Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መቼም ከልምድ ሹከሹከታው የመፅሐፉን አስፈላጊነት ብሎም የዋጋውን ውድነት መጠቆሚያ ብልሃት ነው። ዳሩ ምን ያደርጋል እንዲህ ያለው የባራባራስ የእግድርድሮሽ ጨዋታው ቢገባኝም ሁሌ እንደ በለጠኝ ነው። የድርሳኑ አይነት በንተርሱ የሕይወት ታሪከ እና ሥራዎቻቸው የተዘረዘሩት የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ ብሄራዊ እሳቤነት ሊወከል የቻለበትን አኳኳን አቃቂርተኛ እንዲያየው ለማድረግ ነው። እንደው በጥቅሉ የአልማናኩ ከኢትዮጵያ ውጪ ተዘጋጅቶ ለገበያ መቅረብ በዝግጅቱም ሂደት የኢትዮጵያውን የተሳትፎ እና የወሳኔ ሰጪነት ሚና ረብ የለሽ መሆን የሚያመለከተው አንድ ቋሚ እውነታ ቢኖር ምዕተዓመት ባስቆጠረ ዝማኔ አመጣሽ የሰበካ ቅንቅን ወለድ ሁለትዮሽ ብሔራዊ አሳቤ ተሰሪም የከፋ የምዕራብ የሁለትዮሽ ብጌራዊ እሳቤ ሰሪ ወዘተ አለበትና አሁንም በአንተቺ ላይ ዶር ፓዎል ባሊስኪን ር ኮህ ነ የመሰለ በሚናገረው የሰበካ መልዕከተኛ ሐኪም ላምቤ የሕይወት ታሪክከ የማይነገረውን በአንድ አገር ሁለት ተጻራሪ የብሔራዊ እሳቤ የውከልና ይዞታ መልሶ አፅንቶ የሚሰራብህሸ የበቃ የሁለትዮሽ እሳቤ አናጢ የሚሆን መናጢ ደብተራ ሲነሳብህ ምናልባት ቢጠቅምህ በሚል የእሳቤ ስሪቱን የቅኝት ፈለግ ላመላከትህ የተነሳሁት ስለዚህ ነው።
ይኸውም ጉድለት በከፊል ደራሲው ከተከተለው የአቀራረብ መንገድ ይመነጨ ነው በዚህም ሆነ በሌሎች ሥራዎች የሐኪም ላምቤ የኢትዮጵያ ዝማኔ አበርከቶዎች የሚመለከቱት የሰበካ አገልግሎቱ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎች ተደርገው በተጉዋዳኝነት እንጂ በዋንኛ የምርምር ርዕሰጉዳይነት አይደለም ይኸውም አቀራረብ የኢትዮጵያን ዝማኔ አገረሰባዊ ይዞታ የኢትዮጵያ ዝማኔ አገረሰባዊ ተፈጥሮ ሂደት እና ውጤት አራሱን ችሎ በምሉዕነት እንዲመረመር እና እንዲታወቅ ፅድል ከመስጠት ይልቅ የሐኪም ላምቤ የኢትዮጵያ ዝማኔ ተሳትፎ በሰበካ አገልግሎቱ ውጤት መስፈርትነት እንዲመዘን ሁኔታዎችን ስለሚያመቻች ነው በመሆኑም መጀመሪያ የተባበረው አሜሪካ የፕሪስቢቴሪያን ቤተከርስቲያን ተልዕኮ ክቪፎ ጎዝፀቨገርክ ኮዮርልኮነርካ ከዢፐርከ ለክ እአአ ከ ዓም ቀጥሎ የደቡብ ኢትዮጵያ ጠረፍ መልዕከተኛ ህቨከዩየክ ላኮነክ የዐክቨፎዮ ለጨዐፎ በማለት የሰየመውን የሰበካ ማኅበር የመሃል ሱዳን ተልዕኮ ህክ ክከፎቨዕዐዮ ለላክ አባል በማድረግ ከእኢአ በ ዓም ጀምሮ በከፊል ወለጋ በጋሞ ጎፋ በከፋ በሲዳሞ እና በኢልባቦር የሰበካ መልዕከተኛ በመሆን የምዕራቡን ዘመናዊ የአስተዳደር የትምህርት እና የሕከምና ትንግርተኛ ዕውቀት ከህሎት እና ዘመናዊ ቁሳቁስት ተጠቅሞ ወንጌልን በመስበከ ዛሬ ቃለ ሕይወት በመባል የሚታወቀውን የፕሮቴስታንት ዘርፍ በመመስረት ይህን ኢአማኒ የነበረ አሕዛብ ከሞት ወደ ዘላለማዊ ሕይወት በማምጣት ስላበረከተው ድንቅ የሰበካ ገድል ተደጋግሞ ሲተረከልህ ብትሰለች አዋቂን የማይደንቀው ስለዚህ ነው። ሐኪም ላምቤም ሆነ ሴሎች የምዕራባውያን የሰበካ መልዕከተኞች እና የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት በተለይ የጀርመን የስውዲን የጣልያን የፈረንሳይ እና የሰሜን አሜሪካን ከሰበካ ተልዕኮዎቻቸው በተጨማሪ በኢትዮጵያ የትምህርት የጤና እና አስተዳደር ዝማኔ በመሪ ተዋናይነት ተሳታፊ የመሆናቸው ነገር በግልፅ ሲታወቅ ይኸውም የሰበካ ምልዕከተኞቹ እና የሰበካ ማኅበራቱ የኢትዮጵያ ዝማኔ ተሳትፎ በሃገሪቱ ዘመናዊ የፖለቲካ ማኅበራዊ እና የባሕል ሁለተናዊ ተፈጥሮ ላይ ምን ውጤት እንዳስከተለ በአግባቡ ተጠንቶ አለመታወቁ በዕውነት የሚያስቆጭ ጉድለት ነው ከዚያም በላይ ደግሞ ውሎ አድሮ እንደታየው ይህ የሐኪም ላምቤ እና የሰበካ መልዕከት ጓዶቹ የሰበካ ዝማኔ ኮ። ዐዐዞዩፍየክዐክ ኮዞ ይኸውም የሰበካ ቅንቅን ወለድ የብሄራዊ ዕሳቤ የልዩነት ሽብልቅ በሚመጣው ግማሽ ምዕተዓመት እየጎለበተ በሚሄድ የምዕራባውያን የሰበካ መልዕከተኞች የሥነሰብ የሥነልሳን የታሪከ እና የኅብረተሰብ ሳይንስ ተመራማሪ አስተማሪዎች የሰላም ጓድ ዘመቻ አባላት የዓለም አቀፍ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅት ሰራተኞች ወዘተ በዘመናዊ ትምህርት መሳሪያነት አየተገፋ ሲጎለብት መጥቶ የኢትዮጵ ግራ ዘመም ተማሪዎች የመታገያ ርዕዮተዓለም የብሄር ብሄረሰቦች ጥያቄ ከመሆንም በአጠቃላይ የዘመናዊት ኢትዮጵያ እና የዘመናዊ ትምህርት ውጤት የሆነው የተማረው የኅብረተሰብ ክከፍል ዛሬ ለያዘው የሁለትዮሽ ብሄራዊ ዕሳቤ የይዞታ ቅኝት የዳረገ ሂደት ውጤት ነው የዚህ ሁለትዮሽ ብሄራዊ ዕሳቤ ይዞታ መነሻው ምክንያት በኢትዮጵያ አገረ መንግስት አካል በሚሆነው በኢትዮጵያ አኦርቶዶክስ ቤተ ከርስቲያን እና የኢትዮጵያ አዝማንያን ሆነው በቀረቡ የምዕራብ ሰበካ ማኅበራት የሰበካ ቅንቅን ይሁን እንጂ በሂደት የዘመናዊ ትምህርት ሂደት እና ውጤት አካል ለመሆን በቅቷል። « ከፍል የኢትዮጵያ ዝማኔ ተሳታፊ የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት እና የተናጠላዊ የሰበካ ተልዕኮ መርሃቸው ምንጭ በአጠቃላይ ሐኪም ላምቤ በሕዳር በሸታ ዕርዳታ ሰበብ እኢአ በጥር ዓም ከደቡብ ሱዳን በሰዮ ወለጋ በኩል አደርጎ አዲስ አበባ ሲደርስ ስለኢትዮጵያ ዝማኔ በሕጋዊነት ፈቃድ አግኝተው በአገሪቱ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ስምንት የሚሆኑ የምዕራብ አውሮጳ እና የሰሜን አሜሪካ የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት ነበሩ ከእነዚህ ውስጥ አራቱ በሐረር በኤርትራ በሰሜን ትግራይ በምስራቅ ወለጋ በኢሉባቦር እና በከፋ ይንቀሳቀሱ የነበሩት የፈረንሳይ እና የጣልያን የካኾቺን የፍራንሲስካን እና የላዛሪሰት ካቶሊከ የሰበካ ተልዕኮ ሲሆኑ አራቱ ደግሞ በኤርትራ በሰሜን ትግራይ በሐረርጌ ኦጋዴን እና ጁባ በከፋ በኢሊባቦር በወለጋ እና በአዲስ አበባ ይንቀሳቀሱ የነበሩ የስዊዲን የእንግሊዝ እና የሰሜን አሜሪካ የፕሮቴስታንት የሰበካ መልዕከት ማኅበራት ነበሩ እነኝህ የካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት የሰበካ መልዕከት ማኅበራት አንድ የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር በተለይ በሰበካ የኦሮሞ ማኅበረሰብ በተናጠል ለመድረስ ዓልመው ከአገራቸው የመጡ መሆናቸው ነው። ያላየው በኛው መክዘ ሁለተኛ አጋማሽ እርሱ በፋና ወጊነት የሚወከልበት ዝማኔ ጠለል የሰበካ ቅንቅን ወለድ ይኸው በወለጋ ጎልብቶ የደረጀ የአከባቢያዊነት ፖለቲካ ገፅታን መጎናፀፍ የቻለ የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ ተቀናቃኝ እሳቤ ከወለጋ አልፎ መጀመሪያ የኦሮሞን ማኅበረሰብ ቀጥሎ የደበብ የምስራቅ እና የምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ሁሉ በማቀፍ የአገሪቱ አንድ ዋንኛ የብሔራዊ እሳቤ ቅኝት ምህዳር ሊሆን እንደ ቻለ ነው ይህም በተራው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሰበካ መልዕከት ማኅበራቱ የቅድመ ጣልያን ወረራ የዝማኔ ተሳትፎ የሰበካ ቅንቅን ሥሪቶች ዳራነት በድሕረጣልያን ወረራ ከሚስፋፋው አገረመንግስቱን የሰበካ መልዕከት ማህበራቱን ዓለም አቀፍ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን የምዕራቡ መንግስታት የበጎ ፈቃድ የሰላም ጓዶችን እና ተቀጣሪ አማካሪዎችን አሳታፊ ከሆነው የዘመናዊ አስተዳደር ጤና ትምህርት ሕግ እና ሥርዓተመንግስት ግንባታ ሂደት አሉታዊ ውጤት ሆኖ እናገኘዋለን ለግዜው ይህን ክፍል በዚሁ አበቃሁ የኢትዮጵያ ድሕረጣልያን ወረራ ዝማኔ የሁለት ተፃራሪ ብሔራዊ ዕሳቤዎች የጉልብትና ሂደት በሚለው ቀጣይ የመጨረሻ ከፍል እስከ ምንገኛኝ ደህና አእንሰንብት። ቋንቋን መሰረት የደረገ የግዛት አስተዳደር መዋቅሩ ኃይማኖት እና የጎሳ ልዩነትን መሰረት ያደረገ የአጋጭቶ መግዛት ብልሃቱ ሴረኛ የጅምላ ግድያ ተግባሩ ለምሳሌ የካቲት የአዲስ አበባ ጭፍጨፋ የግንቦት ዓም የደብረ ሊባኖስ የጅምላ ግድያው በተለይ የሚሆነውን የተማረ ከፍል ለይቶ ገድሎ የማጥፋት ሴራው ወዘተ የኢትዮጵያን ታሪከ በጎሳ በጎጥ እና በኃይማኖት አሳንሶ ተንትኖ ያቀረበበት ሐኪም ላምቤ እና የብጤዎቹ የሰበካ መልዕከተኞች ከጣልያን ጋር ለመስራት ተስማምተው የገቡበት በሰበካ መልዕከተኞች እና በኢትዮጵያ አገረመንግስትኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መሃከል ለዓመታት ሲካሄድ የቆየው ሰበካ ወለድ ቅንቅን ዳብሮ የጎጥ እና የቋንቋ ንዑስብሔርተኝነት ፖለቲካዊ ገፅታን የተላበሰበት ጣልያን በአምስት ዓመታት ውስጥ አገሪቱን በመንገድ በረጋግዶ ከሰሜን ደቡብ ከምስራቅ ምዕራብ ያገናኘበት ሴተኛ አዳሪነትን ወደ መደበኛትርፋማ የምጣኔ ዘርፍነት ከፍ እንዲል ያደረገበት ጣልያን አዲስ ገንዘብ በማስተዋወቅ የንግድ እንቅስቃሴን ያሳለጠበት ወዘተ ሁኔታዎች ሁሉ ጣልያን ከኢትዮጵያ ተባሮም ኢትዮጵያውንን ለዓመታት አግራሞተብርክከ የዳረጉ ከስተቶች ናቸው በቅድመ ጣልያን ወረራ በኢትዮጵያ አገረመንግስት በምዕራባውያን ተቀጣሪ አማካሪዎች እገዛ እና የሰበካመልዕከት ማኅበራት የሁለትዮሽ ተሳትፎ ተጀምሮ የነበረው የጤና የትምህርት የአስተዳደር እና የጦር ሰራዊት ዝማኔ በድህረ ጣልያን ወረራ ተጠናከሮ የሚቀጥልበት የታሪክ ምፅራፍ ነው በተለይ የዚህ ግዜ የኢትዮጵያ ዝማኔ ከአገረመንግስቱ እና ከሰበካ ተልዕኮ ማኅበራቱ በተጨማሪ መንግስታዊ ያልሆኑ ዓለም አቀፍ ኮእበርፔጀ ከአ ዓም ጀምሮ ህእጄር ከ ዓም ጀምሮ ኣኣዛቭርዐ ከ ዓም ጀምሮ ለሇ ነዐ ክ ጽፎ ሂከፀ ርከበዐክኩርክ ቨዐክ ፐክክ ነሃዩዐከ ህር ከር ከበርኩርክ ከ ዓም ጀምሮ ክርበብ ከየክ ህር ሂከ ከበርኩርክ ክዛሃ ከ ዓም ጀምሮ ሕ ሂከር ከበበኩርክ በር ከ ዓም ጀምሮ ፍፈሄዩ ከዩ ርከበዐኩርክ ህላ ከ ዓም ጀምሮ ፍዝዐለ አዐክለህ ወዘተ እና አገር አቀፍ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ወዘተ ድርጅቶችን በሦስተኛ ወገንነት አሳትፎ የሚካሄድ በመሆኑ የዝማኔው ሂደት አና ውጤቱም የበለጠ ውስብስብ እየሆነ የሚመጣበት ግዜ ነው። በዚህ ግዜ በሶስተኛ ወገንነት የኢትዮጵያ ዝማኔ ተሳታፊ ለመሆን የቻሉት የዓለም አቀፍ እና አገር አቀፍ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅት ተወካዮች እና የአገረመንግስቱ አማካሪዎች እንኳ ቢሆኑ ከሁለቱ የዕሳቤ ምህዳሮች በአዳቸው አብዛኛውን ግዜ ከሰበካ ተልዕኮ ምልዕከተኛቹ እየተዳበሉ ከማጠናከር ባሻገር አዲስ እና ወጥ የሆነ የዕሳቤ የቅኝት ምህዳር ለማስተዋወቅ ሲሞከሩ አልታየም የኢትዮጵያ ድህረጣልያን ወረራ ተቋማዊ ዝማኔ እና የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት ሁለትዮሽ ብሄራዊ ዕሳቤ የጉልብትና ሂደት ቆቆ ይልቁንም መንግስታዊ ባልሆኑ ዓለም አቀፍ እና አገር አቀፍ ድርጅቶች አብዛኛውን ግዜ ተወከለው የኢትዮጵያ ዝምኔ ተሳተፊ የሚሆኑት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራቱ አባሎች የሆኑ ሰዎች ናቸው ለምሳሌም ኢኢአ በ ዓም ለከቡር ዘበኛ የአካል ብቃት መምህርነት ከስዊዲን ተቀጥሮ የመጣው ሻለቃ ኦኒ ኒስካነን ለ ክጠ እጪ ክርክ ኢኢአ በዎቹ ሁለተኛ አጋማሽ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር መልሶ ሲደራጅ ፕሬዘዳንት ኢኢአ በ ዓም የስውዲን ሕጻናት አድን ድርጅት ጡዝርክ ኢትዮጵያ ሲገባ በኢትዮጵያ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ እአአ በ ዓም እስኪሞት ድረስ ይህን ስልጣኑን እንደያዘ ቆይቷል እአአ ከ ዓም እስከ ዓም የኢትዮጵያ አትሌቲከስ ቡድን ዋና አሰልጣኝ እኢአ ከ እስከ ዓም የአለርት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ዝማኔ ዘርፎች ከፍተኛ ሚና የተጫወተ ሰው ነው። ታዲያ እፒህ ሰው መንግስት እንደ ተቋቋመ በአጠቃላይ በጣልያን ወረራ ወቅት ሐኪም ላምቤን ጨምሮ የሰበካ መልዕከተኞች ባደረጉት ከዳት ምክንያትነት የሰበካ ማኅበራቱን የሰበካ ቀጠና እና የአማርኛ የሥራ ቋንቋ መሆን የሚደነግግ ሕግ እንዲወጣ ስለማድረጋቸው በዚህም በኢትዮጵያ በነበሩ የሌጋስዮን አና የሰበካ ተልዕኮ መልዕከተኞች ጥርስ አንደተነከሰባቸው አዋጁም የአማራ የሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ የኦሮሞን የደቡብ ኢትዮጵያን ሕዝብ ቅኝ ገዢነት ፍላጎት ተደርጎ በመልዕከተኞቹ እንደተተሮጎመ ከዚህ በላይ በቀረበው የአቃቂር ከፍል ጠቁሜያለሁ። « ከፍል የኢትዮጵያ ድሕረጣልያን ወረራ ዝማኔ የሁለት ተፃራሪ ብሔራዊ አመለካከት እና የልቲቃን ቅኝት ሂደት ይኸውም የሰበካ ቅንቅን ወለድ ሁለትዮሽ የአመለካከት ሥሪት መለያው ምን እንደሆነ ከዚህ በላይ ተመልከቷል። በሌላ አገላለጥ ይህ ከፍል በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ዘመናዊ ሁለትዮሽ የዕውቀት እና ምሁራን በተለይ ደግሞ የሰበካ መልዕከተኛ ሐኪም ላምቤ በአርአያነት የሚወከልበት የሰበካ ተልዕኮ ፈጠር የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ ተጻራሪ ብሔራዊ ፅውቀት እና የምሁራኑ የዕውቀት ቅኝት ታሪከ የሚዳሰስበት ነው የፅውቀት እና የምሁራን የዕውቀት ሥሪት ታሪክ እንደመሆኑም ውስብስብ አድካሚ እና አሰልቺ ሊሆን ይችላል። እኢአ በ ዓም ከአፕሳላ ዩንቨርስቲ በኢትዮጵያ የሴም ቋንቋዎች ጥናት በዶከተራል ድግሪ ተመርቆ የቋንቋ ሥነሰብ ተመራማሪ እኢአ በ ዓም የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አማካሪ በመሆን የሰበካ መልዕከተኞችን የሰበካ ቅንቅን ወለድ የሁለትዮ ብሄራዊ ዕሳቤ ለዘመናዊ ሥነሰብ ጥናት እዲራከብ በማድረግ በፋና ወጊነት ባለገለታ ነው በተለይ ዛሬ በሴማዊነት ኩሻዊነት እና ኦማዊነት በመሃላችን የቆመውን ጠብደል የማኅበራዊ ልዩነት ግንብ ልብ ላለ የዚህ ሰው ስራ ለልዩነቱ የመነሻ መሰረት በመሆን ያበረከተው አስተዋጽዖ አነስተኛ ሆኖ አይታየውም የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት የሁለትዮሽ ዕሳቤን አልቆ የዘመናዊ ትምህርት ዕሳቤ አካል የማድረግ ነገር ከተነሳ ግን አንደ ጀርመን የሥነሰብ ምሁራን ሚናው የጎላ ላይገኝ ይችላል። ቡድኑ የደቡብ እና ምዕራብ ኢትዮጵያን ልዩ ልዩ ነገዶች በአንድ የፖለቲካ ማኅበረሰብነት ለማስተሳሰር ያስችላሉ በማለት በወል የባሕል የፖለቲካ እና ማኅበራዊ አሴትነት ለይቶ የጥናት ትኩረት ከሰጣቸው እሴቶች መሃከል የሰበካ ከርስትና ሃይማኖት የካቶሊክ አና ፕሮቴስታንት አምነቶች አና የገዳ ሥርዓት ዋንኞቹ ናቸው በአጠቃላይ በሰሜን አና በደቡብ የኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች መሃከል ስላለውስለነበረው የረጅም ዘመናት ግንኙነቶች የተቃርኖ ትርከት አቀራረብ ስልቱም የሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝብ ቅኝገዢ የሰሜን ኢትዮጵያ አገረሰባዊ ሃማኖቶች በተለይ የኦረቶዶከስ ተዋህዶ ሃይማኖት የባሕል አና ማኅበራዊ እሴቶች የደቡቡ አገረሰባዊ እሴቶች የገዳ ሥርዓትን ጨምሮ አጥፍተው በአራሳቸው ተኪዎች በአንጻሩ ደግሞ የሰበካ ተልዕኮ የከርስትና እምነቶች ካቶሊክ እና ፕሮቴስታንቲዝም የደቡቡን አሴቶች በሰሜኑ አሴቶች ከመጥፋት የታደጉ አንደሆነ ግንዛቤን የያዘ ነው ከዚህም የተነሳ ነበር የመጀመሪያው ዙር ከ የፕሮፌ ጄንሰን የ። ከእነኝህ ቀደምት ምሁራን ዋና ዋናዎቹን ከሚታወቁባቸው ሥራዎቻቸው ጋር አመልከቶ ለማለፍ ያከል ብቻ አጠቅሳለሁ ፕሮፌ ዎልፍ ሌስላው »ዮዩ ጓላቨ ከዷዎቹ ማብቂያ ጀምሮ ባሉ እና በከሰሙ የኢትዮጵያ ሴም ቋንቋዎች ሥነልሳን ሥነቃል በርካታ የምርምር ሥራዎችን በማድረግ ከ በላይ ሳይንሳዊ መጣጥፎችን እና ከ በላይ መጽሐፍትን የግዕዝ በግዕዝ የግዕዝ እንግሊዝኛ የአማርኛ በእንግሊዝኛ የእንግሊዝኛ በሃረሪኛ የእንግሊዝኛ በጉራግኛ ወዘተ መዝገበ ቃላትን ያሳተመ አሜሪካዊ አይሁድ ምሁር ወር ከርስቲን ሳንፎርድ ለላዙ ርከአእፎሞር ክፐባበ ከዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኖረች የጀነራል ሳንፎርድ ባለቤት ከ ህክ ፎ እና ፐከዩ ክ ዐ ከ ከ ፎነር በሚሉ ርዕሶች ባሳተመቻቸው ሁለት መፃሕፍት የምትታወቅ ፕሮፌ አድዋርድ ኡሌንዶርፍ ቸዮርዩ ሐ ህርክቭ ከሒዎቹ ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ በኢትዮጵያ የሴም ቋንቋዎች ሥነልሳን በኢትዮጵያ ማህበረሰቦች ሥነነገድ አና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ከርስትና ሃይማኖት ዙሪያ በርካታ የምርምር ሥራዎችን በማድረግ በሳንሳዊ መጣጥፎች እና መጻህፍት ያሳተመ በትውልድ ጀርመናዊ በዜግነት አንግሊዛዊ አይሁድ እኢአ በ ዓም ፕከ ክከክ ዐ ለላርክ ጀከከክ ኬሀ ከ ጀየከህር ፎዩ ላ ኮከክር ሀ በሚል ርዕስ የዶከቶራል ጥናት ማሟያ ፅሑፉን ኦከስፎርድ ዩኒቨርስቲ አቅርቦ የተመረቀ በተለይ ፕከዩ ፀዩቨር ከ ላ ዐሞኮክሃዩ ኮከክ እአአ ዓም ከ ጀዚከካ ላክ ክኤጽክህርከቨክ ዐክክቪነሃ ክ ኮዩኮር እኢአ በ ዓም እና ፔከከ ኩበ ሂከዩ ኬር እኢአ በ ዓም በሚሱ ርዕሶች ባሳተማቸው መጻሕፍት የሚታወቅ በለንደን ዩንቨርስቲ የአስያ እና አፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት የሴም ቋንቋዎች መምህር ፕሮፌ ጆርጅ ዋይን ብሬሬቶን ሐንቲንግፎርድ ዮርአ ዐፎዐሄፎ ኣኻሃጠሞ ከፐፎዮፎቲዐከ ፌሀጠቨከፎርባ ከዎቹ ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ በኢትዮጵያ የሴም ቋንቋዎች ሥነልሳን እና የኢትዮጵያ የባሕል ታሪከ ጥናት አና ምርምር በማድረግ በረካታ ሳይንሳዊ መጣጥፎችን እና መፃሕፍትን ያሳታመ በይበልጥ ግን የኛው እና የፇኛው መኪዘ የፖርቱጋል የኢትዮጵያ ተጓኙችን ድርሳናት ከባልደረባው ከፕሮፌ ቻርልስ ፍሬዘር ቤኪንግሃም ዮርዩ ከዝ የ ዐክከጸሕጠ ጋር በመሆን ተርጉሞ በማሳተም ለምሳሌ የለክፀ ላጠርክን የስኛው መክኪህዘ ድርሳናት ክሞዩ ቪዩርፐበ ዐ ጀከ እአአ ዓም እና የአባ ከር ላከጸፐፎን ስኛው መኪዘ የተጓዥ ድርሳን ጥከዩ ሾኮርልርየ ከክ ዐየ ሂከዩ ክፎ ነ ኢኢአ በ ዓም የሚታወቅ በተለይ ገከር ዐየ ከሀ ፐከዩ ርክክኮክ ኢአአ ዓም በሚል ርዕስ ባሳተመው መጽሐፉ ዛሬ አጨቃጫቂ የሆነውን የኦሮሚያ ካርታ ለመጀመሪያ ግዜ ሥሎ በይፋ ያቀረበ በለንደን ዩንቨርስቲ የአስያ እና አፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት የሴም እና የኩሽ ቋንቋዎች መምህር ፕሮፌ መርገሪ ፐርሃም ዮርዩ ለላዩሃ ርየከክክ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ጀምሮ በኢትዮጵያ ካገለገሉእያገለገሉ ከነበሩ የእንግሊዝ መንግስት እና ምዕራባውያን የሰበካ መልዕከተኞች መረጃ በማሰባሰብ በኢትዮጵያ መንግስት አደረጃጀት እና አገልግሎት ሥለህዝቡ አሰፋፈር እና የአገሪቱ የምጣኔ ሀብት ሁኔታ በአጠቃላይ ስለአገሩ እና ሕዝቡ ታሪከ የሚዳስስ ገከር ዐህሃርክበርክ። ጠዎቹ እና በዎቹ ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ሰዎች አና ሥራዎቻቸው የዓብነትነት ተመላከተው ወይ ኤርትራ መጀመሪያ በፌደሬሽን ዓም ቀጥሎ በውህደት በ ዓም ከኢትዮጵያ በመቀላቀሏ ምከንያት በተፈጠረው አሉታዊም ሆነ ይሁንታዊ አቀባበል ተነሳስተው ያ ካልሆነም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩንቨርስቲ መቋቋም ታህሳስ ዓም በፈጠረላቸው መልካም አጋጣሚ ተነሳስተው ያም ካልሆነ በየአገሮቻቸው መንግስታት የውጭ ጉዳይ ጽሕፈት ቤቶች ጥቅም አስጠባቂነት ተወከለው ወዘተ በርካቶች በኢትዮጵያ ጥናት ተሳታፊዎች በመሆን ይህንን የሁለትዮሽ የዕውቀት ስሪት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ጥልቅ እና ሰፊ መሰረት እንዲኖረው ሲያደርጉ እናገኛቸዋለን ከእነኝህም የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ዘመናዊ ዕውቀት አናጢዎች ዋና ዋናዎቹን ከሚታወቁባቸው ሥራዎቻቸው ጋር ለማመላከት ያከል ኦዮርዩ ኮህ ፐ ነ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጀምሮ በአፍሪካ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛቶች በተለይ ጋና የአንግሊዝ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቅጥረኛ በመሆን ያገለገለ እኢአ በ ዓም በፕሮፌሰር ኢቫንስ ፕሪቻርድ ዮዩ ክቪርከባ አማካሪነት አኦከስፎርድ ዩንቨርስቲ የሥነሰብ ትምህርት ከፍል የዶከተራል ድግሪ ማሟያ የጥናት ሥራውን ከር ቨክ ዐ ሂከፀ ዐ ክዕቨቪከፎክ ሂዩክሃ በሚል ርዕስ በኬንያ የቦረና ኦሮሞ ማኅበረሰብ ዙሪያ አቅርቦ የተመረቀ የእንግሊዝ የቀድሞ የጣልያን ቅኝ ግዛቶች ኢትዮጵያ የጣልያን ሶማሊያ እና ኤርትራ አስር ዓመታት የሞግዚትነት አስተዳደር ማብቃትን ተከትሎ በተፈጠረበት ኢትዮጵያን በማደከም የእንግሊዝን የረጅም ግዜ ፖለቲካዊ ምጣኔያዊ አና ወታደራዊ ፍላጎቶች የማስጠበቅ ፅኑ ፍላጎት ተነሳስቶ ከዚያ ቀደም በሰበካ ቅንቅን የተፈጠረውን የሁለትዮሽ ብሔራዊ ዕሳቤ ሥሪት በመመርኮዝ በጀርመን የስነሰብ ምሁራን የምዕራብ እና ደቡብ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ማኅበረሰብ የማዋቀር አምሳለእሳቤ በተለይ የኦሮሞ ማኅበረሰብ ከአገረሰባዊት ኢትዮጵያን ተለይቶ እራሱን የቻለ የፖለቲካ ማኅበረሰብ እንዲሆን በማድረግ የተዳከመች ወይ አገራዊ ሕልውናዋ ያበቃላትን ኢትዮጵያን ለማየት ሌት ተቀን ጠንከሮ የሰራ መሰሪ የታሪከ ከላሽ ፔከህ ከርክአዩደ ኮየከፎከ ፐከፍ ኗዙርክ እክርክ ላበ ነ ክ እአአ ዓም የተንኮል መጣጥፉ የሚታወቅ ዶር ሳይመን ዴቪድ ሜሲንግ ከጠዐክ ለላፎ ፐከዩ ከፌ። ከክ እክአየ ዝሕ ክ ቪከፎፎ እአአ ዓም በሚሉ ርዕሶች ባሳተማቸው መጻሕፍት የሚታወቅ ፕሮፌ ሐሮልድ ጎ ማርከስ ዮር ርርክ ለላፐርህ በቀልጋሥ ዩንቨርስቲ የታሪከ ትምህርት ከፍል በረዳት ፕሮፌሰርነት ያገለገለ እአአ ከ ቬመክ ክ ከ ላ ክሃ ክክር ቪዩክ እአአ በ ዓም በሚል ርዕስ የዶከቶራል ድግሪ ማሟያ የጥናት ሥራውን በቦስተን ዩንቨርስቲ የሥነማኅበረሰብ ትምህርት ከፍል ርዌ ከጠቨር አቅርቦ የተመረቀ ከዩ ቬፎ ክብ ፐዝዝር ዐ ክክጠዞርፐርዮ ለላርክርእ እአአ በ ዓም ፒክከኮ ቫርቪ ከ ክ ሂከዩ ህክቪር ር ፐከዩ ኮቨክቨር ክር እአአ በ ዓም ግዝ ፐከፀ ዕጠክህርፎ ነሺ ኢኢአ በ ዓም በሚሉ ርዕሶች ጽፎ ባሳተማቸው መጻሕፍት የሚታወቅ የሰበካ ቅንቅን ወለዱን የኢትዮጵያ ሁለትዮሽ የእውቀት ሥሪት ተመርኮዞ በርካታ የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ አሴት ተጻራሪ ምሁራንን ያፈራ የሚችጋን ስቴት ዩንቨርስቲ የታሪከ ትምህርት ከፍል መምህር ፕሮፌ ኸርበርት ልዊስ ዮፒዩ ርየኮር። ዐ ሂከዩ ኮርፐርዌክ ኮዐዕርሃ ለርክዩ ቨ እኢአ በ ዓም በሚል ርፅስ አቅርቦ በመመረቅ እኢአ ከ ዓም እስከ ዐብዮቱ መባቻ በቀኃሥ ዩንቨርስቲ የታሪከ ትምህርት ከፍል በመምህርነት በመቀጠር ከቅድመ እስከ ድህረምረቃ ፕሮፌ ባሕሩ ዘውዴን ጨምሮ በርካታ ተተኪ ኢትዮጵያውያን የፖለቲካ ታሪከ ተማሪዎችን በአማካሪነት ያፈራ ኸፀርለፀክ ከፎ ሃ « ዛሃዩከ እ ክቬከር ሃ ጀከ እአአ በ ዓም በሚል ርዕስ ጽፎ ባሳተመው መጽሐፉ የሚታወቅ ዶር ሔነሪይ ኮፊ ዳርክከዋ ኩ ዝዩ ቨ ርከ በለንደን ዩኒቨርስቲ የአስያ እና አፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት ለላ የዶክተራል ማሟያ የጥናት ሥራውን ከ ቪዩ ዐ ሂከር ክክክ ዐ ከ እአአ በ ዓም አቅርቦ የተመረቀ ፍከዕህ ለላርክር ክ ሂከር ጀከሀክ ጀፍ ኢአኢአ በ ዓም በሚል ርዕስ ባሳተመው መጽሐፍ የሚታወቅ ፕሮፌ ዶናልድ ኤድዋርድ ከራሚ ዮርዩ ክ ሕፐባ ጨክሎክዩሃ እአአ በ ዓም በለንደን ዩኒቨርስቲ የአስያ እና አፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት ለ የዶክተራል ማሟያ የጥናት ሥራውን ጠኛው መክኪዘ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት መልዕከተኞች ጋር ስለነበራት ግንኙነት አቅርቦ በመመረቅ በቀኃሥ ዩንቨርስቲ የታሪከ ትምህርት ከፍል እስከ ዐብዮቱ መባቻ በመምህርነት እና በኃይማኖት እና ተያያዥነት ባላቸው ርዕሰጉዳዮች ዶር ነጋሶ ጊዳዳን ጨምሮ በርካታ ተተኪ ኢትዮጵያውያን የማኅበራዊ ታሪከ ምሁራንን በማፍራት ያገለገለ ጥዘገር ክ ኮዐቨከርከ ኮዮዐርክ ክ ርከቨር እለሸከ አቲከአ ፒዚከኮ። ፕሮፌ ፖል ሔንዝ ር ህ ዝከ ኢኢአ ከ ዓም ጀምሮ የአሜሪካን ስቴትስ ዲፓርትመንት ቅጥረኛ በመሆን በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ቀንድ በርለ ሰላይነት የሰራ ኤርትራን ከኢትዮጵያ ለማስገንጠል እና ወያኔን ወደ ሥልጣን በማምጣት ከፍተኛ ሚና የተጫወተ ፒፀከካ ቨክፍነሃጸ ፐፐር ከ እና ከዩ ዐየ ክበር በሚል ርዕሶች ባሳተማቸው መፃህፍት የሚታወቅ አሜሪካዊ ፕሮፌ ሪቻርድ ግሪንፊልድ ዮ ከርከፐ ህዮዩርክክዩ ከፕሮፌ ከላፋም እና ዶር ጊልከስ ጋር ተመሳሳይ የመነሻ እና መድረሻ ተልዕኮ የነበረው ኢኢአ በዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ በጂኦግራፊ መምህርነት በቀኃሥ ዩኒቨርስቲ ይሰራ የነበረ የታህሳስ ቱን መፈንቅለ መንግስት ዋንኛ አስተባባሪ ይኸው ሴረኛ ተልዕኮው ተደርሶበት የቀኃሥ ዩንቨርስቲ የቅጥር ኮንትራቱ እንዳየታደስለት ተደርጎ ከአገር የተባረረ ፔህከ እ አይነ ኮፀቨክቨር እአአ በ ዓም በሚል ርዕስ የኢትዮጵያን ታሪክ በነገድ ኃይማኖት እና የግዛት በዳይተበዳይነት ትርከት ከልሶ በማቅረብ የሚታወቅ እንግሊዛዊ « ፕሮፌ ሐጋይ እርሲክ ሾርዩ ከ ጾቨርከ ኢኢአ በ ዓም በለንደን ዩኒቨርስቲ የአስያ እና አፍሪካ ጥናት ትምህርት ቤት ለ የዶከተራል ማሟያ የጥናት ሥራውን በራስ አሉላ የሕይወት ታሪክ ዙሪያ በፕሮፌ ኡሌንዶርፍ አማካሪነት አቅርቦ የተመረቀ የአስራኤልን የምስራቅ አፍሪካ የረጅም ግዜ የባሕል የፖለቲካ የምጣፔ ሃብት እና የወታደራዊ ፍላጎቶች ለማስጠበቅ ከሚያልም ስውር ተልዕኮ መነሻነት ለኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠል ለወያኔ ሥልጣን መያዝ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከተ በተለይ የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ ታሪከ በኃይማኖት የኦርቶዶከስ ከርስትና እና በእስልምና እና በግዛት በሸዋ የትግራይ የበዳይተበዳይነት ትርከነት ከልሶ በማቅረብ ኢትዮጵያ የዛሬውን ደካማ ይዞታ እንዲኖራት ሳይታከት ሌት ተቀን የሰራ ላ ክ ሂከር ርፐከአከር ዐፐ ላበዝር ጀከሀል ካ ጀፐቪር እአኢአ በ ዓም ፕከዩ ጄህር ሃፎየ ጀፐቪፐር ፒከ ፐከዩ ከርክር ዐ ከዩክክአርክርር እአአ በ ዓም ወዘተ በሚሱ ርፅሶች ባሳተማቸው መጻሕፍት የሚታወቅ እስራኤላዊ ፕሮፌ ጆን ማርካኪስ ዮዩ ከክ ለላ ከፐሮፌ ከላፋም ዶር ጊልከስ እና ፕሮፌ ግሪንፊልድ ጋር ተመሳሳይ የመነሻ እና መድረሻ ሥውር ተልዕኮን ያነገበ ፔከ ልክጸዐካሃ ል ፐፕከ ኮአ ኢአኢአ በ ዓም በሚል ርዕስ ባሳተመው መፅሐፉ በተለይ የሚታወቅ ዶር ከሪስ ፕሮውቲ ጩኗ ርከዘ ሸርፀኳ ኢኢአ ከዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ባሏ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ወኪል በመሆን በኢትዮጵያ ተመድቦ በመስራቱ አጋጣሚውን በመጠቀም የኢትዮጵያን ታሪከ በማጥናት ላል ርከዮዐክፀ ለላዩክዩቨእ ጀርከኮ ኢኢአ በ ዓም ገብቭጫርዐአር ህርቨርከሕሃ ጀከ ክ ጀክገር በ እና ፔጠር ፐሃህ ክ ጀክሞህዩፐዐ ለላዩክዩ ኢኢአ በ ዓም በሚሉ ርዕሶች ባሳተመቻቸው መፃሕፍት የምትታወቅ ፕሮፌ ቶማስ ሌፐር ኬን ኮርዩ ፐከዐከበል ፎቬዩዮ ቪክዩ የፕሮፌ ሌስላው ሐዋርያ በተለይ ፔከከሀካ ቪፀየኪዩ እክካከር እኢአኢአ በ ዓም እና ላ ጠከኋቨርጀክከ ርክሃ ጎክክክር እአአ በ ዓም በሚል ርዕስ ባሳተማቸው መፃሕፍቱ የሚታወቅነ ዶር ቦኔ ሆልኮምብ ክክር ዝርኮአኮ ቤተሰቦቿ በምዕራብ ወለጋ ይንቀሳቀሱ ከነበሩት የሐኪም ላምቤው የአሜሪካ ፕሪስቢቴሪን ሰበካ ተልዕኮ መልዕከተኛ አባል የነበሩ ኢኢአ ከዎቹ መጀመሪያ አንስቶ በፕሪስቢቴሪያን የሰበካ ስልት እና መርህ ዙሪያ የዶከተራል ድግሪ የማሟያ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩ ተመረቅኩበት ከሚሉት የቦስተን ዩኒቨርስቲ የዶከተራል ሥራዎች የዩንቨርስቲው የዶከቶራለ ጥናት ዝርዝር ውስጥ ያልተጠቀሰ ከሰበካ ቅንቅን ከሚመነጭ ስውር ፍላጎት የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ የባሕል የፖለቲካ እና ማኅበራዊ እሴቶች ጠል ከር ጡህፎክክ ጀፀከው ኢአኢአ ዓም ጥዐከከር ክ ከዩ ጀከክ ጠከክዩ እአአ ዓም በሚሉ ርዕሶች ባሳተሟቸው የኢትዮጵያ ታሪክ ከላሽ ሥራዎቻቸው የሚታወቁ አሜሪካዊ ፕሮፌ ጆን አቢንከ ዞርርዩ ላከዚ እኢአ በ ዓም አስራኤል በተወሰዱ የኢትዮጵያ ቤተአስራኤላውያን የማንንነት ሥነሰባዊ መስተጋብር ዙሪያ የዶከተራ ድግሪ ማሟያ ጥናቱን አቅርቦ የተመረቀ ከዚያ ወዲህ በደቡብ እና ምዕራብ ኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች በርካታ የሥነዘውግ ስራዎችን አጥንቶ በመጣጥፍ እና በመፅሐፍ በማሳተም የሚታወቅ የኔዘርላንድ ተወላጅ ወዘተ በዓብነት የሚጠቀሱ ናቸው በአጠቃላይ አቃቂርተኛ ልብ ማለት የሚገባው በእነኝህ የኢትዮጵያ ዘመናዊ አውቀት ተሰሪዎች የሥሪት ወቅት ከዚህ በላይ የጠቀስነው የሰበካ ቅንቅን ወለድ የሁለትዮሽ ብሔራዊ እሳቤ እና የአሳቤው መልካምድራዊ ፈለግ በቋንቋዎች ዐብይ እና ንዑስ ቤተሰባዊ ድልድል ከላይ ተሸፍኖ ልብ ከማይል ተመልካች እይታ የመሰወሩን ነገር ነው። ለዚህ የዶከክተራል ድግሪ መሟያነትም አንድ ሾር ሄክ ር ህነጸ የተባለ ናይጄሪያዊ የመሃል ሱዳን ተልዕኮ ተሰባኪ የፊትለፊት አማካሪነት እና በእነ በረከት ሀብተ ሥላሴ ምንአልባትም በዶር ሐሮልድ ንጉ ማርከስ የጀርባ አትጊነት ፔጠኮፎዐ ለላፎክዩኔ ከል ከከ በበርክ ዐየ እክበከ ዐጡዝበህክ ፌቪቪክ እአአ ዓም »ሁ ህክ በሚል ርዕስ የመመረቂያ ጥናቱን በማቅረብ ተመረቀ በዚህ ሥራውም በአብዛኛው ኢትዮጵያን በጎበኙ በኢትዮጵያ የኖሩ ምዕራባውያን የሰበካ መልዕከተኞች የጉዞ ድርሳናት ላይ በመመስረት እንዲሁም ቀዳሚ ኢትዮጵያውያን ተሰባኪ በሆኑት ከዚህ በላይ ባመለከትኳቸው በእኔ ደብተራ ዘነብ አለቃ ታዬ ገብረ ማርያም አለቃ አጥመ ጊዮርጊስ ገብረ መሲህ ነጋድራስ ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ወዘተ ሥራዎች አርአያነት የአፄ ምንልከን የደቡብ የምስራቅ እና የምዕራብ ኢትዮጵያ የግዛት ማስፋፋት የአንድ ብሔራዊ አገር ግንባታ ሳይሆን የአማራ ነገድ የበላይነት መፍጠሪያ እና ማስጠበቂያ ሂደትነት ተንትኖ ያቀረበበት ነው በዚህም ሥራው ዶር ላሏሶ የሰበካ ቅንቅን ወለዱን ተጻራሪ የሰበካ መልዕከተኞች ብሔራዊ ዕሳቤ የዘመናዊ ትምህርት የአሳቤ አካል ያደረገ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሰው ለመሆን በቅቷል። ከኛው መክዘ መባቻ ጀምሮ መተኪያ ያልነበረው የሰበካ ተልዕኮ መልዕከተኞች የኢትዮጵያ ዝማኔ አካል የሆኑበት ሐኪም ላምቤ መሪ ተዋናይ የሚሆንበት የሰበካ መልዕከተኞቹን የእሳቤ ፈለግ ተከትለው የኢትዮጵያን ማኅበረሰብ የቋንቋ እና የልሳን ሥነሰባዊ ድልድል አጥንተው ያቀረቡበት የጣልያን ወረራ እና የቋንቋ ነገዳዊ የአስተዳደር ሥርዓት ወረራውን ተከትለው የተደነገጉ የሰበካ ቀጠና እና አተገባበር መወሰኛ ድንጋጌዎች በተለይ የነሐሴ ዓም የሰበካ ተልዕኮ አከባቢ እአና የሰበካ ቋንቋ መወሰኛ አዋጅ በድህረ ጣልያን ወረራ ጠንካራ አሃዳዊ አገረመንግስት የተነሳበት እና የጎለበተበት ዘመናዊ ትምህርት ተጀምሮ የተስፋፋበት የኤርትራ የፖለቲካ ጥያቄ የማርከሳዊሌኒናዊማዖዊ የግራዘመም ተራማጅነት ወዘተ ዐውደሁኔታዎች ሁሉ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይህን የከራፍን የሰበካ ቅንቅን ወለድ ሁለትዮሽ ብሔራዊ እሳቤ እንደምን የተለያየ ቅርጽ እና ይዘት አየሰጡት ለዛሬ ይዞታው እንዳበቁት አይተናል። እንደ በፊተኛው የዚህም መፅሐፉ ቸግሩ ይህ መከራከሪያው በመጀመሪያ ደረጃ የታሪከ መረጃዎች ያልተደገፈ ከመሆኑም በተጨማሪ ዶር መሐመድ በኦሮሞነት ያመለከታቸው በሁለተኛ ደረጃ የታሪከ መረጃዎች ውስጥ በ በጋነት የተጠቀሱ ህዝቦችን በመሆኑ እና ከዚህ በላይ እንዳየነው ደግሞ ይህ ሥያሜ ከኛው መክዘ አጋማሽ በፊት ዛሬ ኦሮሞ ብለን የምናውቀውን ሕዝብ ሙሉ ለሙሉ የማይወከል ስያሜ በመሆኑ አጨቃጫቂነቱ ሥለዚህ ነው ይኸውም አውነታ የኢትዮጵያን የማኅበረሰብ እና የሕዝብ አሰፋፈር ታሪከ ላጠና ሰው ይጠፋዋል ተብሎ ስለማይታሰብ ምንአልባት የዶር መሐመድ ጥናት ፊትለፊት ከሚያመላከተው ዓላማ ውጪ የፖለቲካ ፍላጎት ሳይኖረው አይቀርም የሚለው የአንዳንድ ሰዎች ጥርጣሬ መነሻው ይህ ነው ፕሮፌ መሐመድን በሦስት ዓመታት ተከትሎ በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ ከሚችጋን እስቴት ዩኒቨርስቲ ዶር በኋላ ፕሮፌሰር ተሰማ ታአ ከዩ ኮቨክር ጀርዐክዐክሃ ነላዩፎየክ ክክየፎዮ ከል ፐክክ ለከ ሂከ ጀነ ርዩዘክዘር በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን የዶክተራል ድግሪ ማሟያ የጥናት ስራ በፕሮፌ ሐሮልድ ማርከስ አማካሪነት ሚችጋን ስቴት ዩንቨርስቲ ለብርከፎክ ህከኮፎሸቪሃ አቅርቦ እአአ በ ዓም ተመረቀ እኢአ በ ዓም ደግሞ ከዚህ በላይ ከተመለከተው ከዶር መኩሪያ ቡልቻ ጥናት ጋር አንድ አይነት የትምህርት ዘርፍ የሚጋራው ዶር አሰፋ ጃለታ ከዶር መኩሪያ ጋር በይዘቱም ሆነ በአቀራረቡ እጅግ ተወራራሽ የሆነውን የዶከተራል ድግሪ ማሟያ ጥናቱን ከዩ ቕህርክ ዐየ ዮዐክበ ጀህጀ። እዚህ ላይ አቃቂርተኛ ለመሆኑ የእኝህ ሰው በአንዲህ ያለው ምሁራዊ ንቅዘት የተሳትፎ ምከንያት ምን ይሆን በሚል ሊያነሳው ስለሚችለው ጥያቄ መልሱን ከሴትዮዋ የህይወት ታሪከ በአጭሩ አመላከቶ ማለፍ ተገቢ ነው ይኸውም ምከንያት ከዚህ በላይ የቀረበው በአገረሰባዊት ኢትዮጵያ እና በሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት መሃከል ከምዕተዓመት በላይ የተካሄደው የሰበካ ቅንቅን ወለድ የሚሆን ስውር የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ የባሕል የፖለቲካ እና ማኅበራዊ እሴቶች ጠልነት ውጤት ነው። ያም ሆኖ ግን የፖለቲካ ለውጡን ተከትሎ ለዘመናት ውስጥ ውስጡን ሲባዘት ሲፈተል ሲደወር እና ሲሸመን የኖረው የሰበካ ተልዕኮ ቅንቅን ወለድ የአገረሰባዊት ኢትዮጵያ ተጻራሪ ብሔራዊ የእሳቤ ስሪት ከተማረው የኅብረተሰብ ከፍል አልፎ መደበኛው ሕዝብ ጋር የደረሰበት ግዜ በመሆኑ የዶር ሆሎኮምብ እና የአሳቤ ምህዳርተኞቿ መፅሐፍ ደግሞ ይህንን ለውጥ ታሳቢ በማድረግ የምዕተዓመቱን የሰበካ ቅንቅን ወለድ ሁለትዮሽ የእሳቤ ስሪት በአንድ የኦሮሞ የፖለቲካ ማኅበረሰብ ምስረታ ጥያቄ ሥር አጠቃሎ እንዲያቀርብ ተደርጎ ታስቦበት የተዘጋጀ በመሆኑ ከሊቅ አስከ ደቂቅ መፅሐፉ የፈጠረው ውንዥንብር እንዲህ በቀላሉ ተገልጦ የሚቀርብ አይደለም የኢህአዴግን የፖለቲካ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስታዊ አስተዳደር በቋንቋ ብሔራዊ አደረጃጀት ሲዋቀር ከዚህ በላይ የጠቀስነው የሐንቲንግፎርድ የኦሮሚያ ካርታ ከመጠነኛ ማሻሻያ ጋር የኦሮሚያ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ካርታ እንዲሆን ተደርጎ ስለነበር ዶር ሆልኮምብ እና የዕሳቤ ተሰሪዎቻቸው ከልሰው ያቀረቡት የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪከ በአይጠየቄነት ተፅዕኖው የጎላ ይሆናል ብለው ሲጠብቁ በፕሮፌ ባሕሩ ጥናታዊ ሥራ አዛብተው ያቀረቡት ትርክት ጥያቄ ሲነሳበት ለግዜውም ቢሆን ተቀዛቅዘው በፕሮፌ ባሕሩ እና በስራዎቹ ጥርስ መንከሳቸው አልቀረም ከዚህም የተነሳ ነበር መቼም የኢሕአዴግን የፖለቲካ ለውጥ ተከትሎ የሚያቀነቅኑት የሰበካ ተልዕኮ ቅንቅን ወለድ ተጻራሪ ብሔራዊ እሳቤ የአገሪቱ ገዢ የፅውቀት ምህዳር ተደርጎላቸዋልና በዚህ መንግስታዊ አቅማቸው እየታገዙ ሆሎኮምባውያኑ እና የእሳቤ ፈለገኞች በዎቹ እና ዎቹ ፕሮፌ ባሕሩን በከስ እና በአጉራ ዘለል የሕዝበኝነት ተቃውሞ ሲያውከቧቸው በየዩንቨርስቲው መጽሐፍቶቻቸውን ተማሪዎች አግኝተው እንዳያነቡ ከቤተመፅሐፍቶች ሲያግዱባቸው የኖሩት። ከሕዝበኛ ፖለቲካዊ ተቃውሞ በመለስ በላቀው የኢትዮጵያ የማኅበረሰብ ሳይንስ ሙያተኛ እና ለኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ብሔራዊ የአሳቤ ሥሪት እንግዳ በማይሆነው ቀላሚ ማኅበረሰብ ዘንድ በዶር ሆልኮምብ እና በፕሮፌ ባሕሩ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪከ ትንታኔዎች መሃከል የታየው እጅግ የተጋነነ ልዩነት ውሎ አድሮ በተለይ ሆልኮምባውያኑን ስለምርምር እና ጥናት የሥነምግባር ንቅዘት ትዝብት ላይ መጣሉ አልቀረም ከዚህም የተነሳ ይመስላል በሰላ ምሁራዊ ስልት ልዩነቱ በቀለሙ ዓለም ያለ እና ተጠባቂ ሙያዊ ልዩነት እንደሆነ አድርጎ በማቅረብ ተድበስብሶ የሚያልፍበትን ሁኔታ ማመቻቸት ያስፈለገው ከእነኝህ ስልተኛ ምሁራዊ አድበስባሾች አንዱ ደግሞ ፕሮፌ ኢሾ እሥተሬከር የር ኩፎርክፎኮ አንዱ ነው እንደ ሚታወቀው ፕሮፌ እሥትሬከር ወደ ኢትዮጵያ የመጣው በፕሮፌ ሐበርላንድ ርር ፎ ዝክርክብ በተመራው እና በኛ የደቡብ ኢትዮጵያን ነገዶች በገዳ ሥርዓት ማስተሳሰሪያነት አንድ የፖለቲካ ማኅበረሰብ የማድረግ የዳሰሳ ጥናት ተልዕኮ ቡድን አባል በመሆን ሲሆን እኢአ ከዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ በደቡብ ኦሞ አከባቢ መሰረቱን በማድረግ ላለፈው ግማሽ ምዕተዓመት በአከባቢው ባሉት ነጎዶች ላይ የስነዘውግ ጥናት ሲያደርግ የቆየ ነው። ይኸውም የሸግግር ውከልና ጥቅል መገለጫዎቹ ወለኝነት እና ፅንፈኝነት ሲሆኑ ከዚህ ግዜ በኋላ በተለይ በሰበካ ተልዕኮ የዕውቀት ስሪት ምህዳርተኞች ተጠንተው የሚቀርቡት የምርምር ስራዎች በአገረሰባዊት ኢትዮጵያ አና በሰበካ ተልፅኮ ማኅበራት መሃከል በተወሰኑ ስፍራዎች እና ዘርፎች በሰበካ ቅንቅን ተፈጠረው በየዘመኑ ልዩ ልዩ ገፅታን ሲላበሱ የቆዩትን ተጻራሪ የእሳቤ ስሪቶች በመልካምድር አጠቃላይ የሰሜኑ እና የደቡቡ የአገሪቱ ከፍል ተጻራሪ እውነታነት በተወሰኑ የባሕል ዘርፎች የታዩትን የሰበካ ቅንቅን ወለድ ሁለትዮሽ ልዩነቶች በአጠቃላይ የባሕል የማኅበራዊ የብሔር እና የፖለተካ ዘርፎች ተፃራሪ የማይታረቁ የወል የልዩነት እውነታነት ወዘተ አየተደረጉ ተዛንፈው ተተንትነው የሚቀርቡበትን አዲስ የእሳቤ ስሪት ምዕራፍ የከፈተ ነው የበለጠ ግልፅ ለማድረግ ከዚህ ግዜ በኋላ የሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብማኅበረሰብ እና ባሕል ያለ ልዩነት የደቡቡ ማኅበረሰብ እና ባሕል በዳይ የአማራ እና ትግሬ ማኅበረሰብ ያለ ልዩነት የኦሮሞ ሲዳማ ከምባታ ሱማሌ ወዘተ ማኅበረሰብ አስገባሪ አማርኛ ቋንቋ የደቡብ ቋንቋዎች በዳይ የኦርቶዶክስ ከርስትና የደቡብ ነባር አገረሰባዊ አምልኮተሥርዓት አጥፊ በአንጻሩ ደግሞ የሰበካ ከርስትና ሃይማኖቶች የደቡብ ነባር አገረሰባዊ ዐምልኮተስርዓቶች ጠባቂዎች ወዘተ እየተደረጉ በጥቅል የዕውቀት ስሪትነት የሚቀርቡት እና ሰፊ ማኅበረሰባዊ መሰረት የሚያገኙት ነው « በአጠቃላይ ኢኢአ ከዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ በሰበካ ተልዕኮ የኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ብሔራዊ የአሳቤ ስሪት ምህዳርተኞች ለዶከተራል ድግሪ ማሟያነት ተጠንተው ከቀረቡ ሥራዎች መሃከል ከዚህ በላይ ስለቀረበው አጠቃላይ መግለጫ ዓብነትነታቸው የሚከተሉት ሥራዎች በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው «ፐበር። « ከፍል ማጠቃለያ የአደዋ ድል ያረጋገጠው የኢትዮጵያ አገረመንግሳታዊ የፖለቲካ ሕልውና ያስከተላቸው ሐምሳለ ምዕራብ የዝማኔ ፍላጎት የሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት አይተኬ የአዝማኒነት ሚና እና የሰበካ ቅንቅን በሂደት አንደ ምን የኢትዮጵያ ተጻራሪ ሁለትዮሽ ብሔራዊ የእሳቤ ቅኝት መሰረት ሊሆኑ አንደቻሉ ተመልከተናል። ይህ ንዑስ የኦሮሞ ነገድ ደግሞ በኢሊባቦር ከፋ እና ወለጋ አከባቢዎች ሰፍሮ የሚኖረው እና ከኛው መክኪዘ መባቻ ጀምሮ የአውሮጳ ሰበካ ተልዕኮ ማኅበራት ዋንኛ መዳረሻ በመሆን ከአገረሰባዊው የኦርቶዶክስ ከርስትና ጋር ከፍተኛ የሰበካ ቁርቁዝ የተካሄደበት ነገድ እንደመሆኑ መጠን የኢትዮጵያ የሰበካ ቅንቅን ወለድ ተጻራሪ የብሔራዊ አሳቤ ዋንኛ መፈጠሪያም ነው የምርምር ስራዎቹም ባለቤቶች ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ የሰበካ መልዕከተኞች ወይ ተሰባኪዎቻቸው የመሆናቸው ነገር እንዲሁ ልብ ሊባል የሚገባው ጉዳይ ነው ከዚህም የተነሳ የምርምር ውጤቶቹ ብሎም በአጠቃላይ የእሳቤ ምህዳር ተፈጥሮአዊ መሰረቱ የሰበካ ቅንቅን ነበር ቢባል የሚያሰተች ድምዳሜ አይሆንም ከዚህም ድምዳሜ ተነስተን በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ዝማኔ ሃይማኖታዊ መንፈሳዊ የዝማኔውም ውጤት የሜሆኑት ልሂቃን ምሁራን በአንድ አካላዊ ተከለቁመና ባለሁለት ተጻራሪ የእሳቤ ተሰሪ ቀን ቀን በብርሃን እንዲሁም በአዘቦት የስራ ቀናት በድኩትርና የምዕራቡ ሳይንሳዊ ዕውቀት አቀንቃኝ የርከዝር ኮላቭ ከዩ ክ ድርሳን ደግሞ አስደጋሚ ባለ ምሉዕ ዓለማዊ ስብዕና ማታ ማታ በምሸት አንዲሁም በበዓል ቀናት ፓስተር እና ቀሳውስት የሚያስንቅ ወንጌል ሰባኪ ባለ ምሉዕ መንፈሳዊ ስብዕና ነው ከሚል ተመንዛሪ ድምዳሜ ላይ ብንደርስ አሁንም ድምዳሜያችን ፍጹም ከእውነታው የራቀ አይሆንም ቀድሞ ነገር ለዚህ ሁሉ የኢትዮጵያ ዝማኔ ፈጠር የሁለትዮሽ ተፃራሪ ብሔራዊ አሳቤ ሥሪት አጀማመር እና የጉልብትና ዝርዝር የዳሰሳ አቃቂር የበቃን ማን እና ምን ሆነና በፊት ለፊት ከሚነገረው የሕይወት ታሪኩ ጀርባ የማይነገረው የኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ተጻራሪ ብሔራዊ እሳቤ የውክልና ዓብነትነቱ ልቆ የሚገኘው የሰበካ መልዕከተኛ ሐኪም ቶማስ አሌከሳንደር ላምቤ አይደለምን።