Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

በኩር ታህሳስ 29 -2011 እትም.pdf


  • word cloud

በኩር ታህሳስ 29 -2011 እትም.pdf
  • Extraction Summary

በጃዊ ወረዳ የአልኩራንድ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ እቴነሽ በአሁኑ ወቅት ግን ምንም የአርሻ መሬት አንዳልተሰጣቸው የብቃት ምንጩ ትምህርትና የራስ ጥንካሬ ነው ነው።ኻ ኘአር ልፐር ጅርንሊፎሪልፈዝቨርንኩ ህሦፒክገፐርፍ ኤፍ ኤም ወሎ ገጽ በመፈረም የድርጅቱን ማህተምና አድራሻ አድርጐ መመለስ አለባቸው። በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ ነጥብ በመቶ ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒአኦ በጥሬ ገንዘብ አና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ የሚችል ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ። ጋሼ አርዓያ ቢሮ ከወሰዱት በኋላ የሆነውን እንዲነግረን ጎተጎትነው እጅግ ደስ እያለውና በፈገግታ ተሞልቶ እያንዳንዷን ነገር ነገረን። ልጆቹስታድጉ ምንመሆን ነው የምትፈልጉት። ወብታሙ አዱኛ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ሥነ ተግባቦት ትምህርት ከፍል የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ ሲሆን በበኩር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለጆሮ አንግዳ መሆኑ አየቀረ መጥቷል የእግር ኳስ ውድድር ላይ ደግሞ በነጠላ የብር ሜዳሊያ ማግኘት የቻለ ጠንካራ የሜዳ ቴኒስ ስፖርተኛ ነው ወደ ገጽ ዞሯል የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የኛ ሳምንት ጨዋታዎች በፈረንጆቹ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ አሜሪካዊው የመካከለኛ ሚዛን የቦክስ ሻምፒዮን ሜይዌዘር ከጃፓናዊው የካራቴና ድብልቅ ማርሻል አርት ስፖርተኛ ጋር የውድድር ህግ ወጥቶላቸው ፍልሚያ አንደሚያደርጉ ቢቢሲ ከወራት በፊት አስነብቦን ነበር ።

  • Cosine Similarity

ሌላዋ የከተማ ነዋሪ ወሮ አገኘሁ ሙላት የከተማው መንገድ ለወላዶች እና ነፍሰ ጡሮች ከፍተኛ ችግር መሆኑን ይገልፃሉ በተጨማሪ በትምህርቱ ዘርፍም የተማሪዎች የከፍል ጥምርታ ከተቀመጠው መስፈርት በላይ በአንድ ከፍል ከ እስከ የሚደርሱ ተማሪዎች የሚማሩበት ሁኔታ ነው ያለው ከዚህ ባለፈም የፕላዝማ አና ሌሎች ቁሳቁሶች አለመሟላታቸው በመምህራንና በተማሪዎች በኩል ከፍተኛ ቅሬታ መፍጠሩን አከለው ተናግረዋል ይህም በሃገር አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሚሆኑ ተማሪዎች አንድ መጽሀፍ ከሰባት አስከ አስር በጋራ እየሰጡ አንዲማሩ መደረጉ በተገቢው ደረጃ ተረድተው የተወዳዳሪነት አቅማቸው አንዳያድግ የሚያደርግ ነገር በመሆኑ መንግስት ትኩረት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ጠይቀዋል ሌላው የከተማ ነዋሪ አቶ አብየ ሰለሞን እንደ ከፍተኛ ችግር የሚያነሱት የአስተዳደር መስሪያ ቤት እና ፍትህ ጽቤት በአግባቡ ኃላፊነታቸውን አየተወጡ አለመሆናቸውን ነው በዚህም በወረዳው ደም በመመለስ ሰበብ በአመት ከ አስከ ሰው የሚገደልበት ሁኔታ አለ ይህን ተከትሎም የተቀላጠፈ የፍትህ አሰጣጥ እና ጠንካራ ጥበቃ ሊኖር ቢገባም እየታየ ያለው የፍትህ አሰጣጥ ግን የጉዳዮች ከሁለት አመት በላይ መጓተትና የሃሰት ማስረጃ ችግሮች ህብረተሰቡ በፍትህ ስርአቱ ተስፋ እንዲቆርጥ ጊዜውን ለልማት አንዳያውል አንዳደረገው ይገልፃሉ በከረምቱ ወቅት በከተማው ከፍተኛ የሆነ የፀጥታ ቸግር ሊፈጠር የቻለውም በየጊዜው የሚነሱ ችግሮች በአግባቡ መፈታት ባለመቻላቸው መሆኑንም አቶ አብየ ያስረዳሉ አስጢፋኖስ ሙሉጌታ የተባለው ወጣት በበኩሉ አብዛኛው ወጣት ስራ አጥ በመሆኑና ብ የክተማዋ ዋና መገገድ የተበካሸ ነው በተከይ ወደ ውስጥ ሲገባ ደግሞ ችግሩ የክፋ ነው የመፋሰሻ ቦዮች ባከመጩናራቸው ክረምት በመጣ ቁጥር በርካታ የህብረተሰብ ክፍክ የመፈባቀክ ሽና ገብረቱገ የማጣት ከደጋ ይገጥጠጩዋክህ ርኒኩኩ ጥያቄያቸው ፈጣን ምላሽ ባለማግኘቱ መሰልቸትን አስከትሏል አብዛኛው የከተማዋ ግንባታዎቸ ረጅም ጊዜ የሚፈጁ ናቸው ለአብነት በቅርቡ የተመረቀው የአስተዳደር መስሪያ ቤቱ ከስድስት አመት በላይ መውሰዱን ያስታወሰው አስጢፋኖስ ሌላውና በጣም አንገብጋቢው ጉዳይ ደግሞ የቴከኒከና መያ ትምህርት ቤት ግንባታ መጓተት ነው ይሄ ግንባታ አለመጠናቀቁ ደግሞ ብዙዎቹ ኮሶበር እና ግልገል በለስ ከተሞች እየሄዱ አንዲማሩ ማድረጉን ጠቅሷል የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት በዚህ አመት ግን መሠረተ ድንጋዩ ተቀምጦ ግንባታው መጀመሩን ወጣቱ አጫውቶናል ይህ መልካም ጅማሮ ነው ነገር ግን ግንባታው ተጓትቶ ሌላ የቅሬታ ምንጭ አንዳይሆን በተገቢው መንገድ ሊሰራ ይገባል ከተማዋ የወረዳ ከተማ ከሆነች ቅርብ ጊዜ ቢሆንም የምስረታዋ ታሪከ ግን ረጅም ጊዜን ያስቆጠረ የመሆኑን ያህል አስፈላጊው ግብአት አልተሟሉም የመብራቱን እንኳን ችግር ብናይ ከ አመት በላይ ወስዷል አስፈላጊውን የህብረተሰብ ትብብር ለማግኘት ደግሞ መንግስት የሚገባውን ስራ መስራት ይገባዋል ይላል የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዋና አስተደዳሪ አቶ ባይነሳኝ ዘሪሁን በአካባቢው ነፃና ፍትሃዊ አስተዳደር በማስፈን ልማቱን ለማፋጠን የህከምና አና ቴክኒክና ሙያ ተቋማት የመገንባት ስራ ተጀምሯል አነዚህ ስራዎችም የአካባቢውን ችግር በተገቢው መንገድ ይፈቱታል ተብሎ ይታሰባል በቀጣይነትም የወጣቶችን ስራ አጥነት ችግር ለመፍታት ተደራጅተው በተለያዩ የግንባታ ዘርፎች አንዲሰማሩ እየተደረገ ነው በቀጣይም ይህ ተግባር ተጠናከሮ ይቀጥላል ብለዋል የዚገም ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ አለነ በህብረተሰቡ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በብዛት ከወረዳው አቅም በላይ ሊሆኑ አይችሉም ብሎ በማሰቡ ከአመራሮች ጋር መልካም የሚባል ግንኙነት አለመፈጠሩን ገልፀዋል ባሁኑ ወቅት በወረዳዋ የውስጥ ለውስጥ መንገድ በመገንባት ሁለት ሚሊዮን ብር ለመብራት ዝርጋታ ያስፈልጋል ለዚህም ከልሉ ከሚደጉመው አንድ ሚሊዮን ብር ጋር ተዳምሮ የከተማው የመብራት ችግር በዘላቂነት ይፈታል ተብሎ ይታሰባል ለተጨማሪ የመስመር ዝርጋታ አና ትራንስፎርመር አንዲሰጠን ጠይቀናል። በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቀድ በዘረፉ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚቶተሉ የግብር ከፊይ መለያ ቁጥር ብአ አህክጠኮፀፎ ተመዝጋቢ የሆኑ የቫት መዝጋቢነት ሰርቲፊኬት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚተሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተቁ የተጠቀሱትንና ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያያዘው ማቅረብ አለባቸው ስለ ብትን ጨረቁ ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቸችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር ብር በመከፈል ቢሮ ቁጥር ማግኘት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስረከቢያ ዋስትና ፅዕ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን አንድ ወጥ በሆነ ፓስታ በጥንቃቄ አሸጎ ከአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽቤት አዳራሽ ፊት ለፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት አስከ ኛው ተከታታይ ቀን ድረስ ከዐ አስከ ዘዐ ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው እየር ላይ ከዋለበት እለት ጀምሮ እስከ ተኛው ተከታታይ ቀን ቆይቶ በኛው ቀን በዐዐ ሰዓት ተዘግቶ በዐ ሰዓት ፍላጎት ያላቸው ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአመምዋፕማጽቤት ትልቁ አዳራሽ ይከፈታል የመከፈቻው ቀን ህዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በዐ ሰዓት ይከፈታል ተጫራጮች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በራሳቸው ምከንያት ባይገኙ የጨረታ ሰነዱ በሌለበት የከፈታል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ስቁ ፋከስ ኢብኪመ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽቤት ይሻላል የዳኝነት ፍርድ ላይ ተበዳይን በዳይ ከማድረግ የበለጠ ከተቸገረ ወገን መዝረፍ ከተራበ ወገን ነጥቆ ከመብላት በወገን ላይ አሰቃቂ ተግባር ከመፈፀም በላይ ምን ነገር ህሊናን ከመሸጥ ጋር ሊወዳደር ይችላል። የባዳር ከተማ አስፀጉመምሪያ ምዕራብ ጎጃም አቶየውዱደምል በአዴት ከተማ ቀበሌ በምስራቅ ትዕግስትበምዕራብና በሰሜን መንገድበደቡብ ፅንረዳ ገኪዳን የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የምሪት ካርታ ንምራ ቁጥር ከአገ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዝዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል የአዴት ከአገጽቤት አቶ አታላይ ጥላሁን በአዴት ከተማ ቀበሌ በምስራቅ ቁጥርበምዕራብ ቁጥር በሰሜን መንገድበደቡብ ቁጥር የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የምሪት ካርታ ንምራ ቁጥር ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዝዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል የአዴት ከአገጽቤት አቶ አስማማው ማተቤ በፈቤት ከተማ ልዩ ስሙ ገላድበምስራቅ ውባለምበምዕራብመንገድበሰሜን ድንቁበደቡብ ገብያው የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የካርኒ ቁጥር ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዝዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል። የመርዓዊ ከተማ አገጽቤት አቶ ውዱ አንለይ በአዲስ ዓለም ከተማ ቀበሌ በሰሜንና በምስራቅ መንገድበደቡብ አቶ ጌቱ ታምሬና ከንዱ ሰማበምዕራብ አግረኛ መንገድ የሚያዋስነው የቦታ ቁጥር ካርታ ቁጥር አደ ማዘ የመኖሪያ ቤት ካርታና ፕላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዣዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል። የቲሊሊ ከተማ መሪ ማቤት በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም ሰሜን ወሎ አቶ መንገሻ ሞላ በወልድያ ከተማ ቀበሌ የሚገኘው ቤታቸው በካርታ ቁጥር ወ በቀን የተሰጣቸው ካርታና ፕላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዣዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል። የወልድያ ከተአገጽቤት ወሮ አለምፀሀይ ፈንታው በወልድያ ከተማ ቀበሌ የሚገኘው ቤታቸው በካርታ ቁጥር መልማ በቀን የተሰጣቸው ካርታና ፕላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዣዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል። የወልድያ ከተአገጽቤት ወሮ ንግስቴ ካሳው በወልድያ ከተማ ቀበሌ የሚገኘው ቤታቸው በካርታ ቁጥር መልማ በቀን የተሰጣቸው ካርታና ፕላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምከንያት ይዣዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው ከወጣበት እስከ ቀን ድረስ ካልቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል። የሰንቀሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር አቶ ከድር ሰይድ አንደሚሉት በአካባቢው ያለው የትምህርት መማር ፍላጐት ዝቅተኛ ነው ብዙ ተማሪ ከመማር ይልቅ ትንሽ ከፍ ሲሉ ወደ አረብ አገራት የመሠደድ የመጀመሪያ አማራጭ ይዘው ነው የሚነሱት በስንት ጥረት አና አንግልት ያመጣናቸው ተሪማዎቸም በአግባቡ እንዳይማሩ በመማር ማስተማሩ ላይ ያሉት ችግሮች መብዛት አንደዋናነት የምናነሳው ነው ተማሪዎች ይላሉ አቶ ከደር በአፈሩ የተነሳ ለጉንፋን እና ለጉንፋኑ ተደጋጋሚ ከመያዝ የተነሳ ለሳልይጋለጣሉበአግባቡትምህርቱንአንዲከታተሉ አና ከክፍል ከፍል ያለውን መረባበሽ ለማስቀረት ትምህርት ቤት ቆርቆሮ ቢገዛ መምህራን ለመሸፈን ዝግጁ ነን ይላሉ በተጨማሪም የአካባቢው ማህበረሠብ በትምህርት በኩል ያለው ተምሮ የመለወጥ ፍላጐት አነስተኛ በመሆኑ ትምህርት ቤቶችን ሳቢና ማራኪ ማድረግ የተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት የመምጣት ፍላጐት የሚያሣድግ ነው ተብሎ ይታመናል በዚህ አካባቢ ትምህርት ቤቶች ሳቢ መሆን ላይ ካለው ችግር በተጨማሪ ቁሳቁስ ቢሟላ ሌላውን በመምህራን እና ተማሪዎች ጥረት ማሳካት እንደሚችል ይገልፃሉ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ጥላሁን አሸቱ በበኩላቸው በሰንቀሌ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ ሺህ በላይ ተማሪዎች አንደሚገኙ ገልፀው በትምህርት ቤቱ የቤተሙከራ ቢኖርም መምህር አለመኖሩ የማይከሮስኮፕ የመብራት ችግር በዋናነት እየፈተኑት እንደሆነ ተናግረዋል የትምህርት ቤቱ የጽዳት ቸግር ለማተሪዎች ጤና አስቸጋሪ በመሆኑም በወላጆች እገዛ የጽዳት ባለሙያዎች መቀጠራቸውንም ገልጸዋል ነገር ግን ይላሉ አቶ ጥላሁን ትምህርት ቤቱ አማራጭ ገቢ የሌለው በመሆኑ አጠቃላይ ወጭን የሚጠይቁ ነገሮች ላይ ከፍተኛ ችግር አየተፈጠረ ባቸው መሆኑንም ገልጸዋል በአካባቢው ለስደት ቅርብ በመሆኑ በመማር ማስተማር ላይ ከፍተኛ ችግርን ይፈጥራል የሚሉት አቶ ጥላሁን የማቋረጥ ምጣኔም ቢሆን ከፍተኛ ደረጃ ላይ ያለበት አካባቢ በመሆኑ የመምህርን ስራ ፈታኝ አድርጐታል ይላሉ ወደ ገጽ ቶ ዞሯል ገጽ የክፍል መጨናነቅ ተማሪዎችን ለመከታተል አስቸግሯል በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ሺህ ህጻናት ተመዝግበው የቅድመ መደበኛ ትምህርት አየተከታተሉ ይገኛሉ በሽምብጥ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የቅድመ መደበኛ ትምህርት አመቻች መምህርት የሻረግ ጋሻው በአንድ ከፍል ውስጥ የተማሪ ቁጥር ከ መብለጥ የለበትም ቢባልም በከፍል ጥበት ምከንያት ስድስት ዓመት የሞላቸውን ከ የሚበልጡ ህጻናት በአንድ ከፍል ውስጥ ለማስተማር ተገደናል ይህም ህጻናቱ ያለባቸውን ከፍተት ለይቶ ለማብቃት አስቸግሮናል ብለዋል። ቦሮጆ ሮብስ አንድ ሰው ጥሩ አድማጭ ለመሆን ከህሎቶች አንዲሚያስፈልጉት ይነገራል ታዲያ እኛም ለዛሬ አምስቱን እንደሚከተለው አቅርብንላችኋል ከተናጋሪው ከአስተማሪው ጋር ፊት ለፊት መቀመጥ እና የአይን ለአይን ግንኙነት አንዲኖር ማድረግ ዘና ብሎ በትኩረት መከታተልን መልመድ አአምሮን ከፍት አድርጐ የሚነገረውን ለማዳመጥ መዘጋጀት በትከከል ተናጋሪው የሚናገራቸውን ቃላት ማዳመጥና ስለሚገባው ነገር ምስል ለመከሰት መሞከር ተናጋሪው በሚናገርበት ወቅት ላለማቋረጥ ከመሞከር እና የራስን ሀሣብ ለማሰማት ከመጣር መታቀብ ያስፈልጋል ጣስታወቂቃ በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም የግሽ ዓባይ መሪ ማቤት በ በጀት ዓመት የከተማውን ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የተለያዩ ማሽነሪዎችን በሠአት ለመከራየት ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች ግለሰቦች ሎት ነኛኤከስካባተር ኛ ግሪደር ኛ ሮሎ ኛ ገልባጭ መኪና ኛ ሻወር ትራክ ሎት ኛ ፎርድ አና ካልሸርት አነስተኛ ድልድይ ለማሰራት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለሆነም ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በመስኩና በ ዓም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው የግብር መለያ ቁጥር ያላቸውና ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ኮፒና ኦርጅናል መረጃ ሰነዳቸውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው አያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ ላይ የተመሰረተ መሆን ይኖርበታል ተጫራቾች ለሞሉት የዋጋ መጠን በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንከ ደረሰኝ ማረጋገጫ ሲፒኦ ለግሽ አባይ ከተማ መሪ ማቤት ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች ኦርጅናልና ሰነዶችን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ አሽገው የተጫራቾችን ስምና አድራሻ በመፃፍ ማህተምና ፊርማ አስደግፈው ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ተከታታይ ቀናት ድረስ ሰነዱን መሙላትና መመለስ አለባቸው ተጫራቾቾ የሞሉት ዋጋ ከዐሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ኒኢባጣፎ ሠ ወጠ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሠከላ ወረዳ ግሽ አባይ ከተማ መሪ ማቤት ቢሮ ቁጥር በመምጣት ብር በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በተዘጋጀው በጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት እስከ ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ሆኖም በዚህ ቀን ከ ሳጥኑ ይታሸጋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኛው ቀን በ ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙ ጨረታው ይከፈትና በጨረታ ሂደቱ ለተላለፈው ውሳኔ ተገዥ ይሆናሉ ተጫራቾች የመክፈቻ ቀኑ በአል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በ ይከፈታል አሸናፊው ኤክስካባተር ግሪደር ሮሎ ገልባጭ መኪና ሻወር ትራክ በማቅረብ ግሽ ዓባይ መሪ ማቤት በተለያዩ ጐጦች የውስጥ ለውሥጥ መንገድ ጠረጋ ስራ መስራት የሚችል አሸናፊው የሚለየው በሎት ሆኖ በጠቅላላ ዋጋ ድምር ነው አሸናፊው ከተለየበት ቀን ጀምሮ ከኔ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውሥጥ በመቶ የውል ማስከበሪያ ዋስትናን በባንከ ደረሰኝ ማረጋገጫ ሲፒኦ በግሽ አባይ መሪ ማቤት ስም በመከፈል ውል መያዝ አለባቸው አሸናፊው የሚለየው በሎት ሆኖ በጠቅላላ ዋጋ ድምር ነው ተጫራቾች የተጫረቱትን የተለያዩ ማሸነሪዎች ሰከላ ወረዳ ግሽ አባይ ከተማ ድረስ በሎቤድ ጭነው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተጫራቾች የተጫረቱትን የተለያዩ ማሽነሪዎች ስራው ከተጠናቀቀ በኋላ በራሳቸው ወጭ በሎቤድ ጭነው መውሰድ ይኖርባቸዋል መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ለበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ ግሽ አባይ ከተማ መሪ ማቤት የግፋንአስ ቡድን ስልከ ቁጥር ወይም ደውሎ ማግኘት ይቻላል የግሽ አባይ መሪ ማቤት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአማራ ከልል የጐንደር ዲስተሪከት በስሩ ለሚገኙ ሰራተኞች የመድሀኒት አቅርቦት አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ አገልግሎት ማግኘት ይፈልጋል ስለሆነም ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ ድርጅት መወዳደር የሚችል ሲሆን በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ የጨረታ ሰነዱን በኢትዮጵያ ኤሌከትሪከ በአማራ ከልል ጐንደር የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር ሺህ በባንከ በተረጋገጠ ቼከ ወይም ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነድ በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ጨረታ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ዲስትሪከቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልከ ቁጥር በመደወል ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአማራ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት በግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአንዳሣ አንስሳት ምርምር ማዕከል የተለያዩ የደንብ ግልጽ የጨረታ ማስታ ወቂያ ልብሶችን እና የጽዳት አቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለዚህ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው አና ግዥው ከብር ዐሺህ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታከስ መክፈል የሚችሉ የግዥው መጠን ብር አና በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታክስ ቫት ከፋይነት የመተዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተቁ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የሚገዙ የእቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር በመከፈል ከግዥ ፋይንብደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የአቃውን ጠቅላላ ዋጋ በመቶ በባንከ በተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ ዋጋ ላይ የተመሠረተ መሆን ይኖርበታል ተጫራቾች ኮፒና ኦርጅናል ሰነዶችን ዋጋ ለመለየት በማሸግ ሁለቱን ፖስታዎች ከጨረታ ዋስተናው ጋር በማድረግ ሶስቱንም በተለያየ ፖስታ በማሸግና በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ በማስገባት በማሸግ የአሰሪ መስሪያ ቤቱን የአቅራቢውን ስምና አድራሻ በመፃፍ ማህተምና ፊርማ በማድረግ አሰሪ መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀው አንዳሳ በሚገኘው በአንዳሳ አንስሳት ምርምር ማዕከል በግዥና ፋንአስደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ ተከታታይ ቀናት ሳጥኑ እስከሚታሸግበት ሰዓት ድረስ ማስገባት ይቻላል ጨረታው በኛው ቀን ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታሽጐ ይከፈታል ሆኖም ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ሲሆን የጨረታው መከፈቻ ቦታ አንዳሳ አንስሳት ምርምር ማዕከል ቢሮ ቁጥር ይሆናል በጨረታው የቫት ተመዝጋቢ የሆነ ብቻ ተወዳዳሪ መሳተፍ ይቻላል አንድ ተጫራች ሌላው ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይቻልም መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ አንዳሳ አንስሳት ምርምር ማዕከል ቢሮ ቁጥር ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ማግኘት ይችላሉ የአንዳሳ እንስሳት ምርምር ማዕከል ወ ይጩሠጩኩኮ በመዘኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው አለባቸው ዲስትሪከት ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ድረስ በመቅረብ የማይመለስ ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ ሲፒአ ማስያዝ አለባቸው ቁጥር ለክህክ የሚል ምልከት በማድረግ ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ታህሳስ ቀን ጀምሮ እስከ ጥር ክ ዓም ከቀኑ ድረስ በኢትዮጵያ ኤሌከትሪከ አገልግሎት በአማራ ከልል ኤሌከትሪከ አገልግሎት ጐንደር ዲስትሪከት ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ባይገኙም ጥር ቀን ዓም በዲስትሪከቱ ቢሮ ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ከቀኑ ላይ ይከፈታል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው መጠየቅ ይትላሉ የጐንደር ዲስትሪከት ጽቤት ወ በ ኩር ታህሳስ ቀን ዓም ሥኔዥ አንድነታችንን የፈተኑት የሀሰት የታሪክ ት ርክቶች ፀጋዬ የሺዋስ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ምሁራን በብሔሮች መካከል መልካም ግንኙነት አና መዋደድ እንዳይኖር የተዛቡና አራራቂ ትርከቶች ሲነገሩ አንደነበር ምሁራን ይናገራሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው ዶር ዳኛቸው አሰፋ አንደሚሉት አገዛዙ ህዝቦችን ለማራራቅ ከሚጠቁምባቸው መንገዶች መካከል አንዱ ታሪክ ነው የተዛቡና የሀሰት ትርከቶች ሆን ተብሎ ዜጐች ታሪካቸውን እአንዳያውቁና አንዳያስታውሱ በማድረግ ኢታሪካዊ የሆነ የአዕምሮ ድባብ ውስጥ አንዲገቡ የማድረግ ስልትን በመከተል ስርአቱ ለፖለቲካው የሚመቸውን እየፃፈ ያልተደረገውን እንደተደረገ የሆነውን ነገርም በእጅጉ እያጋነነ የታሪከ ሂደትን እያፋለሰ ህዝብ አንዲቀበለው ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ዶር ዳኛቸው ያብራራሉ ለሥርዓቱ ይበጃል በሚል ወደ ኋላ ተመልሶ ታሪከን በቁንጽል በመምዘዝና በማጣመም በብሔሮች መካከል ቅራኔ እንዲፈጠር አድርጓል የሚል አምነት አላቸው ለዚህም መሳካት በየወገኑ ተራኪ አለቆችን በማሰልጠን ብሔረሰቦቹን በሆነ ወቅት ላይ ስለመጐዳዳታቸው በየፊናቸው እንዲነገራቸው መደረጉን ያስረዳሉ በዚህም አገዛዙ ህዝቡ ሊያስታውስ የሚበጀውንና የሚፈልገውን ታሪከ ከመንገር ይለቅ ራሱ ሥርዓቱ የፈለገውን ታሪከ ብቻ አንድናስታውስ ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል ይህም በሁሉም የሀገሪቱ ብሔረሰቦች ላይ ትኩረትያደረገቢሆንም በተለይም በኦሮሞና በአማራ መካከል የመለያያ ታሪከ ፍለጋ ላይ በስፋት ጥረት ሲደረግ ቆይቷል ባለፉት ዓመታት የአማራና የአሮሞ ህዝቦች ወሳኝ በሆኑ የታሪከ ኩነቶች ላይ መሳተፋቸውንና የፀና የአንድነት መሰረት ያላቸው መሆናቸውን ጠቁመዋል ዶር ዳኛቸው ሆኖም ግን አንድናስታውስ ስናደርግ የቆየነው የግጭት ታሪካችንን ብቻ መሆኑን አስታውሰዋል። የአማራ ምሁራን በሚያካሂዷቸው ጥናትና ምርምሮች የህዝቦችን የመተባበርና የአብሮነት ታሪከ በማጉላት ከዚህ በፊት የተፈጠረውን የተሳሳተ ትርከት ማስተካከል ይቻላል ብለዋል አያይዘውም ከምሁራን ባሻገር የህዝብ ለህዝብ ትስስር አንዲፈጠር መስራት አንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል ገጽ አካጣሟኻ ካበናዖ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሲያከትም የተሸናፊዎቹን የጀርመንን እና የጣልያንን ይዞታ የካሳ ጉዳይ እና በድል ጊዜ ከጣልያን ወደ አንግሊዝ አስተዳደር ተላልፈው የነበሩትን የኤርትራን እና የኦጋዴንን ጉዳይ ለመወሰን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት መሪነት የሰላም ጉባኤ በሚካሄድበት ጊዜ አቶ አከሊሉ ሀብተወልድ መጀመሪያ በፓሪሱ ጉባኤ በታዛቢነት በመጨረሻም በወጭ ጉዳይ ሚኒስትቴርነት አዲሱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በተመሠረተበት በሳንፍራንሲስኮ ከተማ የኢትዮጵያን ልዑካን በመምራት ተሳትፈዋል አከሊሉ ሀብተወልድን ትልቅ የዲፕሎማሲ ሰው መሆናቸውንና በዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረኮች ለኢትዮጵያ ብዙ መታገላቸውን የሚያስመሰከርላቸው ዘመን የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ካከተመበት ጊዜ ጀምሮ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ በኅብረታዊ መንግሥት የመዋሐድ ጉዳይ እስከተፈረመበት ህዳር ወር ዓም ድረስ የነበረው ዘመን ነው አከሊሉ በእንግሊዝና በጣልያን ተሸንሽና የነበረቸውን አገራቸውን ረጅም ዓመት የፈጀ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማድረግ አንድ ያደረጉ ቃላቅ ዲፕሎማት እንደነበሩ ይታወቃል ሆኖም ስለሳቸው ብዙም የተፃፈ መረጃ ማግኘት ቢያስቸግርም በአምባሳደር ዘውዴ ረታ የተፃፈው የኤርትራ ጉዳይ የተባለው መጽሐፍ ስለሂህ ሰው ታላቅ ተጋድሎ በሰፊው ተዘርዝሮ ይገኛል አምባሳደር ዘውዴ የኤርትራን ጉዳይ በተመለከተ በዓለም መድረክ ላይ ይካሄድ ስለነበረው ትግል ሲጽፉ በዚያን ጊዜ በአካባቢ ቡድን ብዛት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኃይል የነበራቸው የላቲን አሜሪካ አገሮች የጣልያን ወገን በመሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩን አከሊሉ ሀብተወልድን እጅግ በጣም ቢያናድዷቸው የሜከተለውን ትንቢታዊ ንግግር ከማህበሩ መድረክ ላይ አደረጉ በዚህ አጋጣሚ ለባልደረቦቼ የላቲን አሜሪካ አገሮች ተወካዮች በተለይም ለአርጀንቲናው ልዑክ እጅግ በጣም ከባድ ፋይዳ ስላለው ጉዳይ የማስተላልፈው መልዕከት አለኝ ዛሬ አገሬ ከግብፅ እና ከላይቤሪያ ጋር ሆና እናንተ ከጣልያን ጋር በማደም የአፍሪቃን ሕዝቦች ለመጨቆን የምትጫወቱት ሚና በጥንቃቄ እየተመለከትን ነው በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን አዚህ ያለነው ሦስት አፍሪቃውያን አገሮች በአስር እጥፍ በዝተን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ ተገቢ መቀመጫችንን አንይላዘን ያን ጊዜ እኛ እንደናንተ ሳይሆን ለዓለም ሰላም ድጋፍ እና ፍትሐዊ ፍርድ ድምፃችንን አንደምናሰማ ጥርጣሬ የለኝም ሲሉ ታሪካዊ ንግግራቸውን አሰምተዋል እውነትም ይሄንን በተናገሩ በአሥር ዓመታት ውስጥ የአፍሪካ አገሮች በማህበሩ ውስጥ ትልቁ አህጉራዊ ቡድን ለመሆን በቁ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪከ አገልግሎት አማራ ኤሌከትሪክ አገልግሎት ጐንደር ዲስትሪከት በስሩ ባሉ ከፍሎች በተለያዩ ሥራዎች የማያገለግሉ ደብል ጋቢና ፒከ አፕ ተሽከርካሪ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ተቁ የተሽከርካሪው የሚፈለገው የመዝጊያ ቀን እና የመከፈቻ ቀን እና ዓይነት የተሽከርካሪ ሰዓት ሰዓት ብዛት ሎት ደብልጋቢና ፒከአፕ አራት ጥር ቀን ዝ ጥር ቀን ዝ ዓም ዓም ሎት ሚድ ትራክ ቶን ሁለት ጥር ቀን ዝ ጥር ቀን ዝ እና ከዛ በላይ መጫን ዓም ዓም የሚችል የግል ተወዳዳሪ ተጫራቾች ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ አመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቹን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው የተሸከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ሰጪ ተወዳዳሪ ተጫራቾች ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ የተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ሰጪ ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታከስ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ የቴከኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቹን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው በድርጅቱ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር በመከፈል ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ታህሳስ ቀን ዓም ማግኘት ይቻላል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጐንደር ዲስትሪከት የስልከ ቁጥር ቢሮ ቁጥር ጐንደር ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ሁለት እና ከዚያ በላይ ለሚያቀርቡ ተወዳዳሪዎች የአንዱ መኪና ያስያዙትን ብዜት በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው ተጫራቾችየሚወዳደሩባቸውንሰነድ በታሸገፖስታ በኮፒናኦሪጅናልበማድረግጨረታቁጥር ላክህ የሚል ምልከት በማድረግ እስከ ጥር ቀን ዓም በኢትዮጵያ ኤሌክትሪከ አገልግሎት ጐንደር ዲስትሪክት ቢሮ ቁጥር ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥር ቀን ዓም ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በ ይከፈታል ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው የጐንደር ዲስትሪክት ጽቤት መአታወቁያ በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአማራ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት የአዊ ዞን ገኢትመምሪያ የአየሁ ጓወገኢትጽቤት ለወረዳ ሴከተር መቤቶች አገልግሎት የሚውሱ የተለያዩ አቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን ሎት ኤሌከትሮኒከስ አቃዎች ሎት ብሎኬት በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ቲንናምበር ያላቸው የግዥውመጠን ብር ሺህ አና በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋገጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተቁ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የእቃውን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር በመከፈል ቢሮ በመምጣት ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት የአቃውን ጠቅላላ ዋጋበመቶ በባንክ በተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ሲፒአ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው ተጫራቾች የጨረታ ሀሣቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማሸግ አየሁ ጓወገኢት ግዥ ንብረት አስቡድን ቢሮ ቁጥር የጨረታ ፖስታውን አሽገው ስምና አድራሻ በመፃፍ በየጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ወይም ለግዥ ኦፊሰር ወይም ለቡድን መሪ ማስረከብ አለባቸው ጨረታው የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት እስከ ዝ ድረስ በስራ ሰዓት ሠነዱን መግዛት የምትችሉ ሲሆን በኛው ቀን ከጠዋቱ በ ታሽጐ በዚሁ አለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል ጨረታው የሚካሄድበት ቀን በአል ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በ ይዘጋና በ ይከፈታል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው የተጋበዙት ተጫራቾች በሙሉ ከጊዜ ገደቡ በፊት የመወዳደሪያ ሀሣባቸውን ካቀረቡ የጊዜ ገደቡ እስከሚጠናቀቅ መጠበቅ ሳያስፈልግ የተጋበዙ ተጫራቾች በሙሉ ተጠርተው የጨረታ ሰነዱ እንዲከፈት ያደርጋሉ ተጫራቾች በጨረታው ያሸነፉትን አቃዎች አየጓወገኢትብጽቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል አሸናፊው የምንለየው በአይነት ይሆናል በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈለጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ አየሁ ጓወገ ኢትግዥና ንብረት አስቡድን ቢሮ ቁጥር ዐ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ማግኘት ይትላሉ የአየሁ ጓወኢትብጽቤት ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአማራ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት የደቡብ ጐንደር መስተዳድር ዞን የደራ ወረዳ ገኢልጽቤት ለደራ ወረዳ ሴመቤቶች በመደበኛ በጀት ሎት የደንብ ልብስ ብትን ጨርቃ ጨርቅ ቴትራ የሴት እና የወንድ ጫማ ሸሚዝ ሱፍ ካፖርት ጃንጥላ ሎትጋ ፈርኒቸር ሎት የግንባታ የውሀ ቁሳቁስ ሎት ጀኔሬተር ሎት የተሽከርካሪ ጐማ ሎት በርለላዛኮ በጀት የአፍሪዲኩ የእጅ ፓንፕ ሎት በአልማ በጀት ድጋፍ በደራ ወረዳ በቤልአቦ ቀበሌ የአንስሳት ከሊኒከ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማስገንባት ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል በዘመኑ የታሰደና በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ ለግንባታው ደረጃ እና ከዚያ በላይ የሆነ ከ ለተዘረዘሩት ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያየዘው ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች በድርጅታቸው ስም የተቀረፀ ማህተም ሊኖር ይገባል የሚገዙ እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ ወይም ስፔስፌኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር በመከፈል ደራ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽቤት ቢሮ ቁጥር በመቅረብ መግዛት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት የእቃ አቅርቦት በየምድቡ በመቶ ብር በባንከ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በጽቤቱ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ማስያዝ አለባቸው የገዙትን የጨረታ ሰነድ ዋጋ በመሙላት እና የድርጅቱን ማህተም በማድረግ በተለያዩ ፖስታ ኮፒ እና ኦርጅናሉን በማሸግ ከፖስታው ጀርባ ለደራ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽቤት በማለት ስምና የሚወዳደሩበትን አይነት በመግለጽ ዘወትር በስራ ሰአት በጨረታ ሳጥኑ ማስገባት አለባቸው የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በኛው ቀን የጨረታ ሳጥኑ ከቀኑ ታሽጐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል ኛው ቀን በአል ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል መቤቱ ጨረታውን በሎትም ሆነ በተናጠል የማየት መብቱ የተጠበቀ ይሆናል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በመሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠቀ ነው በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር ሁኔታ በስልክ ቁጥር ወይም ቢሮ ቁጥር በአካል በመገኘት መጠየቅ ይችላሉ የደራ ወረዳ ገንኢልጽቤት በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም ከአተዳጸር ሰለሞን አሰፌ በማዕከላዊ ጐንደር ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዷ ዖሥራቅ በለሣ ናት በወረዳዋ ዋና ከተማ የጉሀላ ነዋሪዎች ኑሮን ለማሸነፍ የተለያዩ የእለት ተዕለት ተግባራትን ይከውናሉ ይሁን አንጅ ጉሀላ ዛሬ ላይ ለነዋሪዋቿ ምቹ እና ተመራጭ ከተማ ሆና አንዳትዘልቅ በርካታ ችግሮች ተደቅነውባታል ነዋሪዎቿም በተለያዩ አጋጣሚዎች አሉ የሚሏቸውን ችግሮች ሲያነሱ የሚስተዋሉ ቢሆንም ጊዜ የማይሠጣቸውን ችግሮች ግን በአስቸኳይ መፍታት እንደሚገባ ያምናሉ በጉሀላ ከተማ በየመንደሩ ውሥጥ ባሉ የውኃ ቦኖዎቹ ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ጀሪካኖች ተሰልፈው ማየት የተለመደ ሆኗል ያም ሆኖ አድል የቀናው ውኃ ይዞባቸው ሲሄድ ሌላው ደግሞ ቀጣዩን ጊዜ መጠበቅ ግድ ይለዋል ውኃ የሚጠብቁ ጀሪካኖች ሥራ ፈትተው ውኃ በመጠበቅ ጊዜ የሚያሣልፉ ሴቶችን ማየት ለጉሀላ የተለመደ የእለት ተዕለት ተግባር ሆኗል ከዚህ አለፍ ሲልም እንደ ሠማይ የራቀውን ውኃ ለማግኘት ሲባል ውኃ በሚቀዱ ሴቶች መካከል ግጭት እየተፈጠረ እርሥ በአርሥ የመጣለት የመዘላለፍ ሂደቶች ይሥተዋላሉ። ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር ብር በመከፈል ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ቀርበው መግዛት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ የሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ በባንክ በተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚፈልጉ ለጽቤቱ ገንዘብ ያዥ በመከፈል ደረሰኙን ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተጫራቾች የጨረታ ሀሳቡን ቴከኒካልና ፋይናሻል ለየብቻው በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በርዕሰ መስተዳድር ጽቤት ግዥ ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተር የሥራ ቢሮ ቁጥር በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ጨረታው በበኩር ጋዜጣ በግልጽ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይንብአስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር ዐ በኛው ቀን ከጠዋቱ ዐ ታሽጐ ከጠዋቱ ዐዐ ላይ ይከፈታል ይሁን አንጂ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጽቤቱ ጨረታውን የመከፈት መብት አለው ጽቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሱ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው። የጨረታ ሰነዶች መሸጫ ዋጋ ለእያንዳንዳቸው ብር ብቻ በመከፈል መግዛት ይቻላል የመጫረቻ ሰነዱን ፍኖተ ሰላም ሆስፒታል ግዥ ፋይናንስ የስራ ሂደት ቢሮ ማግኘት ይችላሉ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበተየሉት እቃ የጨረታ ማስከበሪያ ቫቱን ጨምሮ ከጠቅላላ ዋጋው በመቶ በሲፒኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል የጨረታ አሸናፊው ከጠቅላላ ዋጋው በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዝበ የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል ጨረታው በአየር ላይ የሚውለው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ለ ተከታታይ ቀን በአየር ላይ ከዋለ በኋለ በኛው ቀን ከቀኑ ክ የጨረታ ሳጥኑ የሚታሸግ ይሆናል ውድድሩም በሎት ዝቅተኛ ዋጋ የሚታይ ይሆናል ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው በጋዜጣ በወጣበት በኛው ተከታታይ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዉ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ አፊሰር ከፍል ከቀኑ ጨረታው ይከፈታል ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ለመክፈት አይስተጓጐልም ጨረታ የሚከፈትበት ቀን የበአላት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት የሚከፈት ይሆናል። ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአብከመ ቴክሙኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ የአንበሳሜ ቴሙማኮሌጅ በ በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ በሎት አቃዎች በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል ሎት የጽህፈት መሣሪያ ሎት ኮምፒዮተርና ተዛማጅ እቃዎች ሎት የፈረኒቸር እቃዎችና ተዛማጅ እቃዎቸች ሎት የኤሌክትሮኒከስ አቃዎች ሎት የህንፃ ኮንስትራከሽን አቃዎች ሎት የጅኤም አቃዎች ሎት ቴተርን ሎት የጽዳት አቃዎች ሎት ሸሚዝና የሱፍ ካፖርት ሎት የወንድ አጭር ቆዳ ጫማና የፕላስቲክ ቦት ጫማ ሎት ከዝ የተለያዩ የልብስ ስፌት አቃዎች ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለውና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግዥ መጠኑ ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታከስ ወይም ቫት ተመዝጋቢ መሆን ይጠበቅባቸኋል ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ለሚገዙ አቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር ለእያንዳንዱ ሎት ብር በመከፈል በኮሌጁ ገንዘብ ያዥ መውሰድ ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ሎት ኛ እና ኛ ብር ኛ ኛ ኛ ኛ ብር እና ኛ ኛ ኛ ዘኛ ብር በባንከ በተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማለትም በኮሌጁ በገቢ ደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው ማንኛውም ተጫራችይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ቀናት ዝ ድረስ ዘወትር በስራ ሰአት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ ማንኛውም ተጫራች ሀሣቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ አንበሳሜ ቴሙማኮሌጅ በግፋንአስቡድን ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት ይህ ማስታወቂያ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ ተጫራቾች በተገኙበት ይታሸጋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደራ ወረዳ አንበሳሜ ቴሙማኮሎጅ በግፋንአስቡድን ቢሮ በኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን ሆኖም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ፖስታው መከፈቱ የማይስተጓጐል መሆኑን እንገልፃለን የጨረታው መክፈቻና መዝጊያ በዓል ቀን ከሆነ ቀጥሎ ባለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ሰአት የሚከፈት ይሆናል የጨረታ አሸናፊ መሆን የሚቻለው በጥቅል ዋጋ ዝቅተኛ የሰጠ መሆኑ ታውቆ የሁሉም አቃዎች ዋጋ መሞላት ይኖርበታል ኮሌጁ ከተዘረዘረው ግዥ መጠን በመቶ ሊጨምር ወይም ሊቀንስ ይችላል አሸናፊው ከጠቅላላ ዋጋው በመቶ በባንከ የተረጋገጠ ከፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅበታል አሸናፊው እቃውን ደራ ወረዳ አንበሳሜ ቴሙማኮሎጅ በግፋንአስቡድን ድረስ በራሱ ትራንስፖርት አጓጉዞ ማቅረብ ይኖርበታል ኮሌጁ የተሻለ ነገር ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በመሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ኮሌጁ ጨረታውን በሎትም ሆነ በተናጠል የማየት መብቱ የተጠበቀ ነው ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ላወጣው ወጭ ኮሌጁ ሀላፊነቱን አይወስድም ተጫራቾች በድርጅታቸው ስም የተቀረፀ ማህተም ሊኖራቸው ይገባል ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ይደውሉ የአንበሳሜ ቴከሙማኮሌጅ በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም ምርት ተመርቶ ኢኮኖሚውን መደገፍም ሲገባው ያ ሳይሆን ይቀራል አለፍ ሲልም በዚያ የተግባር ስራ ሊሰማሩ የሚችሉ በርካታ ስራ አጦችም በነበሩበት ይቀጥላሉ ብለዋል ዶር ለጤና አከለውም የተቋማት መዘግየትና ፈጥኖ ወደ ስራ አለመገባት ከፍተኛ ኪሳራ አለው በአባይ ኢንዱስትሪ ልማት አከሲዮን ማህበርም አየሆነ ያለው ይሄው ነው በከፍተኛ ወጪ የሚገባው የውጭ ጥሬ እቃ በፍጥነት አገልግሎት ላይ ካልዋለ ኪሳራው ከባድ ይሆናል ብለዋል። ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ የሚገዙት ዕቃዎች በተጠየቀው ዝርዝር መግለጫአእስፔስፊኬሽን መሰረት ሆኖ የጨረታ ሰነዱን አንጅባራ ፖቴኮሌጅ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር ብር በመከፈል ማግኝት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የግዥውን ጠቅላላ ዋጋ ዕ በመሂ ሰ ወይም በባንክ ከተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ርኾርዕ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው ተጫራቾች የጨረታ ሃሣብ ማቅረቢያ ቅጹን በጥንቃቄ በመሙላት በታሸገ ፖስታ እንፖቴ ኮሌጅ ከግዥ ፋንአስ ቡድን ቢሮ ቁጥር በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት ማስታወቂያው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ ዝዐ ድረስ ሰነዱን በመግዛት ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥፋንአስ ቡድን ቢሮ ቁጥር በኛው ቀን በዐዐ ታሽጎ በዐ ይከፈታል ተጫራቾች ባይገኙም በተደረገው የጨረታ አከፋፈት ሥርዓት ተገዥ ይሆናል በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ሥለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር ድረስ በአካል በመገኘት በስልክ ቁጥር በመደወል ማግኘት ይቸላሉ። የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው የግዥው መጠን ብር ከ ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታከስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ጨረታው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ሰነድ መግዛት ይቸላሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሰውን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የግዥ አይነት ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር በመከፈል ከገንዘብ ያዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። በማከልም ምንም አንኳን በከልሉ በርካታ ችግሮች በመኖራቸው የመንግስት የአቅም ውስንነት ቢኖርም ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ባለመሞከሩ ህብረተሰቡ ቅሬታ ውስጥ መግባቱንም ገልፀዋል የዚገም ወረዳ ጽቤቶች የምረቃ ስነስርዓት ይሁን እንጂ ያሉትን የልማት ችግሮች በከልልም ሆነ በፌዴራል ደረጃ ለሚመለከታቸው አካላት ማቅረባቸውን ተናግረዋል ባለስልጣኑ የአካባቢውን ህብረተሰብ የማወያየት የከተማው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ሁለት የማስጠበቅ ችግር ለመፍታት አንዳንድ አካባቢዎች የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን አራ እየሰራ ሲሆን ከዚገም በኋላ አስከ ቻግኒ ያለው መስመር ለማድረግ የቀረበውን ጥያቄ ግን የፌደራል ላይ ተጠያቂነት አንዲኖር አየተሰራ ሲሆን ወደፊት የህዝብ ግንኙነት ዳይሮከተሬት ዳይሬከተር አቶ መስመር በጀቱ ያልተያዘ በመሆኑ በመሀንዲሱ መስሪያ ቤቱ በነዚህ ስራዎች ዙሪያ ሀገራዊ መስፈርት በሚሰሩት ላይ ጥብቅ ከትትል እንደሚደረግም አቶ ሳምሶን ወንድሙ እንደገለፁት ከቁጭ አየሁ ዚገም አጣካኝነት የህብረተሰቡ ጥያቄ ለባለስልጣን መቤቱ ያስቀመጠ በመሆኑ ይሀንን ተከትሎ መስመሩ ሳምሶን ተናግረዋል ያለውን መንገድ ለመስራት በጀት ተመድቦ ወሰን ቆርቦ ተገቢ በመሆኑ በጀት ተጠይቋል በጀቱ ፀድቆ ይሰራል ብለዋል አቶ ሳምሶን በከልሉም ሆነ የማስከበር ስራ እየተሰራ ይገኛል ለዚህም ስራ ሰመጣም ወደ ስራ ይገባል ተብሎ ይታሰባልአ በሌሎች አካባቢዎች የሚነሳው የመንገድ ጥራት በድጋሜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአማራ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት የደጎንዞን ገኢል መምሪያ በስሩ ለሚገኙ የዞን ሴከተር መቤቶች እና ተጠሪ ጽቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ሎት የጽህፈት መሣሪያዎች እና ሌሎች አላቂ እቃዎች ሎት ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚቸሉ መሆኑን ይገልፃል ተጫራቾች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የሚያቀርቡ ተጫራቾቸ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ጠእ ያላቸውና ማስረጃውን ማቅረብ የሚቸሉ የግዥው መጠን ብር አና በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴትታክስ ለፐ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያደረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚትሉ ፉተሜራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የሚቀርበው ፎቶ ኮፒ የሚነበብ መሆን አለበት የሚገዙትን የጨረታ የዕቃዎች ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱንይህ ማስታወቁያ በጋዜጣ አትም ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት የማይመለስ ብር ለእያንዳንዱ ሎት በመክፈል ቢሮ ቁጥር ከረዳት ገንዘብ ያዥ መግዛት ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢን ቦንድ ለሚወዳደርበት በእያንዳንዱ ሎት ጥቅል ዋጋ ድምር ብር በባንከ የተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ሲፒአ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመሂ በመቁረጥ ደረሰኙን አብረው አሽገው ማስገባት ይኖርባቸዋል ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወጥ ወይም አንድ ወጥ በሆነ በጥንቃቄ በታሽገ ፖስታ በገኢል መምሪያ በግዥንአስቡድን ቢሮ ቁጥር በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደጎገኢል መምሪያ በግዥ ንአስቡድን ቢሮ ቁጥር በኛው ቀን በዐ ሰዓት ታሽጐ ዐዐ ይከፈታል የጨረታ መከፈቻ ቀኑ ቅዳሜ አሁድ እና የህዝብ የበአል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰአት ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢኖሩም ባይኖሩም ጨረታውን ከመከፈት አያግድም ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን አቃዎች ከግዥ ፈፃሚ መሳሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው መቤቱ አሸናፊውን በጠቅላላ ድምር የመለየት መብቱ የተጠበቀ ነው አሸናፊው ድርጅት በአሸነፈበት የዋጋ ድምር የውል ማስከበሪያ ማስያዝ አለበት አሸናፊው አሸናፊነቱ እንደገለፀለት ከ ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ ባለት ተከታታይ ቀናት ውስጥ መጥቶ ውል መውሰድ አለበት መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ማብራሪያ መጠየቅ ይቻላል የደጎዞንገኢልመምሪያ በ ኩር ታህሳስ ቀን ዓም ቤናች ሣ ገጽ ክክብክመ ጤና ጥበቃ ቢር ጋር በመተባበር የቀረበ ጌትሽ ኃይሌ የቱንም ያህል በቸግር ቢፈተን በቃሉ ጽናት እና በታማኝነቱ ግን ወደር የለውም ጥሮ ግሮ አዳሪው የሀገሬው አርሶ አደር ታዲያ የተናገሩት ከሚጠፋ የወለዱት ይጥፋ ሲል ነው የታማኝነቱን ጥግ የሚያሳየው ለብሂሉ መነሻ ወደ ሆነን ጉዳይ አንግባ ከዓመታት በፊት ነበር በመላው ሀገሪቱ ይተገበር ዘንድ ሥራው የተጀመረው የማሕበረሰስብ አቀፍ የጤና መድን አገልግሎት ዋና ዓላማው ደግሞ በተለይ አርሶ አደሩ በሚያዋጣው የአባልነት ከፍያ የጤና አገልግሎትን በአቅራቢያው በነፃ ማግኘት ነው። በዚህም ህክምናው ከጀርባ አጥንት ህመም ጋር ተያይዞ የሚመጣውን ህመም አንደሚቀንስና የህጻናቱን የጉዞ እና የእንቅስቃሴ ችሎታቸውንም እንደሚያሻሸል ታምኖበታል ከዚህ በፊት ህሙማን ወደ ውጭሀገር ሄደው ይታከሙ እንደነበር ተዘግቧል የዚህ በሽታ ምክንያት እስካሁንም ያልታወቀ ሲሆን የፎሊክ አሲድ አጥረት ግን በሽታውን ሊያባብሰው እንደሚችል ታምኖበታል ህከምናውን በማስመልከት ኬት ስቲል የተባለች የአንድ በጐ አድራጐት ድርጅት ሃላፊ አንዳሉት ምንም እንኳ የቅድመ ወሊድ ቀዶ ህከምና የጀርባ አጥንት ቸግርን ሙሉ በሙሉ ማዳን የማይችልና ለሁሉም አርግዝና ተስማሚ አለመሆኑ ቢታወቅም የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል የህምናው ቴከኖሎጂ ምጥቀትና መሻሻል ግን በጣም ጥሩ የሚባል ዜና ነው ህከምናው ብዙ የህክምና ቅደም ተከተሎችን ተከትሎና አካቶ ከመጪው ሚያዝያ ወር ጀምሮ አንደሚሰጥ ይጠበቃል ምንጭ ዝሀከ የፍፀዐርኪ ር እርነላ ዩርፎከከርክ ገጽ መሆኑን ይገልፃል መአታወቁታ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ አማራ ብሄራዊ መንግስት የባዳዙወገኢል ጽቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን ማለትምሎት የፅህፈት መሳሪያ የሰነድ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት የፅዳት ዕቃዎች የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት የመኪና ጎማ የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ሎት የስፖርት ትጥቅ የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት የተያዩ የእጅ ጉድጓድ ውኃ ግንባታ ቁሳቁስ ዕቃዎች የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት ባለ ሜትር ጥልቀት የሚሆን አፍሬዲፍ ናፐምፕ የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር ሎት የተለያዩ ጣውላዎች የሰነዱ መሸጫ ዋጋ ብር እነዚህን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለዚህ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ ከዚህ በታች የሚከተሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቀድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ጠእ ያላቸው ተከታታይ የፋክቱር ቁጥር ያለው በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም የተጠቀሰው የግዥ መጠን ከብር ብር እና በላይ ይሆናል ተብሎ ከተገመተ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚተሉ ተጫራቾች የጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተቁ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የፅቃዎችን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይትላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስተና ቪድ ቦንድ ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ጠቅላላ ዋጋ በባንከ በተረጋገጠ የከፍያ ትእዛዝ ሲፒአ ጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በባዳርዙወገፕጽቤት በግፋአስየስራ ሂደት ተዘጋጅቶ መረጃ ዴስከ በተቀመጠው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ኛው ቀን ሶስት ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርበታል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመረጃ ዴስከ ቢሮ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ ተከታታይ ቀናት ከፍት ሆኖ ከቆየ በኋላ በኛው ቀን ዐ ታሽጎ በዐዐ ይከፈታል እለቱ ህዝባዊ በዓል ወይም ቅዳሜ እና አሁድ ከሆነ በቀጣዩ ቀን በዐዐ ጨረታው ይከፈታል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሱ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ተጫራቾቸ ያሸነፉትን ዕቃ ትራንስፖርት ወጭ በመሸፈን በየኾል ጽቤት የሚያደርስ መሆን አለበት ግዥው በጥቅል ይፈፀማል ስለሆነም ሁሉም ዋጋዎች መሞላት አለባቸው መቤቱ በየሎቱ አየከፋፈለ የወጣውን ማስታቂያ ዝርዝር ግዥ ለመፈፀም የመቀነስም ሆነ የመጨመርም መብቱ የተጠበቀ ነው በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር ዐ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ማግኘት ይቻላል የባህር ዳር ዙወገኢልጽቤት የተሳሳተው የስልክ ን ከገጽ የኮረ ከምታገኘው የተወሰነውን ለልጆች አንዳንድ ወጭ ተጠቅመው ቀሪውን ስትመለስ ለሥራ መንቀሳቀሻ እንዲሆናት በአደራ እንዲያስቀምጡላት ለባለቤቷ ወላጆች ሙሉ ደመወዚን መላከ ጀመረች ናፍቆት ያየለባት ስደተኛ ልጆቿን ለማሳደግ የሚያስችል ገንዘብ አንዳጠራቀመች ስታምን ከሶስት ዓመታት ቆይታ በኋላ የአረብ ሐገራት ኑሮዋን ትታ ወደ ሐዋሳ ተመለሰችቸኦ ነፍስ ያውቅ የነበረው ትልቁ ልጅ እናትና አባቱን በማጣቱ በሰቀቀን ከስቶና ጠውልጐ አገኘችው ታናሹ ልጅ ደግሞ ረስቷታል። የሚለውን አባባል ፅውነተኛነት የምናውቀው በሰው ሃገር ሆነን መያዣ መጨበጫ ስናጣ ነው ያለችን ወሮ ሰርኬ በሃገር ላይ ቢቆጡ የሚያባብል ቢያጠፋ የሚመከር መንግስትና ወገን ባለበት ሥራ ፈጥሮ መስራትን ወጣቶች እንዲከተሉ ምክሯን ትለግሳለች በ ኩር ታህሳስ ቀን ዓም ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የጐንደር ፖሊቴከኒከ ኮሌጅ የግንባታ ብረት ባለ ቶንዲኖ ብረት የግንባታ ብሎኬት የኤሌከትሪከ ገመድ እ ሚሊ ሜትር ስኩዌር ቶድሎላይት ሌቪለንግ ጅፒኤስ አና ለቴክስታይል ጋርመንት የሹራብ መስሪያ ማሽን ከነአከሰስሪው በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው የግዥው መጠን ከ ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተጠቀሱት ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር በአካል በመግዛት ወይም በአካውንት ቁጥር ህር ሐክ ፎ ማስገባት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት እቃዎች ጠቅላላ ዋጋ በመቶ በባንከ በተረጋገጠ የከፍያ ትእዛዝ ወይም የባንከ ዋስትና ከጨረታ ሰነዱ ጋር በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማስያዝ አለባቸው። ጨረታው የሚዘጋበት ዝ ዓም በ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በተዘጋበት እለት ዓም በ ቢሮ ቁጥር ፍላጐት ያለው ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ በተገኙበት ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ወኪሎች በጨረታው መከፈቻ እለት ባይገኙ መቤቱ ጨረታውን ለመከፈት የሚገድበው የለም አሸናፊ አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት ተከታተይ ቀናት ውስጥ በመቶ የውል ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል ተጫራቾች አሽገው ከሚያስገቡት ሰነድ ላይ አድራሻና የድርጅቱ ማህተም መኖር አለበት ተጫራቾች በሌላ ተጫራች ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችሉም ግዥፈጻሚ አካል ያሸነፈውን ተጫራች በሚመርጥበት ጊዜ እንዳስፈላጊነቱ በመቶ የመጨመርና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው መቤቱ የተሻላ ዘዴ ካገኘ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ግዥው ከ ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው አሸናፊው ያሸነፈውን አቃ ንብረት ከፍሉ ድረስ ማደረስ ይጠበቅባቸዋል የማሽነሪ ኪራይ የመንገድ ጥገና ከደብረማዊ እስከ ይዞራ ድረስ ነጥብ ኪሎ ሜትር መስራት ይጠበቅበታል ይልማና ዴንሳ ወረዳ ገኢትብጽቤት መአታወቁሪታ ገጽ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአብከመ የምስጐመስዞን ጤና መምሪያ በአነደድ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽቤት ስር የአምበር ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በክ በጀት አመት አገልግሎት ላይ የሚውሉ ቋሚና አላቂ አቃዎችን ማለትም ሎት የተለያዩ ህትመቶችን ሎት እስቴሽነሪዎችን አላቂ የቢሮ እቃዎችን ሎት የተለያዩ የጽዳት እቃዎችን ሎት የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ አቃዎችን ሎት የተለያዩ የደንብ ልብሶችንና ጫማዎችን በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ በጠቅላላ ዋጋ ድምር አወዳድሮ ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል በዘርፉ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ተጫራቾች የሚወዳደሩበት የአቃ መጠን ከ ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት የምስከት ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ በመቶ በባንክ የተረጋገጠ የከፍያ ትአዛዝ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችል ማንኛውም ተጫራች የመወዳደሪያ ሐሳቡን በደንብ በታሸገ ፖስታ አምበር ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ግፍንአስደየስ ሂደት ቢሮ ቁጥር ዝክ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት ጨረታው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አምበር ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በግፍገአስደየስ ሂደት ቢሮ ቁጥር ዝ በኛው ቀን በ ታሽጐ በዚሁ ቀን ላይ ይከፈታል ነገር ግን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ለመከፈት የማይስተጓጐሉ መሆኑን አየገለጽን አለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በተከታዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት የሚታሸግና የሚከፈት ይሆናል ሌሎች ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም። የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ካለው ፖስታ ከውጭም ሆነ ከውስጥ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰአት የማይመለስ ብር በመከፈል ሸበመማቤት ግዥ ንአስዩየስራ ሂደት በቁጥር የአድውኃ ከተማ ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ ተጫራቾች የገዙትን የጨረታ ሰነድ በእያንዳንዱ ገጽ ፊርማቸውንና ማህተማቸውን በማድረግና በፖስታ በማሸግ ሰነዱን በተዘጋጀ ጨረታ ሳጥን የአድውኃ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ቢሮ ቁጥር በተጠቀሰው ቀን ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት ድረስ ከፍት ሆኖ በኛው ቀን ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጐ በዚህ ቀን ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል እለቱ የበአል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ታሽጐ በተመሳሳይ ሰአት ይከፈታል ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ጨረታው በሚከፈትበት ቀን ሳይገኙ ቢቀሩ የጨረታውን መከፈት የማያስቀረው መሆኑንና በጨረታው ሂደት ለሚወሰኑ ውሳኔ ተገዥ ይሆናሉ ዋጋ ሲሞሉ እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ መሞላት አለበት ስርዝ ድልዝ ካለበት ልዩ ፊርማ ማድረግ አለባቸው መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉምሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ይደውሉ ሸበል በረንታ ወረዳ የኢድውኃ ከተማ መሪ ማዘጋጃ የተራራው ከገጽ የኮረ ትርፍ ጊዜ ሲኖራቸሁ ደግሞ በጋራ መወያየትና በፍቅር መጫወት እንጂ በፍጹም ስትደባደቡና ሰው ስትዘልፉ አንዳልሰማ ሲሉን እኛ ደግሞ አንገታችንን ዝቅ ቀና እያደረግን በታዛዥነት ስሜት እሺ። ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው የግዥው መጠን ከብር ሺህ በላይ ከሆነ የተጨማሪ አሴት ታክስ ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር በመከፈል በአመራር አካዳሚው ግቢ ቢሮ ቁጥር መግዛት ይችላሉ የሚገዙ የእቃዎችን አገልግሎቶችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በመግለጽ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ከታህሳስ ዓም ጀምሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በአመራር አካዳሚው የግዥ እና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር ማስገባት ይችላሉ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ በእያንዳንዱ ሎት በጨረታ ሰነዱ በተመለከተው የገንዘብ መጠን መሠረት በባንክ በተረጋገጠ የከፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሣቡን አንድ ወጥ በሆነ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በአመራር አካዳሚው ግዥ እና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ወይም ቢሮ ቁጥር ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰአት ከታህሳስ ዓም እስከ ጥር ዓም ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል የጨረታ ሳጥኑ ጥር ዓም ከጠዋቱ ታሽጐ ከጠዋቱ ተጫራቾችህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአመራር አካዳሚው አዳራሽ ይከፈታል የመከፈቻው ቀን የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሣሣይ ሰአት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል አመራር አካዳሚው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለውም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ቢሮ ቁጥር ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ወይም በአካዳሚው ዌብ ሳይት ነአዛዳሳዲላዕ ማግኘት ይችላሉ የአመራር አካዳሚ በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም መስታወቁሪቃ ገጽ የምድሪነሞ ከጥማ አስጥዳደሮ ሲመዲጳርው ኢትዮኗቿያዐርውያን ክርስችና እምነት ቴክታዮቸች አንኳን ሷሏየኩስ ክሮስቶስ ልደች በሚጣል በሰሷም አደረሳቸው ሕሷ መሏካኳም ምሞዊቴን ይገቧደል የድሮዋ አብደራፊ አሁኗ ምድረገነት ከተማ አስተዳደር በ ዓም የተቆረቆረች ስትሆን ቀደም ሲል በምዕራብ አርማጭሆ አብርሃጅራ ወረዳ በቀበሌ ደረጃ ልማቷን እያከናወነች የቆየች ከሃምሌ ዓም ጀምሮ ደግሞ በአነስተኛና ከተማ አስተዳደር እንድትመራ እውቅናን አግኝታለች ከተማዋ ከሺ በላይ ህዝብ ያላት ሲሆን ለብዙ ኢትዮጵያውን የስራ እድል መፍጠሪያ ከመሆኗ የተነሳ በተለይ በከረምት ወራት ከ ሺ በላይ ቀን ሰራተኞች የስራ እድል መፍጠሪያ ከተማ ከሆነች ውላ አድራለች ምድረገነት ከተማ አስተዳደር በምዕራብ ጎንደር ዞን ስር የምትገኝ ከተማ ስትሆን አዋሳኞቿም በሰሜን ክልል አንድ ማይካድራሁመራ ኪሜ ርቀት በደበብ ምአርማጭሆ ወረዳ አብርሃጅራ ኪሜ በምስራቅ ክልል አንድ ዳንሻ ኪሜ በምዕራብ አጎራባች ሃገር ሱዳንአሲራ ኪሜ ርቀት ላይ የምትገኝ በውስጧም በርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ተቻቸለውና ተፋቅረው የሚኖሩባት ከተማ በመሆኗ በዚህም የሰላም አምባሳደር እየተባለች ትጠራለች ምድረገነት ከተማ ሦስት ቀበሌዎች ያላት ሲሆን አጠቃላይ የከተማዋ የቆዳ ስፋትም ሄከታር በመሆኑ በመቶ ሜዳማ የመሬት ክፍሎች ይገኙባታል የከተማዋ ህዝብም በመቶ የሚሆነው በእርሻ ስራ የሚተዳደርው በዋናነት ሰሊጥና የተለዩ የማሸላ አይነቶች በማምረት ነው ስጧ ቦለ እ በዓለቧየሰ በብ የረሠክሰሰሀ። ምኛው ዌድረኒገነዝከቲባአስተዳደርከንቲባጽቤቲ ገጽ መአታወቁሪታ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ በ ኩር ታህሳስ ቀን ክ ዓም በአብከመ በማእከላዊ ጎንደር ዞን የኪበገወገኢትጽቤት በወረዳው ላሉ ሴክተር መቤቶች የስቴሽሸነሪ ኤሌክትሮኒክስ የፅዳት እቃዎችን ግዥ ለመፈፀም በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት መግዛት ይፈልጋል ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል በዘመኑ የታደሰ በስራው የሚመለከተው ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ነበር ያላቸው እና የተጨማሪ አሴት ታክስ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው መረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃወች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ስማቸውን ከነፊርማቸው እና ሙሉ አድራሻቸው አንዲሁም የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም ማድረግ አለባቸው ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ጨረታ በበኩር ጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ እስከ ዓም ለ ተከታታይ ቀናት የማይመለስ ብር ለስቴሽሸነሪ አንድ መቶ ሃምሳ ብር ለኤሌክትሮኒክስ መቶ ብር ለፅዳት እቃዎች ሰላሳ ብር ብቻ በመክፈል በኪንበገ ወገኢትጽቤት ግንአስቡድን ቢሮ በመገኘት ሙሉ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቸላል ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚጫረቱበትን ጠቅላላ ዋጋ በባንከ በተረጋገጠ የከፍያ ትእዛዝ ሲፒኦ ወይንም በጥሬ ገንዘብ ከጽቤቱ ገንዘብ ቤት ገቢ በማድረግ የደረሰኙን ኮፒ ከፖስታው ውስጥ ማስገባት አለባቸው ጨረታው በበኩርጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅወች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በኪንፋዝ በገላ ወረዳ ገኢትጽቤት ግንአስደየስራ ሂደት ከፍል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ስዓት እስከ ኛው ቀገ ዓም ስዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግዥና ፋንአስተዳደር ቡድን ቢሮ በኛው ቀን ማለትም ዓም ታሽጎ ይከፈታል ከዚህ በፊት ቅሬታ ያልቀረበበት መሆን አለበት የመጨረሻው የጨረታ ማሸጊያና መክፈቻው ቀን የህዝብ በዓል በካላንደር እለት ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተቀመጠው ስዓት ይከናወናል በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ግንአስቡድን ቢሮ በአካል በመገኘት ማግኘት የሚቻል ሲሆን ወይም በስልክ ቁጥር ወይም ሓፌ በመደወል ማግኘት ይቻላል መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው በጨረታው አሸናፊው ድርጅት የሚለየው በጥቅል ዋጋ ስለሚሆን ሁሉም ተወዳዳሪዎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የቀረበውን ሁሉንም መሙላት አለበቸው ተጫራች ድርጅቶች ሞልተው አሸናፊ የሚሆኑበትን አቃ በሚወስዱት ውል መሰረት ኪንፋዝ በገላ ወረዳ ስላሬ ከተማ ድረስ በማምጣት በስዓቱ ማቅረብ የሚኘችል የጨረታው አሸናፊ ውል ሲወስድ የውሉን የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል አሸናፊ ተጫራቾች ውጤቱ በታወቀ በዐቀን ውስጥ ውል መውስድ ይጠበቅባቸዋል ማሰሰቢያ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact