Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስለቅዳሴ አዘጋጅ መምህር በትረማርያም አበባው ስለ ቅዳሴ ከፍል በስፋት ትምህርት ያለበት ነው።አንዲማሩ ነው።ሰጎን የመንፈስ ቅዱስ ምሳሴ ነው አንቁላሎቹ የምእመናን ምሳሌ ናቸው መንፈስ ቅዱስ እኛን ሁልጊዜም እንደሚጠብቀን ያስረዳናል ከብረ ቅደሴ ሀሌ ሉያ ማለት ስብሐት ለእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር ምስጋና ይገባል ማለት ነው።ትሕትና ደካማነታችንን አውቀን ረድኤተ እግዚአብሔርን መሻት ነው።
ጸሎት ማለትም ምሥጋና ያለበት ልመና ማለት ነውበሰይጣን ተንኮል አዳም ከገነት በተባረረ ጊዜ እንዲሁ በደብር ቅዱስ የጸሎት ቦታ ለይቶ መሥዋእት ያቀርብና ይጸልይ ነበር። ከዚያ በፊት ማንኛውም ሰው መሥዋእት ያሳርግ ነበር። አጠቃላይ ሥለ ሥርዓተ ቅዳሴ እና ሌሎች በቅዳሴ ጊዜ ልናደርጋቸው ስለሚገቡ ነገሮች በቀጣይ ከፍል በሰፊው እንጽፋለን ሰላም ለኩልከሙ ቱ ቅዳሴያት የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው ቅዳሴ እግዚእ ቅዳሴ ማርያም ቅዳሴ ኮቱ ምእት ቅዳሴ ዮሐንስ ወነጎድጓድ ቅዳሴ ሐዋርያት ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ቅዳሴ ባስልዮስ ቅዳሴ ዮሐንስ አፈወርቅ ቅዳሴ አትናቴዎስ ቅዳሴ ቄርሎስ ቅዳሴ ጎርጎርዮስ ቅዳሴ ጎርጎርዮስ ካልዕ ቅዳሴ ያዕቆብ ዘሥሩግ ቅዳሴ ኤኢጴፋንዮስ በእነዚህ ቅዳሴያት ውስጥ አምስቱ አዕማደ ምሥጢር እና ሌሎች የሥነ ምግባር ትምህርቶች በሰፊው ያሉበት ስለሆነ የሚቀደሰው ቅዳሴ ምን እንደሆነ ለማወቅ እና የሚነበበው የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍል ምን አንደሚሆን አስቀድመን ማየት እንድንችል የሚረዳን መጽሐፍ መጽሐፈ ግጻዌ ይባላል። ብለው እግዚአብሔርን ይማጸናሉበመካከል ጌታ በአካለ ነፍስ ወርዶ ሰላም ለኩልከሙ ሰላም ለሁላችሁ ይሁን አላቸው ጊዜ እግዚኦ መሐረነ ከርስቶስ በቅዳሴ ጊዜ እግዚኦታ ጊዜ ነው ይህ የሆነበትም የራሱ ምሳሌ አለውአዳም እጸ በለስን በልቶ ከገነት በተባረረ ጊዜ እግዚአብሔር መሐሪ ስለሆነ እንዲምረኝ ብሎ ሱባኤ ገባ ነገር ግን ሰይጣን ገብርኤልን ሳይሆን ገብርኤል ነኝ ብሎ ሱባኤ ይዘው ሳለ በኛው ቀን ሱባኤውን ለማፍረስ መጣ እግዚአብሔር ምሯችኋል ውጡ ብሉ የውሸት ስብከት ሰበካቸው። ይኸውም በትንሳኤ ጊዜ ቅዱሳት አንስት ለከርስቶስ የመስገዳቸው ምሳሌ ነውከቁርባኑ በኋላ ዲያቆኑ አንድ ጊዜ ዞሮ ይገባል። ይህም ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በዕርገት ጊዜ ሐዋርያትን በአንብሮተ እድ የመሾሙ ምሳሌ ነው። ይህ አዳም የተፈረደበት የ ዘመን ምሳሌ ነው። ይህም በስድስተኛው ሺህ እግዚአብሔር አዳምን የማዳኑ ምሳሌ ነው። ወንጌል ማለት የምስራች ማለት ነውበቅዳሴ ጊዜ መብራት ይብራይልቁንም ወንጌል በሚባልበት ጊዜ አብዝተው ሊያበሩ ይገባል። የግብር ደወል ማለትም ገና ቅዳሴ ሲጀመር የሚደወለው ሲሆን የብሥራተ ገብርኤል ምሳሌ ነው።