Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአብክመ የዝክር መሬት አስተዳደርና አቨቪቃተም ቢሮ ኮገ።
ኮገሪፅክ ሐሚዛን ሎው ሔ ጠ በክብክመ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው የአማሬገብሒሔራዊክልላዊመንገስቪየበጠርመሬት አስሐዳደርናዛ አጠቃቀምቢሮ ለህዝብጥቅምናለሌሎችልማቾችየባጠር መሬት የሚለቀቅበሕካሳየሚከፈልበሕናየልማትተነሽ አርሶአደሮችንበዘላቂነሕ መልሶለማቋቋምየወጣ አዲስ መመሪያ ዊር ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለህዝብ ጥቅምና ለሌሎች ልማቶች ሲባል የገጠር መሬት የሚለቀቅበት ካሳ የሚከፈልበት እና የልማት ተነሽዎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የወጣ መመሪያ ቁጥር ዓም የተሻሻለው የክልሉ የዝጠር መሬት አስተዳደሂርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ ቁጥር እና ደንብ ቁጥር ዓም እንዲሁም የፌደራል አዋጅ ቁጥር ዓም እና ደንብ ቁጥር ዓም ጋር ተጣጥሞ ተግባራዊ እንዲሆን በማስፈለጉ የክልሉ ገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መወሰኛ አዋጅ ቁጥር በአንቀ ንኡስ አንቀጽ አስከ አና ይህንኑ ለማስፈጸም በወጣው ደንብ ቁጥር ዓም አንተጽ ንኡስ አንቀጽ አስከ በተዘረዘሩት ድንጋጌዎች መሰረት የዝበር መሬትን ለህዝብ ጥቅም ለማዋል ሲባል ለማንኛውም የገጠር መራት ባለይዞታ በቅድሚያ ተገቢውን ካሳ አንዲያገኝ በማድረግ በተለያዩ የኑሮ አማራጭ የስራ ዘርፎች በዘላቂነት አንዲቋቋሙ የሚያስችል ዝርዝር አፈጻጸም መመሪያ ማውጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ መንግስት ለህዝብ ጥትቅም ለሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች መሬትን በመጠተሙ እና የክልሉ ከተሞች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፉ የነዋሪዎች ቁጥር እየጨመረ በመሄዱ በከተዋች ፕላን መሰረት ለመኖሪያ ቤት ግንባታ ለመሰረተ ልማት ለኢንቨስትመንት እና ለሌሎች አገልግሉቶች የሚውል የከተማ መሬትን መልሶ ማልማት አስፈላጊ በመሆኑ እንዲሁም በገጠር ለሚከናወኑ የልማት ስራዎች መሬት አዘጋጅቶ ማቅረብ በማስፈለጉ የገጠር መሬት ይዞታ እንዲለቅ ለተደረገ ባለይዞታ የሚከፈለውን ካሳ ለመተመን እንዲቻል ግምት ውስጥ መግባት የሚገባቸውን መሰረታዊ መርሆዎችን ለይቶ ለማሻሻል በማስፈለጉ ለልማት የሚፈለገውን መሬት የማስለቀቅ ካሳውን የመተመን የመክፈል እና የልማት ተነሽዎችን በዘላቂነት መልሶ የማቋቋም ስልጣንና ኃላፊነት ያለባቸውን አካላት በግል ለይቶ ለመወስሰን የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባወጣው አዋጅ ቁጥር ዓም አንተጽ ንኡስ አንቀጽ አና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባወጣው ደንብ ቁጥር ዓም አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና እንዲሁም በክልሉ ምክር ቤት ተሻሽሎ በወጣው የገጠር መሬት አስተዳደርና ኮ ኮገሯፅክ ፀሠሚዛን ሎው የአብክመ የክክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር ዓም አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና በደንብ ቁጥር ዓም አንቀጽ ለቢሮው በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን መመሪያ አውጥቷል ክፍል አንድ ጠቅላላ ድንጋጌ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ ለህዝብ ጥቅምና ለሌሉች ልማቶች ሲባል የገጠር መሬት የሚለተቅበት ካሳ የሚከፈልበት እና የልማት ተነሽዎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የወጣ መመሪያ ቁጥር ዓም ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ አዋጅ ማለት ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለተቅበትን ካሳ የሚከፈልበትን እና ተነሽዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን ለመወሰን በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲኖክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣ አዋጅ ቁጥር ዓም ነው ደንብ ማለት ለህዝብ ጥትም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለተትበትን ካሳ የሚከፈልበትን እና ተነሽዎች መልሰው የሚቋቋመብትን ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር ዓም ነው የህዝብ ጥቅም ማለት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማጎልበት አግባብ ያለው የፌደራል ወይም የክልል አካል በመሬት አጠቃቀም አቅድ ወይም በልማት እቅድ ወይም በመሰረተ ልማት መሪ ፕላን መሰረት ለህዝብ የተሻለ የጋራ ጥቅምና እድገት ያመጣል ተብሉ የተወሰነ ነው ሰብል ማለት በአንድ አዝመራ ወቅት የሚዘራ ወይም የሚተከል እና የሚሰበሰብ ማንኛውም አጽዋት ነው የደረሰ ሰብል ማለት ለህዝብ ጥቅም ሲባል በሚለቀት መሬት ላይ ተዘርቶ ወይም ተተክሎ የሚገኝ እና በአዋጅ ቁጥር ዓም አንቀጽ መሰረት በሚሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ውስጥ ሊሰበሰብ የሚችል ሰብል ነው ቋሚ ተክል ማለት ወቅቱን ጠብቆ ለአመታት ምርት የሚሰጥ ተክል ነው ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክሎች ማለት በባለይዞታው ጮሉ የይዞታ ማሳው ላይ በጥምር ደን ልማት በሌሎች የደን ልማትና የአትክልትና ፍራፍሬ ፓኪጆች በወጥነት በመሬት ኮ ። ኮገሯፀክ ህሚዛን ሎው የአብክመ የክክር መሬት አስተዳደርና አጠቃተም ቢሮ መሰረተ ልማት ማለት ከመሬት በላይ ወይም ከመሬት በታች ያለ መንገድ የባቡር ዛዲድ የአውርፕላን ማረፊያ የቴሌኮምኒኪሽን የኤሌክትሪክ ኃይል የመስኖ የውሃ መስመር ወይም የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ሲሆን ሌሎች ተያያዥ ግንባታዎችንም ይጨምራል አስቸኳይ ልማት ማለት በመደበኛው የጊዜ ሰሌዳ መሄድ የማይችልና ለከፍተኛ ወጭ ሊዳርግ ወይም ከፍተኛ ገንዘብ ሊያሳጣ የሚችል መሆነ ተረጋግጦ በመንግስት የተወሰነ የልማት አይነት ነው የጉዳት ደረጅ ማለት የይዞታ መሬት የለማ ቋሚ ንብረት ወይም ኑሯቸው በተመሰረተበት የገቢ ምንጭ በተለያዩ ደረጃ ለልማት ሲባል ይዞታቸውን በመልቀቃቸው የሚደርስ ጉዳት መጠን ነው የወል ይዞታ ካሳ ክፍያ ማለት በገጠር በህግ ከተለዩ ይዞታዎች ውስጥ በወል ይዞታነት ማለትም በግጦሽ በማህበረሰብ ደን በጥብቅ መሬትነትና ለጋራ ማህበራዊ አገልግሉት የዋለ ይዞታ ለህዝብ ጥቅም ተብሉ ሲወሰድ ለጋራ መጠቀሚያነት ይውል ዘንድ የሚከፈል የወል ገንዘብ ነው አቤቱታ ሰሚ ማለት በዚህ መመሪያ አፈጻጸም ላይ የሚነሳ ቅሬታ የሚመለከትና ውሳኒ የሚሰጥ አካል ነው ይግባኝ ሰሚ ማለት አቤቱታ ሰሚ አካል የሰጠውን ውሳኔ በይግባኝ ተመለክቶ ውሳኒ የሚሰጥ አካል ነው ቢር ማለት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢር ነው የፆታ አገላለጽ በወንድ ፆታ የተገለጸው ሴትንም ይጨምራል የተፈፃሚነት ወሰን ይህ መመሪያ ለህዝብ ጥቅምና ለሌሎች ልማቶች ሲባል የገጠር መራት ይዞታ የሚለቀትቅበትን ካሳ የሚከፈልበትን እና ተነሽዎች መልሰው በዘላቂነት የሚቋቋመብትን ሁኔታ በሚመለከት በክልሉ ውስጥ ባሉ የከተማም ሆነ የገጠር አስተዳደር ወሰን ዉስጥ በሚገኝ የገጠር መሬት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል ል ሁለት ኮና ነክ ሀሚዛን ሎው የአብዞመ የዝክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ለህዝብ ጥቅም እና ለሌሎች ልማቶች መሬት የሚለቀቅበት ስነስርዓት መሬት የማስለቀቅ ስልጣን የፌደራል መንግስት ወይም የክልል መስተዳደር ምክር ቤት ለህዝብ ጥቅም ሊውል ይገባል ተብሉ የተወሰነውን መሬት የማስለቀት ስልጣን አለው በዚህ አንተጽ ንኡስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም ለህዝብ ጥቅም ሲባል መሬት የሚለቀቀው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የተሻለ ልማት ያመጣል ተብሎ የፌደራል ወይም የክልል መንግስት እንዲሁም በአዋጅ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ውክልና የተሰጠው የከተማ እና የወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት በመራት አጠቃቀም አቅድ ወይም በልማት እቅድ ወይም በመሰረተ ልማት መሪ ፕላን መሰረት ታምኖበት ሲወሰን መሬት እንዲለቀቅ ይደረጋል በፌደራልም ሆነ በክልል መስተዳደር ምክር ቤት ወይም በውክልና ለህዝብ ጥቅም ሲባል ውሳኔ እንዲወስኑ ክተፈቀደላቸው አካላት ውጭ በገጠር መሬት ላይ በጨረታም ሆነ በውድድር ለልማት በሚል መሬት ማስለቀቅ አይፈቀድም ለህዝብ ጥቅም መራት እንዲለቀት ሲወሰን ለካሳ እና መልሶ ማቋቋም የሚያስፈልግ በጀት እና በጀቱ በማን እንደሚሸፈን አብሮ መወሰን አለበት የመሬት ባለይዞታዎች በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና የተገለጸው መስፈርት ሳይሟላ መሬታቸው ለህዝብ ጥቅም እንዲለቀቅ የሚሰጥ ውሳነ ላይ አቤቱታ ሊያቀርቡ ይችላሉ ለህዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ማስለቀቅ ስርዓት በኢፌዲሪ አዋጅ ቁጥር ዓም አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከ እስከ በተደነገገው መሰረት በከተማ ወይም በወረዳ አስተዳዳር ለልማት የሚፈለገውን መሬት የማስለቀቅ ቅደም ተከተል በተመለከተ ቀጥሎ በተዘረዘረው መልኩ ተደንግጓል የልማት ተነሺዎች ከመነሳታቸው ቢያንስ ከ አንድ ዓመት በፊት ስለልማቱ አይነት ጠቀሜታና አጠታላይ ሄደት በማጠያየት እንዲያዉቁት መድረግ አለበት ለህዝብ ጥትቅም እንዲለተት በተወሰነው ቦታ ላይ ለሚገኝ ባለይዞታ የሚገባውን የካሳ መጠን እና ምትክ ቦታ ስፋትና አካባቢን እናወይም ቤት በመግለጽ በ ቀናት ውስጥ በጽሁፍ የማስለቀቂያ ትዕዛዝ መስጠት አለበት የሚለቀቀው ይዞታ የመንግስት ከሆነ የማስለቀቂያ ትዕዛዙ የሚደርሰው ለሚያስተዳድረው አካል ይሆናል ኮና ። በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተደነገገው ቢኖርም መስመር የሚያልፍባቸዉ ቦታዎች ላይ የሚገኝ ቋሚ ንብረት ካለ እና በዝርጋታ ወቅት የሚነሳ ከሆነ ካሳ መክፈል አለበት መሬት እንዲለተትለት የተወሰነለት የመሠረተ ልማት ዘርጊ ተቋም ለካሳ ክፍያ የሚሆን ገንዘብ ለከተማ ወይም ለወረዳ አስተዳደሩ ገቢ ማድረግ አለበት ለመሰረተ ልማት ግንባታ በተፈተደ ቦታ ላይ የሌላ ተቋም የአገልገሎት መስመር በሚኖርበት ጊዜ የካሳ ግምቱን ለአገለግሎት መስመሩ ባለቤት በቀጥታ በመክፈል ለወረዳው ወይም ለከተማዉ አስተዳደር ማሳወትቅ አለበት ኮ የአብክመ የክክር መሬት አስተዳደርና አዚቃቀም ቢሮ ኮገፀክ ርሷሣሚዛን ሎው የሚለቀቀው መሬት ለሕዝብ ጥቅም መሆኑን ስለማወያየትና በመሬት ማስለቀቅ ሂደት ስለሚኖር ተሳትፎ ቲ የልማት ተነሽ የመሬት ባለይዞታዎችን ጥሪ በተመለከተ በገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ በተዋረድ ባለው ተቋም የመሬት ባለቤትነት መረጃን በማጣራት የውይይት ተሳታፊዎችን ይለያል የጥሪ ደብዳቤ በማዘጋጀት ይጠራል ከሚመለከተው የአስተዳዳር አካል ጋር በመሆን ስለ ልማቱ ውይይት ያደረጋል የውይይት ቃሉጉባኤውን ያዘጋጃል ጥሪው ለሁሉም የልማት ተነሺዎች በደብዳቤ መድረስ አለበት ለመድረሱም ማረጋገጫ ሊኖር ይገባል በመጀመሪያው ጥሪ የሚደረገው ውይይት መካሔድ ያለበት ቢያንስ ከልማት ተነሺዎቹ ኛው በተገኙበት መሆን አለበት በንኡስ አንተጽ በተደረገው ጥሪ ኛው ካልተገኙ ሁለተኛ ጥሪ ተደርጎ በዚህ ጥሪ ቢያንስ ግማሽ የሚሆኑት በተገኙበት ውይይት መካሔድ አለበት በንኡስ አንቀጽ በተደረገው ጥሪ ግማሽ የሚሆኑት ካልተገኙ ሶስተኛ ጥሪ ተደርጎ በተገኙት የልማት ተነሺዎች ውይይቱ ይደረጋል የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንተጽ እና ድንጋጌ አንደተጠበቀ ሆኖ ሀገራዊ ወይም ክልላዊ ፋይዳ ላለዉ አስቸኳይ ልማት መሬት እንዲለቀት ከተወሰነ ተነሺዎች ከመነሳታቸው ከ ወር በፊት ውይይቱ ይደረጋል የልማት ተነሽዎችን በዘላቲነት መልሶ ለማቋቋም መሬት ጠያቲ አካላት አስለቃቂ ተቋማትና የመራት ባለይዞታዎች በጋራ በተሳተፉበት የኑሮ ማሻሻያና የመልሶ ማቋቋም የደርጊት መርፃ ግብር እቅድ እንዲዘጋጅና ውይይት ተደረጎበት እንዲጸደቅ ይደረጋል የካሳ ገማች ባለሙያዎች ቡድን በቀበሌው ተገኝተው አግባብ ባለው የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ባለሙያ በተጨማሪ የመሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ኮሚቴዎች ጋር በመታገዝ የባለይዞታዎችን እና በመሬቱ ላይ የለማውን ንብረት መረጃ በሚያሰባስብበት ወትት ባለይዞታው እና መሬት ጠያቂው አካል ተገኝተው በስራው የመሳተፍ እና መረጃውን የመስጠት እና የመያዝ ግዴታ አለባቸው ይዞታውን የመለካቱና የንብረት ቁጠራውም ሆነ ምዝገባው ተግባር እንደተጠናቀቀ ዝርዝሩ በሰፈረበት ቅፅ ላይ ባለይታዎች የመሬት ጠያቂው አካል ወይም ወኪል የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ኮሜቴዎች እና የካሳ ገማች ባለሙያዎች ቡድን የስምምነት ፊርማቸውን ወይም የጣትኑ አሻራቸውን በንብረት መተማመኛ ሰነዱ እንዲያሳርፉ ይደረጋል የአብክመ የዝክር መፊት አስተዳዩርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገፀክ ርሷሣሚዛን ሎው የይዞታ መራቱ ሲለካና በመራት ላይ የለማው ንብረት ተቆጥር ለዚሁ የሚያስፈልገው መረጃ ሲያዝ እንዲገኝ ጥሪው በአግባቡ ደርሶት በአካል ለመገኘት ፈቃደኛ ያልሆነ ባለይዞታ እና መሬት ጠያቂ አካል ወይም ወኪል የመሬት መለካቱ እና ንብረት ቆጠራው ወይም የምዝገባ ስራው በሌለበት ያካሄድ ዘንድ ሙሉ በሙሉ እንደተስማማ ይቆጠራል በግል ይዞታ የጋራ የመጠቀም መብት ያላቸው በመራቱ ላይ የለማ ንብረት መረጃ ሁሉም ባለይዞታዎች ወይም ተጠቃሚዎች እና የወል ይዞታ ደግሞ በወል መሬት ተጠቃሚ ኮሚቴዎች ወይም ይኸው የሚገኝበት የመራት አስተዳደርና አጠቃቀም ኮሜቴ አባላት በተገኙበት ይረጋገጣል የመሬት ካሳ ግመታና ትክ ቦታ አሰጣጥን በተመለከተ ስራው ከተጠናቀቀ በኋላ ዝርዝር መረጃው ተርቦ የልማት ተነሽዎችና አጎራባች ባለይዞታዎች መሬት ጠያቂው ገማች ባለሙያዎች የቀበሌ አመራር የመራት አስተዳደርና አጠቃቀም ኮሚቴዎች በሙሉ በተገኙበት የትቸታ ስራው ይካሄዳል በመሬት ማስለቀቅ የመሬት ጠያቂዎች እና የመሬት ባለይዞታዎች የጥሪ የመሬት ልኬታ የለማ ንብረት ቆጠራ የካሳ ግምት እና ማስተቸት ሂደት በተዋረድ የሚገኘው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም የቀረበውን የመራት ጥያቂ መነሻ በማድረግ ንብረቶቹ አንዲነሱና መራቱ እንዲለቀት ለባለይዞታዎቹ ያሳውቅ ዘንድ በመራቱ ላይ የታቀደው የልማት ስራ ከመጀመሩ ቢያንስ ከአንድ አመት በፊት እንዲሁም አስቸኳይ ሣገራዊና ክልላዊ ፋይዳ ላላቸው ልማቶች ቢያንስ ከ ወር በፊት በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ መነሻ ተደርጎ የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደር እንዲያውቀው ያደርጋል የሚፈለገው መሬት ለህዝብ ጥቅም መሆኑን የተወሰነበትንና የማስለቀቂያ ትዕዛዝ የከተማ ወይም የወረዳው አስተዳደር አግባብ ላለው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም መላክ አለበት ለህዝብ ጥቅም ሲባል የሚለተቁ መሬቶች አካባቢ ለሚገኘው ህብረተሰብ ስለታሰበው ልማት ስለሚለተቀተቁ መሬቶች ስፋት መሬቱ ስለተመረጠበት አግባብና ስለ አጠቃላይ አፈፃፀመ በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው በቅድሚያ መደረግ ይኖርበታል የመሬት ጠያቂም ሆነ ማንኛውም ባለይዞታ ለህዝብ ጥቅም መራቱን እንዲለቅ ውሳኔ የተሰጠበት እንደሆነ መራቱ በሚለካበትና የለማ ንብረቱ በሚቆጠርበት ወቅት ይህንኑ በቦታው ተገኝቶ እንዲያስለካ እንዲያስቆጥር መተማመኛ እንዲፈርምና የካሳ ግመታ መረጃውን ይ የአብክመ የኽክር መሬት አስተዳደርና አጠቃተም ቢሮ ኮገፅክ ህ ሚዛን ሎው እንዲተች በጽሁፍ ማስታወቂያ ወይም በግል ለባለይዞታውና ለቤተሰቡ አባላት በሚደርስ ደብዳቤ መልዕክቱ እንዲደርሰው ይደረጋል ማንኛውም ባለይዞታ እና መራት ጠያቂ አካል ወይም ወኪል መሬት የመለካቱና የለማ ንብረት ቆጠራ ስራው ከተጠናቀቀ እና መተማመኛ ከተፈረመ በጊላ መረጃ ይስተካከልልኝ ጥያቂ ሊያተርብ አይችልም ሆኖም ይህ ድንጋጌ በዚህ መመሪያ መሰረት የተጠበቁትን ቅራታ ወይም ይግባኝ የማቅረብ መብቶችን የሚከለክል አይሆንም መረጃዎችን በማሰባሰብ ሄደት በመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ኮሚቴዎች የመሬት ጠያቂው አካልና በካሳ ገማች ቡድን አባላት ቸለልተኝነት ምክንያት ትክክለኛ ባለይዞታውን ወይም ባለይዞታዎችን የመለየት ችግር እንዳይከሰት ብርቱ ጥንቃቂ መደረግ ይኖርበታል በንብረት ቆጠራና በመራት ልኬታ ወቅት የምንጠቀመው የመሬት መለኪያ መሳሪያ ለልማት የሚፈለገውን የባለይዞታዎችን ማሳ ካርታ ሊያዘጋጅ ሊያመርት የሚችል ዘመናዊ መሳሪያ ሆኖ ከእጅ ጅፒኤስና ከሜትር ውጭ ባሉ ዘመናዊ የቅየሳ መሳሪያዎች ተለክቶ የሚገኝ መረጃ መሆን ይኖርበታል ለካሳ ትመና አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ስለማሰባሰብ የልማት ተነሽ ወትታዊ የመሬት አጠቃቀም ማለትም ለግጦሽ ለመስኖ ለአመታዊ ሰብል ለቋሚ ተክል ለደን ልማት ለአግሮ ፎረስትሪ ልማት ለመኖሪያ ቤትና ጓሮ ልማት የዋለ መሬት መሆን አለመሆኑ መረጃው ተለይቶና ተደራጅቶ መያዝ አለበት በዚህ መመሪያ መሰረት የንብረት ገማች ባለሙያዎች ለንብረት ግመታ ስራው የሚሰበስቧቸው የመሬት ልኬታና የመራት ሃብት መረጃዎች ክዚህ በታች የተመለከቱትን ዝርዝሮች ሊይዝ ይገባል ሀ የመራቱ ባለይዞታዎች ሙሉ ስም ከነ አያት ወይም ህጋዊ ሰውነት እና የመኖሪያ አድራሻ ሊ ባለይዞታው የይዞታና የመጠቀም መብት የሚገልጽ ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ዋናውንና ቅጅውን ኮፒ አድረጎ በልኬታ እና ቆጠራ ወቅት ማቅረብ ይኖርበታል ለማረጋገጫነት የሚቀርበው ደብተርም ሆነ የማሳ ካርታ የይዞታ መለየ ቁጥር የመሬቱ ስፋት በአካባቢ መለኪያ ወይም በሄር መሬቱ የሚገኝበት ልዩ ስፍራ አዋሳኝ የመሬት አጠቃቀም አቅድ የሚያመለክት መረጃዎች መሟላት ይኖርባቸዋል ኮና የአብክመ የዝከር መሬት አስተዳደርና አክቨቃተም ቢሮ ኮገሯልክ ሚዛን ሎው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተገለጹትን መረጃዎች ለማሟላት ሲባል የመሬት ይዞታ ምዝገባና ቋሚ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር የመስጠት ስራ የመረጃ ማሰባሰቡ ስራ ከመጀመሩ ከአንድ አመት በፊት በተቋሙ መጠናቀቅ አለበት የባለይዞታው የመራት አጠቃቀም አይነት ማለትም ለግጦሽ ለመስኖ ለአመታዊ ሰብል ለቋሚ ተክል ለደን ለአግርፎረስትሪ ልማት ለመኖሪያ ቤትና የጓሮ መሬት መሆኑን በንብረት ቁጠራ ወቅት ከወትታዊ የመሬት አጠቃቀም ጋር ተገናዝቦ ተለይቶና ተደራጅቶ መረጃው ተመዝግዞ መያዝ አለበ። ለ በይዞታ መሬቱ ላይ ያፈራውንና አንስቶ ሊወስደው የማይችለውን ንብረት ደግሞ ባለበት ሁኔታ ለመተካት የሚያስችል መሆን አለበት ኮ የአብክመ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሷሣሚዛን ሎው ንብረቱ ከተነሣ በኋላ እንደገና ተተክሎ መስጠት የሚገባውን አገልግሎት ወይም ጥቅም እንደነበረ ወይም ከተድሞው ባልተለየ ሁኔታ መስጠት የሚችል ሲሆን ካሳው ንብረቱን በነበረበት ሁኔታ መልሶ ለመተካት ለንብረቱ ማንሻ ማዛወሪያና መልሶ ለመትኪ የሚውሉትን የማቴርያል የጉልበት የአስተዳደርና ሌሎች ወጪዎች የሚሸፍን ይሆናል ማንኛውም የገጠር መሬት ከአንድ ዓመት በላይ በጊዜያዊነት የሚወሰድበት ባለይዞታ መሬቱ አስከሚመለስበት ጊዜ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ መሠረት አንስቶ መውሰድ ላልቻለውና በመራቱ ላይ ላፈራው ቋሚ ንብረት ወይም ላደረገው ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ከሚከፈለው የካሳ ክፍያ በተጨማሪ እስኪቋቋም ድረስ ሊያጣው ይችል የነበረውን ጥቅምና ጉዳቱን ለማካካስ የሚያስችል የልማት ተነሽ ካሳ የይዞታ መሬቱ እስኪመለስ ድረስ በሚለተቅባቸው ጊዜያት ልክ ተባዝቶ ይከፈለዋል የልማት ተነሽ ካሣ መጠን ስሌትን አስመልክቶ የቅርብ ሶስት ዓመታት በመራቱ ላይ በተለያየ የአዝመራ ወቅትና የምርት ድግግሞሽ ከሰብል ከተረፈ ምርት ከቋሚ ተክል እና ምጣኔ ሣሃብታዊ ገቢ ከሜያስገኙ ተክሎች በየዓመቱ ያሰገኙትን ጥቅል ዓመታዊ ገቢ በማነፃፀር የበለጠው የአንዱ ዓመት ከፍተኛ ገቢ የሚወሰድ ሲሆን ይኸው የተመረጠው የአንዱ ዓመት ከፍተኛ ገቢ በ ዓመት ተባዝቶ የልማት ተነሽ ካሳ የሚሰላ ይሆናል በመሬት የማስለተቀት ዛደት አንድ አነስተኛ የማሳ መጠን ሊኖረው ከሚገባው ስፋት በታች የሆነና በቅርጽም ሆነ በመጠን እራሳቸውን አስችሉ ለማልማት አመች ያልሆኑ ቁርጥራጭ መራቶች ከተፈጠሩና ለባለይዞታው ጉልህ ጠቀሜታ የሌላቸው ስለመሆኑ ከተረጋገጠ በቅድሚያ ለቁርጥራጭ ይዞታዎቹ ብቻ ለይቶ ካሳን በማስላት ቁራጭ መራቱ ወደ አጎራባች ማሳ አንዲካተት ማድረግና የካሣ ክፍያውንም ይዞታውን በተጨማሪነት የተረከበው ባለይዞታ አመች በሆነ የአከፋፈል ስርዓት አንዲከፍለው ይደረጋል ሆኖም ግን ይህንን ዓይነቱን የመሬት ይዞታ የአጎራባች ማሳዎች ባለይዞታዎች ለመረከብ ፈቃደኛ ካልሆኑ ካሳው ከተለቀቀው ይዞታ ንብረት ግምት ጋር ተደምርሮ አንዲከፈልና ይዞታው በጋራ ፃብትነት አንዲያገለግል ይደረጋል ለህዝብ ጥቅም ሲባል ከሚለቀቀው መሬት ጋር ሲወዳደር በስፋቱ በለምነቱ እአና ከመኖሪያ ቤቱ ባለው ርቀት ተመጣጣኝ የሆነና በቀላሉ ታርሶ ምርት ሊያስገኝ የሚችል ትክ መሬት የሚሰጠው መሆነ በከተማ ወይም በወረዳ አስተዳደር እና አግባብ ባለው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም በኩል የተረጋገጠለት ማንኛውም ባለይዞታ መሬቱ ለአንድ ዓመት የሚያስገኘውን ዓመታዊ ገቢ የሚከፈለው ይሆናል ነገር ግን የትክ መሬቱ ኮ የአብክመ የዝክር መሬት አስተዳደርና ኤክቃተም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው በስፋትም ሆነ በለምነት ደረጃ ተመጣጣኝ በማይሆንብት ጊዜ ልዩነቱ ወደ ጊላ የሶስት ዓመታት ገቢ በማስላት የተሻለ ገቢ የአስገኘውን የአንዱን ዓመት ከፍተኛ ገቢ በመውሰድ በ ዓመት ተባዝቶ ከዚሁ መጠን በትክ ላላገኘው የልማት ተነሽ ካሳ ተገምቶ ልዩነቱ አንዲክፈለው ይደረጋል ትክ መሬት ካለ ወይም ከተገኘ በቀዳሚነት የሚሰጠው መሬታቸውን በቋሚነት ለሚለቱ ባለይዞታዎች ይሆናል በግል ይዞታ መሬት ላይ በጽሁፍ በተደረገና የኪራይ ውል ለመመዝገብ ስልጣን ባለው አካል የተመዘገበ የኪራይ መሬት ሌላ አማራጭ ባለመኖሩ የውለታ ዘመነ ከማብቃቱ በፊት ለህዝብ አገልግሉት እንዲለቀቅ የተደረገ እንደሆነ ካሣው ለመሬቱ ባለይዞታ ይከፈለዋል መራቱን ያከራየው ሰው ለተከራዩ በጽሁፍ በተገለጸው የኪራይ ውል መሠረት በቅድሚያ ለተከፈለ የቀሪ የኪራይ ዘመን ብቻ በካሣ ከተገኘው ገንዘብ ተሰልቶ ይከፈለዋል በጽሁፍ በተደረገው ውል መሠረት ከተደረገው የኪራይ ውል ዘመን በላይ የሚከፈለውን የልማት ተነሽ ካሣ በስሌቱ መሠረት ቋሚ ባለይዞታው እንዲያገኝ ይደረጋል። ሆኖም በጽሁፍ ላልተደረገ እና ላልተመዘገበ የኪራይ ውል ካሳው የሚከፈለው ለባለይዞታው ብቻ ይሆናል ከመንግስት በተለያየ ልማት በሊዝ የመጠቀም መብት የተሰጠው አልሚ ባለሃብት የመሬት ውሉ ዘመን ከማብቃቱ በፊት ለህዝብ ጥትቅም ሊለተት የሚችለው አግባብ ባለው አካል ውሳኔ ሲታመንበት በመሬቱ ላይ ላፈራው ቋሚ ንብረት ለሊዝ ባለመበቱ ከሚከፈለው ካሳ በተጨማሪ ያልተጠቀመበት የሊዝ ክፍያ ካለው ተመላሽ ይደረግለታል ነገር ግን የልማት ተነሸ ካሳ አይከፈለውም በሊዝ ውል ወስዶ እያለማ የሚገኝ ባለሃብት ከውል የመነጨ ግዴታውን ባለመወጣቱ ውሉ በሚቋረጥበት ጊዜ በመራቱ ላይ ተነቅሉ የማይወሰድ ቋሚና ያፈራ ንብረት በሚኖርበት ጊዜ ለእነዚሁ ንብረቶች መሬቱን በአዲስ በሊዝ ተረክቦ የሚያለማው ባለሃብት ወይም አልሚ የወቅቱን ገቢያ ዋጋ መሰረት ተደርጎ በተቋጮ የንብረት ገማች ቡድን አማካኝነት መሬት ለቃቂውና ተረካቢው ባሉበት የንብረት ቆጠራና ቅየሳ በማከናወን በህጉ መሰረት የንብረት ካሳ ተገምቶ እንዲከፈል ይደረጋል ነገር ግን በንብረት ቁጠራ ወቅት ውሉ አንዲቋረጠበት የተደረገው መሬት የቋሚ ተክል ሆኖ ተክሎቹ እንክብካቤ ተደርጎላቸው ፍሬ መስጠት እንደማይችሉ በቐቁጠራ ወቅትና በግብርና ቤት ከተረጋገጠ በአዲስ ውል የሚወስደው ባለሃብት ለእነዚህ ንብረቶች ካሳ እንዲከፍል አይገደድም ዩ የአብክመ የዝክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው ለባለዛሃብት የተላለፈ የሊዝ መሬት ከውል ውጭ በመራቱ ላይ ሌላ ንብረት አልምቶ ከተገኘ ከውል ውጭ የለማ በመሆኑ የካሳ ክፍያ መፈጸም ሳያስፈልግ ንብረቱን አንስቶ እንዲወስድ ይደረጋል ለባለህሃብት የተላለፈ የሊዝ መሬት ከውል ውጭ በመነጨ ጉዳት ሲደርስበት በሊዝ አንዲያለማ በተረከበው ኢንቨስትመንት ለደረሰበት ጉዳት ተጠንቶ ጉዳቱን ያደረሰው አካል የንብረት የኢኮኖሚ ጉዳት እና የስነልቦና ጉዳት ካሳ ተገምቶ እንዲከፈለው ይደረጋል ለህዝብ ጥቅም ሲባል በሚለተቀው መራት ላይ የሚገኝ መካነ መቃብር የፈረሰ እንደሆነ ለዚሁ የሚከፈለው ካሳ መሥካነ መቃብሩን ለማንሳት ተለዋጭ የማረፊያ ቦታ ለማዘጋጀት አጽሙን ለማዛወርና ለማሳረፍ እንዲሁም ከቪቢሁ ጋር ተያይዞ ለሚደረግ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ስርዓት ማስፈጸሚያ የሚያስፈልጉትን ወጪዎች ያጠቃልላል ለተጠቀሱ ወጪዎች በወቅቱ የገበያ ዋጋ ጮሠረት የአካባቢውን የፅቃ የትራንስፖርት አገልግሉትና የሰው ጉልበት ግምት ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል በይዞታ መሬት ላይ በለማ ንብረት ዋጋ ግመታ ውስጥ ስለሚካተቱ ጉዳዩች በዚህ መመሪያ መሠረት የሚካሄድ የንብረት ግመታ በይዞታው ላይ ለለማው ቋሚ ንብረትና በመራቱ ላይ ለተከናወኑ ቋሚ ማሻሻያዎችን መሠረት ያደረገ በመሆነ የሚከተሉትን ዝርዝር ጉዳዩች የሚያካትት ይሆናል ለመኖሪያ ቤት ለመጋዘን ለእንስሳት መጠለያ ቤትና ለመሳሰሉት አገልግሎቶች የተከናወኑ ግንባታዎች በባለይታው አማካኝነት የለሙ ቋሚ ተክሎች ምጣኔ ዛብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክሎችና ወቅታዊ ወይም ዓመታዊ ሰብሉች የመሬት ልማት በተደረገባቸው ድንግል መሬቶች ላይ መሬቱን ለተፈላጊው አገልግሉት ለማዋል ሲባል ለምንጣር ለመሬት የማስተካከል ለድንጋይ ለቀማና ወይም ይህን ለመሳሰሉ ማናቸውም ተግባር ቋሚነት ያለውና ከመሬቱ ጋር የተያያዘ አጥርና የእንስሳት በረት ወይም ጉረኖ በአገልግሎት ላይ የሚገኝ የመስኖ አውታርና የውዛ ማፋሰሻ ቦዩች ግንባታ ለአፈር እና ውዛፃ እክብካቤ ሲባል ተሰርተው በአገልግሉት ላይ ያሉ የአፈርና ውዛሃ ጥበቃ ህዳጎች ሌሎች ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ስራዎች ተቀፍረው አገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉ የውኃ ጉድጓዶች የጎለበቱ ምንጨች ኩሬዎችና ሌሎች ውፃ እንዲያጠራቅሙ የተሰሩ ግንባታዎች ኮ የአብክመ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯልክ ሚዛን ሎው በግጦሽ መሬት ላይ የሚገኝ ሳር የመኖ ዛፎችና ከንብረቶቹ ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው የማይንቀሳቀሱ ቋሚ ንብረቶች ወይም የተደረጉ ማሸሻያዎች በገጠር መንግስታዊ ወይም መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የመሬት ይዞታቸው ለልማት ሲነሳ የንብረት እና የቋሚ ማሻሻያ ካሳ ስለሚከፈልበት ሁኔታ በተሻሻለው የገጠር መራት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅና ደንብ መሠረት በክልሉ ውስጥ ሥራቸውን የሚያካሄዱ መንግስታዊ መቤቶች ድርጅቶችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ የተሰጣቸው የይዞታ መሬት ለህዝብ ጥቅምና ለፃገራዊ ልማት አስፈላጊ ሆኖ ከይዞታቸው በከፊል ወይም ጮሉ በሙሉ እንዲለቱ ውሳኔ የተሰጠ እንደሆነ በመሬቱ ላይ ላለሙት ቋሚ ንብረትና ላከናወኑት ቋሚ የመሬት ማሻሻያ ወጭ ወደ ነበረበት ሁኔታ መልሶ ለመተካት የሚያስችል ካሣ ተከፍሏቸው እና ወይም ትክ መራት ተሰጥቷቸው እንዲለቁ ይደረጋል የመሬት ይዞታና የመጠቀም መብት በሚታጣበት ጊዜ ስለሚከፈል ካሣ ማንኛውም ባለይዞታ የመሬት የመጠቀም መብቱን በህግ አግባብ እንዲያጣ ሲወሰን ወይም የባለይዞታነት መብቱ በህግ ሲቋረጥ ባለይዞታው በመራቱ ላይ ያለማውን ቋሚ ንብረት አንስቶ የመውሰድ ወይም አንስቶ መውሰድ የማይችለውን ደግሞ በዚህ መመሪያ ስለቋሚ ንብረት ካሳ አከፋፈል በተደነገገው መሠረት በቅድሚያ ተመጣጣኝ ካሳ እና የመሬቱን ለምነት ጠብቆ ለማቆየት ያወጣውን የማሻሻያ ወጪ ያገኛል ሆኖም የመፈናተያ ካሣ የማግኘት መብት አይኖረውም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ተቀደም ባሉት አሰራሮች የገጠር መሬት ይዞታ አግኝተው ነገር ግን በተሻሻለው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር ዓም መሠረት የይዞታና የመጠቀም መብታቸውን በህግ ሲያጡ በመራቱ ላይ ላፈሩትና አንስተው ለማይወሰዷቸው ቋሚ ንብረቶች ተገቢውን የንብረት ካሳ በህጉ መሠረት መራቱን በሚረከበው አካል ክባያ ይፈጽማል መራቱን የሚረከበው አካል መክፈል የማይችል ከሆነ ወይም ፈቃደኛ ካልሆነ መሬቱ መክፈል ለሚችል አካል ይተላለፋል መሬቱን በራሱ ፍላጎት በፈቃደኝነት ለሚለቅ ባለይዞታ ስለሚከፈል ካሳ ማኛውም ባለይዞታ የመሬት ይዞታ መብቱን በራሱ ፈቃድ መተውን በፈቃደኝነት የለቀቀው መሬት በሚገኝበትን ልዩ ሥፍራ መጠኑን ከነአዋሳኞቹ ለተበሌው መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ኮሚቴ ከ ወራት በፊት በማመልከትና ከመቼ ጀምሮ መሬቱን እንደሚለቅ በጽሁዓ አሳውቀ መልቀቅ ይችላል የአብክመ የዝክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገፅክ ሀሚዛን ሎው ባለይዞታው የይዞታ መብቱን በራሱ ፈቃድ ስለመተው በጽሁፍ ካመለከተ በይዞታ መሬቱ ላይ ያለማውን ቋሚ ንብረት አንስቶ የመውሰድ እንዲሁም አንስቶ መውሰድ የማይችለውን ደግሞ በዚህ መመሪያ ስለቋሚ ንብረት ካሳ አከፋፈል በተደነገገው መሠረት በቅድሚያ ተመጣጣኝ ካሳ ሊከፈለው ይገባል ነገር ግን የካሳ ክፍያውን የሚፈጸመው መሬቱን የሚረከበው አካል ሲሆን ለመራት ለቃቲቂው የልማት ተነሽ ካሣ አይከፈለውም የመተላለፊያ መስመር በሚዘረጋበት ጊዜ ስለሚከፈል ካሣ በአንድ ባለይዞታ መሬት ውስጥ የመስኖ ቦይ ወይም መተላለፊያ መንገድ የሚያልፍ ሆኖ ከተገኘና ይኸው ቦይ ወይም መስመር ባለይዞታው በመራቱ ላይ ሊያገኝ የሚችለውን ጥቅም የሚያሳጣው ጦሆነ ከወዲሁ ከታወቀ ይህንነ ለማካካስ የመተላለፊያ አገልግሉቱን የሚያገኘው በዚህ መመሪያ መሠረት ለባለይዞታው ያጣዋል ተብሉ ከሚገመተው አገልግሎት ወይም ጥቅም ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ ይከፈለዋል የካሣ ክፍያው እንደሁኒታው በቀበሌው አስተዳደር ወይም ጉዳዩ በሚመለከታቸው የባለይዞታዎች ስምምነት ሊፈጸም ይችላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ሁሉም ባለይዞታዎች የመተላለፊያ አገልግሉቱ እኩል ተጠቃሚዎች ከሆኑና የጋራ መገልገያ ከመሆነ የተነሣ የሁሉንም የይዞታ መራት የሚነካ ከሆነ በዚህ መመሪያ መሠረት የሚከፈል ካሳ አይኖርም። ይልቁንም የተዘረጋው መተላለፊያ መስመር የሚያስከትለውን ወጭ እንደ አጠቃቀማቸው ይጋራሉ መተላለፊያ መሬት አጠቃቀምን በሚመለከት በቀጥታ በተጠቃሚዎችና በመሬቱ ባለይዞታዎች መካከል የጋራ ስምምነት ሊደረግ ይችላል ስምምነቱም ለተበሌ መራት አስተዳደርና አጠቃተም ጽቤት ቀርቦ ይመዘገባል ከዚህ በላይ የሠፈሩት ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው ይህ መመሪያ በሥራ ላይ ከዋለ በኋላ አዲስ በሚገነቡ ወይም በሚዘረጉ የመተላለፊያ መስመሮች ላይ ይሆናል መሬትን ኩታገጠም በማድረግ ሂደት ስለሚከፈል ካሳ ማሳን ለማቀራረብ ሲባል የመሬት ልውውጥ በሚደረግበት ወቅት በመራቱ ላይ የለማን ንብረት ማካካስ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የመሬት ይዞታውን የሚረከበው ሰው በመራቱ ላይ የለማ ንብረት ለነበረው ባለይዞታ በዚህ መመሪያ መሠረት ተመጣጣኝ ካሣ ይከናለዋል ከመስኖ ልማት ጋር ተያይዞ የመሬት ሽግሽግ ሲደረግ ስለሚከፈል ካሳ በመስኖ መሬት ሽግሽግ ወቅት ከባለይዞታው በተተነሰ መሬት ላይ ለለማ ማናቸውም ቋሚ ንብረት መራቱ የደረሰው ማንኛውም አርሶ አደር በዚህ መመሪያ ስለ ንብረት ካሳ አከፋፈል የአብክመ የክክር መሬት አስተዳደርና አዚቃቀም ቢሮ ሥገሯፅክ ህሚዛን ሎው በተደነገገው መሠረት የሚወሰነውን ካሣ በቅድሚያ ለቀድሞ ባለይሀታው በመክፈል መራቱን ይረከባል በመሬት ሽግሽግ ወቅት ለሌላ ተጠቃሚ በደረሰ መሬት ላይ የለማው ቋሚ ንብረት የተፈጥሮ ዛፍ ካልሆነ በስተቀር የተድሞው ባለይዞታ ይህንኑ ቆርጦ እንዲያነሳ ከተደረገ በኋላ ለባለድርሻው ይሰጠዋል ቋሚ ንብረት ያለበት መሬት የደረሰው አርሶ አደር በመሬቱ ላይ ለለማው ቋሚ ንብረት የሚከፈለውን ካሳ በአንድ ጊዜና በቅድሚያ ለመክፈል አትም የሌለው ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ይህንኑ ገልጾ ለወረዳው ወይም ለከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም በጽሁፍ ማመልከት አለበት በዚህም መሠት ሀ የወረዳው ወይም የከተማ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቤቱ በጽሁፍ የቀረበለትን ማመልከቻ ተቀብሎ ባለይዞታው በአርግጥም በአንድ ጊዜና በቅድሚያ ካሳውን የመክፈል አትም እንደሌለው ካረጋገጠ የካሳ ባለመብቱ ጋር በሚደረግ ውይይትና ስምምነት መሠረት ካሳ መክፈል የሚገባው የመስኖ መሬት ተጠቃሚ ከአንድ ዓመት ተኩል ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በሶስት ዙር ክፍሉ እንዲያጠናቅቅ ግዴታ እንዲገባ በወረዳው ቤት የማመቻቸት ስራ ይሰራል በዚህ መሠረት ችግሩን መፍታት ካልተቻለ የካሣ ክፍያውን መክፈል ለሚችል በመስኖ መሬት የመጠቀም መብት ላለው ለሌላ ተጠቃሚ መራቱ ይሰጣል ለ ይህም ሆኖ ችግሩን መትረፍ ካልተቻለ በወረዳው የመሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቤት አማካይነት የካሳ ባለመብቱንና ካሳ መክፈል የሚገባውን አካል በማወያየት የክልሉን የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ህግ በማይጻረር መልኩ በሌላ አካባቢያዊ መፍትሄ ጉዳዩ አልባት እንዲያገኝ ይደረጋል በመስኖ ልማት ወትት በተካሄደ የመሬት ሽግሽግ ምክንያት ቁርጥራጭና የተበጣጠሱ መሬቶች አንድ አነስተኛ የማሳ መጠን ሊኖረው ከሚገባው ስፋት በታች ሲሆኑ ወይም በቅርጽና በመጠን አራሳቸውን አሰችሎ ለማልማት አመች ካለመሆኑ የተነሣ ወደ አጎራባች ማሳ አንዲካተት በተደረገ መሬት ላይ ለሠፈረ ንብረት በዚህ መመሪያ መሠረት መሬቱን የሚረከበው ባለይዞታ በቅድሚያ ካሳ እንዲከፍል ይደረጋል ይኽው መሬት የሌላ ባለይዞታ ድርሻ አለመሆኑ ከተረጋገጠና በትርፍነት የተያዘ ከሆነ ለመሬቱ የሚከፈለው ካሳ ለወረዳው ወይም ከተማ አስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማትና ትብብር ተቋም ወይም ስልጣን ላለው አካል ገቢ ተደርጎ ለልማት እንዲውል ይደረጋል ዞ የአብክመ የክክር መፊት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው በጊዜያዊነት ለሚነሳ የገጠር መሬት ባለይዞታ የልማት ተነሺ ካሳ ግመታ እና መሬቱ አገግሞ ተመላሽ የሚደረግበት ሁኔታ ይዞታውን ለተወሰነ ዓመት በጊዜያዊነት አንዲለቅ ለሚደረግ የገጠር መሬት ባለይዞታ መሬቱ ማገገም እና አንደቀድሞው ምርት የሚሰጥ መሆኑ አስቀድሞ በሚመለከተው ተቋም የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገግሣ ይሁንታ ቅድመ አውቅና ማረጋገጫ ለተሰጠው መራሬት በዚሁ መሬት ተጠቃሚ የሆነየሆኑ ባላይዞታዎች በሚኖሩበት ጊዜ መሬቱ ከመለቀቁ በፊት በነበሩት ሶስት ዓመታት ውስጥ ያገኘው ከፍተኛ ዓመታዊ ገቢ ተሰልቶ መሬቱ አስከሚመለስ ድረስ ባለው ጊዜ ታስዞ የልማት ተነሺ ካሣ ይከፈለዋል ከላይ በንኡስ አንቀጽ የተጠቀሰው አንደተጠበቀ ሆኖ በጊዚያዊነት የሚለቀቀው መራት በሌሎች የይዞታ ዓይነቶች የተፈለገውን መሬት ለማቅረብ አማራጭ በማይኖርበት ሁነታ የግለሰብ ይዞታ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ የድንጋይና ጠጠር እንዲሁም የተመረጠ የአፈር ማምረቻ መሬት በሚፈለግብት ወቅት መሬት ጠያቂው አካል አስቀድሞ መራቱ በቋሚነት እንዲለቀቅ ጥያቂውን አስተካክሉ ማቅረብ ይኖርበታል ከላይ በንኡስ አንተጽ እና በተጠቀሰው አግባብ ለተለዋጭ መንገድ ለድንጋይ ለጋራጋንቲ ማምረቻ ለአሸዋና አፈር ማውጫም ሆነ ማጓጓዣ ወይም ለሌላ አገልግሉት ለተወሰነ ወራት ወይም ዓመት በጊዜያዊነት ወይም በቋሚ የተለቀቀ መሬት ወደ ባለይዞታው በሚመለስበት ወቅት መሬፊቱ ከመለቀቁ በፊት ሲሰጥ የነበረውን አገልግሉት እንደቀድሞው መስጠትና የተፈጥሮ ፃብቱ እንዲያገግም በሚያስችል ደረጃ ላይ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታል ነገር ግን መሬቱ እንደማያገግም እና አስቀድሞ በቋሚነትም ተለቆ የልማት ተነሽ ካሳ የተከፈለበትን መሬት ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ በማድረግ በክልሉ የመሬት አስተዳደርና አጠቃተም የህሣ ማዕተና እንዲተዳደር ይደረጋል ፍሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክል ወይም ምጣኔ ፃብታዊ ገቢ የሚያሰግኝ ተክል በወጥነት በመሬት ይዞታው አልምቶ እየተጠቀመ የሚገኝ የግለሰብ ይዞታ ሆኖ ሲገኝ እና ይህን መሬት በጊዚያዊነት ለልማት ቢወሰድ መሬት ጠያቂው አካል መሬቱን በሚመልስበት ጊዜ እና ባለይዞታው መሬቱን እንደገና ተረክቦ ለማልማትና የቀደሞውን ምርት አምርቶ ገቢ ለማግኘት የሚያሰፈለገው ዓመት እንደ ተክሉ ምርት ለመስጠት መድረሻ ጊዜ ታስቦ በካሳ ስሌቱ ተካቶና ተገምቶ እንዲከፈለው ይደረጋል በጊዜያዊነት የተለቀቀው መሬት በሚመለስበት ወቅት በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ለባለይዞታው የሚሰጠው ምርት እንደሚቀንስ ወይም ለተወሰኑ አመታት ሙሉ በሙሉ ዞ የአብክመ የዝክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገሯፅክ ሚዛን ሎው ምርት እንደማይሰጥ አግባብ ባለው የመራት አጠቃቀም ባለሙያዎች በኩል የተረጋገጠ እንደሆነ መሬቱን ወስዶ ለልማት ያዋለው አካል ለባለይዞታው የልማት ተነሽ ካሣ ክፍያውን ይፈጽማል በጊዜኖዊነት የተጠየቀን መሬት መሬቱ ከመወሰዱ በፊት አመላለሱን አስመልክቶ መሬፊቱ ስለማገገሙ ወይም የማያገግም ከሆነም ስለ ካሳ ክናፍየሇ መሬት ጠያቂውና መራቱ የሚያስለቅቀው አካል ቅድሚያ የጋራ ስምምነት ላይ መድረስ ይኖርባቸዋል ስለ ካሳ አተማመን ቀመር በዚህ መመሪያ መሠረት ለህዝብ ጥቅም ወይም አገልግሎት ሲባል በሚለቀቅ የመሬት ይዞታ ላይ ለለማ ንብረትና ቋሚ ማሻሻያዎች የሚከፈለው የካሳ መጠን አተማመን ወይም የሚሰላበት ቀመር በዚህ መመሪያ ተደንግጓል ስለ ካሳ ስሌት ቀመር በመሬት ላይ ለለማ ንብረት የግንባር ካሣ ግምት የሚሰላበት ዘዴ የቤት የመጋዝን የመጠለያ እና ሌሎች ግንባታዎች ካሳ የሚሰሳው ሀ የቤት የመጋዝን የመጠለያና ሌሎች ግንባታዎች ካሣ የሚሰላው የሚፈርሰውን ግንባታ መልሶ ለመግንባት የሚያስችል የወቅቱን የካራ ሜትር ወይም የነጠላ ዋጋ በማውጣት የባለሙያና የጉልበት ዋጋ ያካተተ ይሆናል ለ ከቤቱ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የግቢ ንጣፍ በረንዳ ሴኘቲክ ታንከር ሌሎች ግንባታዎች ለመስራት የሚያስፈልገው የወቅቱን የገበያ ዋ ሐ ቤቱ በመነሳቱ ምክንያት የተገነቡ የአገልግሎት መስመሮችን ለማፍረስ ለማንሳት መልሶ ለመገንባትና ለመትከል የሚያስፈልጉትን ወጪዎች ግምት ይጨምራል መ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በፊደል ሀ ላይ ከተጠቀሰው በተጨማሪ በመሬቱ ላይ ላደረገው ለቋሚ ማሻሻያ ያወጣውን የገንዘብና የጉልበት ወጭ የሚተካ ካሳ ይከፈለዋል ሠ ቤቱ የሚፈርሰው በከፊል ከሆነና የቤቱ ባለቤት ቦታውን ለመልቀቅ ከመረጠ ለሙሉ ቤቱ ካሣ ይከፈለዋል ረ ቤቱ የሚፈርሰው በከፊል ከሆነና የቤቱ ባለቤት በቀሪው ቦታ ላይ ለመቆየት ከመረጠ ለፈረሰው የቤት አካል ብቻ ተሰልቶ ካሣ ይከፈለዋል ሆኖም የቤቱ ኮኋድ ። ልክ ፈሷሣሠሚዛን ሎው የመካነ መቃበር ካሳ ቀመር በተመለከተ ሀ የመካነ መቃብር ካሳ የመካነ መታበር ማንሻ ወጪ የተለዋጭ ማረፊያ ቦታ ማዘጋጃ ወጪ አጽሙን ለማዛወሪያና ማሳረፊያ የዋለ ወጪ ሀይማኖታዊና ባህላዊ ስርዓት ማስፈሀሚያ ወጪ ለውሃ ጉድጓድ የጎለበቱ ምንጮች የተቆፈሩ ኩሬዎች የመስኖ ግንባታዎች የውሃ ማፋሰሻ ቦዮች የውፃሃና አፈር ጥበቃ ህዳጎች እና ሌሎች ስትራክቸሮች ተመን በተመሰከተ ሀ ለውፃ ጉድጓድ የጎለበቱ ምንጮች የተቆፈሩ ኩሬዎች የመስኖ ግንባታዎች የውሃ ማፋሰሻ ቦዮች የውሃና አፈር ጥበቃ ህዳጎች እና ሌሎች ስትራክቸሮች የወትቱ የግንባታ ወጪ የማቴርያል ቀ የጉልበት የልማት ተነሽ ካሳ አተማመን ቀመር የገጠር መሬት ባለይዞታ የአንድ ዓመት ገቢ ለማስላት በሚወሰደው መሬት ላይ አመቱን ሙሉ ሰርቶ ሲያገኝ የነበረውን ገቢ ታሳቢ መደረግ አለበት የመሬት ይዞታውን ለተወሰነ ጊዜ እንዲለቅ ለሚደረግ የገጠር መሬት ባለይዞታ ወይም ለወል መሬት ባለይታዞዎች መራቱ እንዲለቀቅ ከመደረጉ በፊት በነበሩት ሶስት ዓመታት ያገኙት ከፍተኛውን የአንድ አመት ገቢ መሬቱ እስኪመለስ ድረስ ባለው ጊዜ ታስቦ ከሚከፈለው የንብረት ማንሻ ካሳ በተጨማሪ የልማት ተነሽ ካሳ ይከፈላል ሆኖም የሚከፈለው የካሳ መጠን በቋሚነት ከሚከፈለው የልማት ተነሽ ካሳ መብለጥ የለበትም በዚህ ንኡስ አንቀጽ ተራ ቁጥር የተጠቀሰው የይዞታውን አመታዊ ገቢ ማስረጃ ካልተገኘ በአካባቢው ባለ ተመሳሳይ ይዞታ ከግብርና ቤት ከሚሰጥ የምርታማነት መረጃ በሶስት ዓመት ከሚገኘው የአንድ ዓመት ከፍተኛ አመታዊ ገቢ ይወሰዳል ከአከርሻ መሬት የሚገኘዉን ከፍተኛዉን አመታዊ ገቢ ለማስላት የአካባቢዉ የፄክታር የምርት መጠን መታወት አለበት ና የአብክመ የገጠር ሥሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮከገፀክ ርሷሣሚዛን ሎው በዚህ ንኡስ አንቀጽ ተራ ቁጥር መሰረት የገጠር ባለይዞታዉ ከመነሳቱ በፊት የሶስት አመት የየአመቱ ምርት መጠን በወቅታዊ ዋጋ ተሰልቶ ከእርሻ መሬቱ ሰብልቋሚ ተክል ከማምረት የሚገኘዉ ገቢ መወሰድ አለበት ለልማት ተነሺው የሚሰጠው ምትክ ቦታ ከሆነና የሚነሳው የመኖርያ ቤት ወይም የንግድ ቤት ከሆነ ተመጣጣኝ ምትክ ቤት ለሁለት ዓመት ያለኪራይ ይሰጠዋል ወይም ለፈረሰበት ቤት በወትታዊ የኪራይ ግምት ተሰልቶ የሁለት ዓመት የልማት ተነሺ ካሣ ይከፈለዋል በምትክ ቦታ ፈንታ ምትክ ቤት የሚሰጠው ከሆነ ለፈረሰበት ቤት በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰልቶ የአንድ ዓመት የልማት ተነሺ ካሣ ይከፈለዋል ወቅታዊ የኪራይ ግምቱ የተነሺውን የመኖርያ ቤት መነሻ አድርጎ የሚሰላ ይሆናል በጊዜያዊነትና በቋሚነት ለሚነሳ የገጠር መሬት ባለይዞታ የልማት ተነሺ ካሳ ቀመር ሀ በጊዜያዊነት ለሚለቁ ባለይዞታዎች የልማት ተነሽ ቀመር የሰብል ካሳ ገቢ ቀ ፍና ሩሬ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክል ካሳ ገቢ መሬቁ የቋሚ ተክል መሬት ሆኖ ለባለይዞታው ሲመለስ ፈሚ ተክሉ የሚሰጠው ወቅታዊ ምርት በወቅቱ የገበያ ዋጋ የሚያስገኘው ገቢ ኗ ምርቱ የሚደርስበት ዓመት ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያስገኙ ተክሎች ካሳ ገቢ የሳር ካሳ ገቢ የተረፈ ምርት ካሳ ገቢ ሄ በሚወሰድበት ዓመት ብዛት ለ በቋሚነት ለሚለቀቁ ይዞታዎች የልማት ተነሽ ካሳ ቀመር ሰብል ካሳ ገቢ ፍፊ መስጠት የጀመረ ቋሚ ተክል ካሳ ገቢ የሳር ካሳ ገቢ ቀ ምጣኔ ሃብታዊ ገቢ የሚያሰገኙ ተክሎች ካሳ ገቢ የተረፈ ምርት ካሳ ገቢ ጃ ዓመት ገቢ ሐ በቋሚነት ወይም በጊዜያዊነት ሰሚነሳ ባለይዞታ የሚከፈል የካሳ ማጠቃሰያ ክፍያ የልማት ተነሽ ካሳ የቋሚ ወይም ጊዜያዊ የልማት ተነሽ ካሳ ፍሬ መስጠት ያልጀመረ ቋሚ ተክል ካሳ ካለ የተፈጥሮ ዛፍ ንብረት ማንሻ ካሳ ድቋሚ ንብረቱ የሚነሳና መልሶ የሚተከል ከሆነ የቤት ካሳ የአጥር ካሳ የእንስሳት በረት ወይም ጉረኖ ስራዎች ካሳ የንብረት ማንሻና መልሶ መትከያ ካላ ለውሃ ጉድጓድ ለጎለበቱ ምንጮች ኮዊ ። የአብክመ የዘክር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ሥገሯጩልክ ሚዛን ሎው የልማት ተነሺ ድጋፍ የገጠር የልማት ተነሺ ድጋፍ ቀጥሎ በተዘረዘረው መንገድ ተግባራዊ ይደረጋል በለማት ምክንያት ከመሬታቸው የሚነሱ ህጋዊ ባለይዞታዎች በዚሁ መመሪያ በአንተጽ ንዑስ ከፊደል ሀ እስከ ሠ የሚደርስባቸው ጉዳት መጠን ተለይቶ እንደ ፍላጎታቸው በተናጥልም ሆነ በጋራ በመደራጀት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተፈላጊው ፕሮጀክት ተቀርጾላቸው ወደ ስራ አንዲገቡ ይደረጋል በክልሉ መንግስትም ሆነ በአልሚ ባለዛብቶች አማካኝነት የስራ እድል በቅድሚያ እንዲፈጠርላቸውና ለስራ የደረሱ የቤተሰብ አባሎቻቸውም በአካባቢው በሚካሄደው ልማት ቅድሚያ ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ ተገቢው ክትትልና ድጋፍ ይደረግላቸዋል የልማት ተነሽዎች የነር ዘይቤያቸውን ለማስቀጠል ወይም ለማሻሻል የገንዘብ አጥረት ሲገጥማቸው በጥናት ላይ በመመስረት ቅድሚያ በሚያዘጋጁት የፕሮጀክት ዛሃሳብ መሰረት የብድር አገልግሉት እንዲመቻችላቸው ይደረጋል የሚያተርቧቸው ምርቶች በገበያ ረገድ ተወዳዳሪዎች እንዲሆኑ የስልጠና እና የግብይት አሴት ሰንሰለት ትስስር እንዲፈጠርላቸው መንግስት ተገቢውን ድጋና ያደርጋል የልማት ተነሽዎች በደንብ ቁጥር አንተጽ እና አግባብ ቅድሚያ የማልማት መብታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚሁ በተጨማሪ በደንቡ አንቀጽ እና በግልጽ በተደነገገው አግባብ ለኢንቨስትመንት በሚወሰድ መሬት ከአልሚ ባለሃብቶችና የልማት ድርጀቶች ጋር በሼር የማልማት ፍላጎታቸው ተለይቶ ጥያቂው የሚተርብበት የሚፈተድበት እና የሚያለሙበት ሁኒታ ይመቻቻል በከተማ የአስተዳደርና የፕላን ወሰን ወይም በዝከር በልማት ምክንያት በቋሚነትም ይሁን በጊዚያዊነት ለሚነሱ የገጠር መራት ባለይዞታዎች የመኖሪያ ቤታቸው ለፈረሰባቸው ምትክ ቦታ እንዲያገኙ የሚደረግ ሆኖ ግንባታውን አጠናቀው እስኪገቡ ድረስ በተሰጠው የግንባታ ፈቃድ መሰረት ቤቱን አጠናቀው እስኪገቡ ድረስ በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰልቶ የሁለት ዓመት የቤት ኪራይ ክፍያ አንዲከፈላቸው ይደረጋል በጊዜዊነት ለሚነሱ ባለይዞታዎች ቤታቸውን ለቀው ወይም ከመኖሪያ ቦታቸው ተነስተው ለሚቆዩበት ጊዜ በወቅታዊ የኪራይ ግምት ተሰልቶ የቤት ኪራይ ክፍያ ይፈጸምላቸዋል ነገር ግን የቤት ኪራይ ክፍያው የሚከፈለው ወደ ቀድሞ የመኖሪያ ቤታቸው ተመለስው አስከሚገቡበት ጊዜ ድረስ ተሰልቶ ይክፈላቸዋል የአብክመ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ ኮገፅክ ከሚዛን ሎው ምትክ የመኖሪያ ቤት ለተሰጣቸው የልማት ተነሽዎች የአካባቢውን የኪራይ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የአንድ አመት የቤት ኪራይ ይከፈላቸዋል የልማት ተነሺ ድጋፍ የልማት ተነሺው በአዲሱ ቦታ ለመስፈር ለሽግግር ጊዜ የሚያስፈልግ የትራንስፖርት ወጭን ታሳቢ የሚደረግ ሲሆን መረጃው ከወረዳው ወይም ከከተማ አስተዳደር በሚሰጥ መረጃ መሰረት ወጭው እንዲሸፈን ይደረጋል በአዋጅ ዓም አንቀጽ ንኡስ አንተጽ በተጠቀሰው መሰረት የክልሉ መንግስት የካሳ ክፍያ እና የመልሶ ማቋቋም ፈንድ ራሱን ችሉ በሚወጣ ዝርዝር መመሪያ መሰረት የሚወሰን ይሆናል የመልሶ ማቋቋሚያ ማዕቀፍ ይዘት በደንብ ቁጥር አንተጽ ንኡስ አንተጽ ከፊደል ሀ አስከ ሸ በተደነገገው መሰረት የልማት ተነሽው ከይዞታ መሬቱ ከመነሳቱ በፊት የመልሶ ማቋቋም እቅድና የነሮ ዘይቤ ማሻሻያ ፓኪጅ ሰነድ ከዚህ በታች በተገለጸው አግባብ ይዘጋጃል ሀ የልማት ቦታው ለምን ልማት እንደተመረጠ የልማት ተነሽዎች የሚወሰድባቸው የመሬት ይዞታና ሃብት ንብረት ቆጠራ የሚደርሰውን የጉዳት መጠን የሚገልጽ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽፅኖ የመለየት የማጥናትና የመወሰን ስራ ማከናወን ለ የመልሶ ማቋቋም ፓኪጁ ይዘት የመኖሪያ ቦታ ወይም ቤት የመስሪያ ቦታ የገቢ ማስቀጠል የመንገድ የጤና ጣቢያ የትምህርት ቤት የገበያ ቦታ የፃይማኖት ተቋም የሥልጠና የምክር አገልግሎሉት ብድር አገልግሉት የመሳሰሉትን ያካተተ ይሆናል ሐ የልማት ተነሽዎችን የነሮ ዘይቤ ለማስቀጠል በእያንዳንዳቸው የሚሰማሩበትን የስራ ፕሮጀክት መረጣ በካፒታል አቅማቸው መሰረት የመለየት ለተነሺዎች የሚሜደረገውን የድጋፍ አይነት ከፕሮጀከቱ ተጠቃሚ የሚሆነብትና ተግባራዊ የሚደረግበትን ዘዴ ይለያል መ የሚሰማሩበት የፕሮጀክት አይነትና ያለውን ጠቀሜታ በተናጠል ወይም በሽርክና የመለየት ሀገ በፓኪጁ ተጠቃሚ የሚሆኑትን ተነሺዎች በአይነትና ብዛት መለየት ረ ፓኬጁ መሰረት ያደረጋቸውን የፖሊሲ የህግ ማአቀፎች መዘርዝር ኮዩ የአብክዞጮ የዝክር መሬት አስተዳደርና አክቃተም ቢሮ ኮገሯፀክ ርሚዛን ሎው ሰ በተነሺዎችና ምትክ ቦታ በተሰጠበት አካባቢ በሚኖረው ማህበረሰብ መካከል ሊፈጠር ለሚችለው ማንኛውም አይነት ጊዜያዊ ችግር መፍትሄ የሚሰጥበት ዘዴ ተለይቶ ይዘጋጃል ሸ ተነሺዎችን የሚያሳትፍ የውይይት ዕፅትቅድ የሚሰሩ ስራዎችን ቅደም ተከተልና ስራው የሚከናወንበትን የጊዜ ሰሌዳ ማዘጋጀት ተ እያንዳንዱ ተቋም የፓኬጁን አፈጻጸም የሚከታተሉበትንና የሚገመግመብትን ዛደት ማካተት ይኖርበታል ተነሺዎችን መልሶ ስለማቋቋም ሀ የገጠር መሬት አስተዳዳርና አጠቃቀም ተቋም ተነሺዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያስችል ፓኬጅ በመቅረጽ ከሚመለከታቸው የከተማ ወይም የወረዳ አስተዳደር ተቋማት ጋር በመተናጀት ስራ ላይ አንዲውል ያደርጋል ለ የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደሩ በተቀረጸው ፓኪጅ ተነሺዎችን በማሳተፍ ተጣይነት ያለው የገቢ ምንጭ እንዲኖራቸው የሚያስችላቸውን ድጋፍና ክትትል በማድረግ የማቋቋም ግዴታ ይኖርባቸዋል ሐ አስፈጻሚው አካል የልማት ሥራው በሚሰራበት ወቅት ተነሺዎች እና ቤተሰቦቻቸዉን በተቻለ መጠን የሥራ እድል እንዲያገኙ ማድረግ አለበት መ ወረዳ ወይም ከተማ አስተዳደሩ አድሜያቸው አመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ከወላጆቻቸው ጋር የሚኖሩ የልማት ተነሺ የቤተሰብ አባላት በመልሶ ማቋቋም ፓኪጅ ማሳተፍ ይኖርበታል ሠ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፊደል መ ላይ ለተጠቀሱ ተነሺዎች ወረዳ ወይም ከተማ አስተዳደሩ በቂ ስልጠና በመስጠት በፕሮጀክቱም ሆነ በተሰጠው ስልጠና መሰረት የስራ ዕድል መፍጠር አለበት ረ በመልሶ ማቋቋሚያ ፓኪጁ ለሴቶች ለአካል ጉዳተኞች ለወላጅ አልባ ህፃናትና ለአረጋዊያን ቅድሚያ መሰጠት አለበት ሰ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚሰሩ አካላት በመልሶ ማቋቋም ፓኬጅ ላይ መሳተፍ አለባቸው ኮ የአብክመ የ ክስር መሬት አስተዳደርና ኢቪቃቀም ቢሮ ኮገሯፅክ ሚዛን ሎው ቅድሚያ እና በሼር የማልማት መብት ቅድሚያ የማልማት መብት አወሳሰን ድንጋጌዎች ባለይዞታዎች ቅድሚያ የማልማት ጥያቄ ሊያቀርቡ የሚችሉት ሀ በልማት ፕላኑ መሰረት ቦታው በነባር ባለይዞታዎች መልማት የሚችል መሆኑ በወረዳ ወይም በከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ከተረጋገጠ ለ ቦታዉ የተፈለገው ሀገራዊ ወይም ክልላዊ ፋይዳ ላለዉ ልማት በመንግሥት ለሚሰራ መሰረተ ልማት ለአገልግሎት መስመር አረንጓዴ ቦታ ወይም ለዉስብስብ መሰረተ ልማቶች ካልሆነ ሐ በቦታው ላይ የሚከናወነው ኢንቨስትመንት በግል ወይም በጋራ ለማልማት የተፈቀደ ከሆነ ነው በግል ወይም በጋራ ቅድሚያ የማልማት ጥያቂ የሚቀርበው ቦታው ለልማት እንደሚፈለግ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት ከተደረገበት ዜ ጀምሮ ባሉ የሥራ ቀናት ውስጥ መሆን አለበት በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንተጽ መሰረት ጥያቄ ካልቀረበ ነዋሪዎቹ ቅድሚያ የማልማት ፍላጎት እንደሌላቸው ይቆጠራል ቅድሚያ የማልማት ጥያቄን ተቀብሎ ውሳኔ የሚሰጥ አካልና የሚፈጸምበት የአሰራር ስርዓት የወረዳ ወይም የከተማ አስተዳደሩ ለህዝብ ጥቅም ብሎ የንብረት ግመታ ስራ እንዲሰራ በህጋዊ ደብዳቤ ለገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም መምሪያ ወይም ቤት ጥያቂውን ማቅረብ አለበት ለህዝብ ጥቅም ተበሉ በባለይዞታዎች አቅም የሚሰሩ የልማት ስራዎች በሚኖሩበት ጊዜ ቅድሚያ የሚፈለገውን ልማት ለማካሄድ ፍላጎት ያላቸውን ባለይዞታዎች የመለየት እና መረጃ የመሰብሰብ ስራ በወረዳ ወይም በከተማ አስተዳደር የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም አማካኝነት ይከናወናል ቅድሚያ የማልማት ፍላጎት ያላቸውን ባለይሀታዎች ለመለየት የማወያየት ስራ በተዋረድ ባለው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ተቋም የሚከናወን ሲሆን በውይይቱ መሰረት ለልማት የሜፈለገውን ቦታ መገንባት የሚያስችል ገንዘብ ያላቸው መሆኑን ከህጋዊ የፋይናንስ ተቋም የተረጋገጠ የባንክ ስቴትመንት ከፕሮጀክት አዋጭነት ሰነድ ጋር እንዲያቀርቡ ይደረጋል ዞና ።