደጋ እህል ነው ደገኛው ጌዴዎን ጦር እያሰባሰበ ነው ሲሉ ሰምቻለሁ ሊያዋርደን መዝገበ ታሪክ ሖሥሀዛ»ቅጭጉጭሥሦ«ሥጨሥሥሥውዘ ጨጨጠሠሙጩጩ ይሆናላ ብሉ ሕልመ ን ሲተረጉምለት ሰማ ፀደ ሰፈሩ ተመልሶ ሶሰት መቶ ቀንደ መለከት ሶስት መቶ ፋኖስ አዘጋጅቶ እነ የማደርገውን አድርጉ አላቸው ከዚያ ሲደርሱ ኃይል ዘእግዚአብሔር እጸናት ዘጉዴዎን ብሎ ፋኖሱን ሰብሮ ቀንዴ መለከቱን ነፋ ሌሉቹም እንዲሁ አያረጉ ምድያማውያን ደንግጠው ፈርተሀ ጓዛቸውን ትተው ሸሽተዋል መሳ ከዚህ በኋላ እስራኤል ጠላቶቻችንን አጥፍተህልናል ላንተም ለልጆችህም እንገዛለን አሉት መገዛትስ ለእግዚአብሔር ተገዙ ለኔ ከምርኮ ያገኛችሁትን ወርቅ ብር ስጡኝ አላቸው ሰበሰቡለት በዚያ መሰዊያ ሠርቶ ለእግዚአብሔር ብቻ እንዲሰው ሥርዓት ሠርቶባቸዋል መሳ ሰባ ልጆች ወልጳል መሳ ታኅሣስ በዓሉ ለቅዱስ ገብርኤል ሊቀመሳእክት ገብርኤል ማለት እግዚእ ወገብር ማለት ነው በዕለተእሑድ መላእክትመኑ ፈጠረነ ሲሉ ዲያብሎስ እኔ ጠፍርኳችሁ ብሉ ፈጥሮ ለማሳየት እጁን ከእሳት ከትቶ አቃጥሉት መላእክት በተረበሹ ጊዜ በያለንበት እንቁም ብሉ ያረጋጋቸው መልአክ ነው ኅዳ ። እያለች ሰታለቅለ በማኅፀንሸ አራት ፍሬዎች አሉ ላንቺ ይሆኑሻል ይህ ግን የኋላ ኋላ ለዚህ ሕፃን በመንፈስ ቅዱስ ልጅ ይሆነዋልና እኅትሽ ከልጅድዋ ጋር ታሳድገው የሚል ድምጽ ከስዕሊማርያም ሰምታ ከኅዘና ተጽናናች ከዚህ በኋላ ቅዱስ ገብርኤል ጸዓዳ ማር እየመገባቸው ከተክለሃይማኖት ጋር አደጉ አንድ ቀን ጸጋ ዘአብ አንድ ጊዜ በጥዑም ቃል ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር እያሉ ሲያመሰግኑ አንድ ገዜ እንደ ሕፃናት ሲንተባተቡ አይተው እያደነቁ አንሥተው ከጭናቸው አስቂምጠው ሲያጫውቷቸው ከእቅፋቸው አምልጠው በጉልበታቸው እየዳሁ የቡልልን ውኃ ተሻግረው ምድረ ዝም ተቀመጡ ጊዜው ክረምት ስለነበር ውኃው መልቷል ጸጋ ዘአብ ውኃው የወሰዳቸው መስሏቸው ቆመው ሲያዝኑ ሲያለቅሱ ቅዱስ ሚካኤል በአምሳሊካህን መጥቶ ወንዙን ከፍሉ አሻገራቸው ቀውስጦስን ከገደል ዳር ተቀምጠው ሲጫወቱ አገኙአቸው እወስዳለሁ ብለው ሲያነሷቸው ሕገመዳሕፍት ቃለዝማሬ እንዲማር ለሕይወት ብነ በጽዮን ሰጠው የሚል ድምጽ ከወደላይ ሰመሙ ይዘዋቸው ሄሂዱ ሕይወት ብነ በጽዮን ለጸጋ ዘአብ አያት ሲሆን የ ዓመት ሸማግሌ ሆኖ መቀመጥ መነሣት ማየት መሰማት ተሰኖት ነበር ይዘዋቸው ሲገቡ ሕማም ድካም ተወግዶለት ተነሥቶ ተቀብሏቸዋል ዓመት አስተምሯቸው አርፏል በዘጠኝ ዓመታቸው ከጳጳሱ ከአባ ጌርሉስ መዓርገዲቁና ተቀበሉ ዓመት ሲሆናቸው ጸጋ ዘአብና እግዚእኃረያ በ ቀን ልዩነት ተከታትለው አረፉ አባት እናታቸው ለልቅሶ መጥተው በሚሄዱ ጊዜ ሊገናኛቸው ቢፈልጓቸው ተሠወሯቸውሁሠ አባታቸው ልጄ የናቃት ዓለም ለእስ ምን ትበጀኛለች ብሉ ሹመቱን ትቶ አክሱም ገብቶ መንኩሷል መዝገበ ታሪክ ጡጮ ባባ ገ ሙኢሙውውዴልመሉጃ አባትህ ባንተ ምክንያት ጠፋ አኣሏቸው ከእሕል ከውኃ ተከልክለው ሲሚፀኑ ቅዱስ ገብርኤል መጥቶ አክሱም አለልህ አላቸው ሄያደጡ አገጃቸው እግረመንገዳቸውን ኢየሩሳሌም ደርሰው ቅዱሳት መካናትን እጅ ነሥተው ወደ ሀገራቸው ከአባታቸው ጋር ተመለሱ አባታቸው በምድረ የይ አስተምሮ በገላውዴዎስ ሰም ቤተክርስተያን አሳንጾ ሰኣ ቀን አርፏል እናታቸው እምነጽዮንም በፍዳሜዘመና መንረገምንኩስና ተቀብላ እመምኔት ሆናለች እሳቸውም በየሀገሩ እየዞሩ በቃላቸው ተናግረው በእጃቸው ዳሰውጡ ሕሙም እየፈወሱ ሙት እያነሱ አሕዛብን አሳምነው አብያተጣዖታትን አፈራርሰው አብያተክርስቲያናትን አሳንደጸዋል ሲያስተ ምሩም አንድ ጊዜ በምድረየይበመሠርያን ተደብድበው አንድ ጊዜ በምኔተንብጌ በጸሎትሳሉ መንድ ርዝመት ባለው እባብ ተነድፈው በአጠቃላይ ሁለት ጊዜ ሞተው ተነሥተዋል ከዚህ በኋላ ለተልዕኮ ስብከት እንዲፋጠኑ ሠረገላ ብርሃን ተሰጥቷቸዋል በዚያን ከፋ ወርደው ሲያስተምሩ ንጉሥ ዓምደጽዮን የአባቱን ቅምጥ አገባ ታዴዎስን ማትያስን አስገደለ ፊልልጳሰ እንድርያስን አሳደደ የሚል ዜና ሰመ በሠረገላቸው ተጭነው ደረሱ ልጄ ለምን እንዲህ አደረግህ አሉት አጎቱን ገዳይ እንዳይባል ፈርቶ ብላቴኖቹን በሥውር አስጠርቶ ግረፉት አላቸው አስረው ሲገርፏቸው አንተ ርጉም በጴጥሮስና በጳውሎስ በቃላቸው ሥልጣን በምድርም በሰማይም የታሠርህ ሁን ብለው አወገዙት እንዲህስ ካልክ ብሉ ቅምጡን አስጠርቶ አሁን እንደአንቺ የምወደው ማን አለኝ ይህም ሊታወቅ የአባቲን ታላቅ ወንድም አጎቴን አሳልፌ ሰጠሁሽ የወደድሽውን አድርጊበት አላት ጽህሙን ንጩት ኣለች ከአገጫቸው የነጠበ ደም እንደእሳት አቃጠላቸው ከዚህ በኋላ ከዝግ ቤት አስግብተው እንደ ሳንቃ ባለ እንጨት አስተኝተው አንገታቸውን በቀዳዳ አሾልከው አንቀን ሳንገድልህ ንጉሥን ከውግዘቱ ፍታው አሏቸው አይሆንም አልፈታውም አሉ ሥቃዩ ይጽናበት ብለው በጣም ሳያጠብቁ በጣምም ሳያላሉ ትተዋቸው ሄዱ መንፈቀ ሌሊት ሲሆን ሥቃዩ ቢጸናባቸው ወደጌታ አመለከቴ በክበበብርሃን ተገልጾ ወዳጄ ቀውስጦስ ሆይ በስሜ ለተቀበልከው መከራ ሥቃይ ስድስት አክሊላት አቀዳጅሀለሁ ደምህ የነጠበበት ሥጋህ የተቀበረበት ቦታ ደሜ እንደነጠበባት አንደጎልጎታ ይሁን ከመብርህም የሄደ ከመቃብሬ እንደሄደ ይሆንለታል በተስፋህም ያመነውን በስምህ የተማፀነውን ሁሉ ምሬልሀለሁ ብሉ ተስፋቸፁን ነግሯቸዋል ዘጥር የንጉሥም ብላቴኖች ጎህ ሳይቀድ በፈረሰ አድርገው ወስደው በሐቅሊ እንሣሮ በጦር ወግተው ገድለዋቸዋል ያም በታ ደማቸው ቢነጥብበት ፈለገ ብርሃን ፈስሶበታል። ጥር ዕረፍቱ ለጢሞቴዎስ ረድእ ጢሞቴዎስ ማለት ዘአልቦቱ ጥሪት ማለት ነው ሀገሩ ልሰጥራን ነው አባቱ አረማዊ እናቱ አይሁዳዊት ነበሩ ኋላ ግን እናቱ በቅዱስ ጳውሉስ ስብከት አምና ክርስትናን ተቀብላለች ወእመሳ አይሁዳዊተ ወአምነት እንዲል ሐዋ እሱም በጎ ብላቴናነቱን ኣይቶ ከፍጹምነት እንዲደርስ አውቆ ስለአይሁድ ጽነት ገዝሮ አስከትሉታል ሐዋ ኋላም ከፍጹምነት እንደደረሰ ዐውቆ ወደ መቄዶንያ ሲሄድ በኤፌሶን ያመኑትን እንዲያጸናቸው ያላመኑትን እንዲያሳምናቸው ቀሳውስትንና ዲያቆናትን እንዲሾምላቸው ኤሏስቆጳስነት ሹሞት ሄጻኋል ሐዋ ጢሞ ካለበትም ሆኖ በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ሰዎች ሁለት መልእክታትን ጽፎ ልኮለታል ጥር ስብረተአጽሙ ለአቡነ ተክለሃይማኖት ለሰባ ሁለት ዘመን ያህል በተሠጣቸው ጸጋ መንፈሳዊ አጋንንትን በመስቀል ድል በመንሳት በቃላቸው ተናግረው በእጃቸው ዳሰው ድውይ በመፈወስ ሙት በማንሳት ከዚህ የበዙ ተአምራት በማድረግ ለአሕዛብ ወንጌልን ለከሀድያን አሚንን ለአማንያን ሥርዓተ ምንኩስናን ሲያስተምሩ ቆይተው ሥጋዬን ጠቅምኳት ብለው አንድም በጸጋ ላይ ጸጋ በክብር ላይ ክብረ እንዲጨመርላቸው በተወለዱ በ እድሜያቸው ከአስቦ ዋሻ ገብተው ከቀኝ ከግራ ከፊት ከኋላ ሰምንት ጦር ተክለው ወደፊት ወደኋላሳይሉ ከቆሙበት ሳይቀመጡ ሲጾመ ሰጸልዩ ከገድል ጽናት የተነሣ በዚህ ዕለት አንድ እግራቸው ከጉልበታቸው ተሰብር ወድቋል ከዚህም በኋላ በአንድ እግራቸው ቆመው ሰባት ዓመት ጸልየዋል ነሐ የሃይማኖት ፍሬ ተክለሃይማኖት አሥር ዓመት ኖረ በጸለት ተጸምዶ በእምነት ለቀመሰው ጣፋጭ ነው ሕይወት አንድ እግሩ ተሰብራ ሳለ በአርምሞ ክብሩ እጅግ ብዙ ለአብ ሃሌሉያ ጸለየ በአንድ እግሩ ሰባት ዓመት ቀሞ ካህን ተኀራሚሜ ጳጳስ ሐዋርያ ተማጽነንብሀል ጌታ ሆይ በሰሥጮ በተክለሃይማኖት ኮራች ኢትዮጵያ ለተክለሃይሣኖት በሰባረ አጽሠ ክንፉን እያማታ ከዳሞ ደብር ወርዶ እንደ ጐርፍና ከሠሀራት በፈሰሰ ዶደሠሠ ባሕናኝእንደመራሬት በእግሩ ተራምዶ ሰክፀዙ ሰላምህን ለፍ ጥረት ዓለጮ ወደኢየሱስ ሞዓ ተክለሃይማኖት ሄዶ ዮሐ ኤፌ ጥር ዕርገቱ ለሄኖክ መዝገበ ታሪክ ከሑትችጉሥሑ ሇን ባበ ሄኖክ ማለት ሐዲስ ማለትነው የአዳም ሰባተኛ ትውልድ ነው ይሁዳ ቁጥር አባቱ ያሬድ እናቱ ባረካ ይባላሉ በ ዓመቴ ከአድኒ የአክስቱ ልጅ ማቱሳላን ወልዳል ሌሉች ወንዶችና ልጆችንም ከወለደ በኋላ በ ዓመቱ መላእክት ወስደው በእግረገነት አኑረውት የብርሃናትን ማኅደር የፀሐይና የጨረቃን መውጪያና መግቢያ የሕጋውያንንና የደናግልን ክብርና ኃሣር አይቷል አንድ ቀንም ከመካነነፍሳት እንዲት ነፍስ እየተንጠራራች ስትካሰሰ ኣይቶ መልአኩን ዛ መንፈስ ዘመኑ የማን ነፍስ ናት » አለው መንፈሱ ለአቤል ዘቀቴተሉ ቃየል እጉሁ ትሰኪ ኪያሁ እስከ አመ ይትኀጉሉ ዘርዑ እምድር ወንድሙ ቃየል የገደለው የአቤል ነፍስ ናት ዘሩ ከምድር እስኪጠፋ ድረስ ስትካሰሰው ትኖራለች ብሉታል ፍጻሜውን ከጥር « ተመልከት ን ወእምቅድመኩሉ ነገር ተከብተ ሄኖክ አልቦ ዘአእመረ በኀቢተከበተ ሄኖ ይላል ከዚህ ሁሉ አስቀድሞ ከምግብ ተከልክሎ ስድስት ዓመት በእግረገነት ወድቆ ኖሮ አዳም በመብል ምክንያት ያሰወሰዳትን ልጅነት አስመልሶ በአካለ ሥጋ ብሔረ ሕያዋን ገብቷል ጥር ዕረፍቱ ለአቡነ ታዴዎስ ኢትዮጵያዊ የትውልድ ቦታችው ጽላልሽ ዞረሬ ነው አባታቸው ሮማንዮስ እናታቸው ማርታ ይባላሉ ሮማንዮስ መዓርጊቅስና ያለው ሲሆን ለአቡነ ተክለሃይማኖት አጎት ነሁው በእናታቸው ማኅፀን ሳሉ በጽላልሽ ረሀብ ፀንቶ ነበር ወገኖቻችን ሲራቡ እኛ ብቻችንን ብንበላ ብንጠጣ ደግ ነውን ብለው ግንቦት ቀን የዕለት ጉርሳቸውን ሳያስቀሩ ያላቸውን ሁሉ አውጥተው መጸሠቱ በሦስተኛው ቀን በመንፈቀ ሌሊት በልብሲብርሃን ተጠቅልለው ተወለዱ ዓምደብርሃን ተተከለ ቤታቸው በበረከት ተመላ ወዲያው ዝናም ዘንሞላቸው ሕዝቡ ከሮማንዮስና ማርታ የተመጸወቱትን ከፍለው ዘሩት በተወለዱ በአርባ ቀናቸው ሐምሌ ቀን ቤተክርስቲያን ወሰደፁ አስጠምቀዋቸው ስማቸፀዐን ታዴዎስ አሰኝተው ሲወጡ ከተወለዱ ዘጥር እስከዚህ ቀን ድረስ የተዘራው እኅል አንድ ወገን ሆኖ አፍርቶ ተገኝቷል እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ ለሊቀካህናቱ ለሕይወት ብነ በጽዮን ሰጥተዋቸው ሲማሩ አደጉ አቡነ ተክለሃይማኖት ዳሞት ተሻግረው ሞተሉሚን አስተምረው በእግዚአብሔር ቸርነት ባንተም ጸሎት ሞተሉማን በሃይማኖት ወልጄዋለሁ በምግባር ኣሳድጌዋለሁና እኅትህን ይዘህ በቶሎ ና ብለው ላኩባቸው እኅታቸው ትቤጽዮን ትባላለች የሞተሎሚ ወንድም ዝግና አግብቷት ኣባ ኤልሳዕን ወልዳለታለች አንድ ቀን ልጄን አምልኮጣዖት ላስተምረው ብሉ ከቤተጣዖት ወስዶት ስገድ ቢለው ሙያተኞችህ ደንጊያ ፀርበው እንጨት አለዝበው የሠሩትን አምላኬ ፈጣሪዬ አልልም ብሎ አምቢ ኣለ እሷ መክራብኝ ነው ብሉ ሊጣላት ሲነሣ ጣዖቱን ሰብራበት መልኣኩ ነጥቆ ከአባት ከናቷ ቤት መልሷት ነበርና ለማስታረቅ ነው እኅታቸውን ይዘው ሄደው እሷን ከባሏ አስታርቀው እሳቸው ኣቡነ ተክለሃይማኖትን እያገለገሉ ዘጠኝ ዓመት ኖረዋል ከዘጠኝ ዓመት በኋላ አቡነ ተክለሃይማኖት ወደ አባ በጸሎተሚካኤል ሄዱ እሳቸው ወደ ጽላልሽ ተመለሱ ከተለያዩ ከ ዓመት በኋላ በጽላልሽ ተገናኝተው መዓርገ ምንኩስና ሰጥተዋቸዋል ከዚህ በኋላ በሥጋ እድሜ ታላቅ ሲሆኑ እንደታናሽ ብላቴና አቡነ ተክለሃይማኖትን እያገለገሉ ደብረሊባኖስ ተቀመብጡ ንጉሥ አጺይኩኖ አምላክ ናቸው እንድትመክረኝ እንድትገሥጸኝ ከቤቴ ተቀመጥ ብለው ከቤተመንግሥት አስቀመጧቸው ሰይጣን ለምቀኝነት አያርፍምና ለፀብዕ ጠላ ቤቷን ሆድ በጥብጦ ኣንጆት ቆርጦ የሚገድል ክፉ ሽታ አሸተታት ሞተች ወዲያው ኣንዱን ባሪያ ጥሉ ገብረአምላክ ነው የገደላት ብሉ ለፈለፈ ወገኖቿ ሊገድሉት ተነሣሱ ንጉሥ አቧታዴዎስን አስጠርተው ይህን ደግ ባሶሟሌን እንግደለው ይላሉ ምን ይሻለኛል። ሸጠ እዚህ ላይ ቅዱስ ዮሐንስ እንደተናገረው የጌታን አንድነት ሦስትነት ቅድመ ዓለም ከአብ ያለእናት ድኅረ ዓለም ከእመቤታችን የለአባት በሥጋ መወለዱን የማያምኑ ቢኖሩ መንፈሳቸው መንፈሰ ሐሰት መሆኑንና ትምህርታቸውም ክህደት እንጂ ሃይማኖት ሊባል አንደማይችል መገንዘብ ያስፈልጋል ዮሐ ከላይ እንደተገለፀው ፈጣሪያቸውን ዐውቀው ሃይማኖታቸውን ጠብቀው መከራ የተቀበሉ ነቢያት ሐዋርያት ሰማዕታት ከሴት ርቀው ንጽሕ ጠብቀው በጽሙና በብሕትውና የኖሩ ጻዳድቃን ሁሉ የሃይማኖት ዓሬዎች የጽድቅ አበጋዞች ናቸውና ቤተክርስቲያን ሰማቸውን ሰታዘክክር በዓላቸውን ስታከብር ትኖራለች በዘመነ ብሉይ ለሥጋዌው ምሣሌ ሆነው ይከበሩ የነበሩ በዓላት ይፈጸሙ የነበሩ ሥርዓታት ወጥተው ሐዲሳት በዓላት ተተክተዋል በበዓለ መጥቅዕ በዓለ ዮሐንስ ዓውደ ዓመት በሠርቀ ወርኅ ልደት በበዓለ መጸለት ጥምቀት በበዓለ ፍሥሕ ስቅለት በበዓለ ሰዊት ጳራቅሊጦስ በጸመ አይሁድ ጸመ ኢየሱስ በጾመ አስቴር ጸመ ዓርብ በጸመ ዮዲት ጸመረቡዕ በዓመተ ሕጽበት ሕጽበተ እግር ገብተዋል በተጨማሪም አይሁድ ቀዳማቅቆ ሰንበትን እግራቸውን ካጠፉ ሳይዘረጉ የተዘጋውን ሳይከፍቱ በተጠናቅቆ ያከብሯት ነበር ይህ ግን እግዚአብሔርን መፍራት ሳይሆን ኢታመክሮ ለእግዚአብሔር አምሳክከ ዘዳ ያለውን ተላልፎ በውዱ ይጠብቀኝ በግዱ ያድነኝ በማለት እግዚአብሔርን እንደመፈታተን የሚሜቃይ ነው እኛ ግን አቡየሂ እሰከ ይእዜ ይገብር ወአነሂ እገብር ዮሐ ያለውን ይዘን አሠሩን ተከትለን ሠለስቱ ምዕትን አብነት አድርገን የክርስቲያን ሥራ እየሠራን ያለመጠናቀቅ እናከብራታለን ኢይደልዎሙ ለክርስቲያን ከመ ያጽርኡ ተገብሮ በዕለተ ሰንበት ከመ አይሁድ አላ ይትገበሩ በውኣቱ ዕፅ ለት ከመ ክርስቲያን እንዲል ፍት ነገ አንቀ ቁጥር ሥራም ቢባል አምስቱን ዕለታት ተኝቶ ሰንብቶ በቀዳሚት ሲፈልጡ ሲቆርጡ ሲያርሱ ሲቆፍሩ ሲፈጩ ሲያጋጩ መዋል አይደለም የተራበ ሲያበሉ የተጠማ ሲያጠጡ የደከመ ሲረዱ የታመመ ሲያስታምመ የታሠረ ሲያስፈቱና ይህን የመሰለ በጎ ምግባር ሲሠሩና ቃለ እግዚአብሔር ሲሰሙ ሲያሰሙ መዋል ነሠ ይህን ተላልፈው እንደ አይሁድ ጠንቅቀን እናከብራለን የሚሉ ግን እድል ፈንታቸው ጽዋ ተርታቸው ከጊጉያን አየሁድ ጋር ነቃው ወለእመ ተረክቡ እምሕዝብ እንዘ ይገብሩ ግብረ አይሁድ ውእቶሙ ይከውነ ሰዴዳነ እምቅድመ ገጽ ለክርስቶስ ወአትትዐቀቡ ሰንበተ ከመአይሁድ እንዲልቐትነገ አንቀ ቁጥር ጌ እዘ ዘይ ለነ ህ መዝገበ ታሪክ በኀዛበሻ ኛነ ሰንበተ ክርስቲያን እሑድን ግን ከሥጋዋ ግብር ተከልክሉ ማክበር ይገባል ወበእንተዝ ይደሉ ከመናዕርዕ ተገብሮ በዕለተ እሁድ ወበበዓላት ክቡራት እንዲል ፍትነገ አንቀጽ » ቁጥር ዛቲ ዕለት ተዐቢ እምኩሉን ዕለታት ወውዳሴያቲሃነኒ የቦዐብያ እምኩሉን ውዳሴያት እንዲል ጌታ ከሙታን ተለይቶ የተነሣባት ዳግመኛ በክብር የሚመጣባት ዕለት ናትና በዘመነ ሐዲስ በቀኖና ቤተክርስቲያን የታዘዙ በዓላተ ዘጠነ ዐቢይት በዓላት ዘጠኙ ንዑሳት በዓላት አምስቱ በዓላተ እግጂዚአእተትተነና የመላእክት የጻድቃን ሰማዕታት በዓላት በዓመት ናቸሁ ዘጠኙ ዐበይት በዓላት የተባሉ ብስራት ልደት ጥምተት ደብረ ታቦር ሆሣዕና ስቅለት ትንሣኤ ዕርገትና ጳራቅሊጦስ ናቸው ዘጠኙ ንዑሳት በዓላትም መስቀል ስብከት ብርሃን ኖላዊ ግዝረት ልደተ ስምያን ቃና ዘገሊላ ደብረ ዘይትና መጋቢት መስቀል ናቸው አምስቱ በዓላት ዘእግዚእትነ ልደታ በዓታ ኪዳነ ምሕረት አስተርእዮና ናዓልሰታ ናቸውሁ ጠቅላላ በዓላቶቿ ግን ሠላሳ ሦስት ናቸው በዓለ ሚካኤልን በዓለ እግዝእትነንና በዓለ እግዚእን በየወሩ ማክበር የተጀመረው በአጹ ዘርዐ ያፅቆብ ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ ዘመነ መንግሥት እንደሆነ ይነገራል ከዚያ በፊት አይከበሩም ነበር ማለት ግን አይደለም በአዋጅ የተከበረበትን ጊዜ ለማመልከት ነሁ እንይጅ ሌሎቹን የቅዱሳን በዓላትንም በየወሩ ማክበር የተጀመረ ከዚያ በኋላ ነው እነዚህን ከላይ የተዘረዘሩትን በዓላት ሥጋን በጸም በሰጊድ ሳያዳክሙ በሥጋዊ ተድላ ደስታ ያይደለ በመንፈሳዊ ደዳታ ሊያከብሯቸው ይገባል ወኢይኩን በዕለተ እሑድ ወበበዓላት ክቡራት ሰጊድ እስመ ኩሉ መዋዕለ ፍሥሓ ውእቶመ እንዲል ይልቁንም በዕ ለተትንሣኤ አዝናለሁ እተክዛለሁ የሚል እድል ፈንታው ጽዋ ተርታፁ ጌታ በመነሣቱ ካዘነት ከአይሁድ ጋር ነው ወዘሰ ይጸውም በዕለተ እሑድ ዘውእቱ ዕለተ ትንሣኤ ኃጥእ ውእቱ ወይደልዎ ኩነኔ ከማሁ ዘይገብር በመዋሰለ ሃምሳ አሀ ዘዩነዝን በዕለተ በዓላተ እግዚእነ ዘይጃቋሉ ለነ ፍሥሓ መንፈሳዊ ቦሙ ወአኮ ኀዘን እንዲል ፍትነገ አን ቁጥር ወስብሐት ለእግዚአብሔር ጨጠጋ»ሥጨሥዘው ዛመ ጻጸ ያፉፍዳ ወረኃምሆሮ ቆታ በዚህ ክፍል ከመባቻ ጀምር እስከ ድረስ በየወሩ ጐልተው የሚዘከሩትን በዓላት እንመለከታለን በ ጳደታ ለማርያም ኤልያስ ነቢይ ልደቱ በርተሉሜዎስ ሐዋርያ ዩሐንስ መጥምቅ ታዴዎስ ሐዋርያ በአታ ለማርያም አቡነ ዜናማርቆስ ዮሐንስ ሐዋርያ እንድርያስ ሐዋርያ ጴጥሮስ ወጳውሎስ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ ሥለሴ ኪሩቤል ማትያስ ሐዋርያ ኪሮስ ጻድቅ ሠለስቱ ምዕት ጉባዔ ኒቅያ መስቀል ናትናኤል ሐዋርያ ኢያቄም ወሐና ቅዱስ ያሬድ ቅዱስ ሚካኤል ማቴዎስ ሐዋርያ ቅዱስ ሩፋኤል ጸጋ ኢየሱስ ዘርዕ ቡሩክ ቅዱስ ፊልልስ ረድፅ አቡነ አረጋዊ ገብረክርስቶስ ጻድቅ ቅዱስ ቂርቆስ ዚዳነ ምሕረት እስጢፋኖስ ቅዳሜ ሰማዕት አባ ገሪማ ያፅቆብ ሐዋርያ ፊልጸስ ሐዋርያ አቡነ ኤውስጣቴዎስ ቅዱስ ገብርኤል ሕንጻ ቤተክርስቲያን ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ እግዝእትነ አቡነ ቀውስጦስ ሉቃስ ወንጌላዊ ቅዱስ ደቅስዮስ ቅዱስ ዑራኤል ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ቶማስ ዘመርዓስ አቡነ ተክለሃይማኖት መዝገበ ታሪክ ክክክ ሥርየ ኋ ቅዱስ መርቆሬዎስ ሰማዕት ቅዱስ ዮሴና መድ ኃነዓለም ስቅለቱ አማኑኤል ልደቱ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ በዓለ እግዚእ ትስብእቱ ትንሣኤሁ አቡነ ታዴዎስ ዮሐንስ መጥምቅ ልደቱ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ ይህ ከዚህ ላይ ያየነው ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው ጐልተው የሚነገሩትን ለማዘከር ነው እንጂ በዓልያላቸው እኒህ ብቻ ናቸው ለማለት አይደለም በየዕለቱ ገድላቸው የሚነገርላቸው መታሰቢያቸው የሚደረግላቸው ብዙዎች ናቸው የጥቂቶቹ ታሪክ ከላይ ከ ያየናቸውን በዓላት ታሪክ በሚያመለክተው በክፍል ተገልዷል ያ ቅነ ከአዘጋጁ ሐራሴ ምድሩ ለጌባል መናፍቀ አሚን ሠናይት ሶበ ኑፋቄ እክለከ ዘኢጥዕምት ታከይድ ወትዘግብ ኢይበቁዐከ በምንት ነሚአማርያም በቃለ ሕስት አምጣነ ማርያም ጎሞር ዘበኪነ አምላክ ድሉት ኢታገምር እንበለአሐቲድንጋሌ መሰፈርት መፍትው ኢንኅበር ምንተኒ ምስለመናፍቅ ስሁት እመአፍኣሁ ብሩህ እስመውሳጤሁ ጽልመት ኢየኀብርሂ ለአከቴት ዘምስለ ጽልመት ብርሃን ወዛቲ ታቦት ምስለ ዝኩ ዘምኑን ጣዖት ዘመሰከረም ክፍል ሠሀነሪሥ ሦ ፃሥራር መፖ መስከረም የዓመቱ የመጀመሪያ ወር ነው ብላዕ በሐፈ ገጽከ ዘና ተብሎ ለአዳም የተነገረው ቃል ሕገ ተፈጥርሮአዊ ሆኖ የሰው ልጅ ወጥች ወርዶ አርሶ ቆፍሮ በወዙ እንጀራውን የሚበላ ሆኗል በዚህም መሥረት ዘር ዘርተው ተክል ተክለው የሜኖሩ ሐረስተ ምድር በወርኃ ክረምት የዘሩት ዘር አሽቶ አፍርቶ ምድርም በልምላሜ ተጊጣ እንስሳትም ለምለሙን ሣር ግጠው ጽሩውን ውኃ ተጐንጭተው ጠግበው አምረው የሚታዩበት የልምላሜ የፍሬ ወር ነው ሐወጽካ ለምድር ወአርወይካ ወአብዛህኮ ለብሰላ ወታጸግብ ለኩሉ እንስሳ ዘበሥርዓትከ እንዲል መዝ ዕለቱም ዘመን አልፎ ዘመን የሚተካበት የዘመን መለወጫ ነው ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ እንዲል መዝ በመሆኑም ቤተ ክርስቲያና ችን ዓመታትን በቸርነቱ ለሚያቀዳጅን ለእግዚአብሐር ምስጋና ለማቅረብ ቅዱስ ዮሐንስ በሚል ስያሜ ስታከብረው ትኖራለች በቅዱስ ዮሐንስም ስም መሰየሙ ዮሐንስ አማን እብለክሙ ኢንተሥአ እምትውልደ አንስት ዘየዐቢ እምዮሐንስ ማቴ ተብሉ የተነገረለት የጻድቃን የሰማዕታት ርእስ እንደሆነ በዓሉም የበዓላት በ ር ነውና አንድም ዮሐንስ ከነቢያት መጨረሻ ከሐዋርያት መጀመሪያ ተገኝቶ ከሰማያት ይወርዳል ከድንግል ይወለዳል ማለትን ትቶ ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጢአተ ዓለም ዮሐ ብሎ ዘመነ ሐዲስን እንደሰበከ ዕለቱም የዘመናት መለዋወጫ ነውና ጌታ ባረገ በ ዓም በእስክንድርያ ሊቀጳጳሳትነት የተሾመው ቅዱስ ድሜጥሮስም ተገልጾለት ባሕረ ሐሳብን በዮሐንስ ጀምሮ ደርሶታል ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ መባሉ ቅሉ ሰለዚህ ነው ፈታ ሦሃያሪ ታ ሐራኑሌጂ ፈፇ መጎለዳያፖ ራጉኤል ማለት መጋቤ ብርሃናት ማለት ነው ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው ለሰው ልጆች ምሕረትንና ቸርነትን የሚለምንና ዲያብሉስን ከነሠራዊቱ የሚበቀል መልአክ ነሁሠ ሄኖ ስነ መዝገበ ታሪክ ሥ መ ው መ መ ው ው ው ው ግ ሄኖክ ወልደ ያሬድ ስድስት ዓመት በእግረ ገነተ ወድቆ ሲኖር ከጊዜያት ባንዱ በአምሳለ አሳት ሆኖ ደጅ ሰጸና አይቶጋል ሄኖ ምስለ ራጉኤል ሥዑል በነበልባል ወዮልስንስሰ ንግል እየተባለ የሚዘመር ቀቅሉ ሰለዚህ ነው ጋ ታሃያሪ ታ ሐዲሥሃ ዳርድፇ ኢዮብ ማለት የዋህ ተዐጋሣሚ ማለት ነው ሀገሩ ኦጽ ነው ከአብርሃም አምስተኛ ትውልድ ነው አብርሃም ይስሐቅን ይስሐቅ ኤሳውና ያዕቆብን ይወልዳል ኤሳው ራጉኤልን ራጉኤል ዛራን ዛራ ኢዮብን ይወልዳልእናቱ ባሱራሳ ትባላለች ሰባት ወንዶችና ሶስት ሴቶች ልጆች አሉት በርሱ በሚስቱና በልጆቹ ስም በየቀኑ በነግህ መሥርክ መሰዋዕ ት ያቀርብ ነበር መላእክት መስዋዕቱን ሲያሳርጉለት ሰይጣንም ከኅሥር ቦታው ቆሞ ቦኑ በከንቱ ዘየመልከከ ኢዮብ ሀብቱን ብታበዛለት ልጆቹን ብትባርክለት ነው እንጅ ኢዮብ በከንቱ ያመልክሀልን ። ነ ሀገረ ስብከቱ እልጥህ ነው ቅዱስ ጴጥሮስ አብሮት ሂዶ አብረው ሲያስተምሩ በርበር የሚባሉ አረማውያን ተመቅኝተው ይብሏቸው ብለው አራዊት ለቀቁባቸው ወደጌታ ቢያመለክቱ አንድ ገጸ ከልብ ተነሥቶ አራዊቱን ፈቻቶላቸዋል በዘህ ምክንያት ብዙዎች አምነዋል እሱም በሚያስተምር ጊዜ ብዙ ተአምራት አድርጓል አንድ ቀንም በነግህ ወይን ተክሉ ዕለቱን ለመስዋዕት አድርሷል አትክልተኛ መባሉ ቅሉ ስለዚህ ነው ከዚህ በኋላ ንጉሥ አግረጳ ጣዖት ካላመለክ ብሉ በዚህ ምክንያት ተጣልቶ በርጡብ አጉዛ አስጠቅልሉ ከባሕር አስጥሉት በሰማዕትነት አርፏል ሥጋውን ምእመናን ከዳርቻው አግኝተው ቀብረውታል ምስጋና ይድረስህ ቸር ፈጣሪያችን ትባርከናለህ ጠብቀህ በጤና ዓመታትን ባርከህ የምትሰጠን አምላክ እንዲያድለን እድሜና ጤናን የምትመግበን ኃጥእ ጻድቅ ሳትል እንጽና እንደኢዮብ በትእግሥት ሆነን በምሕረትህ እንጂ በኛ ጽድቅም አይደል ትእግሥት ናትና ጸጋ ክብራችን እንደኛማ ቢሆን እንደበደላችን ጌታ ስንማጸን በቅዱስ ስምህ በጸናብን ነበር መቅሠፍት በላያችን ከሥቃይ ታደገን መልአኩን ልከህ ዳሩ ግን ምሕረትህ የበዛ ነውና ያዘጋጀኸውን ለምሕረት ሥራህ ማቴ ሮሜ ህ መስከረም ምትረተ ርእሱ ለዮሐንስ መጥምቅ ዮሐንስ ማለት ፍሥሓ ወሐሴት ማለት ነው ልጅ አጥተው ሲያዝኑ የነበሩ አባት እናቱ እሱን በመውለዳቸው ደስ ብሏቸዋልና የተወለደው በብስራተ ገብርኤል ነው ሉቃ ሁለት ዓመት ከመንፈቅ ሲሆነው ሄሮድስ በጌታ ምክንያት እልፍ ከአራት ሺህ የቤተልሔም ሕጻናትን ሲያስፈጅ እናቱ ዘመስከረም ኤልሳቤጥ ዋፋት ዚፋት ወደሜባል በረሀ ይዛው ሸሸታ እመቤታችን ከስደት እስክትመለስ ድረሰ እናቱ ሰታሳድገውጡ ቆይታ እሷ ካረፈች በኋላ ቶራ የምትባል እንሰሳ ገዳም እጠባችው አደገ ኋላም ጸጉረ ገመል ለብሶ የበረሀ ማርና አኣንቦጣ እየተመገበ ኖሯል እንዲህ እያለ ነ ዘመን ሲመላው ቃለ ዓዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑኣ ፍኖቶ ለእግዚአብሔር ኢሳ ተብሎ በኢሳይያስ ወአንተኒ ሕጻን ነቢየ ልዑል ትሰመይ እስመ ተሐውር ቅድመ እግዚአብሔር ከመትጺህ ፍኖተ ተብሎ በአባቱ በዘካርያስ እንደተነገረ ከጌታ መንፈቅ ያህል ቀድሞ ወጥቶ ነሥሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት እያለ ማስተመር ጀመረ ጌታንም ሲያጠምቅ አንድነት ሦስትነት ተገልጸለት ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጢአተ ዓለም ብሎ አምላክ ወልደ አምላክነቱን መስክሯል ዮሐ በዘመኑ የነበረው ንጉሥ ሄሮድስ ወንድሙ ይፊልጸጳስ ሞቶ ሚስቱ ሄሮድያዳን እሱ አግብቷት ነበር ሄዶ ኦ ሄሮድስ ኢይከውነከ ታውስብብእሲተ እሁከ ፊልጸስ ብሎ ገሠጸው አሥሮ ግዞት አወረደው ዕለተ ልደቱን ሲያከብር ወዘፈነት ሉቱ ወለተ ሄሮድያዳ ወአሥመረቶ ለሄሮድስ ወለእለ ይረፍቁ ምስሌሁ ይላል የሄድያዳ ልጅ ዘፍና አስደሰተችው እስከመንግሥቱ እኩሌታ ድረስ የወደደችውን ሊሰጣት ቃል ገባላት ሄዳ ከእናቷ ተማክራ መጥታ ሀበኒ ይእዜ በጻሕል ርእሶ ለዮሐንስ የዮሐንስን ራስ አስቆርጠህ ስጠኝ አለችው አስቆርጦ በወጨት አድርጎ ሰጣት ወስዳ ለእናቷ ሰጠች እናቷ ጥልፍ እየጠለፈች ነበር ንጉሥን ሳታፍሪ ስትዘልፊ የነበርሽ አንደበት ዛሬ ተዘጋሽ እያለች በመሥሪያዋ ምላሱን ስትጠቀጥቅው ራሱ ክንፍ አውጥታ ሄሮድስን የወንድምህን ሚስት ልታገባ አይገባህም ብላ ሶስት ጊዜ በራሱ ላይ ዞራ ወጥታ ሄዳለች ሄሮድያዳን ምድር ውጥታለች ብላቴናይቱም እንደእብድ ሆና ስትዘልፈው ሄሮድስ አስገድሏታል ሥጋውን ደቀመዛሙርቱ ቀብረውታል ራሱም ጌታ በደብረ ዘይት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ሳለ ሄዳ ሰገደችለት መዝገበ ታሪክ ። አላቸው አንዱ አንተን በእኛ ላይ ፈራድ ያረገህ ማነው ወይስ እንደግብጻዊው ባሪያ ልትገድለን ነው አለው ለካስ ተሰምቶብኛል ብሉ ፀወደ ምድያም ሸሸቶ ሰፓራ ወለተዮቶርን አግብቶ ተቀመጠ አንድ ቀን በኮሬብ በግ ሲጠብቅ በደብረ ሲና ሐመልማል ከነበልባል ነበልባል ከሐመልማል ተዋሕዶ ሐመልማሉ ነበልባሉን ሳያጠፉው ነበልባሉ ሐመልማሉን ሳያቃጥለው አይቶ በጎቹን ከፈረለ ግንብ ዘግቶባቸው ሊረዳ ቀረበሙሴ ሙሴ ፍታሕ ቶታነ አሣዕኒከ እስመ ዘትከይዳ ምድር ቅድስት ይእቲ የቆምህባት ምድር ቅድስት ናትና ጫማህን አውልቅ አለው ከቤተ ክርስቲያን በጫማ መግባት እንደማይገባ ለማጠየቅ ነው ደብረ ሲና የቤተ ክርስቲያን ምሣሌ ናትና ርእየ ርኢኩ ሕማሞሙ ለሕዝብየ ወሰማዕኩ ገዐሮሙ ወወረድኩ ከመ አድኅኖሙ ዘዳ ሐዋ ብሎ ነግሮ ገባሬ ተአምር በትሩን አሲዞ ወደ ግብጽ ልኮት ፈርዖንን በዘጠኝ መቅሠፍተ በአሥረኛ ሞት በክር በአሥራ አንደኛ ስጥመት አጥፍቶ እስራኤልን ኤርትራን ከፍሉ አሻግሯቸዋል ዘዳ ፋ ከዚህ በኋላ አሮንና ሖርን ከተማ ጠባቂ አድርጎ ኢያሱን አስከትሎ ወደ ደብረ ሲና ሄዶ ቀን ቃል ለቃል ሲነጋገረው ቀን እየነገረ ሲያጽፈው አርባ ቀን ያህል ቢቆይ እስራኤል አሮንን ግብር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሜነ ወይጸብዑ ፀረነ ጣዖት ሥራልን አሉት ቁጡዓን ናቸውና ይጣሉኛል ብሉ ፈርቶ ወርቅ ብራቸውን ሰብስቦ አሠራላቸው በማግሥቱ ሲሰግዱለት ሲሰውለት ጌታ ሙሴን እስራኤል ወገኖችህ በደሉኝ ኅድገኒ አጥስዮመ በመዓትየ ሀ እሰይመከ ውስተሕዝብ ክቡድ እነሱን ላጥፋቸው አንተን ግን በጽኑ ሕዝብ ላይ እሾምሀለሁ አለው ሕዝብህንስ ከምታጠፋ እኔን ወደ መሬትነቴ መልሰኝ ብሉ ማለደ እንከሰ አፍጥን ወሪደ ወወሪደከ ኩንን ሕዝበ እንኪያስ ወርደህ ቅጣ ብሉ የኪዳኑን ጽላት ሰጥቶት ይዞ ሲመለስ ከእግረ ደብር ሲደርስ ሁካታ ድንፋታ ሰምቶ ምንት ዘእስምእ ድምጸ ጸባዒት እለይት ሄየሉ ለጸብዕ የምሰማው የሰልፈኛ ድምጽ ምንድር ነሁ አለ ኢያሱ ነገሩን አውቆታልና ያልረባ ጣዖት አቁመው ይሰግዱለታል ሲል ያልረባ ጉሽ ዘመስከረም ጨ ጨጨ መመመ መመመ መመመ ጠጅ ጠጥተው ይዘፍናሉ እንጅ የአርበኛ የሰልፈኛ ድምጽ አይደለ አለው መቃ ከዚየ ሲደርስ እስራኤል ጣዖት አቁመው ሲሰግዱለት ኣይቶ ደነገጠ ጽላቱ ከእጁ ወድቆ ጣዖቱን ሰብሮ ተሰበረ ወርቁን አሰፈጭፋ በወራጅ ውኃ አስበጥብጦ ሕዝቡን አጠጣቸው ፍቅረ ጣዖት ኖደረበት ለምጽ ተቀሰመበት ይህን ምልክት አድርጎ በሏቸው ብሎ ሺህሀውን አስፈጅቷቸዋል ስለጽላቱም ቢያመለክት የቀደመውን አሰመስለህ አምጣ ብሉት ይዞ ቀርቦ ቃሉ በግብር አምላካዊ ተገኝቷል ዘዳ ም መቃ ሙሴ ከተጠራበት ጊዜ ጀምሮ ጌታ ጊዜ ቃል ለቃል ተነጋግሮታል ከባለሟልነቱም የተነሣ አንድ ቀን ክብርህን ላያ እወዳለሁ አለ ፊቴን አይቶ አንድ ሰዓት እንኳ በሕይወት መቆየት የሚቻለው የለም አለው ካላየኹሀማ ባለሟልነቴ በምን ይታወቃል አለ በዘር ከተወለደች ከድንግል ያለዘር ተወልጄ መሰዋዕት ሆገ በምቀርብበት ጊዜ በደብረ ታቦር እታይሀለሁ ሲል ገጽየለሰ ኢያስተርኢ ለከ ወድኅረሰ ትሬኢ ገጽየ ብሎታል ዘዳ ዘት እስራኤልን ከግብጽ አውጥቶ አርባ ዘመን መራቸው ትለኛለህ እንጂ ምን ይመግባቸው ነበረ። አላቸው ከሆነማ ሰውየው ኣንተ ያክላል ለካልን አሉት ሙሴ የዋህ ነውና ሊለካላቸው ገባ መልኣከ ሞት ከዚያ ቆይቶ ሰላም ለከ ሙሴ ወልደ እንበረም አለው ሰሳምህ ላንተ ይመለስልህ አለው ነፍሱን ከሥጋው ለይቶ ወሰዳት እኒያም ቀብረውት ሄደዋል ወሞተ ሙሴ ቁልዔሁ ለእግዚአብሔር በምድረ ሞአብ በቃለ እግዚአብሔር ወቀበርዎ ውስተ ምድር ቅሩባ ቤተ ፈጎር ወአልቦ ዘየአምር መኑሂ መቃ ብሮ እስከ ዛቲ ዕለት ዘዳ እንዲል መቃብሩ አልታወቀም ይህም የሆነው እሰራኤል ደካሞች ናቸውና ከግብጽ ያወጣን መና ከደመና አውርዶ ውኃ ከጭንጫ አፍልቆ የመገበን ሙሴ እያሉ ሥጋውን እንዳያመልኩት ነው አምላክ ጌትነቱን የገለጸበት ጠይቆ ቢረዳ ዕለተ ሞቱን ነቢይ ነው ሙሴ የጻድቃን አባት ሰባት ዓመት ቆየ ሲገንዝ ራሱን ከፈርዖን ቤት ወጣ ምቾቱን ረግጦ ሊወስደው የመጣ መልአከ ሞትን ከእግዚአብሔር ሕዝብ ጋር መቸገርን መርጦ ከመንገድ አቆየው ለምኖ ጌታን እሱ አርባ ጸሞ ያገኛት ጽላት መርቆ እስኪመለስ ቤተሰቦቹን ለሰው ጸጋ ሆነች ክብር ለፍጥረት ወገኖቹ ሞቱን ሳይሰሙ ቢቀሩ ሙሴ በእምነቱ ታደለ ለክብር ቀድመው ተገኙለት መላእክት ለቀብሩ ከፈጣሪው ጋራ ለመነጋገር እንዲሁ ነውና የጻድቅ ሰው ክብሩ መዝ ቆሮ ቅዱ ያሬ ፈ ሪረፍ ታርዳነጎ ቻ ዘካርያስ ማለት ዝኩር ዝኩረ እግዚአበሔር ማለት ነው ትውልዱ ከነገደ ሌዊ ነው ዮሐንስን ከወለደ በኋሳ ብዙ አልቆየም ሄሮድስ ጌታን ሲጓ የቤተልሔምን ሕጻናት ባሰፈ ጊዜ እሱ ከቤተ መቅደስ ተግባሩን ያደርሰ ነበር የሄሮድስ ጭፍሮች መጥተው ልጆቓህን ከደበቅሀበት አውጣ ኣሉትእኔ አልደበቅሁትም አለችው ከዚያው በሰይፍ መትተውት ሄደዋል እምደመ አቤል እስከ ደመ ዘካርያስ ወልደ በራክዩ ዘቀተልክምዎ በማዕከለ ቤተ መቅደስ እንዲል ማቴ ደሙም ደመአቤል ቃየል እትየ ቀተለኒ ብሉ እንደመሰከረ ቀተሉኒ አይሁድ በዓመጽ እያለ መሰክሮባቸዋል የገደሉትንም በሰባ ዘመን ከአርዳሜስ ወገኖች አንዱ ሠራዊቱን ኣስከትሉ መዝገበ ታሪክ መጥቶ በሰይና ፈድቷቲቸዋል ወደቤተ መቀደስም ቢሂድ ደሙ እንደተጣደ ው ሲንተከተክ ይኖር ነበርና አይቶ ምንድር ነው ብሎ ጠየቀ የዛሬ ሰባ ዓመት ገደማ አይሁድ በዓመጽ የገደሉት ካህን ደም ነው አሉት አኢይነጽሕ ደም ዘእንበለ ደምደም ያለ ደም አይነጻምና ብሉ ከአይሁድ ሰባቱን ከዚያው ላይ በሰይፍ መትቷቸው መፍላቱን ትቷል መፅያረም ዕ ሪሪፍሥ ዳሦ ቱ። ይልቁስ ጅራትን አውርድና ጎትተህ አውጣኝ አሉት ክንድ በሚያህል ጅራቱ ጠምጥሞ ቅዱስ ሚካኤል ሰይፈእሳት ይዞ እየጠበቃቸው ከተራራው ራስ አድርሷቸዋል ወዲያውም ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌሉያ ለወልድ ሃሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ ብለው አመሰግነዋል ደብረ ሃሌ ሉያ መባሉ ቅሉ ስለዚህ ነው እስከዚህ ጊዜ ድረስ እህል የሚቀምሱት በሰንበተ ክርስቲያን ብቻ ነበር በዚህ ዕለት ግማሽ ዓብስት በልተው ጠገቡ ከዚህ በኋላ ግን ምድራዊ ዳዓብስት አልተመገቡም መሳእክት በሰንበተክርስቲያን ሰማያዊ ዓብስት ሰማያዊ ወይን እያመጡላቸው ያን ቀድሰው ይቀበሉት ነበር ኋለም ዜናጽድቃቸውን ሰምተው ከስድስት ሺህ ያላነሱ ደቀመዛሙርት ተሰብስበዋቸዋል ዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሲመላቸው ጌታ በመንፈቀሌሊት ተገልጸ ድካምህን አይቻለሁ ጸሉትህን ሰምቻለሁ ምድራዊ መንግሥትህን ትተህ ስላገለገልከኝ ሕልፈት ሸረት የሌለባት ሰማያዊ መንግሥቴን አወርስሀለሁ ለዘሂ ገብረ ተዝካረከ ወተአመነ በጸሉትከ እሁቦ ሞገሰ በቅድመ መላእክትየ መታሰቢያህንም ላደረገ በጸሉትህም ለታመነው ሁሉ በመላአክቴ ፊት ባለሟልነት እሰጠዋለሁ በሰምህም የተራበውን የበላ የተጠማውን ያጠጣ ቤተክርስቲያን የሠራ ያሠራውን ዜና ገድልህን የጻፈ ጻፈውን የሰማ ያሰማውን እምሕር ለከ እስከነ ዐሥርቱ ወኀምስቱ መዝገበ ሠሪክ ከ ባበ ትውልድ እስከ ና ትልሆዮ ሁዮስ እምርልሀለሁ የእናትህን መብር እንደ ሙሴ መቃብር እሠሠሪረጥለሁ አንተንም ሞት አያስያነግጥህም ብሉ ተስፋቸውን ነገራቸው መነኮሳቱን ሰብስበው እምይእዜሰ ኢትረእዩኒ በሥጋ ከእንግዲህ በሥጋ አታዩኝም ብለው ነግረዋቸሁ አበምኔት ሾመውላቸው ተሠሁውሪረዋል ክብ ለብፁዕ ገብረ ክርስቶስ አባቱ ቴዎዶስዮስ ይባልል የቁስጥንጥንያ ንጉሥ ነበር እናቱ መርኬዛ ትባላለች ልጅ አጥተው ሲያዝኑ ይኖሩ ነበር ከጊዜያት ባንዱ ኢየሩሳሌም ወርደው ቅዱሳት መካናትን እጅ ነስተው ልጅ ብትሠጠን ብለው ብፅዕዓት ገብተው ተመለሱ በዓመቱ ወንድ ልጅ አገኙ ስሙን አብደልመዚህ ብለውታል ገብረ ክርስቶስ ማለት ነው አካሊመጠን ሲያደርስ ከአዋልደነገሥት አንዲት ቆንጆ መርጠው አጭተው አጋቡት በልተው ከጠገቡ ጠጥተው ከረኩ ከዘፈኑ ከተጨዋወቱ በኋላ ሥርዓተመርዓዊ ወመርዓት ያድርሱ ብለው መጋረጃ ጣሉባቸሁ እያያት ያዝን ይተክዝ ጀመረ ምነው ምን ሆነሀል አለቸው ይህ ሁሉ ቁንጅና ነገ አፈር ይሆናል ይለወጣል ብዬ ነዋ እሕቴ እኔስ እንደጉም ተኖ ከሚጠፋ ተድላ ሥጋ ልገባ አልሻም አንቺ ግን እንደወደድሽ ኑሪ ብሏት በመንፈቀ ሌሊት ወጥቶ ሂደ ስታለቅስ አድራ ጧት ሊያዩአቸው ለመጡት ነገረቻቸው ንጉሥ ነውና ወዲያው ልጄን ፈልጋችሁ አምጡ ብሉ ሀዐታደሮቹን ሰደደ እሱ ግን ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቶት የዓመቱን ጐዳና በአንድ ቀን ተጉዞ አርማንያ ገብቷል እኒያም እየፈለጉ ሲሄዱ አርማንያ በእመቤታችን ስም ከታነጸች ቤተክርሰቲያን ደርሰው ከስንቃቸዜፁ ለነዳያን ሲመጸውቱ ለርሱም ሰጡት አውቋቸዋልና በአባቴ ባሮች ለመመጽሀሠት ያበኽኸኝ አምላኬ ተመስገን አለ እነሱ ግን ስላላወቁት አልፈውት ሂዱ የመጸወቱትንም መልሶ መጽውቶታል እሕል የሚቀምሰው በዕለተሰንበት ብቻ ነበር እንዲህ እያለ ዓመት ቆየ እመቤታችን ገበዙን እንደወደደኘ ፀድጀዋለሁ እንዳከበረኝ ኣክብሬዋለሁና ያን ሰው አትተውብኝ አለችው ቢፄድ ካለችው ቦታ ቆሞ ሰጸልይ አገኘሁ እመቤቴ እንዲህ ብላ አዛኛለችና ገብተህ ሥጋውን ደሙን ተቀበል አለው የእመቤቴን ፈቃድ መግሠስ እንደምን ይቻለኛል ብሉ ገብቶ ተቀብሉ ካ ሳየው የተነጸፈ የተጐዘጉዘ ቤት ዋለ አደረ ኋላ ግን ዋጋዬ በውዳሴ ከንቱ ኃ ዘጥቅምት ሊተርብኝ አይደለምን ከማያውቁኝ ሀገር ሄጄ እኖራለሁ ብሉ ወጥ ሲሄድ ከአባት ከእናቱ ቤት ደረሠ ፈቃደእግዚአብሔር በቢሆን ነጡ ብሉ ከደጃቸው ወድቆ ዓመት ኖረ አባት እናቱ አላጦቁትም ይልቁንም ብላቴኖቹ ሰውነቱ ከገድል ጽናት የተነሳ በቁሰል ነዶ ነበርና ጠልተው ተጸይፈውት እንዲሄድላቸው ሽንት ይሸነብት እጣበቢ ይደፉበት ነበር ከልብሰ የአምር እግዚኡ እንዲል ውሾች ግን ጉታቸውን አውቀው ቁስሉን ይልሱለት ነበር በማያውቀው ሀገር በማያውታቸቤ ሰዎች እጅ ከተሠቃሖየው በእናት በአባቱ ደጅ በአባትበእናቱ ብላቴኖች የተሠቃ»የው ሥቃይ በለጠ ጌዜዕረፍቱ ሲደርስ ጌታ በተስፋህ ያመነውን በታል ኪዳንህ የተማፀነውን ሁሉ ምሬልሀለሁ ብሉ ተስፋውን ነገረው እሱም ጊዜ ፅ ረፍቱን አውቆት ታሪኩን በክርታስ ጽፎ በእጁ እንደያዘ በዚህ ዕለት ዐርቷል ሊቀጳጳሱ ቅዳሴ ገብቶ ሳለ መላእክት በቃለአቅርንት ነፍሱን ሲያሳርጉ ሰምቶ ፍርሀት ፍርሀት አለው ቅዳሴውን ጨርሶ ወደጌታ ቢያመለክት የታዘዘ መልአክ መጥቶ የብእሴእግዚአብሔር ገብረክርሰቶስ ነፍሱን ስናሳርግ ነው ብሉ አመላከተው ካህናቱን ምእመናኑን አስከትሎ ቢሄድ ክርታሱን እንደያዘ ዐርፎ አገኘው ለጊዜው አይለቅለትም እግዚኦታ በእንተማርያም አድርሶ ለቀቀለት ቢያነበው የንጉሥ ልጅ ሆኖ ተገኘ ያለቅሱ ደረታቸውን ይደቂ ጀመር ሕዝቡ በረከት እናገኛለን ብለው ሥጋውን ቢዳስሱት ኣንዳንድ ደዌ ያለባቸው ተፈውሰዋል ከዚህ በኋላ ድውያኑ ሕሙማኑ ሁሉ ይረባረቡበት ጀመር የማይተውት ቢሆን ወርቅ ብር ኣፈሰሱሳው ይህንማ ገበሬም ይሰጠናል ብለው የማይመለሱላቸው ሆነ ተወ ሸው ድውያኑ ሕሙማኑ ሁሉ ዳስሰውት ከዳኑ ከተፈወሱ በኋላ ወስደው በአንጻረ መቅደስ ቀብረውታል ዳድቃን አረጋዊ ወገብረ ክርስቶስ ሰማያዊ ርስቱን ጉታ አወረሳፐሁሠ ታቦቱ እሙንቱ ለመንፈስ ቅዱሰ በተኙ እንዲቆሙም ዳግም አደላቸው አምላክን ልዕልና ገለፁት ለሰው ዓለምን ሊያሳልፍ ሲመሠጣ በግርማው በሠጣቸው ጸጋ ድጡይ ፈውጡሰው በፊቱ ሰባት እጅ ከፀሐይ አብርተ ከምድሬኔቁመንግሥት የሰማዩን መርጠው ሰዎች ቅዱሳንን እናክብር በሀና ሥጋዋውን ተድላ ዓለምንም ንተው በጸሎት በምልጃ ይጠቅሪሠናልና ስላገለገሉት በትሕርም ፀንተው ባዝነን እንዳንተር በኃጢአት ጐዳና ኢዮ ማቴ ያፅ መዝገበ ታሪክ ከጮጡጮቨሙ ም ጥቅምት ተዝካረ በዓሉ ለቅዱስ እስጠፋኖስ ታሪኩን ከጥር ተመልከት ጥቅምት ፅረላዛ። አስተምር ብሉ ሰጠው እኒያን አስተምሮ አሳምኖ ወንጌል ካልደረሰበት ለማዳረስ ሊሄይ ሰነሣ ታኦፈላ መስናነእስክንድርያ ያየያስተማርከንን እንዳንዘነጋ ጽፈህ ስጠኀኝ አለው ወንጌሉን በልሳነዮናኒ ጽርዕ ጽፎ ሰጥቶታል ዘመኑ ጌታ ዛረገ ኛው ሲፈጸም ኛው ሲጀመር ቀላውዴዎሰ ቄሣር በነገሠ በኛው ዓመት ነው ኋላም ግብረሐዋርያትን ጽፎ ልኮለታል ከዚህ በኋላ ጴጥሮስንም ቢሉ ጳውሎስን ተከትሎ ሮም ሄደ ሲየስተምር ሮማውያን ከአምልኮጣዖት ወደ አምልኮ እግዚአብሔር ተመለሱ ካህናተጣዖቱ ንጉሥ ኒኔሮንን ሉቃስ የሚባል ዕብራዊ መሠርይ እንዲህ አድርጎ ሕዝቡን ወሰደው አሉት ጠርቶ አንተ መሠርይ ሃይማኖትህን ክደህ ለጣዖት ስገድ አለው አኮ መሠርይ አላ ሐዋርያሁ ለእግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ እንጅጆ መሠርይ ኣይደለሁም አለው እየጻፈ እየሳለ የሚያስትበት እጁን ቁረጡት አለ ቆረጡት የአምላኬን አዳኝነት ታየዋለህ ብሎ ተቆርጦ የወደቀ እጁን በግራ እጀ አንስቶ ከቦታው ቢመልሰው አሠረምትረት እንኳ አልተገኘበትም ብዙዎች አመነ በአምላኩ ለዝንቱ ብእሲ አመን እያሉ አንገታቸውን ለስለት ሰውነታቸውን ለእሳት እየሰጡ በሰማዕትነት ሞተዋል እሱንም በሰይናፍ አስመትቶ በአጐዛ አስጠቅልሉሎ ከባሕር አስጣለው ምእመናን አግኝተው ቀብረውታል በሕይወት ከምትቆይ ዓለምን መስለህ አንተ የሳልክልን የድንግል ስዕል ስለወንጌሉ ክብር ሞትን የመረጥህ መመኪያችን ሆነች ሞገሰና ኃይል የጌታ ባለሟል ሉቃስ ብፁህ ነህ አጋንንትን ሁሉ የምትበቀል ከመልአኩ ብሰራት ጀምረህ ዜናውን እኛም እንድናገኝ ጸጋና ክብርን ብትነግረን ደስ አለን ትንሣኤ ዕርገቱን እንደ ቅዱስ ሉቃስ እንደአባታትን ተቆርጣ ስትወድቅ እጅህ ደስ ብሏቸው ሁንግልን አክብረን እንጥራ ስማን አሕዛብ ሲመኩ በአማልክቶቻቸውጡ እሙ ለአዶናይ እመቤታችን ተጥለሀት ብትድን አፍረት ተሰማቸው የሕነታችን ምንጭ መሆናን አምነን ጥቅምት ዕረፍቱ ለአባ ይምአታ ዘእምተሰዓቱ ቅዱሳን ጥቅምት ዕረናቱ ለአባ ቡላ አቢብ ቡላ ማለት ፍሬሃይማኖት ማለት ነው አባታቸው ኣብርሃም እናታቸው ሐሪክ ልጅ አጥተው ሲያዝኑ ከለያልይ በአንዱ መልአኩ የበሰለ ፍራ ሲሰጣቸሁ አይተው ጸንሰዋቸዋልና በተወለዱም ጊዜ ጌዜ መዝገበ ታሪክ መመጨሙጋሥ ጨጨ ው ው ው ው ው መሙ እተ እሚ ንንቲ ከዳጃቸው ታላት ዛላ በትሉ በቅጠሉቹም ላይ ቡላ ገብሩ ለእግዚአብሔር የሚል ጽሑፍ በሮማይስጥ ቋንቋ ተጽፎ ተገኝቷል ይህን እያደነቁ ዓመት ያህል ሳያስጠምቋቸው ቢቆዩ እመቤታችን ለሊቀጳጳሳቱ ተገልጻ ከደጃቸ ይህን ምልክት ታገኛለህ ሕፃኑን ተቀብለህ አጥምቀው ስሙንም ቡላ በለው አለችው ተተብሎ አጥምቋቸዋል ሲጠመቁም አሐዳ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብለው አመሰግነዋል አባት እናታቸው ገና በልጅነታቸው ሞተዋል በአሥር ዓመታቸው ሃይማኖታችሁን ካዱ ለጣዖት ስገዱ የማል ዐላዊ ንጉሥ ተነሣ ሄደው ዘለፉት ሕፃን ነው ልራራለት ሳይል በችንካር አስቸንክሮ ገደላቸው ቅዱስ ሚካኤል በዘንጉ ነክቶ አስነሣቸው ከሌላው ዐላዊ ሄደው መሰከሩ ሕዳር ቀን በሰይፍ አስመትቷቸዋል ቅዱስ ሚካኤል አንሥቶ ከበረሀ ወስዶ ልብሰምንኩስና አልብሷቸው ቆብ ደፍቶላቸው ሄዳዲል አባ ቡላ በእድሜ ትንሽ ቢሆኑም ቅሉ መንፈስ ቅዱሰ ከኃጢአት ውጽእ ለተጋድሎ ጽኑዕ አድርጓቸዋልና ከእድሜ ባለጸጋዎች በላይ በጾም ጸሉት ተወስነው በትሕርምት ናሪ ሆነዋል ሥጋቸውን ለማድከም ሰውነታቸውን ሲገርፉ ፊታቸውን ሲነጩ ይኖሩ ነበር የጌታም ሕማሙን ሞቱን እያሰቡ ከዛፍ ላይ ራሳቸውን ይወረውሩ ነበር አንድ ጊዜ ጸንቶባቸው በወደቁበት ሞቱ ጌታ አራቱን ባሕርያተሥጋ ሦስቱን ግብራተነፍስ አስማምቶ አስነሥቶ እምይእዜሰ ኢይኩን ሰምከ ቡላ አሳ ይኩን አቢብ እስመአበ ብዙኃን ትከውን ከእንግዲህ የብዙኃን አባት ትሆናለህና ስምህ አቢብ ይሁን ብሏቸዋል አቢብ ማለት አበብዙኃን ማለት ነው ከዚህ በኋላ የጌታን ሕማሙን ሞቱን እያሰቡ ዘመን እሕል ውኃ ሳይቀምሱ ዓመት ከመንፈቅ በራሳቸው ቆመው ሲያዝነ ሲያለቅሱ ኖረዋል በመጨረሻም ከዛፍ ወድቀው በጦር ተወግተው ሞቱ እመቤታችን መላእክትን አስከትላ መጥታ ሰላም ለከ ኦ ፍቁርየ አቢብ አለቻቸው በድናቸው ተነሥቶ ሰላም ለኪ ኦ ንግሥተሰማያት ፀምድር ብሉ እጅ ነሥቲቷቲል ጌታም ከሞት አስነስቶ በተስፋህ ያመነውን በቃልኪዳንህ የተማፀነውን ሁሉ እስከ ቓእቋፁዑ ትውልድ ድረስ ዘጥቅ ወዘኀዳር ምራሬልሀለሁ ብሉ ነፍሳቸውን ከሥጋቸው ለይቶ በሰብሐተመላእክት በሖለ አቅርንት አሳርጓታል አበብ የጽድት ሰጡ በአለ አእምሮ እንደአቡቀለምሲስ በመላ ዕድሜጡ የሆ ሕማሙን ሞቱን ተዘክአር ቸም እንደ አቢብ እንደአባችን ደጮን አፈሰሰ ከዛፍ ተወርጡሮ ጌታ ስለእኛ ሲል የታገሥውጡን ልቡ በአምላኩ ፍቅር ቅጥል ብሉ አሮ መክራና ሥቃይ ሁሌ እያሰብን ሥቃይ ግርፋቱም እየታሰበው በእምነት ብንፈጽም ትሩፋት ገድልን ሆነባ ነበረ እስኪፈዝ ናላው ክብርን ያድለፍል በእውነት ታችን ማቴ ጴጥ ሏጴጥ ኅዳር ነአኩቶ ለአብ አባዮሐኒ ኅዳር ቁስቋም በመስከረም እንደተገለፀው እመቤታችን ጌታን ከሄሮድስ ሰይፍ ለማዳን ረሀቡን ጽሙን ታግሣ ዓመት ከመንፈቅ በስደት ቆይታለች ራእ ሄሮድስ ከክፋቱ የማይመለስ ቢሆን መልአኩ ሰይፈ መዓቱን መዞ ታይቶት ተልቶ ቆስሉ ሞቷል ከዚህ በኋላ ዮሴፍን የሕጻኑን ነፍስ የፈለገው ሰው ሞቷልና ንሣእ ሕጻነ ወእሞ ወሑር ውስተምድረእስራኤል ብሎት ከምድረግብጽ ወጥተው በረሀ በረሀውን ተጉዘው በዚህ ዕለት ደብረቁስቋም ገብተዋል ማቴ ኅዳር በዓሉ ለቅዱስ ጊዮርጊስ በዚህ ዕለት በዓል መሠራቱ ስለ ሁለት ነገር ነው መደመሪያ በሕይወተሥጋ ሳለ ንጉሥ ዱድያኖስ በረሀብ ይሙት ብሎ የምትልሰው የምትቀምሰው ከሌላት መበለት ቤት አስገብቶ ከምሶሶው ቢያሳስረው ምሶሰውን አለምልሞ ቤቲን በበረከት መልቶ ልጅዋም ዕውረ ዓይን ጽቡሰእግር ነበረ ፈውሶላታል ሁለተኛው ቅዳሴቤቱ የተከበረበት ፅለት ነው የተሠራውም በአባት በእናቱ ቦታ ላይ ነው ሥጋውንም ብላቴኖቹ ወደዚያ አፍልሰሁውት ሕሙማንን ሲፈውስ ሙታንን ሲያነሣ ይኖር ነበርፋዲዮቅልጥያኖስ ሰይጣናዊ ቅንዓት አድሮበት አውህዮሰን አጥፋ መዝገበ ታሪክ ጨ። አለው በትሩን ከምድር ጣላት እባብ ሆነች ዥራቷን ይዞ ቢያነሣት ደኅና ሆነች ዳግመኛ እጃን ከብብቱ አግብቶ ቢያወጣው ለምጽ ሆነ ሁለተኛ አግብቶ በያወጣው ያኅና ሆነ ይህንንማ የኔም ጠቢባን ያደርጉታል ብሉ አየያነስ ኢያንበሬስን አስጠራ በትሮቻቸውን ጣሉ እባብ ሆኑ ቢያነሣቸውሁ ደኅና የማይሆኑ ሆነ እጃቸውን ከብብታቸው አግብተው ቢያወጡ ለምጽ ያሆነ ሁለተኛ አግብተው ቢያወጡ ለምጽ የማይጠፋ ሆነ ሙሴ በትሩን ጣለ እባብ ሁና የኒያን አብትር ውጣ ልትነድፋቸው ቢሆን ፈርተው ሸሽተዋል ፈርዖንም ለጊዜው ፈርቶ እለቃለሁ አለ ኋላ ግን እግዚአብሔርን አላውቅም እስራኤልንም አልለቅም አለ ከዚህ በኋላ በዘጠኝ መቅሠፍት በአሥረኛ ሞተ በከር ግብጻውያንን መታተው መማክርቱ ገብተው ንጉሥ አንተ በኩር ሚስትህ በኩር ልጅህ ዘሄህር እናን ተ ከሞታችሁ መንግሥት ለማን ሊሆን ነው ልቀቃቸው ይሂዱ አሉት እነ ሙሴን አስጠርቶ ልጆቻችሁን ከብቶቻችሁን ትታችሁ ሂዱ አላቸው ልጆቻችን ከቀሩማ ሥርዓት ከማን ይማራሉ ከብቶቻችንንም ሠው የማለንን አናውቀውም በዚያውም ላይ ንጹሕ ልብስ ለብሳችሁ ሠው ይለናል እንዴት እናድርግ አሉት ከጌቶቻችሁ ከእመቤቶቻችሁ ተዋሱ ብሉ አዋጅ ነገረላቸው ህአውጽኦሙ በወርቅ ፀበብሩር መዝ እንዲል ወንዱ ከጌታው ሴቲቱም ከእመቤቲ ልብስ ቀለበትወርቅ ተውሰው ልጆቻቸውን ይዘው ከብቶቻቸውን ነድተው ወጡ በሶስተኛሠው ቀን ፈርዖን ከሰገነቱ ሆኖ ከተማው ጭር ብሉ አይቶ የሶስት ቀን ጎዳና ሂደን ሰግደን ሠውተን እንመለሳለን ብለውት ነበርና ፀይኔ ፈርዖን ወይ ከገንዘቤ ወይ ከባሮቼ ሳልሆን ቀረሁ ብሉ ተቆጥቶ ዘፈረስ በሠረገላ ሆኖ ሠራዊቴን አስከትሉ በሶስት ቀን የሄዱትን በአንድ ቀን ተጉዞ ደረሰባቸው እስራኤል ባሕረኤርትራ ተከፍሎላቸው ተሻገሩ ፈርዖን እሻገራለሁ ብሉ ገባ እስራኤል ወዮ አሉ ሙሴ ፀደጌታ ቢያመለክት ዝብጣ ለባሕር በበትርከ ከመቀዳሚ አለሁ ባሕሩን በበትሩ በመታዐወ እንደግድግዳ ፀንቶ የነበረሁ ውኃ ተንዶ ፈርዖ ገ ከነሠራዊቱ አስጥሞጋታል ወዲያፁም ሙሴ አርን የወንድ ዘህዳር እኅታቸው ማርያም የሴት አቀንቃኝ ሆነው ማርያም ከበር እየመታች ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ እያሉ አመሰግነዋል ከዚህ በኋላ ቅዱስ ሚካኤል እየመራቸው እየረዳቸው መሐ መና ከደመና እያወረደላቸው ውኃ ከጭንጫ እየፈለተላቸሁው የን እየተመገቡ አርባ ዘመን ተጉዘው ምድረርስት ገብተዋል ሲገቡም መርሖሙ መዓልተ በደመና ወኩሉ ሌሊተ ከብርሃነ እሳት እንዳል በሰባት ደመናት ተከልለው አንዱ ዋዕየ ፀሐይ እንዳይሰማቸው ከላይ አንዱ ቁረምድር እንዳይሰማቸው ከታች አራቱ ጠላት እንዳይጣላቸው ከግራቀኝ ከፈት ከኋላ እየሆኑላቸው አንዱ የሁለት የሶሰት ቀን ጉዳና አልፎ እየሄደ መንገድ ሲጠርግላቸው ውሉ ሲመሽ እንደዓምደ ብርሃን ሆኖ በደብተራ ኦሪት ሲያበራላቸው እያደረ እንዲህ ባለ ገብተዋል ዘኑ መዝገበ ታሪክ ። ፈቃድስ ፈቃዴ ነው ማቸነፊያውን እንድታውቁ ብዬ እንጆ ብሎ ስሙ የተጻፈበት የብርሃን መስቀል በየሰይፋቸው አደረገላቸው ይህን ይዘው ድል አድርገውታል ጌታም ዕለቱን ወደምድር ጥሉታል ሐሙስ እንጦርጦስ አውርዶታል ወወድቀ ውስተምድር ውእቱ አርዊቼ ፀቢይ እንዲል ራእ አምላክ ነው ብለው የሰገዱለት ከርሱ ጋር አብረው እንጦርጦሰ ወርደዋል የተጠራጠሩት በምድር ቀርተዋል ሀልዎተእግዚአብሔርን ያልመረመሩት በአየር ተበትነዋል ፈጣሪያቸውን መርምረው ያገኘ የቅዱስ ማካኤል የቅዱስ ገብርኤል ወገኖች ዘጠና ዘጠኙ ነገድ ግን በያሉበት ፀንተው በመዓልት በሌሊት ጌታን ሲያመሰግኑ የሚኖሩ ሆነዋል ለተልዕኮ ይወጣሉ ይወርዳሉ ሕዝበእግዚአብሔር ምእመናንን ይጠብቃሉ ይረዳሉ ዘፍ ዘጉ መዝ ሮሜ ለነርሱም አሥር መዓርጋት አሏቸው ሥርዓተ ሰማይ ነው መሳእክት ኃይላት ሊቃነመላእክት መናብርት አጋዕዝት መኳንንት ኪሩቤል ሥልጣናት ሱራፌል ደቂቀአዳም ናቸው ሥርቤ ኅዳር ዕረፍቱ ለሚማናስ ሰማዕት ሚናስ ማለት ሚ ዕፁብ ግብሩ ለእግዚአብሔር ከመነሀስ ማለት ነ አባቱ አውዶክስዮስ መኩንነ ናትያስ ነው በ ዓመቱ አባቱ ዓመቱ እናቱ በሞት ተለዩት ሕዝቡ አባቱን ይወዱ ነበርና የደግ ልጅ ደግ ነው ብለው ሾመት እሱም በሃይማኖት በትሩፋት ፀንቶ ሕዝቡን ሲጣሉ እያስታረቀ ሲበደሉ እያስካሰ ሲኖር ዲዮቅልጥያኖስ ዘዘንጸኪያ በሮም መሰምያኖስ ነግሠሁ ሃይማኖታችሁን ካዳ ለጣዖት ዘህዳር ስገዱ እያሉ አብያተክርስቲያናትን ያቃጥሉ ምእመናንን የሳድ ጀመር ሹመቱን ትቶ ገዳም ገባ አንድ ቀን የነግህ ተግባሩን አድርሶ ከመካነግብሩ ተቀምጦ ሳለ ተደሞ መጣበት ሰማይ ተከፍቶ የብርሃን አክሊል ተዘጋድቶ መልአኤ በዘንጉ እያመለከተ ዘጻመወ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይረክበ ለዝንቱ አክሊለ ብርሃን ሲለው አየ ወደከተማ ተመልሶ ሲመሰክር ሲያስተምር ዓላውያኑ ይሸነግሉት ጀመር ኋላ ግን የማይመለሰላቸቤ ሆነ በሰይፍ አስመትተውት በሰማዕትነት ሞቷል ከዘመነስደት በኋላ አንድ የበግ እረኛ በመቃብሩ አኣዛካባቢ በን ሲጠብቅ ጋኔን ጣለው የመቃብሩ አፈር ቢነካው ድኖ ተነሥቲል ከዚህ በኋላ አፈሩን በውኃ እያራሰ ደዌ ያለባቸውን በጎቹን ቢቀባቸቤ ተፈውሰውለታል ሕዝቡም ይህን ሰምተው እየሄዱ ሲቀቡት ከደዌያቸፁ ይድኑ ጀመር የቁስጥንጥንያ ንጉሥ አንዲት ሴት ልጅ ነበረችው የአፍኣ ደዌ ይዚት ስትሠቃይ ትኖር ነበርና ዜናውን ሰምታ ሂዳ ብትቀባው ተፈውሳለች ተመልሳ ካደረችበት ቦታ ብሩህ ከመፀሐይ ሆኖ ተገልጾ ደዌ ሥጋ እንዳራቀልሽ ደዌ ነፍስም ያርቅልሻልና ሥጋዩን ከመቃብሩ አውጥተሸ በአዲስ ቤት አኑሪው አኣላት ለአባቷ ነግራ በስሙ ቤተክርስቲያን አሳንጸው ወደዚያ አፍልሰውታል በዓለም ያለው ሁሉ የሚያልፍ መሆኑን ሀብት ለማካበት ለማግበሰበስ ብር ዐውቆ ተገንዝቦ ንቆ ሹመቱን መጣላት መጋጨት ከወንድም ጋር እንደ ደጋጐቹ ሰማዕት ቅዱሳን ኃሣር ቢሆን እንጂ አያስገኝም ክብር ጌታ እንዲያቀተዳጀው አክሊሊብርሃን እንዳያጋጥመን በነፍስ ኃሣር ሚናስ ሞተ ሰጥቶ ለሰይፍ አንገቱን ከበደል ርቀን በጽድቅ እንኑር ቀሽቶና ወሰልቶ ለመክበር መጣር ጭብጥ የማንሞላ ነንና አፈር ዘና ነ ኢሳ መዝ ሲራ ኅዳር በዓተጾም ጾመነቢያት ጸመ ነቢያት ጸመድኅነት ይባላል ጾመነቢያት መባሉ ነቢያት ስለጾሙት ጸመድኅነት መባሉም መርገመሥጋ መገመነፍሰ ጠፍቶ ድኅነት የተገኘበት ሰለሆነ ነው መዝገበ ታሪክ ሶዴኡኣ ዴ ዴዴ ጮሙጮ እናም በፅፀክለስ ሦክንያት ልድነቱን ካጣ ከገነት ከወጣ በላ ዞአኦልቦቱ ካልፅ ነለዓ እንዘብካይ ላፅለነጠጢአቱ እንዳል እግዚአብሔርን ያክል ገነትን ታክል ኮ ነዚአቴ ምክንያት አጣሁ እያለ ሰያዝን ጌታ ኀዘኑን አይቶ ጸሎቱን ሰምቶ በ ወሰ ፅለት ጠበመንፈታ ለዕለት እትወለድ እምሠለተወለትክ ወእድኅክ መርህብከክ ጠእትቤዘበክ በመሰተልየ ፀወበሞት በአምስተ ተን ተዙል ክከልሆ እዘ ተወልጄ ሰው ሰውኛውን ናሬ በመስተል ተሰቀዬ በሞ አድንሀለሁ ብለ ነሰፋውን ሰጥቶታል ቀለሚ ከርሱ በኋላ የተነሱ ነቢት በግዝረታቸጦ ዘመሰዋፅታቸው መዳን መቻላቸው ቢሆን ለአዳም በሰጠው ተስፋ ከሰማያት ፀርዶ ከድንግል ተወልዶ ዕግሙ በሞቱ ያጅሄን ብለው በየዘመናቸው ግብር ገብተው ቀኖና ይዘው አንሥእ ለክ ፈኑ እዴከ ብለዋል ጌታም የተናገረውን የማያስቀር ነውና አምስት ቀን ነል አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም ከሰማያት ወረዳ ከድንግል ኦዶ ሰው ሰውኛውን ኖሮ በ አመቱ በዕለተዓርብ በመልዕልተመሰቀል ዘሁ በከበረ ደሙ ፈሳሽነት በዓለመሥጋ በዓለመነፍስ ያሉትን ሁሉ አድናል በመሆኑም ነቢያት ስለጉታ ሰጡ መሆንና ስለሰው መዳን የደ። ለፈጣሪ ፈቀያ ይገባል ማድላተ ማቴ ሐዋ ሐዋ ኅዳር ሀ ዕረፍቱ ለፊልሞና ረድዕ ፊልሞና ማለት ሥውር ቦታ ማለት ነው ቁጥሩ ከሰባ ሁለቱ አርድዕት ነው የማያየውን ዓለም ባላየዙ ለውጦ ጌታን መከተሉ ለተልዕኮ ወንጌል መፋጠኑ ያስነግራል ለ ዕረናቱ ለያዕቆብ ዘግመድ የፋርሱ ንጉሥ ሰከራድሰከርዓድ ቢትወደድ ነበር ንጉሥ የሚያመልከው ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብትን ነበር መመሳሰል ግድ ነውና በግብር መሰለው ቤተሰቦቹ ይህን ሰምተሁ አሁን ክርስቶሰን ክደህ ለፀሐይጨረቃ መስገድህ ከሞት ያድንሀልን ክርስትናን በመተውህ ከእኛ እንደተለየህ እወቅ ብለው ላኩበት አጥፍቼአለሁ ብሉ ማቅ ለብሶ አመድ ነስንሶ ያለቅስ ጀመረ ንጉሥ ሳያየው ቢሰነብት ምን ሆነ ብሉ መልእክተኛ ላከ ኩሉ እንከ ዘየአምን ብየ በቅድመ ሰብእ አነሂ አእምኖ በቅድመአቡየ ዘበሰማያት ማቴ ያለውን አስቦ ብሸሽ ብደበቅ ምን እጠቀማለሁ ብሉ ሂዳ ፈጣሪን ትሻ ናጡር በማምለኬ በድያለሁ አሁንም እግዚአብሔርን እንጅ ጠፈር ደፈር የማከለክላቸፁሁን መዓልትና ሌሊት የሚፈራረቅባቸው ፀሐይ ጨረቃን አላመልክም አለው ፈሮቶ ቢመለስ ብሉ አስገረፈፁ የማይመለስ ቢሆን ሥቃዩ ይጽናበት ብሉ አጽቅ አጽቁን ቁረጡት አለ ከሠላሳ ሁለት ቦታ ቆራርጠው ከደረቱ በላይ አስቀሩት እሱ ግን መከራውን ሳይሰቀቅ ድምኡን ከፍ አድርጎ ጌታን ያመሰግን ነበር ከዘህ በኋላ አንገቱን በሰይፍ ቆርጠውት በሰማዕትነት ዐርፏል ሰላም ለያፅችብ ሰምዐጽዮት ምእሀሀን በኩረ ምእመናን የጻዮ ቃን ወገን ንጉሥን ለመምሰል ትት አምላኩን የፈፀመጡ በደል ተሰምቶት ልቡን ተጸጽቶ አነባ ደ ያሪረን ዋጋም እንዲሆነጩ ከዓርሁ ለጅ ተቆራርጦ ሞተ በሰይዓ ሥዘዙን ሠምህራችን ዳዊት እንደተናገረፁ ሃይማኖታቸውን ትተውና ክፆደው በዓለም የሚኖሩ ብዙዎች ናቸሁ ዓለምን ለሀሠሀምሰል ሀሀካቫሆዮ እምነትን የከፋ በደል ነው የማጥል በደይዶን ስለዘህ ሦእሪሀሀናን በእምነት እንጽና ጎዓለሪሀሁም ንብረቱም አላፊ ነውኖ ዘህዳር መክ ዮሐ ዮሐ ኅዳር ዕረፍቱ ለአባ ሊቃኖስ ዘእምተሰዓቱ ቅዱሳን ኅዳር ዕረፍቱ ለቅዱስ ጴጥሮስ ተፍጻሜተሰማዕት አባቱ ቴዎድሮስ ይባላል ሊቀካህናት ነበር እናቱ ሶፍያ ትባላለች ልጅ አጥተው ሲያዝኑ ይኖሩ ነበር በበዓለ ጴጥሮስ ወጳውሉስ እናቱ ቤተክርስቲያን ሄዳ ስትማጸን ቅዱስ ጴጥሮስ ቅዱስ ጳውሉስ በስዕሉ ሆነው ወንድ ልጅ ትወልጃለሸ ኅሩዩ ለእግዚአብሔር ነውና ስሙን ጴጥሮስ በዜው አሏት ወለደች ሰሙም ጴጥሮስ ተባለ ሲያድግ ተምሮ እግዚአብሔርን ያገልግል ብለው ለሊቀጳጳሳቱ ለአባ ሳሙኤል ሶጡት አስተምሮ ከመዓርጊቅስና አደረሰው ሲያርናም ከኒ ቀጥሎ የሜሾም እሱ ነው ብሉ ተናግሮለት ነበርና በመንበረማርቆስ ጻኛ ሊቀጳጳሳት አድርገው ሾመውታል ለርሱም አኪላስ እለእስክንድሮስ አርዮስ የሚባሉ ደቀመ ዛሙርት ነበሩት በታሪኩ ስለምናያቸው እኒህን አነሳን እንጂ ደቀመዛሙርቱ እኒህ ብቻ አይደሉም አርዮስ የሊብያ ሰው ነው ኣንድ ተን ከቤተመዛግብት ገብቶ መጽሐፈሰሉሞን ሲመለከት ትቤ ጥበብ ፈጠረኒ አብ ከመእኩን መቅድመ ኩሉ ተግባሩ ምሣ ከ የሚል ንባብ አገኘ የወልድን አምላክነት ይጠራጠር ነበርና ጥበብ የተባለ ወልድ ነው ፈጠረኝም ማለቱ በባሕርዩ ፍጡር ቢሆን እንጂ ነው ብሉ ይከራከርበት ያስተምርበት ጀመረ ነገሩ ከርሱ ደረሰና አስጠርቶ ልጄ እንዲህ ያለውን ከ አልሰማኸውም ከመጽሐፍም አላገኘኸው ሁለተኛ እንዲህ ብለህ አታስብ አትናገር አለው እሺ ብሉ ወጣ ክርክሩን ግን አልተወውም ከሹመቱ ሽሮ ከመዓርጉ አዋርዶ ሰደያውሠ ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስ እኒህ ክርስቲያን ያልቃሉ ይጠፋሉ ብዩ በየቀኑ በሰይዓና እመታቸዋለሁ እንደገና ይበዛሉ አይቀንሱም ነገሩ ምንድር ነው። አላቸው አዎን ተመልሻለሁ ብላል አሉት ከተመለሰማ ምን አግዶኝ ብሉ ተን ተጥሮ አሰናበታቸውሁ በዘያች ሌሊት ጌታ በአምሳለሕፃን ሆኖ የተቀደደ ልብስ ለብሶ ራሱን ይዞ ሲያዝን ታየው ጌታ መሆኑን አውቆ ኦ እግዘእ መ ሥጠጣ ለልብስከ ጌታዬ ልብስሀን ማን ቀደዳት አለው አርዮስ ቀደዳት ከባሕርይ አባቴ ከአብ ከባሕርይ ሕይወቴ ከመንፈሰ ቅዱስ ለየኝ ወእምኔሁ ተዐቀብ የማይመለስ መናናዓቅ ነውና ከውግዘቱ እንዳትፈታፀ እወቅ አለው ከዚያም አያይዞ እስኪምጽአት ድረሰ የማሆነውን የሚደረገውን ሁሉ ነግሮታል በቀጠራቸው ቀን ይዘውት ወጡ አርዮስ አንድ እግሩ ከውስጥ አንድ እግሩ በአናኣ ሆኖ ሳለ ውጉዝ አርዮስ በሰማይ ወበምድር ብሉ አወገዘው የኋሊት ተመልሶ ጠናቷል እነአኪላስ ደንግጠው ቆመ ልጆቼ ለምን ደነገጣችሁ አላቸው እናስታርቃለን ብለን ጸብ ሰናጸና ምነው አንደነግጥ አሉት የጌታን ፈቃድ መተላለፍና እችላለሁን እኔም የዕረፍት ጊዜዬ ቀርቧል ከሄ ቀጥሉ ልጄ አከኪላስ ይሾማል በውዳሴ ከንቱ ጠልፎት የባልንጀርነት ናላቅርም አገብሮት ከሹመቱ ይመልሰዋል እሱም አይጠቀምም በመንፈቁ ይቀሰፋል ከሱ ቀጥሉ ልጄ እለእስክንድሮስ ይሾማል በርሱ ዘመን ዐቢይ ጉባዔ ይደረጋል ኃፍረቱን ባደባባይ ይገልጽበታል ብሉ ጌታ የገለፀለትን ነግሯቸው ተመለሱ ከዚህ በኋላ ጋላት መጡ ምእመናን ይወዱታልና ጦር ሰብቀው ሾተል መዘው ቀን ባጃብ ሌት በዘብ ይጠብቄት ጀመር በእኔ ምክንያት የክርስቲያን ደም በከንቱ ሊፈስ አይደለምን ብሉ ከቅዱስ ግርቆስ መቃብር ቤት ገብቶ ኦ እግዚኦ ረስያ ለዛቲ ደምየ ተፍጻሜተደመኩሉመ ሰማዕተአንጸኪያ ደሜን የአንጸኪያ ሰማዕትደም ማብቅያ አድርጋት እያለ ይጸልይ ጀመር እንዲህ ማለቱ ግን ከርሱ በኋላ ሰለ ወንጌል ክብር መከራየሚቀበሉ ምእመናን ሰማዕት እንዳይሆኑ ወይም እንዳይባሉ ተመቅኝቷቸው አይደለም እንግዲህ መከራ ቢጸናባቸው ይክዳሉ ብሉ አስቦላቸው ነው እንጃጂ እንደተቀበለውም ለማጠየቅ አሜን ይኩን በከመቃልከ የሚል ሁምጽ ከዕሀደላይ ተሰምቲል ጄ ዘኀዳር ወዘታህ በዚህ ዕለት ምእመናን ተዳክመው ሳሉ አንገቱን አሰመችቶ ሰጥቲቸው ሰያፊ ሰይፉን በመሰኮት አሾልኮ አስገብቶ ቆርጦታል አስሐወ ሉሙ ፊቃር ቅድስተ ወመጠዎመ ክሳዶ ክብርተ ለጋላት አንዳል ከዚ በፊት ለልማዱ የነግህ ተግባሩን ሲጨርሰ እጁን ይጸፋል ገብተው የማማር ሲማር የማያስሰፈርድ ሰየስፈርድ ይውሌ ነበር በዚያች ፅለት ግን ድምጽ አጠ ከዘፍተዙ ቢገቡ ቸብቸቦው ተቆርጦ ለብቻው ወድቆ አገኙ ቢያገናኙት ወአ ፅተረክበ አሠሥረምትረት ይላል ሰይፍ እንዳልነካው ሆናል መንበሩን ከተዞመ ጀምሮ ከአንድ ቀን በቀር ተቀምጦበት አያውቅም ነበር ሰለምን ቢሉ አንድ ቀን ሰሲያስተምር ጌታ ተቀምጦበት አይቶ ከጌታዬ ጋራ ተጋፍቼ እቀመጣለሁን ብሉ መንበሩን ለጌታ ለቆ ካጠገቡ ተራ መተመጫ አድርጎ ምንጻፍ አንጽፎ ይቀመጥ ነበር ከዚህ መንበር ላይ አድርገው ገንዘው በዝማሬ በማኅሌት ቀብረውታል ሰማዕት ቅዱሰ ጴጥሮስ በጸፍጹማን የሰይጣን አርበኛ ዳዮቅልጥያኖሰን ለጠንጌለመንግሥተ ምሰክር ለሆን አጥፍቶ አነገሥ ዩስጠንጢኖሰን አመቻችቶ ሰጠ ለሰይፍ አንገቱን መንፈሳዋ ንጉሥ በኩረምእመናን የምእመናን እልቲት እንዲያከትም በሱሞት ጠላት ሲያሰጨንቀን ችግር ሲከብደን ጴጥሮስ ወደ አምላኩአተረበ ጸሉት ተግተን እንለምነው አምላካችንን ቴታም ልመናውን ሰምቶ ጸሉሎቱን ሕዝዙን እንደመት ልጅ የማይተሠውን መዝ ማቴ ዮሐ ሬሥጮሠማጅሥመ ችመ መመመ ባቹ መሙ ታኅሣስ ልደቱ ለኤልያስ ነቢይ በአጽርቅተእሳት ተጠቅልሉ በዚህ ዕለት ተወልዳጳል ታሪኩን ከጥር ተመልከት ለ ዕረፍቱ ለናቡቴ እስራኤላዊ አይዝራኤላዊ ነው በአክአብ ቤተመንግሥት አዛካባበ መልካም አፀደሀይን ነበረው አክአብ ይህን አፀደወይንህን ስጠኝ ላንተ ሁለት አጅ ይከፈልሀል አለው ከአባት ከእናቴ ያገኘሁትን ይህን አፀደወይን ላንተ ብሰጥ መታሰቢያቸውን ማጥፋት ይሆብኛልና ሕያው እግዚአብሔርን አልሰጥህም አለው ተናዶ ከቤፉ ገባ ንግሥቲቱ ኤልዛቤል ምን ሆንክ አለችው ነገራት ይህን ለኔ ተወው ብላ ጫጫ መ መዝገበ ሠሪክ አጮሑርርኣጨነይጁ ና አጽናናችሀ ወዲየምሥ ጸም አውጃችሁ ናቡቴን አስመሰክራችዞ ቅጡት ብላ ጽፋ በንጉሥ ማኅተም አትማ ፀወያአእሩእስራኤል ላከች ጾምአፀዐ ሕዝቡን ሰብስበው በናቡቴ ላይ ሁለት ሃሐሰት ምስክሮች አቁመው እግዚአብሔርን ሰድቧል ንጉሥን ንቋል አዋጅ ተላልፋል ብለው አስመስክረው ከከተማ አውጥተው በደንገያ ወግረውጡ ገድለውታል ኤልዛቤል ናቡቴ ሞቷል ሄደህ አፀደያወይኑን ውረስ አለችው ደስ ብሉት በአፀደወይኑ ሲመላለሰ ከኤልያስ ተገናኘ ናቡቴን አስገድለህ አፀደወይነን ሀረስክን ሃሱን ደም ውሾች እንደላሱት የአንተንና የሚስትህንም ደም ፁሁሾች ይልሱታል አለሁ ይኸውም አልቀረ አክአብ ሬማት ዘገለዓድ ዘምቶ በሶርያውያን ተወግቶ ሞቲል ደሙንም ውሾች ልሰውታል ኤልዛቤልም በናቡቴ አፀደ ወይን አካባቢ ከሰገነት ተወርውራ ሞታለች ከራስ ቅሏ በቀር አሠረደም እንኳ አልተገኘም ነገ ታኅሣስ በአታ ለእግዚእትነ ውስተ ቤተመቅደስ እመቤታችን አባቷ ኢያቄም እናቷ ሐና ይባላሉ በብስራተመልአክ ወልደዋታል የብፅዓት ልጅ ናትና ሶስት ዓመት ሲሆናት ይህች ልጅ አንድ ነዝር ብትሆን ከእግዚአብሔርም ከልጃችንም ሳንሆን እንዳንቀር ሆዲ ዘጩድ ሳይወድ አፏ እህል ሳይልምድ ወሰደን እንስጥ ብለው መባዕ ጨምረው ዐደ ቤተመቅደስ ይዘዋት ሂፋዱ ሊቀሒካህናቱ ዘካርያስ ጩጥቅዕ መቶ ሕዝቡን ሰብስቦ የምግቧ ነገር ይያዝልኝ አለ ወዲያ። አለው አዎን አለው እንኪያስ አንተ የክርስቲያን ሁሉ አባት ነህና አድርገህ አሳየኝ አለው ሦስት ቀን ሰጠኝ ብሉት ሂደ እመቤታችንን ሲማጸን በሦስተኛው ቀን ወደ መንገድ ውጣ ሰምዖን ሰፋዬ አሳዕንን ውኃ በማድጋ ተሸክሞ ሲሄድ ታገኘዋለህ እሱ ይህን ያድርግ አለችው ይህ ስምዖን ጫማ እየሰፋ ከሚያገኘው የዕለት ጉርሱን የዓመት ልብሱን እያስቀረ ሌላውን የሚመጸውት ደግ ሰሁ ነበር አንድ ቀን አንዲት ሴትጫማ ስፋልኝ ብላ መጣች መልኪተቀና ነበርና አንድም በትኅርምት ኗሪ ነውና ሰይጣን ለክፉት በልቧ ፍቅረዝሙት አሳደረባት ዓይን ዓይኑን ስታየው ቆይታ ሄሂደች በማግሥቱ ተበጠሰ ስፋልኝ ብላ ተመልሳ መጣች ሰናቶ ሰጣት ሃሦስተኛ እንዲሁ የሰፋላትን በጥሳ ይዛ መጣች አንቺ እኅቴ ይህን ያህል የምትመላለሸ ሌላ ጉዳይ ያለሽ ትመስያለች አላት መናገሩን አፍሬ እንጅ አንተን ወድጄ ነው ሳይህ ደስ ይለኛል አለችው ከሁሉም ምኔ ደስ ይልሻል አላት ዓይንህ አለችው ዓይኔ መሰናክል ከሆነችስ ብሉ በመስፊያ አውጥቶ ነቋረ ዓይን ሆኗል ቢሄድ ውኃ በማድጋ ተሸክሞ ሲሄድ አገኘው አንተ ወንድሜ እንዲህ ያለ ነገር መጥቲልና ምእመናንን አድን አለሁ ደኃ በከተፃዬ አይኖርም ነው የምትለኝ አለሁው እንዳህስ አይደለም እመቤታችን ዘጋታህሣስ እንዳህ ብላኛለች ስምህንም የነገረችኝ እሷ ነች ኣለው እንኪያስ ምሥጢሩን ለማንም አትንገርብኝ ኤሏስቆጸሳቱን አስከትለህ ከተራራጡ ባንድ ገጽ ቁም ካህናቱም ልብሰ ተክህኖ ለብሰው ማዕጠንት ይዘጡ ወንጌል ዘርግተው ይጠኑ ንጉሙም ከነሠራዊቱ ከተራራዉ ባንድ ገጽ ይሁን እነም ከሕዝብ ጋር ከኋላህ እቆማለሁ ኪርያላይሶን ኣድርሰህ ተራራውን ሦስት ጊዜ ባርከህ ሶስት ጊዜ ሰገድ ካህናቱም አንተን አይተው ይስገዱ እኔም ከሕዝቡ ጋር እሰግዳለሁ ኣለው እንዳለው አደረገ ከዚህ በኋላ ተራራዉን በመስቀሉ ባርኮ ስግደት ጀመሩ ካህናቱም ሕዝቡም እሱን እያዩ ሦስት ጊዜ ሰገዱ በዚህ ጊዜ ተራራው ዝቅ ሲሉ ዝቅ ቀና ሲሉ ቀና እያለ ሊቀጳጳሳቱና ንጉ ሕዝቡና ሠራዊቱ ሦስት ጊዜ ተያይተዋል ሰላም ለሰምዖን በኀበማርያም ዘተአምረ እንበይነትእዛዙ ለወልዳ አዕይንቲሁ አኣያረ ሶበ ጸለየ ከዊኖ እምሊቀጳጳሳት ድኅረ ነቀለ ደብረ ወተከለ ደብራ እንዲል አርከ ይህንንም አይተው ብዙዎች ከአረሚሜነት ወደ ኣማኒነት ከአይሁዲነት ወደክርስቲያንነት ተመልሰዋል ንጉሙም ኣባቴ አይቼ አምኛለሁና የወደድከውን አድር ግበት ብሉ ብዙ ወርቅ ብር ሰጠው ብዙ አብያተክርስቲያናትን አሳንጸበታል በመጨረሻም ያ ክፉ ቢትወደድ ሳይመለስ የተመለሰ መስሎ ጥቂት ጊዜ በሰላም ሲገባ ሲወጣ ቆይቶ ጊዜውን ጠብቆ በምግቡ መርዝ ቀላቅሎበት ለሊቀጳጳሳትነት በተመረጠ በ ዓመት ከመንፈቅ ዐርፋል ቅዱስ ነው አብርሃም ሊተጳጳሳት አምነው ተጠመቁ ጣዖታቱን ትተው አንዳች ሳያደላ አይቶ የሰጡ ፊት በእምነቱ ጽነ ስለሆነ ፍጹም ሁሉን የሚገሥጽ እውነተኛ አባት ተራራ ለመንተል ለምኖ አላፈረም ተራራውን ነቅሎ እንደአጥር እንጨት ይህን ተመልክተን እናሰስተውለውና አብርሃም ገለጸው የእምነቱን ጽናት ቅዱስ እግዚአብሔርን በማመን እንጽና አሕዛብም ይህን ድንቅ ሥራ አይተው በርሱ አምኖ ያፈረ ማንም የለምና መዝ መዝ ኛ መቃ ታኅሣስ ዘመነስብከት ስብከት ማለት ትምህርት ማለት ነው ነቢየት የጌታን ሥጋዌ ማስተሣግራቸ ይነገርበታል በቅድሚያ በኅዳር የተጓፈውን መዝገበ ታሪክ ሎሥቅጭሥ»ጨ ው ው ው መ ተመልከት ስለዚህም ነበየት ሱባዔ እየገቡ ምሥጠር እየተገለፀላፐጡ ስለሥጋዌው ትንቢት ተናግረዋል ምሣሌ መሰለዋል ትንቢት ዳዊት ቡሩክ ዘይመጽእ በስመእግዚአብሔር መዝ ። ው ው ው ም መ መ አራቱን ባሕርየተሥ አምስተኛ ባሕርነፍስን ነስቶ በእመቤታችን ለማደሩ ምሣሌ ነወ ሥርው ዘዕሜይ የእመቤታችን ምሳሌ እንተ ባቲ ተመክሐ እንዳል በርሷ እድናለሁ ብሉይመካባት ነበርና ሥርው ለጌታም ምሣሌው ነው በቁሙ አነ ጦእቱ ሥርው ዘእምዘመዳ ዳዋት ብሏልና ራእ ሠረገላ አሚናዳብ አማናዳብ የዳዋት ወንድም ሲሆን ሀብተሥረገላ ተሰጥቶት ልዝብና ፈጣን አድርጎ ይሠራ ነበር ሠረገላ የእመቤታችን ምሣሌ ነው ልዝብ ፈጣን መሆኑ እመቤታችን በንጽሕና በቅድስና የለዘበች ለረድኤት የሃፈጠነች ለመሆና ምሣሌ ነው መሰንቆ ዘዳዊት ዳዊት ሀብተመሰንቆ ተሰጥቶታል በማደረድርም ጊዜ ከመሰንቆው በሚወጣ ድምጽ ሕሙማን ይፈወሱ ነበር ሳሙ መሰንቆ የእመቤታችን ድምጹ የጌታ ምሣሌ ከመሰንቆ በሚወጣ ድምጽ ሕሙማን መፈወሳቸው ከእመቤታችን በተወለደ በጌታ ድኅነተዓለም ለመገኘቱ ምሣሌ ነው አክሊል ዘሰሉሞን ሰሉሞን ስመአምላክ የተቀረጸበት ሐቲም ቀለበት ነበረው ግርማሞገሱ ትእምርተመንግሥቱ ነው መንግሥቱን አጥቶ ሁለት ሳምንት ያህል በገዛ ከተማው ሲለምን ከቆየ በኋላ ከሞተ ዓሣ ሆድ ውስጥ አግኝቶት እስራኤል አጅበውት ወደመንግሥቱ ተመልሳል ቀለበቱ የእምቤታችን ሰሉሞን የአዳም ምሣሌ መንግሥቱ በቀለበቱ እንደተመሰለለት አዳምም በዕፁበለሰ ምክንያት ያጣትን ልጅነት በእምቤታችን ምክንያት አግኝቷታል ዘውድም ይሆናል መሶበወርቅ ኤልያስ ከኤልዛቤል ሲሸሽ ደክሞት አንቀላፍቶ ሳለ መልአኩ ቀስቅሶት ቢነሣ ባጠገቡ ውሃ በመንቀል ኅብስት በአገልግል ተርቦ አግኝቶ ተመግቧል በሁለተኛም እንዲሁ በሦስተኛ እስክትጠግብ ብላ መንገድህ ሩቅ ነውና አለሁ ተመግቦ ቀን ሌት ተጉዞ ዮርዳኖስን ተሻግሮ ዐርጓል ነገ ህዓ መሶበወርት የእመቤታችን ኅብስት የጌታ የሥጋው ደመ ኤልያስ የምእመናን ምሦሣሌ ኀብስቱን ተመግቦ ማረጉ ምእመናን በእመቤታችን አማላጅነት አምነው ሥጋውን ፆሙን ዘታህሣስ መ መመዉእሸኣ ጠሑፍሎቋጠሎፍጠቋጩሠቋበአሆዘጻሸካዘዘፎገባባመመ ከ ተቀብለው ገነት መንግሥተሰማያት ለመግባታቸው ምሣሊ ነው መስብክት ልሁክት በኤሳዕ ዘመን ረሀብ ሆነ ደቂቀ ነቢያት ከቤቱ ተሰብሰቡ ደቀመዝሙሩ ግያዝን ቅጠል ቀቅለህ ስጣቸው አለው ክፉና በጎውን ሳይለይ ቀቅሉ ሰጣቸው ቀምሰው ቢመራቸው ሕምዝ ባቲ ለልሁክተነቧይ መርዝ አለበት እያሉ ጮኹ በሰንዷ ዱቄት አላትኖ ቢሰጣቸው ጣፍጣቸው ተመግበውታል ነ ልሑክት የእመቤታችን ቅጠል የትስብእት የስንዴው ዱቄት የጌታ ምሣሌ ምረቱ በስንዴ ዱቄት መጥፋቴ በባሕርያችን ፀንቶ የነበረ መርገም በጌታ ለመጥፋቱ ምሣሌ ነው ዐጽቀበለስ በጴዋዌ ጊዜ አቤሜሌክ መምሀሩ ኤርምያስ አዝዞት ዐጽቀበለስ ቆርጦ በሙዳይ አድርጎ ይዞ ሲመለስ ደክሞት ካረፈበት ዘመን አንቀላፍቶ ቢነቃ ዐጽቀበለሷ ደሟ ሲንጸፈጸፍ ቅጠሏ ሳይጠወልግ ተገኝታለች ተረኤር ዐጽቀበለስ የእመቤታችን ምሣሌ ናት ዳሟ ሲንጸፈጸፍ ቅጠሏ ሳይጠወልግ መገኘቷ እመቤታችን ንጽሐጠባይዕ ሳያድፍባት ለመገኘቷ ምሣሌ ነው ግብ ዳንኤል በባቢሉን በአንበሶች ጉድጓድ ተጥሉ ሳለ ዕንባቆም ነቢዩ ቅዱስ ሚካኤል አድርሶት ሳይከፍት ገብቶ ለአጫጆች ይዞት የነበረውን የምስር ንፍሮ መግቦት ሳይከፍት ወጥቷል ተረዳን ቁጥር ግብ የእመቤታችን ዕንባቆም የጌታ ምሣሌ ሳይከፍት ገብቶ መውጣቱ ጌታን በኅቱም ድንግልና ለመወለዳ ምሣሌ ነው ዕብን ቅውም ናቡከደነጾር የሚባል ገናና ንጉሥ ከኔ ቀጥሉ የሚነግሠው እንደኔ ኃያል ወይም ደካማ መሆኑን ባውቅ ብሉ ሲመን ጌታ በሕልሙ ከረጅም ተራራ ደንጊያ ወርዶ ከፊቱ የቆመውን ራሱ የወርቅ አንገቱ ደረቱ የብር ወገቡ የናስ ጭንና ጭኑ የብረትና የሸክላ ቅልቅል ምስል አድቆት ተመልሶ ተራራ ሲያህል ነፋሰ መጥቶ ሰበትነው አሳይቶ ነግሮታል ዳን ህ መዝገበ ታሪክ ፕክብሀፍ ጩጨ ጨጨጩ መ መ ው ዕብን የጊታ ነፋስ የሥልጣኑ ምሣሌ እድ ሳይፈነቅለው ከተራራ ሲወርድ ማየቱ ጌታ በፈቃዱ ያለዘር ከድንግል ተወልዶ ኃይለሞትን ለማጥፋቱ ምሣሌ ነሠ ኖኅት ዕፁት ሕዝቅኤል ሀደ ምኩራብ ሰገባ ከወደኋላው ድምጽ ሰምቶ መለስ ቢል አዲስ ቤት እንደተቄለፈች ቀይ ጉልማሳ ሳይከናታት ገብቶ ሳላይከፍጋታት ሲወጣ አይቷቲል ሕዝ ዳጃፍ የእምሥቤታችን መቁቂለፊያ የማኅተመድንግልናዋ ቀይ ጐልማሳ የጌታ ምሣሌ ሳይከፍት ገብቶ ሳይከፍት መውጣቱ ጌታ በኅቱም ድንግልና ለመወለዱ ምሣሌ ነው ደብረፋራን ዘዕንባቆም ዕንባቆም እግዚአብሔርሰ እምቴማን ይመጽእ ወቅዱሰነ እምደብረ ፋራን ብሉ ትንቢት ተናግራል ዕን ደብር የእመቤታችን ምሣሌ ናት ቅዱስ ያለ ጌታን ነው ቤተልሔም ዘማሚክያስ ሚክያስ ወአንቲኒ ቤተልሔም ምድፈፌኤፍራታ ኢተቴሐቲ እምነገሥተይሁዳ እስመእምነኔኪ ይወጽእ ንጉሥ ዘይርእዮሙ ለሕዝብየ እስራኤል ብሉ ትንቢት ተናግሯል ማክ ቤተልሔም የእመቤታችን ንጉሥ የጌታ ምሣሌ ቤተልሔም ማለት ቤተኅብስት ማለት ነው ኅብስተሕይወት የተባለ የጌታ ማደሪያ እመቤታችን ናት ዕፀሕይወት ዘሲሎንዳስ ሲሎንዲስ በፍጻሜ ዘመኑ ንስሓ ገብቶ ምሥጢር ተገልጸለት እምቤታችንን በዕፀሕይወት እየመሰለ አመሰ ግጻታል ሲሎንዲስኒ ሰመያ ዕፀሕይዋት ወዕፀመድኃኒት እንዲል ነቅዐማየሕይወት የሕይወት ው ምንጭ ነቅዕ የእመቤታችን ማየሕይወት የጌታ ምሣሌ ኣላ ውእቱ ማይ ዘእሁቦ አነ ይከውን ውስቴቱ ነቅዐማይ ዘይፈለና ለሕይወት ዘለዓለም እንዳል ዮሐ ምስራቅ ምስራቅ የእመቤታችን ፀሐይ የጌታ ምሣሌ አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየጽድቅ እንዲል ቅዱያሬድ መንጦላዕት ስናሕት ዘታህሣስ መጨጨሙጩዝሠጅጠጩጭመሑጠ መጻ ሓዱ ዱ መ መ መ መ መ ጴጥሮስ በናሕሰአዮጴ ሳለ ሰፊ መረጃ ባራቱ ማዕዘን ተይዛ ስትወርድ ስዕለእንሰሳ ስዕለአራዊት ሰዕለ አዕዋዓና ተሰለውባት መልአኩ አርያህ ብላ ሲለው ያልነዳውን አልበላም ሰል እግዚአብሔር ነጻውን አንተ ታረካክሰዋለህ ሰለው ይህን ሦስት ጊዜ ተነጋግረው ተመልሳ ስታርግ አይቲል ሐዋ ሰፊ መጋረጃ የእመቤታችን ባራቱ ማዕዘን መያዚ ባራቱ ማዕዘን ሰአሊ ለነ ቅድስት ለመባሏ ምሣሌ እንስሳ የምእመናነ እስራኡል አራዊት የምእመናነአሕዛብ አዕዋዓና የመምህራን ምሣሌ በመጋረጃ መያዛቸው እኒህ ሁሉ በእመቤታችን ምክንያት ለመዳናቸውና በአማላጅነቷ ተማጽነው ገነት መንግሥተሰማያት ለመግባታቸው ምሣሌ ነው ኣ ሰማይ ጠፈር የብርሃን ማኅደር ነው ጠፈር የእመቤታችን ብርሃን የጌታ ምሣሌ አንድም ጠፈር የእመቤታችን ብርሃን የክብሯ ምሣሌ ነው ብርሃን የማይደርስበት የለም እመቤታችንም ሰሟ የማይጠራበት ክብሯ የማይነገርበት የለምና ኮከብ የጌታ ምሣሌ ነው ኮከብ ይሠርቅ እምያዕቆብ ወየአትት ኃጢአተ እምእሰራኤል እንዲል ዘጉ በዮሐንስም አነ ውእቱ ሥርው ዘእምዘመደ ዳዌት ኮከብብርሃን ጽባሐዊ ብሏል ራእ ጽብተራኦሪት የእመቤታችን ምሣሌ ቅዱኤና ፆዓ ጸዓዳ ከራድዮን ሰው ሲታመም ሠሰደው ከፊቱ ያስቀምጡታል የሚሞት ከሆነ ፊቱን ይምልስበታል የማድን ከሆነ ግን ቀርቦ አፉን ከአፉ ገጥሞ እስትንፋሱን ይቀበለውና ይድናል ዖፍ ጸዓዳ የጌታ ሕሙሙ የአዳም ምሣሌ ቀርቦ እስትንፋሱን ተቀብሉ ማዳኑ ጌታ የአዳምን ባሕርይ ባሕርይ ኣድርጎ የተፈረደበትን መከራ እርሱ ተቀብሉ የማዳኑ ምሣሌ ነው ወርቅ የእታ ምሣሌ ጽሩይ መሆኑ ጌታ ጽሩየ ባሕርይ ለመሆኑ የከበረ መሆኑ የዕ ብየልዕልና ምሣሌ ነውሁ ንጹሕ የሠርግ ቤት የእመቤታችን ምሣሌ ነሁሠ የሠርግ ቤት የተነጸፈ የተጐዘጐዘ እመቤታችን ከማኅፀን ጀምሮ በመንፈቅ ቅዱስ የተጠበቀች ለመሆና በሠርግ ቤት መርዓዊና ጦዝገበ ታሪክ መዶ ። መ ሰው መስሉ ገብቶ ከርሷ ጋር አድሮ ጎህ ሳይቀድ ወጥቶ ሄደ ዳዋት በዚህ ዕለት ተጸንሷል እስመናሁ በኃጢአት ተጸነሰኩ ወጦበዓመጻ ወለደተኒ እምየ ማለቱ ቅሉ ስለዘህ ነው መዝ ተወልዶ ጉልበቱ ከጸና በኋላ የአባቱን በጎች ሲጠብቅ አድጓል ወእርኢ አባግበበ አቡየ እንዲል ንጉሥ ሳኦል ከጌታ ፈቃድ በወጣ ጊዜ ጌታ ኢይጠፍዕ ምልክና ወምስ ፍና እምአባሉ ለይሁዳ ዘፍ ተብሎ የተነገረ ቃል ሊፈጸም ሳሙኤልን ቅብዐ መንግሥት እንዲቀባው አደረገ ሳጨ ከዚህ በኋላ በረድኤተእግዚአብሔር ረዐይታዊው ጎልያድን በአንድ ጠጠር ገደለ ግዳይ ጥሉ ሲመለስ ሴቶች ሳኦል ሺህ ገደለ ዳዊት እልፍ ገደለ እያሉ እየዘፈኑ ተቀበሉት ሳኦል ቅንዓት አደረበት ነገር ግን አስቀድሞ ምሉለት ነበርና የመቶ ፍልስጥዔማውያን ሸለፈት ተቀብሉ ልጁ ሜልኮልን ዳረለት አንድ ቀን ሊገድሉት ሲማከሩ ሜልኮል ሰምታ ሽሽ አለቸው ስድስት መቶ ራሱን ሆኖ ሸሽቶ ሐቅሊዚፋን ገባ ሳኦልም ሶስት ሺህ ሠራዊት ይዞ ተከተለው ከሠራዊቱ ተለይቶ ሰውነቱን ለመፈተሸ እነዳዊት ካሉበት ዋሻ ውስጥ ገባ ጨለማ ነበርና ሰው መኖሩን አላወቀም አቢሳ ዳዊትን ጠላትህን አሳልፎ ሰጥቶሀልና ልውደ ቅበት አለው ተው ኦሪት ኢታውርድ እዴከ ላዕለሊመሲሑ ለእግዚአብሔር ትላለች አይሆንም አለው እሱ የልብሱን ዘርፍ በሰይፉ ቀዶ ያዘ ሲወጣ ተከትሎ ወጥቶ ንጉሥ ሆይ ዳዊት ቢያገኝህ አይምርህም የሚሉህን ለምን ትሰማለህ እነሆ ዛሬ አሳልፎ ሰጥቶኝ ነበር ነገር ግን የልብስህን ዘርፍ ከመቅደዴ በቀር ምንም ምን እንዳላደረግሁህ አንተ ታውቃለህ ብሉ ቅዳጁን አሳየው ሳኦል ዳዊት ወልድየ ቃልከ ማኅዘኒ እያለ አለቀሰ በነገሠም ጊዜ ለልጆቹ እንዲራራላቸው ታል አኣሰገብቶት ወደ ቤተመንግሥቱ ተመለሰ ዳዊት ግን በረሀ በረሀውን ሲዞር ቆይቷል በሐቅለፋራን ሳለ ናባል የሚባል ባለጸጋ ድግስ ደግሶ በጎቹን አሸልቶ ሲያበላ ሲያጠጣ ብላቶኖቹ ምሳ ላክልኝ ብለህ ላክበት አኣሉት ተው አይሆንም ያለ እንደሆነ እጣላዋለሁ አላቸው ይህን ያህል ጊዜ አንዲት ጠቦት እንኳ ሳትነካ ከብቶቹን ጠብቀህለት እምበ ይላልን ጦዝገ ታሪክ ገባዱርርር ዓበ ከበት ግድ የለህም አሉት እንኪያስ ሄዳችሁ ንገሩት አለ ሂያው ዚነፃሩት የማነው ዳዊት ብሉ አልሰጥም አለ ዳዋት ይህን ሰሰማ ተቀየቶ ሊጣላው ተነሣ ማስቱ አቤግያ ይህን ሰምታ በግ አሳርዳ አሠርታ ቱን አስነድታ የበለስ የወይን ጥፍጥፍ እንጀራ ። እያሉ እንደጅብ እንደውሻ ቤቴን ከበው ሲጮኹብኝ አንተም አባቴ በሐዷእሳት ስትነድፋቸው አየሁ አለው በስድስተኛው ቀን ሄዶ ልጄ እንደምን ሆንህ አለው በሩቅ ሆነው ሲጮሁብኝ አንተም አባቴ በሐዷእሳት ስትነድፋቸው አየሁ አለ እንዲህ እያለ ቀን ሲሞላው አንተ አባቴ በሐፀእሳት ስትነድፋቸው እንደጉም ተነው እንደ ትቢያ በነው ሲጠፋ አየሁ አለው መጥቅዕ መትቶ ሕዝቡን ሰብሰቦ ዑ እግዚኦታ አድርሶ ሲማፀን ባስልዮስ አትዘብዝበኝ ብሉ ሕዝቡ እያዩ ክርታሱን አምጥቶ ጣለለት በውኃ አጥቦ በእሳት አቃጥሉ አጥፍቶ ቅዳሴ ቀድሶ ሥጋውን ደሙን አቀብሏቸው በደስታ ተመልሰዋል በዛቲ ዕለት እግዚአብሔር ገብረ በእደባስልዮስ መንክረ በፍቅረ አሐቲወለት ኀቢመሠርይ ዘሐረ እንዘ በቅድመሕዝብ ያርኢ መጽሐፈክህደቱ ሥውረ እምእደሰይጣን አንገፈ ወጴጹወሀ ገብረ እንዲል አርኬ ለቅዱስ ኤፍሬም የተገለፀለት ነው ሐምሌ ተመልከት ቅዱስ ባስልዮስ ታመመ አንድ ፈላስፋ ነበር ሄዶ ዐዋቂ ነኝ ትላለህ ታምሜአለሁና እስኪ የምሞትበትን ቀን ንገረኝ አለሁው ዛሬ በሠርክ ትሞታለህ አለው ይህ ባይ ሆን ግን በሃይማኖቴ ታምናለህ አምላኬን ታመልካለህ አለሁ አዎን አለ ጸልዮ ነ ቀን ያህል ሰጠው በዚህ አሳምኖ ከነቤተሰቡ አጥምቆታል ዘጥር ጠሥጠሥ ክዝብጸበጠዘዘጩዘብዘጸ መክ ዕለት ፅለት የምትሠራውን ኃጢአት እየጻፈች የምታናር ከአዝማደነገሥት የሆነች አንዲት ሴት መጥታ አባቴ በዚህ ያለው ኃጢአቴን ይፋቅልሽ በለኝ አለችው ይፋቅልሽ አላት ገልጻ ብታይ አንዲት ኃጢአት ቀርታ አገኘች ይህችሳ ኣለችቹው ይህስ ለቅዱስ ኤፍሬም ቢቻል እንጅ ለኔ ኣይቻለንም አላት የወንድሙ ክብር እንዲገለጽ ብሉ ሄዳአባቴ ባሰልዮሰ ልኮኝ መጥቻለሁ በዚህ ያለው ኃጢአቴን ይፋቅልሽ በለኝ ኣለችው እሱም ቀኖና እንዲሆናት ብሉ ይህማ ለሱ ለሊቀጳጳሱ በቻል እንጂ ለኔ አይቻለኝም ሰትሄጂም ሞቶ ሊቀበሩት ይዘውት ሲሄዱ ታገኛለሽ ሳትጠራጠሪ ከአሰከሬኑ ላይ ጣዮው ይፋቅልሻል ብሉ መልሶ ላካት ብትሄድ እንዳላት ሞቶ ሊቀብሩት ሲወሰዱት አገኘች በሕይወትከ መምህርየ አንተ ወበሞትከ መምህርየ አንተ ብላ ሳትጠራጠር ከአሰከሬኑ ላይ ብትጥለው ተፎቆላታል የምትፈጽምልህ ጸሎትህ ግዳጅ ብፁዕ ነህ ባስልዮስ የድንግል ወዳጅ ላንተ የተገባው ደገኛው ዋጋህ በውዳሴ ከንቱ እንዳይቀርብህ ለሰው ዓይንም ብቻ እንዳይሆን ጽድቅህ ለሰው ትታይ ነበር በወርቅ ካባህ የምትኖር ሰትሆን በውሰጥ ማቅ ለብሰሀ አምላክ በፈቃዱ በሰጠህ ጸጋህ አባቴ ሆይ አንዳኝ ኃጢአቴን ፍተህ የሰው ልጅ ኃጢአቱ ከተሠረየለት ሌላ አይሻምና ለመኖር በሕይወት በደገኛይቱ በፈጣሪ መንግሥት ማቴ ማቴ ቅጽጹኤፍ ጥር በዓሊቅድስት ሥላሴ ሥላሴ የሚለው ሠለሰሦስት አደረገ ከሚለው የግዕዝ ሥርሠ ቃል የተገኘ ሲሆን ሶስት ሶስትነት ማለት ሲሆን በያዘው ምሥጢር ግን አንድም ሦስትም አንድነት ሦስትነት ተብሉ ይተረጉማል ሦስትነታቸው በስም በአካል በግብር አንድነታቸው በባሕርይ በሕልውና በመለኮት በሥልጣን በፈቃድ ነው ሀ የስም ሶስትነት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ብሉ ነሁሠ ወእንዚታጠም ቅዎመጮ በሉ በሰመአብ ወወልድ ወመንፈሰ ቅዱሰ እንዲል ማቴ ለሊ የአካል ሶስትነት ለአብ ፍጹም አካል ፍጽም ገጽ ለወልድም ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ ለመንፈሰ ቅዱሰ ናጹም አካል ፍጹም ገጽ አለው ሃይአበዘአቡ መዝገበ ታረክ ፌ ዉ አመ መመመ ው ው ው መ መ አካል ከራስ ፀጉር እስከእግር ጥፍር ያለው ነው ገጽ ፊት ነው መልክም ከራስ ፀጉር እስከኪእግር ጥፍር ያለ ነው አካልም እንዳላቸው ሲያጠይቅ ነበዩ ዳዋት እሰመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ኀበጳድቃኑ ወእዝኑሄ ኀቢ ሰእለቶሙ ገጹ ለእግዘ አብሔር ኀበ እለ ይገብሩ እኩየ ዮድ እደዋከ ገብራነ ወለሐኳነ ብሏል መዝ መዝ ። አሏቸው ጸልየው ተገልጸላቸዋል ሲጨዋወቱ ቆይተው በሠርክ ያቁራ ሙሉ ኅብስት ይዞላቸው መጣ አሁን ከጌታ ዘንድ ተልከህ መምጣትህን በጎላ በተረዳ ነገር አወቅሁ እስከዛሬ የሚልክልኝ ግማሽ ነበረ ዛሬ ግን ያንተን ራት ጨምሮ ሙሉ ኅብስት ላከልኝ አሏቸው እያደነቁ ተነስተው አመስግነው ተመገኑ ዘየካቲት በትጋሀሌሊት አድረው ሲነጋ አባቴ አሰናብተኝ ልሂድ አሉ ተመልሰህ ትመጣለህ እንጂ መሄዱንስ ሂድ አሏቸው ወዲየውም መንፈስ ቅዱስ ገልጸላቸው የመነኮሳትን ክብርና ኃሣር ነግረዋቸዋል ሊሄዱ ሲነሱ ከበዓትህ እንደደረስህ አባ አትናቴዎስ ከቆሰጠንጢኖስ ተቀብሉ የሰጠህን ግምጃ አምጥተህ ገንዘህ እንድትቀብረኝ አሏቸው ይዘው ሲመለሱ መላእክት ነፍሳቸውን ሲያሳርጉ አይተው ያች ነፍስ ያባቴ ነፍስ ናት አሉ ከበዓታቸውም ቢገቡ በሕይወተሥጋ ሳሉ እንደሚያደርጉት እጃቸውን በትእምርተመስቀል አመሳቅለው በጉልበታቸው ተንበርክከው አገኛቸው ባመጡት ግምጃ ገንዘው መቃብሩን አናብስት ቆፍረውላቸው ቀብረዋቸዋል አጽፋቸውን ለሊቀጳጳሳቱ ለቅዱስ አትናቴዎስ ልከውለት ከተሰዓቱ በዓላት በሦስቱ ይለብሰው ነበረ ሙትም አንስቶበታል ቅዱሱ ጳውሊ አምላክ ያከበረው ፉ ለው ከማይደርስበት ከበረሀ ገብቶ ሕይወትን አግኝቶ ተጋድሎ ከሥጋው ሰማንያ ዓመት ኖረ ለምስጋና ተግቶ ለባሕታውያን አብነት ሆናቸው ራሱን ለአምላኩ በጾም አስገዝቶ ገዳም ገባ ትቶ የአባቱን ሀብት ገዳም ወድቆ ሲኖር በመሳ ሕይወቱ የዓለምን ከንቱነት ዐውቆ ተረድቶት ይልክለት ነበር ምግቡን በየዕለቱ ከቤቱ ሳያጣ የማር ጠጅ ወይኑን ዳድቃኑን የማይተው አምላክ በምሕረቱ እንደምን መረጠው ጤዛ መሳላሱን ሳሙ መዝ መዝ ተፈፌዳን ቁ ከየካቲት መጋቢት ዓቢይ ጸም ጌታ ከተጠመቀ በኋኃላ ሳይውል ሳያድር ፈቃዱ ኣነሳስቶት ገዳመቆሮንቶስ ገብቶ አርባ መዓልት አርባ ሌሊት ጸመ መደሙ ግን ኃጢአት ሠርቶ ለሥርየት ዕሜት ሽቶ ለበረከት አይደለም ለምእመናን አብነት ለመሆን ነው አርባ ቀን መሆኑም ነቢያት ኣርባ አርባ ቀን ጸደመዋልና አርባ ጾመው ትንቢት የተናገሩለት እርሱ መሆኑን ለማጠየቅ ነው ወቀርበ ዘያሜክሮ ይላል ሰይጣን ደፋር ነውና አዳምን በመብል ምክንያት ድል እንዳነሣሁት እሱንም በመብል ምክንያት ድል እነሣዋለሁ ብሎ አስቦ ሁለት ደንጊያ ይዞ ቀርቦ እመሰ ወልደእግዚአብሔር አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ እኒህ ደንጊያዎች ኅብስት ይሁኑ ብለህ እዘዝ አለው ጌታም ጽሑፍ ከመአኮ በኅብስት ክመ ዘየሐዩ ሰብእ ሰው የሚድነው በኅብስት ብቻ እንዳይደለ አሳ በኩሉ ቃል መዝገበ ታሪክ ድሙምዞሙዚህኛዓዓ ዘይወጽእ እምአፋሁ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔር ዳን ያለው የማድን እንደሆነ ተጽፏል አለው ሁለተኛ ከቤተመቅደስ ጉልላት ወያምድር ዘሎ እንዲወርድ ጠየቀው ጽሑፍ ኢታመክሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ፈጣሪህን አትፈታተነው የሚል ተጽፋል አለው ሦስተኛ ከረጅም ተራራ ሳሉ በከተማ ያለውን ብዕለ ዓለም አሳይቶ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሀለሁ አለው ሑር እምድኅሬየ ሰይጣን ከኋላዬ ወግድ ጽሑፍ ለእግዚአብሔር አምላክከ ትስግድ ወከያሁ ባሕቲቶ ታምልክ ለእግዚአብሔር ብቻ ትሰግድ ዘንድ እሱንም ብቻ ታመልክ ዘንድ ተጽፏል ኣለው በዚህ ጊዜ እንደትቢያ በኖ እንደ ጉም ተኖ ጠፍቷል ጌታ እንዲህ አድርጎ ሥራውን በጾም ጀምሯል ሰይጣንንም በስስት ቢመጣበት በትዕግሥት በትዕቢት ቢመጣበት በትሕትና በፍቅረንዋይ ቢመጣበት በጸሊዐንዋይ ድል ነስቶታል ዐቢይ ጾም መባሉ ቅሉ ጌታ ጸሞ ከላይ የተጠቀሱትን ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال